ቀጥታ፡
አርእስተ ዜና
በድሬዳዋ የትምህርት ፍትሃዊነትንና ጥራትን ለማረጋገጥ እየተከናወኑ የሚገኙ ስራዎች ውጤታማ ናቸው - ከንቲባ ከድር ጁሃር
Jan 14, 2026 21
ድሬዳዋ፤ ጥር 6/2018(ኢዜአ)፦ በድሬዳዋ የትምህርት ፍትሃዊነትንና ጥራትን ለማረጋገጥ እየተከናወኑ የሚገኙ ስራዎች ውጤታማ መሆናቸውን የአስተዳደሩ ከንቲባ ከድር ጁሃር ገለጹ። የድሬዳዋ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ዲጂታል የትምህርት ስርዓትን ለማዘመን የሚያግዝ የመምህራን መረጃ አስተዳደር ዲጂታል መተግበሪያ ዛሬ ወደ ስራ አስገብቷል።   የዲጂታል መተግበሪያውን ስራ ያስጀመሩት ከንቲባ ከድር ጁሃር በወቅቱ እንዳሉት፤ በአስተዳደሩ የትምህርት ፍትሃዊነትንና ጥራትን ለማረጋገጥ እየተከናወኑ የሚገኙ ስራዎች ውጤታማ ናቸው። በተለይም የትምህርት አሰጣጥን በዲጂታል አሰራር መተግበር፣ በትምህርት ዘርፉ ያሉ ስራዎችን ዲጂታላይዝ በማድረግ የመረጃ አያያዙን ለማዘመን መሰራቱን ጠቅሰዋል። በዛሬው ዕለት ተመርቆ ወደ አገልግሎት የገባው ዲጂታል የትምህርት ቤቶችና የመምህራን መረጃ አስተዳደር ስርዓት የመምህራን ቅጥር፣ ዝውውር፣ ዕድገት እና ተያያዥ ጉዳዮችን በግልፅነትና ተጠያቂነት በመተግበር በዘርፉ የላቀ ውጤት ማምጣት እንደሚያስችል ተናግረዋል።   ቢሮው ተግባራዊ ያደረጋቸው ስራዎች በአስተዳደሩም ሆነ በብሔራዊ ደረጃ በሚሰጡ ፈተናዎች የላቀ ውጤት ማምጣት እንደሚያስችሉም ጠቅሰዋል። የአስተዳደሩ ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ሱልጣን አልዪ በበኩላቸው በአስተዳደሩ ዲጂታል አሰራሮችን በመተግበር የትምህርት ስራና አሰራርን ለማዘመን በትኩረት እየተሰራ መሆኑን ገልጸዋል። ከዚህ በፊት በአስተዳደሩ ለ42 ዓመታት የተሰጡ የ8ኛ እና የ6ኛ ክፍል የፈተና ውጤት ማጠናቀሪያ የዳታ ቤዝ ስርዓት መተግበሩን አንስተው፤ የእነዚህን ክፍሎች ተማሪዎች በበይነመረብ መመዝገብ፣ ፈተናን ማረም፣ ውጤት በማሳወቅ በኩል በዲጂታል ፈጣን አገልግሎት እየተሰጠ ይገኛል ብለዋል።   ዛሬ ወደ አገልግሎት የገባው ዲጂታል አሰራርም መረጃዎችን በማደራጀት ቀልጣፋ አገልግሎትና ውሳኔዎችን በመስጠት የትምህርት ጥራትና ፍትሃዊ ተደራሽነትን ለማረጋገጥ የተጀመሩ ስራዎችን ማሳደግ ያስችላል ነው ያሉት። በስነስርዓቱ ላይ የቀድሞ አንጋፋና አርአያ ስራ የሰሩ መምህራን የህይወት ተሞክሮ የተገለፀበትና ለቀጣዩ ትውልድ ተሞክሮ የሚሰጥ መፅሐፍም ተመርቋል።
የግብርና ዘርፉን በማዘመን የገጠር ሽግግርን ማሳካት የሚያስችል አቅምና ሥርዓት እየተገነባ ነው
Jan 14, 2026 29
አዲስ አበባ፤ ጥር 6/2018(ኢዜአ)፦ በኢትዮጵያ የግብርና ዘርፉን በማዘመን የገጠር ሽግግርን ማሳካት የሚያስችል አቅምና ሥርዓት እየተገነባ መሆኑን የኢትዮጵያ ግብርና ትራንስፎርሜሽን ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ማንደፍሮ ንጉሴ(ዶ/ር) ገለጹ። የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር ማንደፍሮ ንጉሴ(ዶ/ር) እና ሌሎች የሥራ ኃላፊዎች የኢንስቲትዩቱን 15ኛ ዓመት ምስረታ በተመለከተ ለመገናኛ ብዙኃን መግለጫ ሰጥተዋል። ዋና ዳይሬክተሩ ማንደፍሮ ንጉሴ(ዶ/ር) በመግለጫቸው፤ ኢንስቲትዩቱ የኢትዮጵያን የግብርና የዕድገትና የትራንሰፎርሜሽን ጉዞን ለማፋጠን የተቋቋመ መንግሥታዊ ተቋም መሆኑን ገልጸዋል። የዘርፉን ችግሮች በጥናት መለየትና የመፍትሔ ሀሳብ ማቅረብ፣ ውጤታማ ሙከራዎች ማስፋፋት፣ በፖሊሲ ጥናትና በአሰራር ስርዓት የትግበራ ድጋፍ የማድረግና ቅንጅትና ትስስር የመፍጠር ተልዕኮውን እየተወጣ መሆኑን ተናግረዋል። በዚህም ባለፉት ዓመታት ግብርናውን ወደ ላቀ ምዕራፍ የሚያሸጋግርና የገጠር ሽግግርን በተሟላ መልኩ ለማሳካት መሰረት የሚሆን አቅምና ሥርዓት እየገነባ መምጣቱን ተናግረዋል። የግብርና እና ገጠር ሽግግርን በመፍጠር ሀገርን የማበልጸግና የኢኮኖሚ መዋቅራዊ ሽግግርን ማሳካት የሚያስችል ፍኖተ ካርታ በመቅረጽ የጎላ አበርክቶ እየተወጣ ነው ብለዋል፡፡ የኢንስቲትዩቱ ግብ የግብርና ሽግግር መፍጠር መሆኑን ጠቁመው፤ የአገልግሎት እና ኢንዱስትሪውን ሚና ማላቅ የሚያስችል ጥናት እንደሚያደርግም ገልጸዋል። የገጠር ሽግግርን ለመፍጠር የአርሶ አደሩን ምርትና ምርታማነት ማሳደግና የተቋማትን አቅም መገንባት ይገባል ብለዋል። ለዚህ ደግሞ የገጠር ሽግግሩን እውን ለማድረግ በክልሎች ያለውን አስቻይ ሁኔታ፣ አቅምና ችግሮችን በጥናት በመለየት እንዴት ሽግግር ማድረግ እንዳለባቸው አቅም እንገነባለን ነው ያሉት። የግብርና ሽግግር ወደ ገጠር ሽግግር አደገ የሚባለው አርሶ አደሩ ከሚያመርተው ውስጥ 75 በመቶ ትርፍ ምርት ለገበያ ማቅረብ ሲችል መሆኑንም ገልጸዋል። ለዚህ ደግሞ የዲጂታል ቴክኖሎጂን በግብርና ዘርፍ መጠቀም ወሳኝ መሆኑን አንስተዋል።   በኢንስቲትዩቱ የቴክኖሎጂና ዲጂታል ኢኖቬሽን ዘርፍ ዳይሬክተር ግሩም ከተማ(ዶ/ር) በበኩላቸው፤ የአርሶ አደሮች ፕሮፋይል ከክልል ጀምሮ በተዋረድ በፋይዳ መታወቂያ አማካኝነት በዲጂታል ቴክኖሎጂ እየተመዘገበ መሆኑን ገልጸዋል። ከዚህም ባሻገር አርሶ አደሮች የግብርና መረጃዎችን በቀላሉ የሚያገኙበት በተለያዩ ቋንቋዎች የተዘጋጀ እና 8028 አጭርና ነጻ የጥሪ መስመር ስራ ላይ መዋሉን ተናግረዋል። በዚህም ከሰባት ሚሊየን በላይ ተጠቃሚዎች መመዝገባቸውንና ከ67 ሚሊየን በላይ ጥሪዎችን ከአርሶ አደሮችና የልማት ሰራተኞች ተቀብሎ ማስተናገድ መቻሉን ጠቅሰዋል።   የኢንስቲትዩቱ የኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር ብሩክታዊት እጅጉ(ዶ/ር)፥ ኢንስቲትዩቱ ባለፉት 15 ዓመታት ከ400 በላይ ጥናቶችን በማከናወን 80 በመቶውን ተግባራዊ ማድረጉን አስታውቀዋል። በዚህም ዓለም አቀፍ ጥናትን መሰረት ያደረጉ ከ70 በላይ ፕሮጀክቶችን ቀርጾ በሰባት ክልሎች መተግበሩን ገልጸዋል። አርሶ አደሮች የአየር ንብረት ለውጥ ተፅዕኖን በመቋቋም ምርታማነትንና ገቢያቸውን ማሳደግ የሚችሉበት ፕሮጀክት መኖሩንም ነው የተናገሩት። ግብርናን አዋጭና ሳቢ በማድረግ የወጣቶችን ተሳትፎ ለማሳደግ ከ600 ሺህ በላይ ወጣቶችን ማሳተፍ የሚያስችል የአደይ ፕሮግራም በመተግበር ላይ ነው ብለዋል።  
በደሴ ከተማ የጥምቀት በአልን አብሮነትን በሚያጠናክር መልኩ ለማክበር በቅንጅት እየተሰራ ነው
Jan 14, 2026 23
ደሴ፤ ጥር 6/2018 (ኢዜአ)- በደሴ ከተማ የጥምቀት በአልን አብሮነትን በሚያጠናክር መልኩ በድምቀት ለማክበር በቅንጅት እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ። የደሴ ከተማ አስተዳደር የጥምቀትና ሌሎች በጥር ወር የሚከበሩ በአላትን በስኬት ለማክበር በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር የውይይት መድረክ አካሂዷል። የከተማ አስተዳደሩ ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ አቶ ሳሙኤል ሞላልኝ በመድረኩ ላይ እንደገለጹት፣ የጥር ወር ጥምቀትን ጨምሮ ሌሎች በአደባባይና በጎዳና ላይ የሚከበሩ በዓላት በድምቀት የሚከበሩበት ወር ነው። ህብረተሰቡ በዓላቱን የጋራ እሴትን በጠበቀ መልኩ እንዲያከብር የቅድመ ዝግጅት ስራዎች መከናወናቸውን ገልጸዋል። በዓሉን በስኬት ለማክበርም ኮሜቴ በማዋቀር እየተሰራ መሆኑን ተናግረዋል። መብራትና ውሃን ጨምሮ ሌሎች አገልግሎቶች መቆራረጥ እንዳያጋጥም ከተቋማቱ ጋር በመነጋገር የመፍትሄ አቅጣጫ መቀመጡን አስረድተዋል።   የደሴ ከተማ አስተዳደር ሰላምና ፀጥታ መምሪያ ኃላፊ ኮማንደር ሰይድ አሊ በበኩላቸው፣ የተደረገው ዝግጅት በዓላቱን በሰላም፣ በደስታና በአብሮነት ለማክበር የሚያስችል ነው ብለዋል። የሀይማኖት አባቶች፣ የሀገር ሽማግሌዎች፣ ወጣቶች ሌሎች የህብረተሰብ ክፍሎችን በማቀናጀት በዓሉን በስኬት ለማክበር በትብብር እየተሰራ መሆኑን አመልክተዋል። የደቡብ ወሎ ዞን ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ መምህር አባ ለይኩን ወንድይፍራው በበኩላቸው፣ ጥምቀትና ሌሎችም በዓላት ሀይማኖታዊ ይዘታቸውን ጠብቀው በስኬት መከበር እንዲችሉ በትብብር እየተሰራ መሆኑን ተናግረዋል።   በአሉን አንድነታችንና ሰላማችንን ጠብቀን በደስታ ለማክበር ተዘጋጅተናል ብለዋል። "በዓላት በሰላምና በአንድነት እንዲከበሩ የድርሻችንን እየተወጣን ነው" ያሉት ደግሞ የደሴ ከተማ እስልምና ጉዳይ ምክር ቤት ሰብሳቢ ሸህ ሐሰን ሐሚዲን ናቸው።   በመድረኩ የከተማ አስተዳደሩ አመራሮች፣ የሐይማኖት አባቶች፣ የሐገር ሽማግሌዎችና ሌሎችም ባለድርሻ አካላት ተሳትፈዋል።  
በክልሉ ለግብርና እና ገጠር ትራንስፎርሜሽን መሳካት የምግብ ስርዓት ማጠናከሪያ ፕሮግራም ሚናው የጎላ ነው
Jan 14, 2026 35
ቦንጋ፤ ጥር 6/2018(ኢዜአ)፦ በክልሉ ለግብርና እና ገጠር ትራንስፎርሜሽን መሳካት የምግብ ስርዓት ማጠናከሪያ ፕሮግራም ሚናው የጎላ መሆኑን የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ግብርና ቢሮ አስታወቀ። በምግብ ስርዓት ማጠናከሪያ ፕሮግራም የተገዙ የ15 ተሽከርካሪዎች ርክክብ ዛሬ በቦንጋ ከተማ ተካሂዷል።   የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳደርና ግብርና ቢሮ ሀላፊ ማስረሻ በላቸው ተሽከርካሪዎቹን ሲያስረክቡ እንደገለጹት፣ በክልሉ የግብርና ሥራ ውጤታማነትን በማሳደግ የግብርናና ገጠር ትራንስፎርሜሽን ሥራ ስኬታማ እንዲሆን ትኩረት ተሰጥቷል። በዚህ ሂደትም የምግብ ሥርዓት ማጠናከሪያ ፕሮግራም እየተጫወተ ያለው ሚና ከፍተኛ መሆኑን ነው የተናገሩት። በክልሉ በተለያዩ ወረዳዎች ባሉ ከ330 በላይ ቀበሌዎች 1 ነጥብ 5 ሚሊየን አባወራና እማወራዎች በፕሮግራሙ ታቅፈው ተጠቃሚ መሆናቸውን ገልጸዋል። ፕሮግራሙ በተለይ የግብርና ኤክስቴንሽን ሥራን ለማሳካትና በምግብ ራስን ለመቻል በሚደረገው ጥረት የመስኖ አውታሮችን በመገንባት አርሶ አደሩ ዘመናዊ አሰራር እንዲከተል እያደረገ ነው ብለዋል። በተጨማሪም አርሶ አደሩ ካመረተው ምርት ተገቢውን ጥቅም እንዲያገኝ ዘመናዊ መጋዝኖችን በመገንባትና ሌሎች የግብርና ልማት ሥራዎችን በማከናወን እየደግፈ መሆኑንም አንስተዋል። ፕሮግራሙ የግብርና ገጠር ትራንስፎርሜሽን ተግባራትን የማሳለጥ ግብ እንዳለውና በፕሮግራሙ ለታቀፉ ወረዳዎች የተለያዩ ግብዓቶችን በድጋፍ የማጠናከር ስራ እየተሰራ ይገኛል ብለዋል። ለስራው ስኬታማነት በፕሮግራሙ ለታቀፉ ወረዳዎች ዛሬ 15 ተሽከርካሪዎች ርክክብ መደረጉን ጠቅሰው፣ የግብዓት አቅርቦት ሥራው በቀጣይም ተጠናክሮ እንደሚቀጥል አረጋግጠዋል። የተለገሱ ተሽከርካሪዎችን ለግብርና ሥራና ለፕሮግራሙ ዓላማ ማስፈፀሚያ ብቻ መጠቀም እንደሚገባ አሳስበው፣ ለዚህም ተገቢ ክትትልና ቁጥጥር ይደረጋል ብለዋል።   በፕሮግራሙ ከታቀፉ መዋቅሮች መካከል የኮንታ ዞን ግብርና፣ አካባቢ ጥበቃና ሕብረት ሥራ መምሪያ ሀላፊ ፋንታሁን አስፋው ፕሮግራሙ ከ62 በላይ ቀበሌዎች ግብርናን በማዘመን የአርሶ አደሩን ምርታማነት እያሳደገና ተጠቃሚነቱን እያረጋገጠ መሆኑን ገልጸዋል። የሰሜን ቤንች ወረዳ የምግብ ስርዓት ማጠናከሪያ ፕሮግራም አስተባባሪ ቡዙአብ ደምመላሽ በበኩላቸው እንዳሉት፣ በወረዳው በፕሮግራሙ በታቀፉ ቀበሌዎች ኩታ ገጠም እርሻ እየተስፋፋ ነው።   የተደረገው ድጋፍ ከዚህ ቀደም ልማቱን ስኬታማ ለማድረግ በሚደረግ እንቅስቃሴ ይገጥም የነበረን የተሽከርካሪ ችግር በመፍታት ምርትና ምርታማነትን በማሳደግ የአርሶ አደሩን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ይረዳል ብለዋል።    
ፕሬዝዳንት ታዬ አፅቀሥላሴ የሥራ ጊዜያቸውን ያጠናቀቁትን የስሪላንካ አምባሳደር አሰናበቱ
Jan 14, 2026 58
አዲስ አበባ፤ ጥር 6/2018(ኢዜአ)፦ የኢፌዴሪ ፕሬዝዳንት ታዬ አፅቀሥላሴ የሥራ ጊዜያቸውን ያጠናቀቁትን በኢትዮጵያ የስሪላንካ አምባሳደር ታሻንታ ኩማራሲሪን አሰናብተዋል። ተሰናባቹ የስሪላንካ አምባሳደር ታሻንታ ኩማራሲሪ ሲሪላንካ እና ኢትዮጵያ ጠንካራ ግንኙነት ያላቸው ሀገራት መሆናቸውን ገልጸዋል። የሁለቱ ሀገራት ዘመናዊ ግንኙነት እአአ በ1972 መመስረቱን ገልጸው፤ አሁን ላይ በፖለቲካ፣ በኢኮኖሚ፣ በባህልና በሕዝብ ለሕዝብ ትስስር ያላቸው ግንኙነት ማደጉን ተናግረዋል።   በተጨማሪም በኢነርጂ፣ በግብርና እና በቱሪዝም ዘርፍ ያላቸው ግንኙነት መጎልበቱን ጠቁመዋል፤ 200 የሚጠጉ ሲሪላንካውያን በኢትዮጵያ በተለያዩ ዘርፎች ተሰማርተው እየሰሩ እንደሚገኙ ገልጸዋል። ኢትዮጵያ እና ሲሪላንካ ግንኙነታቸውን ለማስፋት በርካታ እድሎች እንዳላቸውም ነው ጨምረው የተናገሩት። የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ስሪላንካ ዋና ከተማ ኮሎምቦ ቀጥታ በረራ እንዲጀምር በመጠባበቅ ላይ እንደሚገኙም ተናግረዋል። ይህም በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለውን ትስስር የበለጠ ለማሳደግ፣ ለንግድ ልውውጥ፣ ለአየር መንገድ የጭነት አገልግሎት፣ ቱሪዝምንና እንደ ኢነርጂ ያሉ ሌሎች ዘርፎችንም እንደሚያስፋፋ አመላክተዋል። በተጨማሪም በግብርና፣ የከበሩ ድንጋዮችና ጌጣጌጥ ኢንዱስትሪ ዘርፍ ከሚመለከታቸው ተቋማት ጋር እየተሰራ መሆኑንም አንስተዋል።
የሚታይ
በድሬዳዋ የትምህርት ፍትሃዊነትንና ጥራትን ለማረጋገጥ እየተከናወኑ የሚገኙ ስራዎች ውጤታማ ናቸው - ከንቲባ ከድር ጁሃር
Jan 14, 2026 21
ድሬዳዋ፤ ጥር 6/2018(ኢዜአ)፦ በድሬዳዋ የትምህርት ፍትሃዊነትንና ጥራትን ለማረጋገጥ እየተከናወኑ የሚገኙ ስራዎች ውጤታማ መሆናቸውን የአስተዳደሩ ከንቲባ ከድር ጁሃር ገለጹ። የድሬዳዋ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ዲጂታል የትምህርት ስርዓትን ለማዘመን የሚያግዝ የመምህራን መረጃ አስተዳደር ዲጂታል መተግበሪያ ዛሬ ወደ ስራ አስገብቷል።   የዲጂታል መተግበሪያውን ስራ ያስጀመሩት ከንቲባ ከድር ጁሃር በወቅቱ እንዳሉት፤ በአስተዳደሩ የትምህርት ፍትሃዊነትንና ጥራትን ለማረጋገጥ እየተከናወኑ የሚገኙ ስራዎች ውጤታማ ናቸው። በተለይም የትምህርት አሰጣጥን በዲጂታል አሰራር መተግበር፣ በትምህርት ዘርፉ ያሉ ስራዎችን ዲጂታላይዝ በማድረግ የመረጃ አያያዙን ለማዘመን መሰራቱን ጠቅሰዋል። በዛሬው ዕለት ተመርቆ ወደ አገልግሎት የገባው ዲጂታል የትምህርት ቤቶችና የመምህራን መረጃ አስተዳደር ስርዓት የመምህራን ቅጥር፣ ዝውውር፣ ዕድገት እና ተያያዥ ጉዳዮችን በግልፅነትና ተጠያቂነት በመተግበር በዘርፉ የላቀ ውጤት ማምጣት እንደሚያስችል ተናግረዋል።   ቢሮው ተግባራዊ ያደረጋቸው ስራዎች በአስተዳደሩም ሆነ በብሔራዊ ደረጃ በሚሰጡ ፈተናዎች የላቀ ውጤት ማምጣት እንደሚያስችሉም ጠቅሰዋል። የአስተዳደሩ ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ሱልጣን አልዪ በበኩላቸው በአስተዳደሩ ዲጂታል አሰራሮችን በመተግበር የትምህርት ስራና አሰራርን ለማዘመን በትኩረት እየተሰራ መሆኑን ገልጸዋል። ከዚህ በፊት በአስተዳደሩ ለ42 ዓመታት የተሰጡ የ8ኛ እና የ6ኛ ክፍል የፈተና ውጤት ማጠናቀሪያ የዳታ ቤዝ ስርዓት መተግበሩን አንስተው፤ የእነዚህን ክፍሎች ተማሪዎች በበይነመረብ መመዝገብ፣ ፈተናን ማረም፣ ውጤት በማሳወቅ በኩል በዲጂታል ፈጣን አገልግሎት እየተሰጠ ይገኛል ብለዋል።   ዛሬ ወደ አገልግሎት የገባው ዲጂታል አሰራርም መረጃዎችን በማደራጀት ቀልጣፋ አገልግሎትና ውሳኔዎችን በመስጠት የትምህርት ጥራትና ፍትሃዊ ተደራሽነትን ለማረጋገጥ የተጀመሩ ስራዎችን ማሳደግ ያስችላል ነው ያሉት። በስነስርዓቱ ላይ የቀድሞ አንጋፋና አርአያ ስራ የሰሩ መምህራን የህይወት ተሞክሮ የተገለፀበትና ለቀጣዩ ትውልድ ተሞክሮ የሚሰጥ መፅሐፍም ተመርቋል።
የግብርና ዘርፉን በማዘመን የገጠር ሽግግርን ማሳካት የሚያስችል አቅምና ሥርዓት እየተገነባ ነው
Jan 14, 2026 29
አዲስ አበባ፤ ጥር 6/2018(ኢዜአ)፦ በኢትዮጵያ የግብርና ዘርፉን በማዘመን የገጠር ሽግግርን ማሳካት የሚያስችል አቅምና ሥርዓት እየተገነባ መሆኑን የኢትዮጵያ ግብርና ትራንስፎርሜሽን ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ማንደፍሮ ንጉሴ(ዶ/ር) ገለጹ። የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር ማንደፍሮ ንጉሴ(ዶ/ር) እና ሌሎች የሥራ ኃላፊዎች የኢንስቲትዩቱን 15ኛ ዓመት ምስረታ በተመለከተ ለመገናኛ ብዙኃን መግለጫ ሰጥተዋል። ዋና ዳይሬክተሩ ማንደፍሮ ንጉሴ(ዶ/ር) በመግለጫቸው፤ ኢንስቲትዩቱ የኢትዮጵያን የግብርና የዕድገትና የትራንሰፎርሜሽን ጉዞን ለማፋጠን የተቋቋመ መንግሥታዊ ተቋም መሆኑን ገልጸዋል። የዘርፉን ችግሮች በጥናት መለየትና የመፍትሔ ሀሳብ ማቅረብ፣ ውጤታማ ሙከራዎች ማስፋፋት፣ በፖሊሲ ጥናትና በአሰራር ስርዓት የትግበራ ድጋፍ የማድረግና ቅንጅትና ትስስር የመፍጠር ተልዕኮውን እየተወጣ መሆኑን ተናግረዋል። በዚህም ባለፉት ዓመታት ግብርናውን ወደ ላቀ ምዕራፍ የሚያሸጋግርና የገጠር ሽግግርን በተሟላ መልኩ ለማሳካት መሰረት የሚሆን አቅምና ሥርዓት እየገነባ መምጣቱን ተናግረዋል። የግብርና እና ገጠር ሽግግርን በመፍጠር ሀገርን የማበልጸግና የኢኮኖሚ መዋቅራዊ ሽግግርን ማሳካት የሚያስችል ፍኖተ ካርታ በመቅረጽ የጎላ አበርክቶ እየተወጣ ነው ብለዋል፡፡ የኢንስቲትዩቱ ግብ የግብርና ሽግግር መፍጠር መሆኑን ጠቁመው፤ የአገልግሎት እና ኢንዱስትሪውን ሚና ማላቅ የሚያስችል ጥናት እንደሚያደርግም ገልጸዋል። የገጠር ሽግግርን ለመፍጠር የአርሶ አደሩን ምርትና ምርታማነት ማሳደግና የተቋማትን አቅም መገንባት ይገባል ብለዋል። ለዚህ ደግሞ የገጠር ሽግግሩን እውን ለማድረግ በክልሎች ያለውን አስቻይ ሁኔታ፣ አቅምና ችግሮችን በጥናት በመለየት እንዴት ሽግግር ማድረግ እንዳለባቸው አቅም እንገነባለን ነው ያሉት። የግብርና ሽግግር ወደ ገጠር ሽግግር አደገ የሚባለው አርሶ አደሩ ከሚያመርተው ውስጥ 75 በመቶ ትርፍ ምርት ለገበያ ማቅረብ ሲችል መሆኑንም ገልጸዋል። ለዚህ ደግሞ የዲጂታል ቴክኖሎጂን በግብርና ዘርፍ መጠቀም ወሳኝ መሆኑን አንስተዋል።   በኢንስቲትዩቱ የቴክኖሎጂና ዲጂታል ኢኖቬሽን ዘርፍ ዳይሬክተር ግሩም ከተማ(ዶ/ር) በበኩላቸው፤ የአርሶ አደሮች ፕሮፋይል ከክልል ጀምሮ በተዋረድ በፋይዳ መታወቂያ አማካኝነት በዲጂታል ቴክኖሎጂ እየተመዘገበ መሆኑን ገልጸዋል። ከዚህም ባሻገር አርሶ አደሮች የግብርና መረጃዎችን በቀላሉ የሚያገኙበት በተለያዩ ቋንቋዎች የተዘጋጀ እና 8028 አጭርና ነጻ የጥሪ መስመር ስራ ላይ መዋሉን ተናግረዋል። በዚህም ከሰባት ሚሊየን በላይ ተጠቃሚዎች መመዝገባቸውንና ከ67 ሚሊየን በላይ ጥሪዎችን ከአርሶ አደሮችና የልማት ሰራተኞች ተቀብሎ ማስተናገድ መቻሉን ጠቅሰዋል።   የኢንስቲትዩቱ የኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር ብሩክታዊት እጅጉ(ዶ/ር)፥ ኢንስቲትዩቱ ባለፉት 15 ዓመታት ከ400 በላይ ጥናቶችን በማከናወን 80 በመቶውን ተግባራዊ ማድረጉን አስታውቀዋል። በዚህም ዓለም አቀፍ ጥናትን መሰረት ያደረጉ ከ70 በላይ ፕሮጀክቶችን ቀርጾ በሰባት ክልሎች መተግበሩን ገልጸዋል። አርሶ አደሮች የአየር ንብረት ለውጥ ተፅዕኖን በመቋቋም ምርታማነትንና ገቢያቸውን ማሳደግ የሚችሉበት ፕሮጀክት መኖሩንም ነው የተናገሩት። ግብርናን አዋጭና ሳቢ በማድረግ የወጣቶችን ተሳትፎ ለማሳደግ ከ600 ሺህ በላይ ወጣቶችን ማሳተፍ የሚያስችል የአደይ ፕሮግራም በመተግበር ላይ ነው ብለዋል።  
ፕሬዝዳንት ታዬ አፅቀሥላሴ የሥራ ጊዜያቸውን ያጠናቀቁትን የስሪላንካ አምባሳደር አሰናበቱ
Jan 14, 2026 58
አዲስ አበባ፤ ጥር 6/2018(ኢዜአ)፦ የኢፌዴሪ ፕሬዝዳንት ታዬ አፅቀሥላሴ የሥራ ጊዜያቸውን ያጠናቀቁትን በኢትዮጵያ የስሪላንካ አምባሳደር ታሻንታ ኩማራሲሪን አሰናብተዋል። ተሰናባቹ የስሪላንካ አምባሳደር ታሻንታ ኩማራሲሪ ሲሪላንካ እና ኢትዮጵያ ጠንካራ ግንኙነት ያላቸው ሀገራት መሆናቸውን ገልጸዋል። የሁለቱ ሀገራት ዘመናዊ ግንኙነት እአአ በ1972 መመስረቱን ገልጸው፤ አሁን ላይ በፖለቲካ፣ በኢኮኖሚ፣ በባህልና በሕዝብ ለሕዝብ ትስስር ያላቸው ግንኙነት ማደጉን ተናግረዋል።   በተጨማሪም በኢነርጂ፣ በግብርና እና በቱሪዝም ዘርፍ ያላቸው ግንኙነት መጎልበቱን ጠቁመዋል፤ 200 የሚጠጉ ሲሪላንካውያን በኢትዮጵያ በተለያዩ ዘርፎች ተሰማርተው እየሰሩ እንደሚገኙ ገልጸዋል። ኢትዮጵያ እና ሲሪላንካ ግንኙነታቸውን ለማስፋት በርካታ እድሎች እንዳላቸውም ነው ጨምረው የተናገሩት። የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ስሪላንካ ዋና ከተማ ኮሎምቦ ቀጥታ በረራ እንዲጀምር በመጠባበቅ ላይ እንደሚገኙም ተናግረዋል። ይህም በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለውን ትስስር የበለጠ ለማሳደግ፣ ለንግድ ልውውጥ፣ ለአየር መንገድ የጭነት አገልግሎት፣ ቱሪዝምንና እንደ ኢነርጂ ያሉ ሌሎች ዘርፎችንም እንደሚያስፋፋ አመላክተዋል። በተጨማሪም በግብርና፣ የከበሩ ድንጋዮችና ጌጣጌጥ ኢንዱስትሪ ዘርፍ ከሚመለከታቸው ተቋማት ጋር እየተሰራ መሆኑንም አንስተዋል።
የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው በኢትዮጵያ ዘመናዊ የችርቻሮ ንግድን ለማስፋፋት ዕድል ፈጥሯል
Jan 14, 2026 74
አዲስ አበባ፤ጥር 6/2018 (ኢዜአ)፡-የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው በኢትዮጵያ ዘመናዊ የችርቻሮ ንግድን ለማስፋፋትና የውጭ ባለሀብቶችን ለመሳብ ዕድል መፍጠሩን የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሽዴ ገለፁ። በሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ስር የሚገኘው ኩዊንስ ሱፐርማርኬት የንግድ ስያሜን ከነሙሉ አሰራሩ የመጋራት (የፍራንቻይዝ) እና የአቅርቦት አጋርነት ስምምነት ከዓለም አቀፍ የችርቻሮ ንግድ ተቋም ካርፎር (Carrefour) ጋር ተፈራርመዋል።   የገንዘብ ሚኒስትሩ አህመድ ሽዴ በዚሁ ወቅት እንዳሉት፤ ኢትዮጵያ ያደረገችው የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ሪፎርም ተጨባጭ ውጤቶችን እያስገኘ ነው። በማሻሻያው የችርቻሮ ንግድ ለውጭ ገበያ ክፍት መደረጉን አስታውሰው፤ ይህን ተከትሎ አቅም ያላቸው ተቋማት እየመጡ መሆናቸውን አስታውቀዋል። በዚህም በኢትዮጵያ ዘመናዊ የችርቻሮ ንግድን ማሳለጥ የሚያስችሉ አሰራሮች መዘርጋታቸውን ተናግረዋል። የፈረንሳዩ ካርፎር ግሩፕም የዚህ ማሳያ መሆኑን ጠቅሰው፤ ሚድሮክ ግሩፕ ይህን ዕድል በመጠቀም ላደረገው ጥረት ምስጋና አቅርበዋል። ተቋማቱ ያደረጉት ስምምነት ኢትዮጵያዊያን ጥራት ያላቸው ምርቶችን እንዲያገኙና የኢትዮጵያ ምርቶች በዓለም ገበያ እንዲተዋወቁ ዕድል ይፈጥራል ብለዋል። በስምምነቱ መሠረት 13 የኩዊንስ ሱፐርማርኬት ቅርንጫፎች ወደ ካርፎር ብራንድ የሚቀየሩ ሲሆን፤ የመጀመሪያዎቹ መደብሮች እ.ኤ.አ በ2026 አጋማሽ ሥራ ይጀምራሉ ተብሏል። የሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ጀማል አህመድ በበኩላቸው፤ ስምምነቱ የሀገር ውስጥ ምርትን ከዓለም አቀፍ የንግድ እና የጥራት ደረጃዎች ጋር ለማጣጣም እንደሚረዳ አንስተዋል፡፡   የኢትዮጵያ ምርቶች በዓለም አቀፍ ገበያ ተወዳዳሪ እንዲሆኑ ዕድል የሚከፍት መሆኑንም ነው የተናገሩት። በስምምነቱ መሰረት ነባር የኩዊንስ ሱፐር ማርኬቶችን በካርፎር ስያሜ ከመቀየር ባሻገር በተለያዩ የሀገሪቷ ከተሞች ቅርንጫፎችን የማስፋፋት ዕቅድ መያዙን አመልክተዋል፡፡ ሚድሮክ የሚያመርታቸውን እንደ ቡና፣ ሻይ፣ ቅመማ ቅመም ፣አበባና ፍራፍሬ ያሉ ምርቶች በካርፎር ዓለም አቀፍ መረብ አማካኝነት ለዓለም ገበያ ለማቅረብ ምቹ ሁኔታ እንደሚፈጥር ገልጸዋል። በኢትዮጵያ ዘመናዊ የችርቻሮ ንግድን ለማስፋፋትና እሴት የተጨመረባቸው ምርቶችን ለዓለም ገበያ ለማቅረብ ጉልህ ሚና ይጫወታል ብለዋል። የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ሪፎርም እሴት የተጨመረባቸው ምርቶችን ለዓለም ገበያ ለማቅረብ ያስችላል ብለዋል። የካርፎር ኢንተርናሽናል ፓርትነርሺፕ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ፓትሪክ ላስፋርጉስ በበኩላቸው፤ ነባር የኩዊንስ ሱፐርማርኬቶችን በፍጥነት በካርፎር ስያሜ ስር ከመቀየር በዘለለ እስከ 2028 ድረስ 17 ተጨማሪ የችርቻሮ መደብሮችን ለመክፈት መታቀዱን ገልጸዋል፡፡   በዘርፉ ሚድሮክ ያለውን የላቀ እውቀትና የካርፎርን ዓለም አቀፍ ልምድ በማቀናጀት ለኢትዮጵያውያን ደንበኞች ጥራት ያላቸው ምርቶችን በተመጣጣኝ ዋጋ ለማቅረብ እንሰራለን ብለዋል። ኢትዮጵያ ለንግድና ኢንቨስትመንት ምቹ መሆኗን ገልጸው፤ በተለይም የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው በርካታ ዘርፎች ለውጭ ባለሀብቶች እንዲከፈቱ ዕድል መፍጠሩን አንስተዋል። ምግብና ምግብ ነክ ያልሆኑ ምርቶችን በተመጣጣኝ ዋጋ በቀላሉ ተደራሽ ከማድረግ ባለፈ ኢትዮጵያ ታዋቂ የሆነችባቸውን ቡናን የመሳሰሉ ምርቶች ለዓለም ገበያ በብዛትና በከፍተኛ ጥራት እናቀርባለን ብለዋል። ካርፎር ግሩፕ በ40 ሀገራት መደብሮች እንዳሉት ጠቅሰው፤ በኢትዮጵያ ሥራ መጀመሩ በዓለምአቀፍ ገበያ የአገሪቷን ምርቶች ያስተዋውቃል ብለዋል። ካርፎር በዓለም ዙሪያ ከ15ሺ በላይ መደብሮች ያሉት ሲሆን፤ እኤአ በ2024 ብቻ 94 ነጥብ 6 ቢሊዮን ዩሮ ገቢ ያስመዘገበ ግዙፍ ኩባንያ ነው።
የብልጽግና ፓርቲ በመደመር እሳቤ ጠንካራ ሀገረ መንግስት የመገንባት ጥረት ውጤት እየተገኘበት ነው
Jan 14, 2026 56
ሆሳዕና፤ ጥር 6/2018(ኢዜአ)፦ የብልጽግና ፓርቲ በመደመር እሳቤና በህብረ ብሔራዊ አንድነት ጠንካራ ሀገረ መንግስት የመገንባት ጥረት ውጤት እየተገኘበት መሆኑን የፓርቲው ምክትል ፕሬዚዳንትና በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርአት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊ አደም ፋራህ ገለጹ። የብልጽግና ፓርቲ የበጀት ዓመቱ የስድስት ወራት ሥራዎችን አፈጻጸም የሚገመግም መድረክ በሆሳዕና ከተማ ማካሄድ ጀምሯል፡፡ በሀገሪቷ እየተከናወኑ የሚገኙ ዘርፈ ብዙ የልማት ሥራዎች የኢትዮጵያን እድገትና ማንሰራራት እውን የሚያደርጉ ናቸው በመድረኩ ላይ ንግግር ያደረጉት የፓርቲው ምክትል ፕሬዚዳንትና በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርአት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊ አደም ፋራህ፤ በመደመር እሳቤና በህብረ ብሔራዊ አንድነት የብልጽግና ፓርቲ ጠንካራ ሀገረ መንግስት የመገንባት ጥረት የተሳካ ውጤት እየተገኘበት መሆኑን ገልጸዋል።   አሰባሳቢ ትርክትን በማጎልበት ለሁሉም ዜጎች የምትመች የበለጸገች ሀገር በመገንባት ለተተኪው ትውልድ ለማስተላለፍ ዘመን ተሻጋሪ የልማት አሻራዎች እንዲቀመጡ እየተሰራ ይገኛል ብለዋል።፡ በኢትዮጵያ ጠንካራ ተቋም የመገንባት እንዲሁም ፈጠራንና ፍጥነትን መሰረት ያደረገ ጠንካራ አመራር በመፍጠር ረገድም ፓርቲው ስኬታማ ተግባራትን ማከናወኑን ገልጸዋል። ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ግንባታን በማጠናቀቅ ለስኬት በማብቃት ሌሎች ሜጋ ፕሮጀክቶችን እውን ለማድረግ እየተሰራ ስለመሆኑም አንስተዋል።   ዲጂታል ኢትዮጵያን ከመገንባት አንስቶ የአንድ እቅድና የአንድ ሪፖርት አካሄድን በመከተል የአመራሩና የአባላቱን አቅም የመገንባት ሥራዎች ሲሰሩ መቆየታቸውንም ጠቅሰዋል። በ2018 በጀት ዓመት የህዝብን ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ የተለያዩ ተግባራት ለማከናወን ታቅዶ በእቅዱ መሰረት እስካሁን ስኬታማ ስራዎች ተከናውነዋል ብለዋል።   የዛሬው መድረክም በተለያዩ ዘርፎች በተከናወኑ ተግባራት የተገኙ ስኬቶችን በመገምገም አጠናክሮ ለማስቀጠልና ቀጣይ ተግባራት ላይ ለመምከር የሚያስችል መሆኑንም አንስተዋል። በመድረኩ ላይ የሁሉም ክልሎችና የሁለቱ ከተማ አስተዳደሮች የብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት ኃላፊዎችና የወጣት ክንፍ አመራሮች እየተሳተፉ ይገኛሉ፡፡

Pulse Of Africa

POA English

POA English

Pulse Of Africa - English Language

Your news, current affairs and entertainment channel

Join us on

POA Arabic

POA Arabic - عربي

Pulse Of Africa - Arabic Language

قناتكم الاخبارية و الترفيهية

Join us on

ፖለቲካ
ፕሬዝዳንት ታዬ አፅቀሥላሴ የሥራ ጊዜያቸውን ያጠናቀቁትን የስሪላንካ አምባሳደር አሰናበቱ
Jan 14, 2026 58
አዲስ አበባ፤ ጥር 6/2018(ኢዜአ)፦ የኢፌዴሪ ፕሬዝዳንት ታዬ አፅቀሥላሴ የሥራ ጊዜያቸውን ያጠናቀቁትን በኢትዮጵያ የስሪላንካ አምባሳደር ታሻንታ ኩማራሲሪን አሰናብተዋል። ተሰናባቹ የስሪላንካ አምባሳደር ታሻንታ ኩማራሲሪ ሲሪላንካ እና ኢትዮጵያ ጠንካራ ግንኙነት ያላቸው ሀገራት መሆናቸውን ገልጸዋል። የሁለቱ ሀገራት ዘመናዊ ግንኙነት እአአ በ1972 መመስረቱን ገልጸው፤ አሁን ላይ በፖለቲካ፣ በኢኮኖሚ፣ በባህልና በሕዝብ ለሕዝብ ትስስር ያላቸው ግንኙነት ማደጉን ተናግረዋል።   በተጨማሪም በኢነርጂ፣ በግብርና እና በቱሪዝም ዘርፍ ያላቸው ግንኙነት መጎልበቱን ጠቁመዋል፤ 200 የሚጠጉ ሲሪላንካውያን በኢትዮጵያ በተለያዩ ዘርፎች ተሰማርተው እየሰሩ እንደሚገኙ ገልጸዋል። ኢትዮጵያ እና ሲሪላንካ ግንኙነታቸውን ለማስፋት በርካታ እድሎች እንዳላቸውም ነው ጨምረው የተናገሩት። የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ስሪላንካ ዋና ከተማ ኮሎምቦ ቀጥታ በረራ እንዲጀምር በመጠባበቅ ላይ እንደሚገኙም ተናግረዋል። ይህም በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለውን ትስስር የበለጠ ለማሳደግ፣ ለንግድ ልውውጥ፣ ለአየር መንገድ የጭነት አገልግሎት፣ ቱሪዝምንና እንደ ኢነርጂ ያሉ ሌሎች ዘርፎችንም እንደሚያስፋፋ አመላክተዋል። በተጨማሪም በግብርና፣ የከበሩ ድንጋዮችና ጌጣጌጥ ኢንዱስትሪ ዘርፍ ከሚመለከታቸው ተቋማት ጋር እየተሰራ መሆኑንም አንስተዋል።
ሀገራዊ ምክክሩ ችግሮችን በምክክር ለመፍታት ከፍተኛ አስተዋጽኦ አለው 
Jan 14, 2026 69
ጅግጅጋ፤ ጥር 6/2018(ኢዜአ)፦ ሀገራዊ ምክክሩ ችግሮች በምክክር እንዲፈቱ ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንዳለው የጅግጅጋ ከተማ ነዋሪዎች ገለጹ። ሀገራዊ ምክክሩ ያላግባቡ ጉዳዮች ላይ በሰለጠነ መንገድ በመምከር ለሀገር ዘላቂ ሰላም፣ አንድነትና ብሄራዊ መግባባት መፍጠርን ዓላማ አድርጎ እየተካሄደ ነው። የኢትዮጵያ ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን ከዝግጅት እስከ አጀንዳ የማሰባሰብ የምክክር ምእራፍ ድረስ ለዋናው ምክክር ግብዓት የሚሆኑ የተለያዩ ተግባራትን ሲያከናውን ቆይቷል። በተለይም በአጀንዳ የማሰባሰብ የምክክር ምዕራፍ ላይ ዜጎች በጋራ ጉዳዮቻቸው ላይ በመምከር እና አጀንዳ በመስጠት በንቃት መሳተፋቸውን የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን መግለጹ ይታወሳል። ኢዜአ ያነጋገራቸው የጅግጅጋ ከተማ ነዋሪዎች፤ የኢትዮጵያ ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን ከመነሻው የምክክር ሂደቶቹን አካታች እና አሳታፊ በማድረግ የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎችን ሲያሳትፍ ቆይቷል ብለዋል። በምክክሩ ዙሪያም ሁሉንም የህብረተሰብ ክፍሎች ተሳትፎ እና ግንዛቤ እንዲኖራቸው በማድረግ እያከናወነ ያለው ሥራ የሚበረታታ ነው ብለዋል። በዚህም ሀገራዊ ምክክሩ በሀገሪቱ የነበሩ ችግሮች በምክክር እንዲፈቱ ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንዳለው ነዋሪዎቹ ተናግረዋል።   ከነዋሪዎቹ መካከል አቶ አብዱራህማን መሀመድ፤ ሀገራዊ ምክክሩ የጋራ አጀንዳ በማሰባሰብ፤ ችግሮችን በምክክር በመፍታትና አዲስ ባህል ለማዳበር ያግዛል ብለዋል። ይህም በሀገሪቱ የጋራ ትርክት ለመገንባት በሚደረገው ጥረቶች የማይናቅ አስተዋጽኦ እንደሚኖረው ተስፋ ማድረጋቸውን ገልጸዋል። አቶ አደን ዩሱፍ በበኩላቸው፤ የኢትዮጵያ ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽኑ በሀገሪቱ እያከናወነ ያለው የምክክር ሂደቶች የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎችን በማካተት የተከናወነ በመሆኑ የሚደነቅ ተግባር መሆኑን ተናግረዋል።   በሀገሪቱ ያሉ አለመግባባቶችን በሠለጠነ መንገድ ለመፍታት የምክክር ሥራው ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበትም ገልጸዋል። አቶ መላኩ ባልቻ በበኩላቸው፤ ሀገራዊ ምክክሩ ለሀገሪቱ የእድገት ጉዞ የላቀ ሚና እንዳለው ጠቅሰው፤ በተለይም መግባባትን በመፍጠር የኢትዮጵያን ብልጽግና ጉዞ ለማፋጠን ያስችላል ብለዋል።   ሠላም ለሀገሪቱ እድገት ወሳኝ መሆኑን ተናግረው፤ በተለይም የታቀዱ የልማት ሥራዎችን ከግብ ለማድረስ ሀገራዊ ምክክሩ ከፍተኛ አስተዋፅኦ እንዳለው ተናግረዋል።
ሀገራዊ ምክክሩ በስኬት እንዲጠናቀቅ ተሳትፏችንን እናጠናክራለን
Jan 14, 2026 61
አዳማ ፤ ጥር 6/2018(ኢዜአ)፦ ሀገራዊ ምክክሩ በስኬት ተጠናቆ ዘላቂ ሰላምና መረጋጋት እንዲሰፍን በምክክር ሂደቱ ውስጥ የምናደርገውን ተሳትፎ እናጠናክራለን ሲሉ አባ ገዳዎች፣ የአገር ሽማግሌዎች እና ሀዳ ሲንቄዎች ገለጹ። የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በ11 ክልሎች እና 2 የከተማ አስተዳደሮች፣ በፌዴራል ደረጃ እንዲሁም በውጭ ሀገራት ከሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን እና ትውልደ ኢትዮጵያዊያን ባለድርሻ አካላት ዘንድ አጀንዳ የማሰባሰብ ስራ ሰርቷል። በአጀንዳ የማሰባሰብ የምክክር ምዕራፉም በሀገራቸው ጉዳይ ላይ መሳተፍ የሚገባቸው ባለድርሻ አካላት ተገናኝተው በጋራ ጉዳዮቻቸው ላይ የመከሩ ሲሆን በሂደቱ ሀገር በቀል የግጭት አፈታት ስርዓት ውስጥ ትልቅ ሚና ያላቸው ባለድርሻ አካላትም መሳተፋቸውን የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን መግለጹ ይታወሳል። በኦሮሚያ ክልልም በሀገራዊ ምክክር ሂደቱ በስፋት ተሳትፎ ካደረጉ የህብረተሰብ ክፍሎች መካከል አባ ገዳዎች፣ የአገር ሽማግሌዎች እና ሃዳ ሲንቄዎች ይጠቀሳሉ። ኢዜአ ያነጋገራቸው በአዳማ ከተማ የሚገኙ አባ ገዳዎች፣ የአገር ሽማግሌዎች እና ሃዳ ሲንቄ ሀገራዊ ምክክሩ በስኬት ተጠናቆ ዘላቂ ሰላምና መረጋጋት እንዲሰፍን ያላቸውን ተሰሚነት ተጠቅመው በምክክር ሂደቱ ውስጥ የሚወጡትን ተሳትፎ እንደሚያጠናክሩ ገልጸዋል።   በአዳማ ከተማ የአባገዳ ክፍለ ከተማ ባህላዊ ፍርድ ቤት ሰብሳቢ ፈይሣ መገርሳ እንደገለፁት፤ሀገራዊ ምክክሩ የነበሩ ቁርሾዎችና ቅራኔዎች የሚፈቱበት ሁነኛ መፍትሔ ነው። እስካሁን በተደረጉ የምክክሩ ሂደቶችም የሀገር ሽማግሌዎች፣ የኃይማኖት አባቶች፣ አባ ገዳዎች፣ ሃዳ ሲንቄዎች እና ሌሎች ባለድርሻ አካላት ተሳትፎ ሲያደርጉ መቆየታቸውን ገልጸዋል። በአዳማ በተካሄደው የአጀንዳ ማሰባሰብ ምዕራፍ ላይ በኢትዮጵያ ዘላቂ ሰላምን ለማስፈን የሚያግዙ ጠቃሚ ሀሳቦችን ማቅረባቸውን አስታውሰው፤ አሁንም ሂደቱ ፍጻሜውን እስኪያገኝ ድረስ የሚጠበቅባቸውን እንደሚወጡ ተናግረዋል። የምክክሩ ሂደት ውጤታማ እንዲሆን የድርሻችንን እየተወጣን ነው ያሉት ሰብሳቢው፤ ግጭቶች እና አለመግባባቶች ተወግደው ዘላቂ ሰላም እንዲሰፍን እስከ ፍጻሜው ተሳትፏችንን እናጠናክራለን ብለዋል፡፡ የሀገር ሽማግሌው አቶ ድሪባ ጫላ በበኩላቸው፤ በክልል ደረጃ በአዳማ ከተማ በተካሄደው የምክክር ምዕራፍ ተሳትፈው አብሮነት እና አንድነትን የሚያጠናክሩ ሀሳቦች ማንሳታቸውን ተናግረዋል።   በተለይም ባህላዊ የግጭት አፈታት ስርዓቶችን በመጠቀም በየአካባቢው ላሉ ችግሮች ዘላቂ መፍትሔ መስጠት እንደሚገባ አመልክተው የምክክሩ ሂደት እንዲሳካ እንደ ሀገር ሽማግሌ ሚናችንን እናጠናክራለን ብለዋል። በቀጣይ በሚካሄደው ብሔራዊ ምክክር የሚሳተፉ አካላት ኢትዮጵያ ዘላቂ ሰላም የሰፈነባት ሀገር እንድትሆንና ሁሉንም ተጠቃሚ የሚያደርጉ ሀሳቦች ላይ ማተኮር አለባቸው ያሉት ደግሞ የአገር ሽማግሌ አቶ ጥላሁን ራጎ ናቸው።   ምክክሩ ችግሮቻችንን የምንፈታበት፣ የወደ ፊቷ ኢትዮጵያ የተሻለች እና ለሌሎች ምሳሌ እንድትሆን ምክክሩ ውጤት እስኪያመጣ ድረስ የሚያደርጉትን ተሳትፎ አጠናክረው እንደሚቀጥሉ አረጋግጠዋል።   ሃዳ ሲንቄ ብርቄ ከበደ በበኩላቸው፤ እየተካሄደ ያለው ሀገራዊ ምክክር ሁሉንም ተጠቃሚ የሚያደረግ መፍትሄ ይዞ የሚመጣ በመሆኑ ሁሉም ለምክክሩ ስኬታማነት የድርሻውን ማጠናከር አለበት ብለዋል።
የብልጽግና ፓርቲ በመደመር እሳቤ ጠንካራ ሀገረ መንግስት የመገንባት ጥረት ውጤት እየተገኘበት ነው
Jan 14, 2026 56
ሆሳዕና፤ ጥር 6/2018(ኢዜአ)፦ የብልጽግና ፓርቲ በመደመር እሳቤና በህብረ ብሔራዊ አንድነት ጠንካራ ሀገረ መንግስት የመገንባት ጥረት ውጤት እየተገኘበት መሆኑን የፓርቲው ምክትል ፕሬዚዳንትና በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርአት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊ አደም ፋራህ ገለጹ። የብልጽግና ፓርቲ የበጀት ዓመቱ የስድስት ወራት ሥራዎችን አፈጻጸም የሚገመግም መድረክ በሆሳዕና ከተማ ማካሄድ ጀምሯል፡፡ በሀገሪቷ እየተከናወኑ የሚገኙ ዘርፈ ብዙ የልማት ሥራዎች የኢትዮጵያን እድገትና ማንሰራራት እውን የሚያደርጉ ናቸው በመድረኩ ላይ ንግግር ያደረጉት የፓርቲው ምክትል ፕሬዚዳንትና በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርአት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊ አደም ፋራህ፤ በመደመር እሳቤና በህብረ ብሔራዊ አንድነት የብልጽግና ፓርቲ ጠንካራ ሀገረ መንግስት የመገንባት ጥረት የተሳካ ውጤት እየተገኘበት መሆኑን ገልጸዋል።   አሰባሳቢ ትርክትን በማጎልበት ለሁሉም ዜጎች የምትመች የበለጸገች ሀገር በመገንባት ለተተኪው ትውልድ ለማስተላለፍ ዘመን ተሻጋሪ የልማት አሻራዎች እንዲቀመጡ እየተሰራ ይገኛል ብለዋል።፡ በኢትዮጵያ ጠንካራ ተቋም የመገንባት እንዲሁም ፈጠራንና ፍጥነትን መሰረት ያደረገ ጠንካራ አመራር በመፍጠር ረገድም ፓርቲው ስኬታማ ተግባራትን ማከናወኑን ገልጸዋል። ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ግንባታን በማጠናቀቅ ለስኬት በማብቃት ሌሎች ሜጋ ፕሮጀክቶችን እውን ለማድረግ እየተሰራ ስለመሆኑም አንስተዋል።   ዲጂታል ኢትዮጵያን ከመገንባት አንስቶ የአንድ እቅድና የአንድ ሪፖርት አካሄድን በመከተል የአመራሩና የአባላቱን አቅም የመገንባት ሥራዎች ሲሰሩ መቆየታቸውንም ጠቅሰዋል። በ2018 በጀት ዓመት የህዝብን ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ የተለያዩ ተግባራት ለማከናወን ታቅዶ በእቅዱ መሰረት እስካሁን ስኬታማ ስራዎች ተከናውነዋል ብለዋል።   የዛሬው መድረክም በተለያዩ ዘርፎች በተከናወኑ ተግባራት የተገኙ ስኬቶችን በመገምገም አጠናክሮ ለማስቀጠልና ቀጣይ ተግባራት ላይ ለመምከር የሚያስችል መሆኑንም አንስተዋል። በመድረኩ ላይ የሁሉም ክልሎችና የሁለቱ ከተማ አስተዳደሮች የብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት ኃላፊዎችና የወጣት ክንፍ አመራሮች እየተሳተፉ ይገኛሉ፡፡
የአሰባሳቢ ትርክት ግንባታ ሀገራዊ አንድነትን የሚገነባና አብሮነትን የሚያጸና ነው
Jan 13, 2026 264
አዲስ አበባ፤ ጥር 5/2018(ኢዜአ)፦ የአሰባሳቢ ትርክት ግንባታ ሀገራዊ አንድነትን የሚገነባና አብሮነትን የሚያጸና መሆኑ ተጠቆመ። ከጥር 3 እስከ 5 ቀን 2018 ዓ.ም በጅማ ከተማ ሲካሄድ የቆየው “የጋራ ሃገራዊ (የወል) ትርክት አስፈላጊነቱን ማረጋገጥና ተቋማዊ መርሆዎችን መዘርጋት” የተሰኘው ብሔራዊ ጉባዔ የጋራ መግባቢያ ሰነድ በማፅደቅ በስኬት ተጠናቋል። በአንጋፋው አርቲስት ጥላሁን ጉግሳ በተነበበው የጅማ ስምምነት መግለጫ ላይ እንደተገለጸው፤ ስምምነቱ የሀገሪቷን ውስብስብ ፖለቲካዊ ጉዞ በመገንዘብ ዘላቂ ሰላምና ዲሞክራሲያዊ ህጋዊነትን በጋራ ትርክትና ትውስታ ለመደገፍ ያለመ ነው።   ኢትዮጵያ ብሔራዊ አንድነትን የሚያጠናክር የጋራ ትርክት እንደሚያስፈልጋት ስምምነት ላይ መደረሱ በመግለጫው ተመላክቷል። ይህ ትርክት ከላይ የሚጫን ሳይሆን በጋራ የሚፃፍና አካታች መሆን እንዳለበት ተረጋግጧል። የወደፊቱ የጋራ ትርክት ግንባታ አካታችነትን፣ የጋራ ባለቤትነትን፣ ብዝሃ ትውስታን ማክበርንና ከህገ-መንግስታዊ እሴቶች ጋር መጣጣምን መርህ ሊያደርግ እንደሚገባ በመግለጫው ተመላክቷል።   ትርክቱ በፖሊሲና ህግ ማዕቀፎች፣ በተቋማዊ ቅንጅት፣ በአካዳሚያዊ ምርምርና በመገናኛ ብዙኃን ኃላፊነት የተደገፈ እንዲሆን አቅጣጫ ተቀምጧል። የጅማ ስምምነት መግለጫ የኢትዮጵያ አንድነት ዜጎች ራሳቸውን በሃገራቸው ትርክት ውስጥ በሚያዩበት የጋራ ታሪክ ላይ የሚመሰረት መሆኑን አረጋግጧል። በጉባዔው የመዝጊያ መርሐ ግብር መግለጫው በይፋ ፀድቋል። ሙሉ የስምምነቱ መግለጫ እንደሚከተለው ቀርቧል፡- የጅማ ስምምነት መግለጫ መግቢያ እኛ ከጥር 3-5 2018 በጅማ የተካሄደው “የጋራ ሃገራዊ (የወል) ትርክት አስፈላጊነቱን ማረጋገጥና ተቋማዊ መርሆዎችን መዘርጋት” በሚል አርዕስት ከፌዴራልና ከክልል መንግስታት፣ ከህገ-መንግስታዊ ተቋማት፣ ከዩኒቨርሲቲዎችና የምርምር ተቋማት፣ ከሲቪል ማህበረሰብ፣ ከሃይማኖታዊ ተቋማት፣ ከመገናኛ ብዙኃን፣ ከግል ዘርፍ፣ ከወጣቶችና ከሴቶች አደረጃጀቶች እና ከገለልተኛ ምሁራን የተውጣጡ፤ የኢትዮጵያ የረጅም የስልጣኔ ታሪክ፣ የባህል ባለፀጋነትና የጋራ የሰላም፣ የክብር፣ የፍትህና የብልጽግና ምኞት እየተመራን በተከታታይ የተፈጠሩ ፖለቲካዊ ስምምነቶች፣ የተጋጩ የታሪክ ትርጓሜዎች እና የአንድነትና የመከፋፈል ዘመናት ያሉበትን የሀገራችንን ውስብስብ ፖለቲካዊ ጉዞ በጥልቀት ተገንዝበን፤ ዘላቂ ሰላም፣ ዲሞክራሲያዊ ህጋዊነትና ተግባራዊ መንግስትነት ብቻ ሳይሆን በፖሊሲና ተቋማዊ ማሻሻያ ፣ በጋራ ትርጉም፣ በጋራ ትውስታና በአንድ የሀገር አቀፍ ማዕቀፍ መደገፍ እንዳለበት በመገንዘብ፤ የኢትዮጵያ ብዝሃነት—ቋንቋዊ፣ ባህላዊ፣ ሃይማኖታዊ፣ መልከዓ ምድራዊና ታሪካዊ እውነታ ሲሆን የመከፋፈል ምንጭ ሳይሆን የጥንካሬ አቅም መሆኑን በመቀበል፤ እየተካሄደ ያለውን የብሔራዊ ውይይት ሂደት እንደ መሠረታዊ መድረክ በመገንዘብ፣ ነገር ግን ውይይት ብቻ በቂ እንዳልሆነ እና በተቋማዊ፣ በአእምሯዊና በመገናኛ ብዙሃን ማዕቀፎች መደገፍ እንዳለበት በመግለጽ፤ በአካባቢያዊ የኢትዮጵያ ፍልስፍናዊ ትሩፋቶች የተመሠረተ በልዩነት ውስጥ አብሮ መገንባት፣ መካተት እና የጋራ ኃላፊነትን የሚያጎላ— አመለካከት ተመርተን ይህንን የጅማ ስምምነት መግለጫ እንደ የጋራ ብሔራዊ ቁርጠኝነትና መመሪያ ሰነድ በዛሬው እለት በይፋ እናፀድቃለን። I. የጋራ ሃገራዊ ትርክት አስፈላጊነት 1. ኢትዮጵያ የሚከተሉትን ሚናዎች የሚያገለግል የጋራ ሃገራዊ (የወል) ትርክት እንደሚያስፈለጋት እናረጋግጣለን፦ o የተለያዩ የታሪክ ትውስታዎችን በአንድ የፖለቲካ ማህበረሰብ ውስጥ ማዋሃድ፤ o በክልሎችና ትውልዶች መካከል ሞራላዊና ሲቪክ ተስማሚነት መፍጠር፤ o ልዩነትን ሳያጠፋ ብሔራዊ አንድነትን ማጠናከር፤ o የመንግስታዊ ቅቡልነትን፣ ህገ-መንግስታዊነትንና ዲሞክራሲያዊ ልማዶችን መመርኮዝ። 2. የጋራ ሃገራዊ (የወል) ትርክት ከተጫነ ወይም ከሚያገልል ትርክት በመሠረቱ ይለያል፤ እርሱ፦ o በጋራ የሚፃፍ እንጂ ከላይ የሚጫን አይደለም፤ o አካታች እንጂ ደረጃዊ ወይም አስተዳደራዊ አይደለም፤ o ተለዋዋጭና የሚያድግ እንጂ የተገደበ ወይም የተስተካከለ አይደለም። 3. የእንዲህ ዓይነት የጋራ አካታች አሰራር እጦት የሚከተሉትን አደጋዎችን እንደሚያስከትል እንገነዘባለን፦ o የብሔራዊ ውይይት መበታተን፤ o ዜሮ-ድምር የፖለቲካ መስተጋብር፤ o ደካማ ተቋማዊ ቅቡልነት፤ o የማንወጣው የመተማመን እጦት እንዲሁም የመከፋፈልና የውድቀት አዙሪት II. የወደፊቱ የጋራ ሃገራዊ (የወል) ትርክት በመፍጠር ውስጥ ልንከተላቸው የሚገቡ መርሆዎች o አካታችነትና የጋራ ባለቤትነት – ሁሉም ማህበረሰቦች፣ ክልሎች፣ ትውልዶችና ማህበራዊ ቡድኖች በእኩል ክብርና ድምፅ መወከል አለባቸው። o በአንድ ማዕቀፍ ውስጥ ያለ ብዝሃ ትውስታ – የተለያዩ ታሪካዊ ልምዶችን፣ ቅራኔዎችን እና አስተዋጽኦዎችን ማክበር እንጂ አንዱን በሌላው ላይ ማበላለጥ ተገቢ አይደለም። o በክብር፣ በስነ-ምግባራዊ መደማመጥና የእርስ-በእርስ እውቅናና ቁርጠኝነት ላይ የተመሠረተ ውይይት o የጋራ ሃገራዊ ትርክቶች ከህገ-መንግስትና ከዲሞክራሲ እሴቶች ጋር በማጣጣም –የሰብዓዊ መብቶችን፣ እኩልነትንና የሕግ የበላይነትን የሚያጠናክሩ መሆን ይኖርባቸዋል። o ተቋማዊነትና ዘላቂነት የሚያረጋግጥ – በግለሰቦች ወይም በየዘመኑ ፖለቲካ ሳይሆን በዘላቂ ተቋማት ላይ የተመሠረተ እንዲሁም በታሪክ መከባበር ላይ ተመስርቶ በጋራ ኃላፊነት የሚመራ ወደፊትን የሚያመላክት መሆን ይገባዋል። III. የተቋማዊነት ማዕቀፎች የጋራ ሃገራዊ (የወል) ትርክት በሚከተሉት ዘርፎች የተቀናጀ ድጋፍ ያገኛል፦ o የፖሊሲና የህግ ማዕቀፎች – በልማት እስትራቴጂዎች፣ በሰላም ግንባታ ፖሊሲዎች፣ በሲቪክ ትምህርትና በህዝብ ንግግር መመሪያዎች ውስጥ መዋሃድ። o ተቋማዊ ቅንጅት – በሚኒስቴሮች፣ በህገ-መንግስታዊ ተቋማት፣ በክልል አስተዳደሮችና በውይይት አካላት መካከል ግልጽ ሚናና ቅንጅት መፍጠር o አእምሯዊና አካዳሚያዊ እርከን – የዩኒቨርሲቲዎች፣ የምርምር ተቋማትና የባህል ባለሞያዎች ሚና ማጠናከር። o የመገናኛ ብዙኃን ኃላፊነት – እውነተኛ፣ ሚዛናዊና አካታች ህዝባዊ ንግግር ማበረታታት። IV. አጋርነትና የሂደት ቁርጠኝነት o የመንግስት፣ የሰላምና የውይይት ኮሚሽኖች፣ የአካዳሚያ፣ የሲቪል ማህበረሰብ፣ የመገናኛ ብዙኃን፣ የወጣቶችና የሴቶች ተቋማት ሚና የሚገልጽ የአጋርነትና የሂደት ፍኖተ ካርታ እናበረታታለን። o ከውይይት ወደ ተቋማዊ መደራጀት የሚያመራ የደረጃ በደረጃ ሂደትን እንደግፋለን። o ይህንን ሃገራዊ ምክክር አጠናክሮ ለማስቀጠል የሰላም ሚኒስቴር፣ CRPP እና ጅማ ዩኒቨርሲቲ በቀጣይ ሂደት ዋና አመቻቾች መሆናቸውን እንረጋግጣለን። V. የትግበራና ክትትል ቁርጠኝነት o ይህን ስምምነት ወደ ተግባር ለመቀየር በፖሊሲ ማስተካከያ፣ በተቋማዊ ቅንጅትና በቀጣይ ብሔራዊ ውይይት እንተጋለን። o የፖለቲካ ድጋፍ፣ የሀብት ማሰባሰብ፣ የአቅም ግንባታና የጊዜያዊ ግምገማ ስርዓቶች እንዲተገበሩ እንጠይቃለን። o የጋራ ሃገራዊ ትርክት ቀጣይ፣ ከጊዜ ጋር ተሻሽሎ የሚያድግና ለዲሞክራሲያዊ ማሻሻያ ክፍት የሆነ ብሔራዊ ፕሮጀክት መሆኑን እናረጋግጣለን። መዝጊያ የጅማ ስምምነት ኢትዮጵያ አንድነቷ በትእዛዝ ሳይሆን እራሳቸው በሃገራቸውና በትርክቷ ውስጥ የሚያዩ ዜጎቿና በጋራ ታሪካቸው መሆኑን ያረጋግጣል። ጅማ—የውይይት፣ የልውውጥና የእድሳት ከተማ በመሆን ይህን ብሔራዊ ቁርጠኝነት የሚወክል ምልክት ሆና ትቆማለች!! ይህ የጋራ ስምምነት ጥር 5 ቀን 2018 ዓ.ም በጅማ ከተማ ፀደቀ፡፡
በአጎራባች አካባቢዎች ያለውን ሰላም በጋራ በመጠበቅ ልማት እንዲፋጠን እንሰራለን
Jan 13, 2026 100
ነቀምቴ ፤ ጥር 5/2018(ኢዜአ)፦ በአጎራባች አካባቢዎች ያለውን ሰላም በጋራ በመጠበቅ ልማት እንዲፋጠን እንሰራለን ሲሉ የኦሮሚያ እና የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልሎች አመራሮች ገለጹ። የኦሮሚያ እና የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልሎች የጋራ ሰላምና ልማት፣ የግጭት አፈታትና ተያያዥ ጉዳዮች ላይ ያተኮረ ውይይት በነቀምቴ ከተማ ተካሄዷል።   በውይይቱ ላይ የተገኙ የክልሎቹ ተወካዮች በአጎራባች አካባቢዎች ያለውን ሰላም በጋራ በመጠበቅ ልማትን ለማፋጠን እንደሚተጉ ገልጸዋል። የኦሮሚያ እና የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልሎች የጋራ ሰላምና ልማት ማስተባበሪያ ጽህፈት ቤት ምክትል ኃላፊ አቶ ዲንሳ በየነ፣ ጽህፈት ቤቱ በአጎራባች አካባቢዎች ሰላምና ልማት እንዲጠናከር የተለያዩ ተግባራት እያከናወነ ይገኛል ብለዋል። በክልሎቹ የጋራ ጥረት በተወሰዱ እርምጃዎችም አካባቢው ሰላም የሰፈነበት እና የልማት ስራዎች ያለመቋረጥ የሚካሄዱበት መሆኑን ተናግረዋል። በቀጣይም ህዝቡ ትኩረቱን በሙሉ ልማት ላይ ማድረግ እንዲችል እና የተፈጥሮ ሀብቱን ተጠቅሞ መለወጥ እንዲችል የአካባቢው አመራሮች የድርሻቸውን በአግባቡ እንደሚወጡ ገልጸዋል። ይህ የወንድማማችነት መድረክ በነቀምቴ ከተማ ላይ ሲዘጋጅ ከውይይት በዘለለ በአካባቢው ተጨባጭ ውጤት ለማምጣት ያስችላል ሲሉም አክለዋል።   ኦሮሚያ ክልል ፀጥታ እና አስተዳደር ቢሮ ኃላፊ ኮሚሽነር አራርሳ መርዳሳ፣ የፀጥታ አካላት ከህብረተሰቡ ጋር በመሆን በሰሩት የተቀናጀ ስራ በክልሎቹ አዋሳኝ አካባቢዎች ሰላም መስፈኑን ተናግረዋል። ክልሎቹም ተቀናጅተው ልማት እና ሰላምን ለማስቀጠል የጀመሩት ጥረት የበለጠ የሚጠናከር መሆኑንም አስረድተዋል። የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የሰላምና ፀጥታ ምክትል ኃላፊ አቶ ኢሳም የሱፍ በበኩላቸው፤ ተቀራርቦ መስራት በየጊዜው የሚያጋጥሙ ችግሮችን በዘላቂነት ለመቅረፍ ያግዛል ብለዋል። በተለይም የሰላም መንገዶችን አሟጦ ከመጠቀም ጎን ለጎን ችግሮች ሲያጋጥሙ የህግ ማስከበር ስራዎችን በተቀናጀ መልኩ መፈጸም እንደሚገባም ተናግረዋል። በውይይት መድረኩ ላይ የሁለቱ ክልሎች የዞኖችና የወረዳ አመራሮች እንዲሁም የጸጥታ አካላት አመራሮች ተሳትፈዋል።
በኢትዮጵያ በየትኛውም አካባቢ ሰባተኛውን ሀገራዊ ምርጫ ለማካሄድ የሚያስችል ዝግጅት ተደርጓል
Jan 13, 2026 184
አዲስ አበባ፤ ጥር 5/2018(ኢዜአ)፦ በኢትዮጵያ በየትኛውም አካባቢ ሰባተኛውን ሀገራዊ ምርጫ ለማካሄድ የሚያስችል ዝግጅት መደረጉን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አስታወቀ። የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ሀገር አቀፍ የሕግ አውጪዎች የጋራ ምክክር መድረክ በሰባተኛው ሀገራዊ ምርጫ እና በሌሎች ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ እየተካሄደ ነው።   በመርሀ ግብሩ ላይ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ታገሰ ጫፎ፣ ምክትል አፈ ጉባዔ ሎሚ በዶ፣ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግሥት ዋና ተጠሪ ሚኒስትር ተስፋዬ በልጂጌ (ዶ/ር)፣ የክልሎች አፈ ጉባኤዎችና ምክትል አፈ ጉባኤዎች ተገኝተዋል። በመድረኩ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ምክትል ሰብሳቢ ተስፋዬ ንዋይ "የሰባተኛው ሀገር አቀፍ ምርጫ ዝግጅትና የምክር ቤቶች ሚና" በሚል ርዕስ የመወያያ ሰነድ አቅርበዋል። ምክትል ሰብሳቢው በገለፃቸው፤ ከየካቲት 7 እስከ መጋቢት 7 ቀን 2018 ዓ.ም በሁሉም የሀገሪቱ አካባቢዎች የመራጮች ምዝገባ እንዲከናወን እና የድምፅ መስጫው ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም እንዲሆን ቦርዱ መወሰኑን አስታውቀዋል።   የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ይሄንን ታሳቢ በማድረግ የግብዓት ማሟላት፣ የስልጠናና ግንዛቤ የመፍጠሪያ የተለያዩ ዝግጅቶችን ማድረጉን ገልጸዋል። በዚህም ቦርዱ በአዋጅ በተሰጠው ስልጣን መሰረት ከመደበኛ የምርጫ ጣቢያዎች የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች፣ በሥራ ምክንያት በተለያየ ቦታ የሚገኙ ዜጎች፣ የሀገር መከላከያ ሰራዊት አባላት እና ሌሎች ልዩ የምርጫ ጣቢያ ሊቋቋምላቸው የሚገባ ስለሆነ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በትብብር መስራታቸውን ገልጸዋል። በሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ ከ50 ሺህ በላይ የምርጫ ጣቢያዎች እንደሚኖሩ የገለጹት ምክትል ሰብሳቢው፤ በአዋጁ መሰረት እያንዳንዱ የምርጫ ጣቢያ ከ 1 ሺህ 500 የማይበልጥ መራጭ መያዝ አለበት ብለዋል። በተሻሻለው አዋጅ ቁጥር 1162/2011 መሰረት የምርጫ ስራዎችን ዲጂታላይዝ በማድረግ ለቦርዱ አቅም የሚፈጥሩ ድንጋጌዎች መካተታቸውን ገልጸዋል። በዚህም የዕጩዎችና የመራጮች ምዝገባ እንዲሁም ሌሎች የቦርዱን ስራ ውጤታማ ሊያደርጉ የሚችሉና የቅሬታ አፈታት ስልቶች ማሻሻያ እንደተደረገባቸው ጠቅሰዋል። በአጠቃላይ ቦርዱ በኢትዮጵያ በየትኛውም አካባቢ ምርጫውን ማከናወን የሚያስችል ዝግጅት ማድረጉን ተናግረዋል። መራጮች በዲጂታል ወይም በአካል በመቅረብ መመዝገብ እንደሚችሉ ጠቁመዋል፡፡ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ መተግበሪያ አማካኝነት ባሉበት ሆነው መመዝገብ የሚፈልጉ መራጮች የብሔራዊ መታወቂያ ሊኖራቸው እንደሚገባ ገልጸዋል። በቦርዱ የተመለመሉ የምርጫ አስፈፃሚዎች ከማንኛውም የፖለቲካ ፓርቲ ገለልተኛ የሆኑ ለስራው በቂ የትምህርት ዝግጅት ያላቸውና የአካባቢውን የስራ ቋንቋና ባህል የሚያውቁ መሆናቸውን ተናግረዋል።በመላ ሀገሪቱ ቢያንስ 318 ሺህ ምርጫ አስፈፃሚ እንደሚያስፈልግም አስታውቀዋል፡፡ የፖለቲካ ፖርቲዎች የፅሁፍና የቃል ፈተናውን ያለፉ የምርጫ አስፈፃሚዎችን ገለልተኝነት በተመለከተ አስተያየት እንዲሰጡ ተደርጓል ብለዋል።
ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የዜጎች ተሳትፎ እንዲጠናከር የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች የላቀ ሚናቸውን ለመወጣት እየተዘጋጁ ነው
Jan 13, 2026 145
ወላይታ ሶዶ፤ ጥር 5/2018(ኢዜአ)፦ በግንቦት ወር ለሚካሄደው 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የዜጎች ተሳትፎ እንዲጠናከር የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች የላቀ ሚናቸውን ለመወጣት እየተዘጋጁ መሆኑን የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ባለስልጣን አስታወቀ። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የጠቅላላ ምርጫው ሂደት ነፃ፣ ፍትሐዊና ዴሞክራሲያዊ በሆነ መልኩ እንዲካሄድ ከወዲሁ ዝግጅት እያደረገ መሆኑ ይታወቃል። ለምርጫው ሂደት የቦርዱ የተሟላ ዝግጅት እንዳለ ሆኖ የፖለቲካ ፓርቲዎች፣ የሲቪክ ማህበራትና አጠቃላይ የዜጎች ጠንካራ ተሳትፎ ወሳኝ ነው። በዚህም መሰረት የዜጎች የምርጫ ተሳትፎ እንዲጠናከር በማድረግ በኩል በተለይም የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ዝግጁነት ምን ይመስላል ሲል ኢዜአ የሚለከታቸው አካላትን አነጋግሯል። የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ባለስልጣን ምክትል ዳይሬክተር ፋሲካው ሞላ፤ የዴሞክራሲ ስርአት ግንባታ ሂደት ሁነኛ መሰረት በሆነው የምርጫ ሂደት የዜጎች ጠንካራ ተሳትፎ አስፈላጊ መሆኑን አንስተዋል። በዚህ ሂደትም ዜጎች በቂ ግንዛቤ አግኝተው በእውቀት ላይ ተመስርተው መብታቸውን መጠቀም እንዲችሉ ድርጅቶቹ የማስተማርና የማስገንዘብ ስራ ይጠበቅባቸዋል ብለዋል። በዚሁ መሰረትም በመጪው ግንቦት ወር ለሚካሄደው 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የዜጎች ተሳትፎ እንዲጠናከር የሲቪክ ማህበራት የላቀ ሚናቸውን ለመወጣት እየተዘጋጁ መሆኑን አንስተዋል። በባለስልጣኑ የታቀፉ የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ከቅድመ ምርጫ ጀምሮ አጠቃላይ ሂደቱ የተሳካ እንዲሆን እንደሚሰሩም ገልጸዋል። ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ለ54 የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ምርጫን የመታዘብ፣ እንዲሁም ህብረተሰቡን ለማስተማር ፈቃድ በመስጠቱ ምህዳሩን አስፍቶልናል ያሉት ደግሞ የኦሮሚያ ክልል ሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ምክር ቤት ተቀዳሚ ምክትል ፕሬዚዳንት ታደሉ እጀታ ናቸው።   ለምርጫው ሰላማዊ ሂደት ምክር ቤቱ የሚጠበቅበትን ኃላፊነት ለመወጣት መዘጋጀቱን በመግለጽ። ለምርጫ ሂደት መሳካት የዜጎች ተሳትፎ ወሳኝ መሆኑን በማንሳት በቂ ግንዛቤ ኖሯቸው እንዲሳተፉ ድርጅቱ ሚናውን ይወጣል ሲሉም አክለዋል። የሲዳማ ክልል ሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ማስረሻ ክብረት፤ የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች በምርጫ ሂደት አወንታዊ አበርክቶ እንዲኖራቸው ምቹ ሁኔታ መፈጠሩን ገልጸዋል።   በዚህም መሰረት የሲቪክ ማህበራት ሚናቸውን መወጣት የሚያስችል ዝግጁነት እንዳላቸውም ነው ጨምረው የተናገሩት። በአንድ ሀገር የምርጫ ሂደት ነፃ፣ ፍትሃዊ እና ዴሞክራሲያዊ እንዲሆን የሲቪክ ማህበራት ሚና የላቀ መሆኑ ይታመናል።
ፖለቲካ
ፕሬዝዳንት ታዬ አፅቀሥላሴ የሥራ ጊዜያቸውን ያጠናቀቁትን የስሪላንካ አምባሳደር አሰናበቱ
Jan 14, 2026 58
አዲስ አበባ፤ ጥር 6/2018(ኢዜአ)፦ የኢፌዴሪ ፕሬዝዳንት ታዬ አፅቀሥላሴ የሥራ ጊዜያቸውን ያጠናቀቁትን በኢትዮጵያ የስሪላንካ አምባሳደር ታሻንታ ኩማራሲሪን አሰናብተዋል። ተሰናባቹ የስሪላንካ አምባሳደር ታሻንታ ኩማራሲሪ ሲሪላንካ እና ኢትዮጵያ ጠንካራ ግንኙነት ያላቸው ሀገራት መሆናቸውን ገልጸዋል። የሁለቱ ሀገራት ዘመናዊ ግንኙነት እአአ በ1972 መመስረቱን ገልጸው፤ አሁን ላይ በፖለቲካ፣ በኢኮኖሚ፣ በባህልና በሕዝብ ለሕዝብ ትስስር ያላቸው ግንኙነት ማደጉን ተናግረዋል።   በተጨማሪም በኢነርጂ፣ በግብርና እና በቱሪዝም ዘርፍ ያላቸው ግንኙነት መጎልበቱን ጠቁመዋል፤ 200 የሚጠጉ ሲሪላንካውያን በኢትዮጵያ በተለያዩ ዘርፎች ተሰማርተው እየሰሩ እንደሚገኙ ገልጸዋል። ኢትዮጵያ እና ሲሪላንካ ግንኙነታቸውን ለማስፋት በርካታ እድሎች እንዳላቸውም ነው ጨምረው የተናገሩት። የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ስሪላንካ ዋና ከተማ ኮሎምቦ ቀጥታ በረራ እንዲጀምር በመጠባበቅ ላይ እንደሚገኙም ተናግረዋል። ይህም በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለውን ትስስር የበለጠ ለማሳደግ፣ ለንግድ ልውውጥ፣ ለአየር መንገድ የጭነት አገልግሎት፣ ቱሪዝምንና እንደ ኢነርጂ ያሉ ሌሎች ዘርፎችንም እንደሚያስፋፋ አመላክተዋል። በተጨማሪም በግብርና፣ የከበሩ ድንጋዮችና ጌጣጌጥ ኢንዱስትሪ ዘርፍ ከሚመለከታቸው ተቋማት ጋር እየተሰራ መሆኑንም አንስተዋል።
ሀገራዊ ምክክሩ ችግሮችን በምክክር ለመፍታት ከፍተኛ አስተዋጽኦ አለው 
Jan 14, 2026 69
ጅግጅጋ፤ ጥር 6/2018(ኢዜአ)፦ ሀገራዊ ምክክሩ ችግሮች በምክክር እንዲፈቱ ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንዳለው የጅግጅጋ ከተማ ነዋሪዎች ገለጹ። ሀገራዊ ምክክሩ ያላግባቡ ጉዳዮች ላይ በሰለጠነ መንገድ በመምከር ለሀገር ዘላቂ ሰላም፣ አንድነትና ብሄራዊ መግባባት መፍጠርን ዓላማ አድርጎ እየተካሄደ ነው። የኢትዮጵያ ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን ከዝግጅት እስከ አጀንዳ የማሰባሰብ የምክክር ምእራፍ ድረስ ለዋናው ምክክር ግብዓት የሚሆኑ የተለያዩ ተግባራትን ሲያከናውን ቆይቷል። በተለይም በአጀንዳ የማሰባሰብ የምክክር ምዕራፍ ላይ ዜጎች በጋራ ጉዳዮቻቸው ላይ በመምከር እና አጀንዳ በመስጠት በንቃት መሳተፋቸውን የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን መግለጹ ይታወሳል። ኢዜአ ያነጋገራቸው የጅግጅጋ ከተማ ነዋሪዎች፤ የኢትዮጵያ ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን ከመነሻው የምክክር ሂደቶቹን አካታች እና አሳታፊ በማድረግ የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎችን ሲያሳትፍ ቆይቷል ብለዋል። በምክክሩ ዙሪያም ሁሉንም የህብረተሰብ ክፍሎች ተሳትፎ እና ግንዛቤ እንዲኖራቸው በማድረግ እያከናወነ ያለው ሥራ የሚበረታታ ነው ብለዋል። በዚህም ሀገራዊ ምክክሩ በሀገሪቱ የነበሩ ችግሮች በምክክር እንዲፈቱ ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንዳለው ነዋሪዎቹ ተናግረዋል።   ከነዋሪዎቹ መካከል አቶ አብዱራህማን መሀመድ፤ ሀገራዊ ምክክሩ የጋራ አጀንዳ በማሰባሰብ፤ ችግሮችን በምክክር በመፍታትና አዲስ ባህል ለማዳበር ያግዛል ብለዋል። ይህም በሀገሪቱ የጋራ ትርክት ለመገንባት በሚደረገው ጥረቶች የማይናቅ አስተዋጽኦ እንደሚኖረው ተስፋ ማድረጋቸውን ገልጸዋል። አቶ አደን ዩሱፍ በበኩላቸው፤ የኢትዮጵያ ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽኑ በሀገሪቱ እያከናወነ ያለው የምክክር ሂደቶች የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎችን በማካተት የተከናወነ በመሆኑ የሚደነቅ ተግባር መሆኑን ተናግረዋል።   በሀገሪቱ ያሉ አለመግባባቶችን በሠለጠነ መንገድ ለመፍታት የምክክር ሥራው ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበትም ገልጸዋል። አቶ መላኩ ባልቻ በበኩላቸው፤ ሀገራዊ ምክክሩ ለሀገሪቱ የእድገት ጉዞ የላቀ ሚና እንዳለው ጠቅሰው፤ በተለይም መግባባትን በመፍጠር የኢትዮጵያን ብልጽግና ጉዞ ለማፋጠን ያስችላል ብለዋል።   ሠላም ለሀገሪቱ እድገት ወሳኝ መሆኑን ተናግረው፤ በተለይም የታቀዱ የልማት ሥራዎችን ከግብ ለማድረስ ሀገራዊ ምክክሩ ከፍተኛ አስተዋፅኦ እንዳለው ተናግረዋል።
ሀገራዊ ምክክሩ በስኬት እንዲጠናቀቅ ተሳትፏችንን እናጠናክራለን
Jan 14, 2026 61
አዳማ ፤ ጥር 6/2018(ኢዜአ)፦ ሀገራዊ ምክክሩ በስኬት ተጠናቆ ዘላቂ ሰላምና መረጋጋት እንዲሰፍን በምክክር ሂደቱ ውስጥ የምናደርገውን ተሳትፎ እናጠናክራለን ሲሉ አባ ገዳዎች፣ የአገር ሽማግሌዎች እና ሀዳ ሲንቄዎች ገለጹ። የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በ11 ክልሎች እና 2 የከተማ አስተዳደሮች፣ በፌዴራል ደረጃ እንዲሁም በውጭ ሀገራት ከሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን እና ትውልደ ኢትዮጵያዊያን ባለድርሻ አካላት ዘንድ አጀንዳ የማሰባሰብ ስራ ሰርቷል። በአጀንዳ የማሰባሰብ የምክክር ምዕራፉም በሀገራቸው ጉዳይ ላይ መሳተፍ የሚገባቸው ባለድርሻ አካላት ተገናኝተው በጋራ ጉዳዮቻቸው ላይ የመከሩ ሲሆን በሂደቱ ሀገር በቀል የግጭት አፈታት ስርዓት ውስጥ ትልቅ ሚና ያላቸው ባለድርሻ አካላትም መሳተፋቸውን የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን መግለጹ ይታወሳል። በኦሮሚያ ክልልም በሀገራዊ ምክክር ሂደቱ በስፋት ተሳትፎ ካደረጉ የህብረተሰብ ክፍሎች መካከል አባ ገዳዎች፣ የአገር ሽማግሌዎች እና ሃዳ ሲንቄዎች ይጠቀሳሉ። ኢዜአ ያነጋገራቸው በአዳማ ከተማ የሚገኙ አባ ገዳዎች፣ የአገር ሽማግሌዎች እና ሃዳ ሲንቄ ሀገራዊ ምክክሩ በስኬት ተጠናቆ ዘላቂ ሰላምና መረጋጋት እንዲሰፍን ያላቸውን ተሰሚነት ተጠቅመው በምክክር ሂደቱ ውስጥ የሚወጡትን ተሳትፎ እንደሚያጠናክሩ ገልጸዋል።   በአዳማ ከተማ የአባገዳ ክፍለ ከተማ ባህላዊ ፍርድ ቤት ሰብሳቢ ፈይሣ መገርሳ እንደገለፁት፤ሀገራዊ ምክክሩ የነበሩ ቁርሾዎችና ቅራኔዎች የሚፈቱበት ሁነኛ መፍትሔ ነው። እስካሁን በተደረጉ የምክክሩ ሂደቶችም የሀገር ሽማግሌዎች፣ የኃይማኖት አባቶች፣ አባ ገዳዎች፣ ሃዳ ሲንቄዎች እና ሌሎች ባለድርሻ አካላት ተሳትፎ ሲያደርጉ መቆየታቸውን ገልጸዋል። በአዳማ በተካሄደው የአጀንዳ ማሰባሰብ ምዕራፍ ላይ በኢትዮጵያ ዘላቂ ሰላምን ለማስፈን የሚያግዙ ጠቃሚ ሀሳቦችን ማቅረባቸውን አስታውሰው፤ አሁንም ሂደቱ ፍጻሜውን እስኪያገኝ ድረስ የሚጠበቅባቸውን እንደሚወጡ ተናግረዋል። የምክክሩ ሂደት ውጤታማ እንዲሆን የድርሻችንን እየተወጣን ነው ያሉት ሰብሳቢው፤ ግጭቶች እና አለመግባባቶች ተወግደው ዘላቂ ሰላም እንዲሰፍን እስከ ፍጻሜው ተሳትፏችንን እናጠናክራለን ብለዋል፡፡ የሀገር ሽማግሌው አቶ ድሪባ ጫላ በበኩላቸው፤ በክልል ደረጃ በአዳማ ከተማ በተካሄደው የምክክር ምዕራፍ ተሳትፈው አብሮነት እና አንድነትን የሚያጠናክሩ ሀሳቦች ማንሳታቸውን ተናግረዋል።   በተለይም ባህላዊ የግጭት አፈታት ስርዓቶችን በመጠቀም በየአካባቢው ላሉ ችግሮች ዘላቂ መፍትሔ መስጠት እንደሚገባ አመልክተው የምክክሩ ሂደት እንዲሳካ እንደ ሀገር ሽማግሌ ሚናችንን እናጠናክራለን ብለዋል። በቀጣይ በሚካሄደው ብሔራዊ ምክክር የሚሳተፉ አካላት ኢትዮጵያ ዘላቂ ሰላም የሰፈነባት ሀገር እንድትሆንና ሁሉንም ተጠቃሚ የሚያደርጉ ሀሳቦች ላይ ማተኮር አለባቸው ያሉት ደግሞ የአገር ሽማግሌ አቶ ጥላሁን ራጎ ናቸው።   ምክክሩ ችግሮቻችንን የምንፈታበት፣ የወደ ፊቷ ኢትዮጵያ የተሻለች እና ለሌሎች ምሳሌ እንድትሆን ምክክሩ ውጤት እስኪያመጣ ድረስ የሚያደርጉትን ተሳትፎ አጠናክረው እንደሚቀጥሉ አረጋግጠዋል።   ሃዳ ሲንቄ ብርቄ ከበደ በበኩላቸው፤ እየተካሄደ ያለው ሀገራዊ ምክክር ሁሉንም ተጠቃሚ የሚያደረግ መፍትሄ ይዞ የሚመጣ በመሆኑ ሁሉም ለምክክሩ ስኬታማነት የድርሻውን ማጠናከር አለበት ብለዋል።
የብልጽግና ፓርቲ በመደመር እሳቤ ጠንካራ ሀገረ መንግስት የመገንባት ጥረት ውጤት እየተገኘበት ነው
Jan 14, 2026 56
ሆሳዕና፤ ጥር 6/2018(ኢዜአ)፦ የብልጽግና ፓርቲ በመደመር እሳቤና በህብረ ብሔራዊ አንድነት ጠንካራ ሀገረ መንግስት የመገንባት ጥረት ውጤት እየተገኘበት መሆኑን የፓርቲው ምክትል ፕሬዚዳንትና በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርአት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊ አደም ፋራህ ገለጹ። የብልጽግና ፓርቲ የበጀት ዓመቱ የስድስት ወራት ሥራዎችን አፈጻጸም የሚገመግም መድረክ በሆሳዕና ከተማ ማካሄድ ጀምሯል፡፡ በሀገሪቷ እየተከናወኑ የሚገኙ ዘርፈ ብዙ የልማት ሥራዎች የኢትዮጵያን እድገትና ማንሰራራት እውን የሚያደርጉ ናቸው በመድረኩ ላይ ንግግር ያደረጉት የፓርቲው ምክትል ፕሬዚዳንትና በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርአት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊ አደም ፋራህ፤ በመደመር እሳቤና በህብረ ብሔራዊ አንድነት የብልጽግና ፓርቲ ጠንካራ ሀገረ መንግስት የመገንባት ጥረት የተሳካ ውጤት እየተገኘበት መሆኑን ገልጸዋል።   አሰባሳቢ ትርክትን በማጎልበት ለሁሉም ዜጎች የምትመች የበለጸገች ሀገር በመገንባት ለተተኪው ትውልድ ለማስተላለፍ ዘመን ተሻጋሪ የልማት አሻራዎች እንዲቀመጡ እየተሰራ ይገኛል ብለዋል።፡ በኢትዮጵያ ጠንካራ ተቋም የመገንባት እንዲሁም ፈጠራንና ፍጥነትን መሰረት ያደረገ ጠንካራ አመራር በመፍጠር ረገድም ፓርቲው ስኬታማ ተግባራትን ማከናወኑን ገልጸዋል። ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ግንባታን በማጠናቀቅ ለስኬት በማብቃት ሌሎች ሜጋ ፕሮጀክቶችን እውን ለማድረግ እየተሰራ ስለመሆኑም አንስተዋል።   ዲጂታል ኢትዮጵያን ከመገንባት አንስቶ የአንድ እቅድና የአንድ ሪፖርት አካሄድን በመከተል የአመራሩና የአባላቱን አቅም የመገንባት ሥራዎች ሲሰሩ መቆየታቸውንም ጠቅሰዋል። በ2018 በጀት ዓመት የህዝብን ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ የተለያዩ ተግባራት ለማከናወን ታቅዶ በእቅዱ መሰረት እስካሁን ስኬታማ ስራዎች ተከናውነዋል ብለዋል።   የዛሬው መድረክም በተለያዩ ዘርፎች በተከናወኑ ተግባራት የተገኙ ስኬቶችን በመገምገም አጠናክሮ ለማስቀጠልና ቀጣይ ተግባራት ላይ ለመምከር የሚያስችል መሆኑንም አንስተዋል። በመድረኩ ላይ የሁሉም ክልሎችና የሁለቱ ከተማ አስተዳደሮች የብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት ኃላፊዎችና የወጣት ክንፍ አመራሮች እየተሳተፉ ይገኛሉ፡፡
የአሰባሳቢ ትርክት ግንባታ ሀገራዊ አንድነትን የሚገነባና አብሮነትን የሚያጸና ነው
Jan 13, 2026 264
አዲስ አበባ፤ ጥር 5/2018(ኢዜአ)፦ የአሰባሳቢ ትርክት ግንባታ ሀገራዊ አንድነትን የሚገነባና አብሮነትን የሚያጸና መሆኑ ተጠቆመ። ከጥር 3 እስከ 5 ቀን 2018 ዓ.ም በጅማ ከተማ ሲካሄድ የቆየው “የጋራ ሃገራዊ (የወል) ትርክት አስፈላጊነቱን ማረጋገጥና ተቋማዊ መርሆዎችን መዘርጋት” የተሰኘው ብሔራዊ ጉባዔ የጋራ መግባቢያ ሰነድ በማፅደቅ በስኬት ተጠናቋል። በአንጋፋው አርቲስት ጥላሁን ጉግሳ በተነበበው የጅማ ስምምነት መግለጫ ላይ እንደተገለጸው፤ ስምምነቱ የሀገሪቷን ውስብስብ ፖለቲካዊ ጉዞ በመገንዘብ ዘላቂ ሰላምና ዲሞክራሲያዊ ህጋዊነትን በጋራ ትርክትና ትውስታ ለመደገፍ ያለመ ነው።   ኢትዮጵያ ብሔራዊ አንድነትን የሚያጠናክር የጋራ ትርክት እንደሚያስፈልጋት ስምምነት ላይ መደረሱ በመግለጫው ተመላክቷል። ይህ ትርክት ከላይ የሚጫን ሳይሆን በጋራ የሚፃፍና አካታች መሆን እንዳለበት ተረጋግጧል። የወደፊቱ የጋራ ትርክት ግንባታ አካታችነትን፣ የጋራ ባለቤትነትን፣ ብዝሃ ትውስታን ማክበርንና ከህገ-መንግስታዊ እሴቶች ጋር መጣጣምን መርህ ሊያደርግ እንደሚገባ በመግለጫው ተመላክቷል።   ትርክቱ በፖሊሲና ህግ ማዕቀፎች፣ በተቋማዊ ቅንጅት፣ በአካዳሚያዊ ምርምርና በመገናኛ ብዙኃን ኃላፊነት የተደገፈ እንዲሆን አቅጣጫ ተቀምጧል። የጅማ ስምምነት መግለጫ የኢትዮጵያ አንድነት ዜጎች ራሳቸውን በሃገራቸው ትርክት ውስጥ በሚያዩበት የጋራ ታሪክ ላይ የሚመሰረት መሆኑን አረጋግጧል። በጉባዔው የመዝጊያ መርሐ ግብር መግለጫው በይፋ ፀድቋል። ሙሉ የስምምነቱ መግለጫ እንደሚከተለው ቀርቧል፡- የጅማ ስምምነት መግለጫ መግቢያ እኛ ከጥር 3-5 2018 በጅማ የተካሄደው “የጋራ ሃገራዊ (የወል) ትርክት አስፈላጊነቱን ማረጋገጥና ተቋማዊ መርሆዎችን መዘርጋት” በሚል አርዕስት ከፌዴራልና ከክልል መንግስታት፣ ከህገ-መንግስታዊ ተቋማት፣ ከዩኒቨርሲቲዎችና የምርምር ተቋማት፣ ከሲቪል ማህበረሰብ፣ ከሃይማኖታዊ ተቋማት፣ ከመገናኛ ብዙኃን፣ ከግል ዘርፍ፣ ከወጣቶችና ከሴቶች አደረጃጀቶች እና ከገለልተኛ ምሁራን የተውጣጡ፤ የኢትዮጵያ የረጅም የስልጣኔ ታሪክ፣ የባህል ባለፀጋነትና የጋራ የሰላም፣ የክብር፣ የፍትህና የብልጽግና ምኞት እየተመራን በተከታታይ የተፈጠሩ ፖለቲካዊ ስምምነቶች፣ የተጋጩ የታሪክ ትርጓሜዎች እና የአንድነትና የመከፋፈል ዘመናት ያሉበትን የሀገራችንን ውስብስብ ፖለቲካዊ ጉዞ በጥልቀት ተገንዝበን፤ ዘላቂ ሰላም፣ ዲሞክራሲያዊ ህጋዊነትና ተግባራዊ መንግስትነት ብቻ ሳይሆን በፖሊሲና ተቋማዊ ማሻሻያ ፣ በጋራ ትርጉም፣ በጋራ ትውስታና በአንድ የሀገር አቀፍ ማዕቀፍ መደገፍ እንዳለበት በመገንዘብ፤ የኢትዮጵያ ብዝሃነት—ቋንቋዊ፣ ባህላዊ፣ ሃይማኖታዊ፣ መልከዓ ምድራዊና ታሪካዊ እውነታ ሲሆን የመከፋፈል ምንጭ ሳይሆን የጥንካሬ አቅም መሆኑን በመቀበል፤ እየተካሄደ ያለውን የብሔራዊ ውይይት ሂደት እንደ መሠረታዊ መድረክ በመገንዘብ፣ ነገር ግን ውይይት ብቻ በቂ እንዳልሆነ እና በተቋማዊ፣ በአእምሯዊና በመገናኛ ብዙሃን ማዕቀፎች መደገፍ እንዳለበት በመግለጽ፤ በአካባቢያዊ የኢትዮጵያ ፍልስፍናዊ ትሩፋቶች የተመሠረተ በልዩነት ውስጥ አብሮ መገንባት፣ መካተት እና የጋራ ኃላፊነትን የሚያጎላ— አመለካከት ተመርተን ይህንን የጅማ ስምምነት መግለጫ እንደ የጋራ ብሔራዊ ቁርጠኝነትና መመሪያ ሰነድ በዛሬው እለት በይፋ እናፀድቃለን። I. የጋራ ሃገራዊ ትርክት አስፈላጊነት 1. ኢትዮጵያ የሚከተሉትን ሚናዎች የሚያገለግል የጋራ ሃገራዊ (የወል) ትርክት እንደሚያስፈለጋት እናረጋግጣለን፦ o የተለያዩ የታሪክ ትውስታዎችን በአንድ የፖለቲካ ማህበረሰብ ውስጥ ማዋሃድ፤ o በክልሎችና ትውልዶች መካከል ሞራላዊና ሲቪክ ተስማሚነት መፍጠር፤ o ልዩነትን ሳያጠፋ ብሔራዊ አንድነትን ማጠናከር፤ o የመንግስታዊ ቅቡልነትን፣ ህገ-መንግስታዊነትንና ዲሞክራሲያዊ ልማዶችን መመርኮዝ። 2. የጋራ ሃገራዊ (የወል) ትርክት ከተጫነ ወይም ከሚያገልል ትርክት በመሠረቱ ይለያል፤ እርሱ፦ o በጋራ የሚፃፍ እንጂ ከላይ የሚጫን አይደለም፤ o አካታች እንጂ ደረጃዊ ወይም አስተዳደራዊ አይደለም፤ o ተለዋዋጭና የሚያድግ እንጂ የተገደበ ወይም የተስተካከለ አይደለም። 3. የእንዲህ ዓይነት የጋራ አካታች አሰራር እጦት የሚከተሉትን አደጋዎችን እንደሚያስከትል እንገነዘባለን፦ o የብሔራዊ ውይይት መበታተን፤ o ዜሮ-ድምር የፖለቲካ መስተጋብር፤ o ደካማ ተቋማዊ ቅቡልነት፤ o የማንወጣው የመተማመን እጦት እንዲሁም የመከፋፈልና የውድቀት አዙሪት II. የወደፊቱ የጋራ ሃገራዊ (የወል) ትርክት በመፍጠር ውስጥ ልንከተላቸው የሚገቡ መርሆዎች o አካታችነትና የጋራ ባለቤትነት – ሁሉም ማህበረሰቦች፣ ክልሎች፣ ትውልዶችና ማህበራዊ ቡድኖች በእኩል ክብርና ድምፅ መወከል አለባቸው። o በአንድ ማዕቀፍ ውስጥ ያለ ብዝሃ ትውስታ – የተለያዩ ታሪካዊ ልምዶችን፣ ቅራኔዎችን እና አስተዋጽኦዎችን ማክበር እንጂ አንዱን በሌላው ላይ ማበላለጥ ተገቢ አይደለም። o በክብር፣ በስነ-ምግባራዊ መደማመጥና የእርስ-በእርስ እውቅናና ቁርጠኝነት ላይ የተመሠረተ ውይይት o የጋራ ሃገራዊ ትርክቶች ከህገ-መንግስትና ከዲሞክራሲ እሴቶች ጋር በማጣጣም –የሰብዓዊ መብቶችን፣ እኩልነትንና የሕግ የበላይነትን የሚያጠናክሩ መሆን ይኖርባቸዋል። o ተቋማዊነትና ዘላቂነት የሚያረጋግጥ – በግለሰቦች ወይም በየዘመኑ ፖለቲካ ሳይሆን በዘላቂ ተቋማት ላይ የተመሠረተ እንዲሁም በታሪክ መከባበር ላይ ተመስርቶ በጋራ ኃላፊነት የሚመራ ወደፊትን የሚያመላክት መሆን ይገባዋል። III. የተቋማዊነት ማዕቀፎች የጋራ ሃገራዊ (የወል) ትርክት በሚከተሉት ዘርፎች የተቀናጀ ድጋፍ ያገኛል፦ o የፖሊሲና የህግ ማዕቀፎች – በልማት እስትራቴጂዎች፣ በሰላም ግንባታ ፖሊሲዎች፣ በሲቪክ ትምህርትና በህዝብ ንግግር መመሪያዎች ውስጥ መዋሃድ። o ተቋማዊ ቅንጅት – በሚኒስቴሮች፣ በህገ-መንግስታዊ ተቋማት፣ በክልል አስተዳደሮችና በውይይት አካላት መካከል ግልጽ ሚናና ቅንጅት መፍጠር o አእምሯዊና አካዳሚያዊ እርከን – የዩኒቨርሲቲዎች፣ የምርምር ተቋማትና የባህል ባለሞያዎች ሚና ማጠናከር። o የመገናኛ ብዙኃን ኃላፊነት – እውነተኛ፣ ሚዛናዊና አካታች ህዝባዊ ንግግር ማበረታታት። IV. አጋርነትና የሂደት ቁርጠኝነት o የመንግስት፣ የሰላምና የውይይት ኮሚሽኖች፣ የአካዳሚያ፣ የሲቪል ማህበረሰብ፣ የመገናኛ ብዙኃን፣ የወጣቶችና የሴቶች ተቋማት ሚና የሚገልጽ የአጋርነትና የሂደት ፍኖተ ካርታ እናበረታታለን። o ከውይይት ወደ ተቋማዊ መደራጀት የሚያመራ የደረጃ በደረጃ ሂደትን እንደግፋለን። o ይህንን ሃገራዊ ምክክር አጠናክሮ ለማስቀጠል የሰላም ሚኒስቴር፣ CRPP እና ጅማ ዩኒቨርሲቲ በቀጣይ ሂደት ዋና አመቻቾች መሆናቸውን እንረጋግጣለን። V. የትግበራና ክትትል ቁርጠኝነት o ይህን ስምምነት ወደ ተግባር ለመቀየር በፖሊሲ ማስተካከያ፣ በተቋማዊ ቅንጅትና በቀጣይ ብሔራዊ ውይይት እንተጋለን። o የፖለቲካ ድጋፍ፣ የሀብት ማሰባሰብ፣ የአቅም ግንባታና የጊዜያዊ ግምገማ ስርዓቶች እንዲተገበሩ እንጠይቃለን። o የጋራ ሃገራዊ ትርክት ቀጣይ፣ ከጊዜ ጋር ተሻሽሎ የሚያድግና ለዲሞክራሲያዊ ማሻሻያ ክፍት የሆነ ብሔራዊ ፕሮጀክት መሆኑን እናረጋግጣለን። መዝጊያ የጅማ ስምምነት ኢትዮጵያ አንድነቷ በትእዛዝ ሳይሆን እራሳቸው በሃገራቸውና በትርክቷ ውስጥ የሚያዩ ዜጎቿና በጋራ ታሪካቸው መሆኑን ያረጋግጣል። ጅማ—የውይይት፣ የልውውጥና የእድሳት ከተማ በመሆን ይህን ብሔራዊ ቁርጠኝነት የሚወክል ምልክት ሆና ትቆማለች!! ይህ የጋራ ስምምነት ጥር 5 ቀን 2018 ዓ.ም በጅማ ከተማ ፀደቀ፡፡
በአጎራባች አካባቢዎች ያለውን ሰላም በጋራ በመጠበቅ ልማት እንዲፋጠን እንሰራለን
Jan 13, 2026 100
ነቀምቴ ፤ ጥር 5/2018(ኢዜአ)፦ በአጎራባች አካባቢዎች ያለውን ሰላም በጋራ በመጠበቅ ልማት እንዲፋጠን እንሰራለን ሲሉ የኦሮሚያ እና የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልሎች አመራሮች ገለጹ። የኦሮሚያ እና የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልሎች የጋራ ሰላምና ልማት፣ የግጭት አፈታትና ተያያዥ ጉዳዮች ላይ ያተኮረ ውይይት በነቀምቴ ከተማ ተካሄዷል።   በውይይቱ ላይ የተገኙ የክልሎቹ ተወካዮች በአጎራባች አካባቢዎች ያለውን ሰላም በጋራ በመጠበቅ ልማትን ለማፋጠን እንደሚተጉ ገልጸዋል። የኦሮሚያ እና የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልሎች የጋራ ሰላምና ልማት ማስተባበሪያ ጽህፈት ቤት ምክትል ኃላፊ አቶ ዲንሳ በየነ፣ ጽህፈት ቤቱ በአጎራባች አካባቢዎች ሰላምና ልማት እንዲጠናከር የተለያዩ ተግባራት እያከናወነ ይገኛል ብለዋል። በክልሎቹ የጋራ ጥረት በተወሰዱ እርምጃዎችም አካባቢው ሰላም የሰፈነበት እና የልማት ስራዎች ያለመቋረጥ የሚካሄዱበት መሆኑን ተናግረዋል። በቀጣይም ህዝቡ ትኩረቱን በሙሉ ልማት ላይ ማድረግ እንዲችል እና የተፈጥሮ ሀብቱን ተጠቅሞ መለወጥ እንዲችል የአካባቢው አመራሮች የድርሻቸውን በአግባቡ እንደሚወጡ ገልጸዋል። ይህ የወንድማማችነት መድረክ በነቀምቴ ከተማ ላይ ሲዘጋጅ ከውይይት በዘለለ በአካባቢው ተጨባጭ ውጤት ለማምጣት ያስችላል ሲሉም አክለዋል።   ኦሮሚያ ክልል ፀጥታ እና አስተዳደር ቢሮ ኃላፊ ኮሚሽነር አራርሳ መርዳሳ፣ የፀጥታ አካላት ከህብረተሰቡ ጋር በመሆን በሰሩት የተቀናጀ ስራ በክልሎቹ አዋሳኝ አካባቢዎች ሰላም መስፈኑን ተናግረዋል። ክልሎቹም ተቀናጅተው ልማት እና ሰላምን ለማስቀጠል የጀመሩት ጥረት የበለጠ የሚጠናከር መሆኑንም አስረድተዋል። የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የሰላምና ፀጥታ ምክትል ኃላፊ አቶ ኢሳም የሱፍ በበኩላቸው፤ ተቀራርቦ መስራት በየጊዜው የሚያጋጥሙ ችግሮችን በዘላቂነት ለመቅረፍ ያግዛል ብለዋል። በተለይም የሰላም መንገዶችን አሟጦ ከመጠቀም ጎን ለጎን ችግሮች ሲያጋጥሙ የህግ ማስከበር ስራዎችን በተቀናጀ መልኩ መፈጸም እንደሚገባም ተናግረዋል። በውይይት መድረኩ ላይ የሁለቱ ክልሎች የዞኖችና የወረዳ አመራሮች እንዲሁም የጸጥታ አካላት አመራሮች ተሳትፈዋል።
በኢትዮጵያ በየትኛውም አካባቢ ሰባተኛውን ሀገራዊ ምርጫ ለማካሄድ የሚያስችል ዝግጅት ተደርጓል
Jan 13, 2026 184
አዲስ አበባ፤ ጥር 5/2018(ኢዜአ)፦ በኢትዮጵያ በየትኛውም አካባቢ ሰባተኛውን ሀገራዊ ምርጫ ለማካሄድ የሚያስችል ዝግጅት መደረጉን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አስታወቀ። የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ሀገር አቀፍ የሕግ አውጪዎች የጋራ ምክክር መድረክ በሰባተኛው ሀገራዊ ምርጫ እና በሌሎች ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ እየተካሄደ ነው።   በመርሀ ግብሩ ላይ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ታገሰ ጫፎ፣ ምክትል አፈ ጉባዔ ሎሚ በዶ፣ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግሥት ዋና ተጠሪ ሚኒስትር ተስፋዬ በልጂጌ (ዶ/ር)፣ የክልሎች አፈ ጉባኤዎችና ምክትል አፈ ጉባኤዎች ተገኝተዋል። በመድረኩ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ምክትል ሰብሳቢ ተስፋዬ ንዋይ "የሰባተኛው ሀገር አቀፍ ምርጫ ዝግጅትና የምክር ቤቶች ሚና" በሚል ርዕስ የመወያያ ሰነድ አቅርበዋል። ምክትል ሰብሳቢው በገለፃቸው፤ ከየካቲት 7 እስከ መጋቢት 7 ቀን 2018 ዓ.ም በሁሉም የሀገሪቱ አካባቢዎች የመራጮች ምዝገባ እንዲከናወን እና የድምፅ መስጫው ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም እንዲሆን ቦርዱ መወሰኑን አስታውቀዋል።   የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ይሄንን ታሳቢ በማድረግ የግብዓት ማሟላት፣ የስልጠናና ግንዛቤ የመፍጠሪያ የተለያዩ ዝግጅቶችን ማድረጉን ገልጸዋል። በዚህም ቦርዱ በአዋጅ በተሰጠው ስልጣን መሰረት ከመደበኛ የምርጫ ጣቢያዎች የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች፣ በሥራ ምክንያት በተለያየ ቦታ የሚገኙ ዜጎች፣ የሀገር መከላከያ ሰራዊት አባላት እና ሌሎች ልዩ የምርጫ ጣቢያ ሊቋቋምላቸው የሚገባ ስለሆነ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በትብብር መስራታቸውን ገልጸዋል። በሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ ከ50 ሺህ በላይ የምርጫ ጣቢያዎች እንደሚኖሩ የገለጹት ምክትል ሰብሳቢው፤ በአዋጁ መሰረት እያንዳንዱ የምርጫ ጣቢያ ከ 1 ሺህ 500 የማይበልጥ መራጭ መያዝ አለበት ብለዋል። በተሻሻለው አዋጅ ቁጥር 1162/2011 መሰረት የምርጫ ስራዎችን ዲጂታላይዝ በማድረግ ለቦርዱ አቅም የሚፈጥሩ ድንጋጌዎች መካተታቸውን ገልጸዋል። በዚህም የዕጩዎችና የመራጮች ምዝገባ እንዲሁም ሌሎች የቦርዱን ስራ ውጤታማ ሊያደርጉ የሚችሉና የቅሬታ አፈታት ስልቶች ማሻሻያ እንደተደረገባቸው ጠቅሰዋል። በአጠቃላይ ቦርዱ በኢትዮጵያ በየትኛውም አካባቢ ምርጫውን ማከናወን የሚያስችል ዝግጅት ማድረጉን ተናግረዋል። መራጮች በዲጂታል ወይም በአካል በመቅረብ መመዝገብ እንደሚችሉ ጠቁመዋል፡፡ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ መተግበሪያ አማካኝነት ባሉበት ሆነው መመዝገብ የሚፈልጉ መራጮች የብሔራዊ መታወቂያ ሊኖራቸው እንደሚገባ ገልጸዋል። በቦርዱ የተመለመሉ የምርጫ አስፈፃሚዎች ከማንኛውም የፖለቲካ ፓርቲ ገለልተኛ የሆኑ ለስራው በቂ የትምህርት ዝግጅት ያላቸውና የአካባቢውን የስራ ቋንቋና ባህል የሚያውቁ መሆናቸውን ተናግረዋል።በመላ ሀገሪቱ ቢያንስ 318 ሺህ ምርጫ አስፈፃሚ እንደሚያስፈልግም አስታውቀዋል፡፡ የፖለቲካ ፖርቲዎች የፅሁፍና የቃል ፈተናውን ያለፉ የምርጫ አስፈፃሚዎችን ገለልተኝነት በተመለከተ አስተያየት እንዲሰጡ ተደርጓል ብለዋል።
ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የዜጎች ተሳትፎ እንዲጠናከር የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች የላቀ ሚናቸውን ለመወጣት እየተዘጋጁ ነው
Jan 13, 2026 145
ወላይታ ሶዶ፤ ጥር 5/2018(ኢዜአ)፦ በግንቦት ወር ለሚካሄደው 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የዜጎች ተሳትፎ እንዲጠናከር የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች የላቀ ሚናቸውን ለመወጣት እየተዘጋጁ መሆኑን የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ባለስልጣን አስታወቀ። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የጠቅላላ ምርጫው ሂደት ነፃ፣ ፍትሐዊና ዴሞክራሲያዊ በሆነ መልኩ እንዲካሄድ ከወዲሁ ዝግጅት እያደረገ መሆኑ ይታወቃል። ለምርጫው ሂደት የቦርዱ የተሟላ ዝግጅት እንዳለ ሆኖ የፖለቲካ ፓርቲዎች፣ የሲቪክ ማህበራትና አጠቃላይ የዜጎች ጠንካራ ተሳትፎ ወሳኝ ነው። በዚህም መሰረት የዜጎች የምርጫ ተሳትፎ እንዲጠናከር በማድረግ በኩል በተለይም የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ዝግጁነት ምን ይመስላል ሲል ኢዜአ የሚለከታቸው አካላትን አነጋግሯል። የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ባለስልጣን ምክትል ዳይሬክተር ፋሲካው ሞላ፤ የዴሞክራሲ ስርአት ግንባታ ሂደት ሁነኛ መሰረት በሆነው የምርጫ ሂደት የዜጎች ጠንካራ ተሳትፎ አስፈላጊ መሆኑን አንስተዋል። በዚህ ሂደትም ዜጎች በቂ ግንዛቤ አግኝተው በእውቀት ላይ ተመስርተው መብታቸውን መጠቀም እንዲችሉ ድርጅቶቹ የማስተማርና የማስገንዘብ ስራ ይጠበቅባቸዋል ብለዋል። በዚሁ መሰረትም በመጪው ግንቦት ወር ለሚካሄደው 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የዜጎች ተሳትፎ እንዲጠናከር የሲቪክ ማህበራት የላቀ ሚናቸውን ለመወጣት እየተዘጋጁ መሆኑን አንስተዋል። በባለስልጣኑ የታቀፉ የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ከቅድመ ምርጫ ጀምሮ አጠቃላይ ሂደቱ የተሳካ እንዲሆን እንደሚሰሩም ገልጸዋል። ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ለ54 የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ምርጫን የመታዘብ፣ እንዲሁም ህብረተሰቡን ለማስተማር ፈቃድ በመስጠቱ ምህዳሩን አስፍቶልናል ያሉት ደግሞ የኦሮሚያ ክልል ሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ምክር ቤት ተቀዳሚ ምክትል ፕሬዚዳንት ታደሉ እጀታ ናቸው።   ለምርጫው ሰላማዊ ሂደት ምክር ቤቱ የሚጠበቅበትን ኃላፊነት ለመወጣት መዘጋጀቱን በመግለጽ። ለምርጫ ሂደት መሳካት የዜጎች ተሳትፎ ወሳኝ መሆኑን በማንሳት በቂ ግንዛቤ ኖሯቸው እንዲሳተፉ ድርጅቱ ሚናውን ይወጣል ሲሉም አክለዋል። የሲዳማ ክልል ሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ማስረሻ ክብረት፤ የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች በምርጫ ሂደት አወንታዊ አበርክቶ እንዲኖራቸው ምቹ ሁኔታ መፈጠሩን ገልጸዋል።   በዚህም መሰረት የሲቪክ ማህበራት ሚናቸውን መወጣት የሚያስችል ዝግጁነት እንዳላቸውም ነው ጨምረው የተናገሩት። በአንድ ሀገር የምርጫ ሂደት ነፃ፣ ፍትሃዊ እና ዴሞክራሲያዊ እንዲሆን የሲቪክ ማህበራት ሚና የላቀ መሆኑ ይታመናል።
ማህበራዊ
በድሬዳዋ የትምህርት ፍትሃዊነትንና ጥራትን ለማረጋገጥ እየተከናወኑ የሚገኙ ስራዎች ውጤታማ ናቸው - ከንቲባ ከድር ጁሃር
Jan 14, 2026 21
ድሬዳዋ፤ ጥር 6/2018(ኢዜአ)፦ በድሬዳዋ የትምህርት ፍትሃዊነትንና ጥራትን ለማረጋገጥ እየተከናወኑ የሚገኙ ስራዎች ውጤታማ መሆናቸውን የአስተዳደሩ ከንቲባ ከድር ጁሃር ገለጹ። የድሬዳዋ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ዲጂታል የትምህርት ስርዓትን ለማዘመን የሚያግዝ የመምህራን መረጃ አስተዳደር ዲጂታል መተግበሪያ ዛሬ ወደ ስራ አስገብቷል።   የዲጂታል መተግበሪያውን ስራ ያስጀመሩት ከንቲባ ከድር ጁሃር በወቅቱ እንዳሉት፤ በአስተዳደሩ የትምህርት ፍትሃዊነትንና ጥራትን ለማረጋገጥ እየተከናወኑ የሚገኙ ስራዎች ውጤታማ ናቸው። በተለይም የትምህርት አሰጣጥን በዲጂታል አሰራር መተግበር፣ በትምህርት ዘርፉ ያሉ ስራዎችን ዲጂታላይዝ በማድረግ የመረጃ አያያዙን ለማዘመን መሰራቱን ጠቅሰዋል። በዛሬው ዕለት ተመርቆ ወደ አገልግሎት የገባው ዲጂታል የትምህርት ቤቶችና የመምህራን መረጃ አስተዳደር ስርዓት የመምህራን ቅጥር፣ ዝውውር፣ ዕድገት እና ተያያዥ ጉዳዮችን በግልፅነትና ተጠያቂነት በመተግበር በዘርፉ የላቀ ውጤት ማምጣት እንደሚያስችል ተናግረዋል።   ቢሮው ተግባራዊ ያደረጋቸው ስራዎች በአስተዳደሩም ሆነ በብሔራዊ ደረጃ በሚሰጡ ፈተናዎች የላቀ ውጤት ማምጣት እንደሚያስችሉም ጠቅሰዋል። የአስተዳደሩ ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ሱልጣን አልዪ በበኩላቸው በአስተዳደሩ ዲጂታል አሰራሮችን በመተግበር የትምህርት ስራና አሰራርን ለማዘመን በትኩረት እየተሰራ መሆኑን ገልጸዋል። ከዚህ በፊት በአስተዳደሩ ለ42 ዓመታት የተሰጡ የ8ኛ እና የ6ኛ ክፍል የፈተና ውጤት ማጠናቀሪያ የዳታ ቤዝ ስርዓት መተግበሩን አንስተው፤ የእነዚህን ክፍሎች ተማሪዎች በበይነመረብ መመዝገብ፣ ፈተናን ማረም፣ ውጤት በማሳወቅ በኩል በዲጂታል ፈጣን አገልግሎት እየተሰጠ ይገኛል ብለዋል።   ዛሬ ወደ አገልግሎት የገባው ዲጂታል አሰራርም መረጃዎችን በማደራጀት ቀልጣፋ አገልግሎትና ውሳኔዎችን በመስጠት የትምህርት ጥራትና ፍትሃዊ ተደራሽነትን ለማረጋገጥ የተጀመሩ ስራዎችን ማሳደግ ያስችላል ነው ያሉት። በስነስርዓቱ ላይ የቀድሞ አንጋፋና አርአያ ስራ የሰሩ መምህራን የህይወት ተሞክሮ የተገለፀበትና ለቀጣዩ ትውልድ ተሞክሮ የሚሰጥ መፅሐፍም ተመርቋል።
በደሴ ከተማ የጥምቀት በአልን አብሮነትን በሚያጠናክር መልኩ ለማክበር በቅንጅት እየተሰራ ነው
Jan 14, 2026 23
ደሴ፤ ጥር 6/2018 (ኢዜአ)- በደሴ ከተማ የጥምቀት በአልን አብሮነትን በሚያጠናክር መልኩ በድምቀት ለማክበር በቅንጅት እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ። የደሴ ከተማ አስተዳደር የጥምቀትና ሌሎች በጥር ወር የሚከበሩ በአላትን በስኬት ለማክበር በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር የውይይት መድረክ አካሂዷል። የከተማ አስተዳደሩ ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ አቶ ሳሙኤል ሞላልኝ በመድረኩ ላይ እንደገለጹት፣ የጥር ወር ጥምቀትን ጨምሮ ሌሎች በአደባባይና በጎዳና ላይ የሚከበሩ በዓላት በድምቀት የሚከበሩበት ወር ነው። ህብረተሰቡ በዓላቱን የጋራ እሴትን በጠበቀ መልኩ እንዲያከብር የቅድመ ዝግጅት ስራዎች መከናወናቸውን ገልጸዋል። በዓሉን በስኬት ለማክበርም ኮሜቴ በማዋቀር እየተሰራ መሆኑን ተናግረዋል። መብራትና ውሃን ጨምሮ ሌሎች አገልግሎቶች መቆራረጥ እንዳያጋጥም ከተቋማቱ ጋር በመነጋገር የመፍትሄ አቅጣጫ መቀመጡን አስረድተዋል።   የደሴ ከተማ አስተዳደር ሰላምና ፀጥታ መምሪያ ኃላፊ ኮማንደር ሰይድ አሊ በበኩላቸው፣ የተደረገው ዝግጅት በዓላቱን በሰላም፣ በደስታና በአብሮነት ለማክበር የሚያስችል ነው ብለዋል። የሀይማኖት አባቶች፣ የሀገር ሽማግሌዎች፣ ወጣቶች ሌሎች የህብረተሰብ ክፍሎችን በማቀናጀት በዓሉን በስኬት ለማክበር በትብብር እየተሰራ መሆኑን አመልክተዋል። የደቡብ ወሎ ዞን ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ መምህር አባ ለይኩን ወንድይፍራው በበኩላቸው፣ ጥምቀትና ሌሎችም በዓላት ሀይማኖታዊ ይዘታቸውን ጠብቀው በስኬት መከበር እንዲችሉ በትብብር እየተሰራ መሆኑን ተናግረዋል።   በአሉን አንድነታችንና ሰላማችንን ጠብቀን በደስታ ለማክበር ተዘጋጅተናል ብለዋል። "በዓላት በሰላምና በአንድነት እንዲከበሩ የድርሻችንን እየተወጣን ነው" ያሉት ደግሞ የደሴ ከተማ እስልምና ጉዳይ ምክር ቤት ሰብሳቢ ሸህ ሐሰን ሐሚዲን ናቸው።   በመድረኩ የከተማ አስተዳደሩ አመራሮች፣ የሐይማኖት አባቶች፣ የሐገር ሽማግሌዎችና ሌሎችም ባለድርሻ አካላት ተሳትፈዋል።  
የአፋር ባህላዊ ህግ (ማድዓ)ን በዩኔስኮ ማስመዝገብ የሚያስችል መረጃ ለመሰነድ ያለመ ኮንፍረንስ ሊካሄድ ነው
Jan 14, 2026 56
አዲስ አበባ፤ ጥር 6/2018(ኢዜአ)፦የአፋር ባህላዊ ህግ (ማድዓ)ን በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የትምህርት፣ የሳይንስ እና የባህል ድርጅት (ዩኔስኮ) ማስመዝገብ የሚያስችል መረጃ ለመሰነድ ያለመ ኮንፍረንስ በአፋር ክልል ሠመራ ሊካሄድ መሆኑ ተገለጸ። ኮንፍረንሱ ከየካቲት 03 እስከ 05 ቀን 2018 ዓ.ም ይካሄዳል። በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የማህበራዊ ክላስተር አስተባባሪና የአፋር ክልል ስፖርት፣ ወጣቶችና ባህል ቢሮ ሃላፊ ሀሚድ ዱላ እና የአፋር ቋንቋ፣ ባህልና ታሪክ ጥናት እና ምርምር ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ሀቢብ መሐመድ ኮንፍረንሱን አስመልክቶ በጋራ መግለጫ ሰጥተዋል። የቢሮ ሃላፊው አቶ ሀሚድ ዱላ በዚሁ ወቅት እንዳሉት፣ ማድዓ ከሀገር በቀል እውቀቶች አንዱ ሲሆን፤ ግጭቶችን በሰላማዊ መንገድ ለመፍታት እያገለገለ የሚገኝ ነው።   ይህ ሀገር በቀል እውቀት ባህላዊ የግጭት አፈታት ስርዓት በህዝቦች መካከል ያለውን መልካም ግንኙነት የሚያጠናክር መሆኑን አመልክተዋል። በመሆኑም ይሄንን ትልቅ እሴት በዩኔስኮ የማይዳሰስ ባህላዊ ቅርስ ዝርዝር ውስጥ ለማስመዝገብ ሰፊ እንቅስቃሴዎች እየተደረጉ እንደሚገኝ አመልክተዋል። ማድዓን በዩኔስኮ ማስመዝገብ ለኢትዮጵያ ተጨማሪ የማይዳሰስ ቅርስ እንዲሆንና የክልሉ ባህል እና ቱሪዝም የበለጠ እንዲነቃቃ ያግዛልም ብለዋል። የአፋር ቋንቋ፣ ባህልና ታሪክ ጥናት እና ምርምር ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ሀቢብ መሐመድ በበኩላቸው፤ ኮንፍረንሱ ባህላዊ መሪዎች፣ የጎሳ መሪዎች፣ የአፋር ሱልጣን ፣ የአፋር ልሂቃን እና ሌሎችም የሚሳተፉበት መሆኑን ገልጸዋል። በኮንፍረንሱ የአፋር ባህላዊ ህግ (ማድዓ)ን የተመለከቱ እሴቶች ላይ ውይይት የሚደረግበት መሆኑን ተናግረዋል። የአፋር ማህበረሰብ ከዘመናዊ የህግ ስርዓት በተጨማሪ ባህላዊ ዳኝነት ስርዓት ያለው ነውም ብለዋል።
የኮሪደር ልማት ሥራዎች በፍጥነትና በጥራት እየተከናወኑ ነው
Jan 14, 2026 46
አዲስ አበባ፤ ጥር 6/2018 (ኢዜአ)፡- የኮሪደር ልማት ሥራዎች በፍጥነትና በጥራት እየተከናወኑ መሆኑን የሐረሪ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ኦርዲን በድሪ ገለጹ። ርዕሰ መሥተዳድር ኦርዲን በተገኙበት የኮሪደር ልማት ሥራዎች ግምገማ ተካሂዷል። በዚሁ ወቅትም የተጀመሩ የኮሪደር ልማቶችን በተሻለ ፍጥነት ለማጠናቀቅ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሠራ መሆኑን ርዕሰ መሥተዳድሩ ተናግረዋል።   የኮሪደር ልማቱ በመደመር መንግሥት ዕሳቤ ፈጠራን፣ ፍጥነትና ጥራትን መሰረት ባደረገ መልኩ እየተሠራ መሆኑንም ገልጸዋል። በዚህም መሠረት የኮሪደር ልማት ሥራዎችን በፍጥነት በማጠናቀቅ ለሕዝብ ክፍት ለማድረግ ርብርብ እየተደረገ መሆኑን ነው የገለጹት። የኮሪደር ልማቱ የከተማውን ውብና ጽዱ ከማድረግ ባለፈ ለበርካታ ዜጎች የሥራ ዕድል መፍጠሩንም ጠቁመዋል። የኮሪደር ልማት ሥራዎችን በሐረር ከተማ የውስጥ ለውስጥ መንገዶች ጭምር በማስፋት እየተከናወኑ ያሉ ተግባራት አበረታች መሆናቸውን ገልጸው፤ ተጠናክረው መቀጠል እንዳለባቸው አስገንዝበዋል። በተለይም በጁገል ዓለም አቀፍ ቅርስ ዙሪያ እየተከናወነ ያለው አራተኛው ዙር የኮሪደር ልማት ሥራ በፍጥነት ተጠናቅቆ ለአገልግሎት ክፍት እንዲሆን አሳስበዋል።
ኢኮኖሚ
የግብርና ዘርፉን በማዘመን የገጠር ሽግግርን ማሳካት የሚያስችል አቅምና ሥርዓት እየተገነባ ነው
Jan 14, 2026 29
አዲስ አበባ፤ ጥር 6/2018(ኢዜአ)፦ በኢትዮጵያ የግብርና ዘርፉን በማዘመን የገጠር ሽግግርን ማሳካት የሚያስችል አቅምና ሥርዓት እየተገነባ መሆኑን የኢትዮጵያ ግብርና ትራንስፎርሜሽን ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ማንደፍሮ ንጉሴ(ዶ/ር) ገለጹ። የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር ማንደፍሮ ንጉሴ(ዶ/ር) እና ሌሎች የሥራ ኃላፊዎች የኢንስቲትዩቱን 15ኛ ዓመት ምስረታ በተመለከተ ለመገናኛ ብዙኃን መግለጫ ሰጥተዋል። ዋና ዳይሬክተሩ ማንደፍሮ ንጉሴ(ዶ/ር) በመግለጫቸው፤ ኢንስቲትዩቱ የኢትዮጵያን የግብርና የዕድገትና የትራንሰፎርሜሽን ጉዞን ለማፋጠን የተቋቋመ መንግሥታዊ ተቋም መሆኑን ገልጸዋል። የዘርፉን ችግሮች በጥናት መለየትና የመፍትሔ ሀሳብ ማቅረብ፣ ውጤታማ ሙከራዎች ማስፋፋት፣ በፖሊሲ ጥናትና በአሰራር ስርዓት የትግበራ ድጋፍ የማድረግና ቅንጅትና ትስስር የመፍጠር ተልዕኮውን እየተወጣ መሆኑን ተናግረዋል። በዚህም ባለፉት ዓመታት ግብርናውን ወደ ላቀ ምዕራፍ የሚያሸጋግርና የገጠር ሽግግርን በተሟላ መልኩ ለማሳካት መሰረት የሚሆን አቅምና ሥርዓት እየገነባ መምጣቱን ተናግረዋል። የግብርና እና ገጠር ሽግግርን በመፍጠር ሀገርን የማበልጸግና የኢኮኖሚ መዋቅራዊ ሽግግርን ማሳካት የሚያስችል ፍኖተ ካርታ በመቅረጽ የጎላ አበርክቶ እየተወጣ ነው ብለዋል፡፡ የኢንስቲትዩቱ ግብ የግብርና ሽግግር መፍጠር መሆኑን ጠቁመው፤ የአገልግሎት እና ኢንዱስትሪውን ሚና ማላቅ የሚያስችል ጥናት እንደሚያደርግም ገልጸዋል። የገጠር ሽግግርን ለመፍጠር የአርሶ አደሩን ምርትና ምርታማነት ማሳደግና የተቋማትን አቅም መገንባት ይገባል ብለዋል። ለዚህ ደግሞ የገጠር ሽግግሩን እውን ለማድረግ በክልሎች ያለውን አስቻይ ሁኔታ፣ አቅምና ችግሮችን በጥናት በመለየት እንዴት ሽግግር ማድረግ እንዳለባቸው አቅም እንገነባለን ነው ያሉት። የግብርና ሽግግር ወደ ገጠር ሽግግር አደገ የሚባለው አርሶ አደሩ ከሚያመርተው ውስጥ 75 በመቶ ትርፍ ምርት ለገበያ ማቅረብ ሲችል መሆኑንም ገልጸዋል። ለዚህ ደግሞ የዲጂታል ቴክኖሎጂን በግብርና ዘርፍ መጠቀም ወሳኝ መሆኑን አንስተዋል።   በኢንስቲትዩቱ የቴክኖሎጂና ዲጂታል ኢኖቬሽን ዘርፍ ዳይሬክተር ግሩም ከተማ(ዶ/ር) በበኩላቸው፤ የአርሶ አደሮች ፕሮፋይል ከክልል ጀምሮ በተዋረድ በፋይዳ መታወቂያ አማካኝነት በዲጂታል ቴክኖሎጂ እየተመዘገበ መሆኑን ገልጸዋል። ከዚህም ባሻገር አርሶ አደሮች የግብርና መረጃዎችን በቀላሉ የሚያገኙበት በተለያዩ ቋንቋዎች የተዘጋጀ እና 8028 አጭርና ነጻ የጥሪ መስመር ስራ ላይ መዋሉን ተናግረዋል። በዚህም ከሰባት ሚሊየን በላይ ተጠቃሚዎች መመዝገባቸውንና ከ67 ሚሊየን በላይ ጥሪዎችን ከአርሶ አደሮችና የልማት ሰራተኞች ተቀብሎ ማስተናገድ መቻሉን ጠቅሰዋል።   የኢንስቲትዩቱ የኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር ብሩክታዊት እጅጉ(ዶ/ር)፥ ኢንስቲትዩቱ ባለፉት 15 ዓመታት ከ400 በላይ ጥናቶችን በማከናወን 80 በመቶውን ተግባራዊ ማድረጉን አስታውቀዋል። በዚህም ዓለም አቀፍ ጥናትን መሰረት ያደረጉ ከ70 በላይ ፕሮጀክቶችን ቀርጾ በሰባት ክልሎች መተግበሩን ገልጸዋል። አርሶ አደሮች የአየር ንብረት ለውጥ ተፅዕኖን በመቋቋም ምርታማነትንና ገቢያቸውን ማሳደግ የሚችሉበት ፕሮጀክት መኖሩንም ነው የተናገሩት። ግብርናን አዋጭና ሳቢ በማድረግ የወጣቶችን ተሳትፎ ለማሳደግ ከ600 ሺህ በላይ ወጣቶችን ማሳተፍ የሚያስችል የአደይ ፕሮግራም በመተግበር ላይ ነው ብለዋል።  
በክልሉ ለግብርና እና ገጠር ትራንስፎርሜሽን መሳካት የምግብ ስርዓት ማጠናከሪያ ፕሮግራም ሚናው የጎላ ነው
Jan 14, 2026 35
ቦንጋ፤ ጥር 6/2018(ኢዜአ)፦ በክልሉ ለግብርና እና ገጠር ትራንስፎርሜሽን መሳካት የምግብ ስርዓት ማጠናከሪያ ፕሮግራም ሚናው የጎላ መሆኑን የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ግብርና ቢሮ አስታወቀ። በምግብ ስርዓት ማጠናከሪያ ፕሮግራም የተገዙ የ15 ተሽከርካሪዎች ርክክብ ዛሬ በቦንጋ ከተማ ተካሂዷል።   የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳደርና ግብርና ቢሮ ሀላፊ ማስረሻ በላቸው ተሽከርካሪዎቹን ሲያስረክቡ እንደገለጹት፣ በክልሉ የግብርና ሥራ ውጤታማነትን በማሳደግ የግብርናና ገጠር ትራንስፎርሜሽን ሥራ ስኬታማ እንዲሆን ትኩረት ተሰጥቷል። በዚህ ሂደትም የምግብ ሥርዓት ማጠናከሪያ ፕሮግራም እየተጫወተ ያለው ሚና ከፍተኛ መሆኑን ነው የተናገሩት። በክልሉ በተለያዩ ወረዳዎች ባሉ ከ330 በላይ ቀበሌዎች 1 ነጥብ 5 ሚሊየን አባወራና እማወራዎች በፕሮግራሙ ታቅፈው ተጠቃሚ መሆናቸውን ገልጸዋል። ፕሮግራሙ በተለይ የግብርና ኤክስቴንሽን ሥራን ለማሳካትና በምግብ ራስን ለመቻል በሚደረገው ጥረት የመስኖ አውታሮችን በመገንባት አርሶ አደሩ ዘመናዊ አሰራር እንዲከተል እያደረገ ነው ብለዋል። በተጨማሪም አርሶ አደሩ ካመረተው ምርት ተገቢውን ጥቅም እንዲያገኝ ዘመናዊ መጋዝኖችን በመገንባትና ሌሎች የግብርና ልማት ሥራዎችን በማከናወን እየደግፈ መሆኑንም አንስተዋል። ፕሮግራሙ የግብርና ገጠር ትራንስፎርሜሽን ተግባራትን የማሳለጥ ግብ እንዳለውና በፕሮግራሙ ለታቀፉ ወረዳዎች የተለያዩ ግብዓቶችን በድጋፍ የማጠናከር ስራ እየተሰራ ይገኛል ብለዋል። ለስራው ስኬታማነት በፕሮግራሙ ለታቀፉ ወረዳዎች ዛሬ 15 ተሽከርካሪዎች ርክክብ መደረጉን ጠቅሰው፣ የግብዓት አቅርቦት ሥራው በቀጣይም ተጠናክሮ እንደሚቀጥል አረጋግጠዋል። የተለገሱ ተሽከርካሪዎችን ለግብርና ሥራና ለፕሮግራሙ ዓላማ ማስፈፀሚያ ብቻ መጠቀም እንደሚገባ አሳስበው፣ ለዚህም ተገቢ ክትትልና ቁጥጥር ይደረጋል ብለዋል።   በፕሮግራሙ ከታቀፉ መዋቅሮች መካከል የኮንታ ዞን ግብርና፣ አካባቢ ጥበቃና ሕብረት ሥራ መምሪያ ሀላፊ ፋንታሁን አስፋው ፕሮግራሙ ከ62 በላይ ቀበሌዎች ግብርናን በማዘመን የአርሶ አደሩን ምርታማነት እያሳደገና ተጠቃሚነቱን እያረጋገጠ መሆኑን ገልጸዋል። የሰሜን ቤንች ወረዳ የምግብ ስርዓት ማጠናከሪያ ፕሮግራም አስተባባሪ ቡዙአብ ደምመላሽ በበኩላቸው እንዳሉት፣ በወረዳው በፕሮግራሙ በታቀፉ ቀበሌዎች ኩታ ገጠም እርሻ እየተስፋፋ ነው።   የተደረገው ድጋፍ ከዚህ ቀደም ልማቱን ስኬታማ ለማድረግ በሚደረግ እንቅስቃሴ ይገጥም የነበረን የተሽከርካሪ ችግር በመፍታት ምርትና ምርታማነትን በማሳደግ የአርሶ አደሩን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ይረዳል ብለዋል።    
የወረዳው አርሶ አደሮች ያረጁ የቡና ዛፎችን በመጎንደልና በአዲስ በመተካት ምርታማነታቸውን እያሳደጉ ነው
Jan 14, 2026 49
መቱ፤ ጥር 6/2018 (ኢዜአ)፡-በኢሉአባቦር ዞን የያዮ ወረዳ ቡና አምራች አርሶ አደሮች ያረጁ የቡና ዛፎችን በመጎንደልና በአዲስ በመተካት ምርታማነታቸውን ማሳደግ መቻላቸውን ገለጹ። የኦሮሚያ ክልል ግብርና ቢሮ የሥራ ሀላፊዎች በኢሉአባቦር ዞን ያዮ ወረዳ የቡና ምርትና ምርታማነትን ለመጨመር እየተሰሩ ያሉ ሥራዎችን ተመልክተዋል። በወረዳው ቡና አምራች አርሶ አደሮች መካከል ሼህ አብዱራህማን አብዱሰላም እና አቶ ጋሻው አማረ ያረጁ የቡና ዛፎች ምርታማነታቸው በመቀነሱ ከቡና ምርቱ የድካማቸውን ያህል ውጤት ሳያገኙ መቆየታቸውን ተናግረዋል። በግብርና ባለሙያዎች በተደረላቸው ሙያዊ ድጋፍ ያረጁ ቡናዎችን በመጎንደል ምርታማነታቸውን ማሻሻል መቻላቸውን ገልጸዋል። ያረጁ የቡና ዛፎችን ከመጎንደል ባለፈም ምርታማነታቸው የተሻሻለ የቡና ዝርያዎችን በማልማት ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነታቸውን ለማሳደግ እየሰሩ መሆናቸውን ተናግረዋል።   የኢሉአባቦር ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ እንዳልካቸው ተፈሪ፣ በዞኑ የቡና ምርትና ምርታማነትን ለማሳደግ ለአርሶ አደሩ የተሻሻሉ የቡና ዝርያዎችን ከማቅረብ ባለፈ በቡና ጉንደላ ላይ ያተኮረ ሙያዊ ድጋፍ እየተደረገ ነው ብለዋል። የቡና ምርታማነትን ለማሳደግም ያረጁ የቡና ዛፎችን የመጎንደል እና ነቅሎ በአዲስ የመተካት ተግባራት በየዓመቱ በመደበኛነት እየተከናወነ መሆኑንም ገልጸዋል። በክልሉ የቡና ምርት መጠንና የጥራት ደረጃን በማሳደግ በገበያ ተወዳዳሪ ለመሆን የቡና ተክል ዝርያ ማሻሻል ሥራ ትኩረት እንደተሰጠው የገለጹት ደግሞ የኦሮሚያ ግብርና ቢሮ ኃላፊ አቶ ጌቱ ገመቹ ናቸው።   አቶ ጌቱ እንደገለጹት በተያዘው በጋ ወቅት በክልሉ በ115 ሺህ ሄክታር መሬት ላይ የቡና ጉንደላና በ62 ሺህ ሔክታር መሬት ላይ ያረጁ የቡና ተክሎችን በአዲስ የመተካት ሥራ ይከናወናል ብለዋል። የቡና ተክል እድሳት ስራው የቡና ምርት መጠንና ጥራት ደረጃ እንዲጨምር በማድረግ ከዘርፉ የሚገኘው ውጤት ይበልጥ እዲያድግ የሚረዳ መሆኑንም አመልክተዋል።  
በክፍለ ከተማው እየተከናወነ ያለው የኮሪደር ልማት ስራ የከተማውን ገጽታ ከመቀየር ባለፈ የመሠረተ ልማት ጥያቄዎችን ለመመለስም እድል ፈጥሯል
Jan 14, 2026 41
ሸገር ፤ጥር 6/2018 (ኢዜአ)፡- በሸገር ከተማ አስተዳደር መልካ ኖኖ ክፍለ ከተማ እየተከናወነ ያለው የኮሪደር ልማት ስራ ማራኪ ከባቢን ከመፍጠር ባለፈ የመሠረተ ልማት ጥያቄዎችን ለመመለስ እድል መፍጠሩን የክፍለ ከተማው አስተዳደር ገለፀ። የኮሪደር ልማት ስራው ለክፍለ ከተማው ወጣቶች ሰፊ የስራ እድል መፍጠር ያስቻለ መሆኑም ተገልጿል።   ከኢዜአ ጋር ቆይታ ያደረጉት የክፍለ ከተማው ማዘጋጃ ቤት ምክትል ስራ አስኪያጅ አቶ ገመቺስ መርጋ፣ በክፍለ ከተማው እየተከናወነ ያለው የኮሪደር ልማት ስራ የአካባቢውን ገጽታ በሚቀይር መልኩ በትኩረት እየተከናወነ መሆኑን ገልጸዋል። በዚህም በክፍለ ከተማው በሁለት አቅጣጫ ስምንት ኪሎ ሜትር ርዝመት ያለው የኮሪደር ልማት ስራ እየተከናወነ ሲሆን ስራውም ለዘመናዊ ከተማ የሚመጥን አካታች በሆነ መልኩ እየተከናወነ ይገኛል ብለዋል። እስካሁን የተከናወነው የኮሪደር ልማት ስራም የከተማውን ውበት ከማጉላት ባለፈ የህብረተሰብ ተጠቃሚነት ለማሳደግ የሚረዱ መሰረተ ልማቶችም የተዘረጉበት መሆኑን ተናግረዋል። በኮሪደር ልማት ስራው የእግረኛ፣ የሳይክል፣ በኤሌክትሪክ ለሚሰሩ ተሽከርካሪዎች አገልግሎት የሚሰጡ የመኪና ማቆሚያዎች፣ የማረፊያ ስፍራዎችን ያካተተ ነው ብለዋል።   በተጨማሪም የተለያዩ ስፖርታዊ እንቅስቃሴ ማድረጊያ ስፍራዎች፣ የማህበረሰብ መጸዳጃ ቤቶች እና ሌሎች አስፈላጊ ነገሮችን ያካተተ መሆኑን ገልጸዋል። የኮሪደር ልማት ስራው ህብረተሰቡን ባሳተፈ መልኩ እየተከናወነ መሆኑን ጠቅሰው፤ ስራው በተጠናከረ መልኩ የሚቀጥል መሆኑን ተናግረዋል።   ከከተማው ነዋሪዎች መካከል በላቸው ደገፋ በአካባቢያቸው የተከናወነው የኮሪደር ልማት ስራው ከተማዋን ለነዋሪዎቿ ምቹ ማድረግ ያስቻለ መሆኑን ጠቁመዋል። እስካሁን በተሰራው የኮሪደር ልማት ስራ ከተማዋን ከማስዋብ በተጨማሪ ከዚህ ቀደም መንገድን ጨምሮ ይታዩ የነበሩ የመሰረተ ልማት ችግሮች እየተፈቱ መሆኑን ተናግረዋል። በቀጣይም የተጀመረው የኮሪደር ልማት ስራው በታቀደው መሰረት እንዲቀጥል የሚጠበቅባቸውን ድጋፍ ሁሉ ማድረጋቸውን እንደሚቀጥሉ ገልጸዋል።   በኮሪደር ልማት ስራው የስራ እድል ከተፈጠረላቸው መካከል ዳምጦ በሹ እና ፍቃዱ አበራ ስራው ከተማዋን ከማዘመን ባለፈ ለበርካታ ሰዎች ስራ መፍጠሩን አውስተዋል።    
ቪዲዮዎች
ሳይንስና ቴክኖሎጂ
ፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ የሴቶችን ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ተሳትፎ እና ተጠቃሚነት ለማሳደግ ያግዛል
Jan 14, 2026 58
ሰመራ፤ ጥር 6/2018(ኢዜአ)፦ ፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ የሴቶችን ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ተሳትፎና ተጠቃሚነት ለማሳደግ እንደሚያግዝ የአፋር ክልል ሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ኃላፊ ወይዘሮ ፋጡማ መሐመድ ተናገሩ። "ፋይዳ ለሴቶች" በሚል መሪ ሐሳብ በአፋር ክልል የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ ምዝገባ የንቅናቄ መድረክ ተካሂዷል።   በመድረኩ የተገኙት የአፋር ክልል ሴቶችና ማህበራዊ ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ ወይዘሮ ፋጡማ መሐመድ እንዳሉት፤ ፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ የሴቶችን ኢኮኖሚያዊ ተሳትፎ እና ተጠቃሚነት ለማሳደግ ያለው ሚና ከፍተኛ ነው። በተለይም ሴቶች በፋይናንሱ ዘርፍ እና በዲጂታል የአገልግሎት አሰጣጥ የሚኖራቸው ተሳትፎ እንዲያድግና ተጠቃሚ እንዲሆኑ የሚያበረክተው አስተዋፅኦ ከፍተኛ መሆኑን ተናግረዋል። ንቅናቄውን ተከትሎ እንደ አፋር ክልል በተያዘው ዓመት አንድ ሚሊዮን ሴቶች ፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ እንዲኖራቸው እየተሰራ ነው ብለዋል።   የንቅናቄ ስራው በሁሉም የክልሉ አካባቢዎች እስከታች ድረስ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ገልፀው፤ በዚህ ረገድ ለተያዘው ዕቅድ ስኬታማነት የሀገር ሸማግሌዎችና የሃይማኖት አባቶች የበኩላቸውን እንዲወጡ ጥሪ አቅርበዋል። የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር ፅህፈት ቤት ኀላፊ አቶ አሚን መሐመድ በበኩላቸው እንደተናገሩት፤ ፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ በተለይም የሴቶችን ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ የሚያስችል ነው።   የዲጂታል መታወቂያ አገልግሎቱን በተቀላጠፈ ሁኔታ ተደራሽ ለማድረግ በቅንጅት እየተሰራ መሆኑንም አመልክተዋል። ሴቶች ተደራጅተው የተለያዩ አገልግሎቶችን ለማግኘትም ሆነ በተለያዩ ሥራዎች ውስጥ በመሳተፍ ተጠቃሚ ለመሆን ፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ ያለው አበርክቶ ላቅ ያለ መሆኑንም አስረድተዋል። የተጀመረውን የንቅናቄ ተግባሩ እንዲጠናከር በማድረግ በክልል ደረጃ የተያዘው ዕቅድ እንዲሳካ በቁርጠኝነት ይሰራል ብለዋል። በመርሃ ግብሩ ላይ ከሰመራ ሎጊያ ከተማ አስተዳደር ነዋሪዎች፣ ከተለያዩ ማህበራት፣ ከሴቶች አዳሪ ትምህርት ቤትና ከሰመራ ዩኒቨርሲቲ የመጡ ሴቶች ተገኝተው ፋይዳ ዲጂታል መታወቂያውን ለማግኘት ተመዝግበዋል።
ከምርምር ማዕከሉ የሚወጡ የስንዴ ዝርያዎች የአርሶ አደሮችን ምርታማነት አሳድገዋል
Jan 14, 2026 84
ሮቤ ፤ ጥር 6/2018(ኢዜአ)፦ ከሲናና ግብርና ምርምር ማዕከል ያገኟቸው የተሻሻሉ የስንዴ ዝርያዎች ምርታማነታቸውን በማሳደግ ተጠቃሚ እንዳደረጋቸው በባሌ ዞን የሲናና ወረዳ አርሶ አደሮች ተናገሩ። የምርምር ማዕከሉ በበኩሉ የአርሶና አርብቶ አደሩን የምግብ ዋስትና ለማረጋገጥ በምርምር ያገኛቸውን የሰብል ዝርያዎች በማባዛት ተደራሽ ለማድርግ እየሰራ መሆኑን ገልጿል። ከሲናና ወረዳ አርሶ አደሮች መካከል አቶ አወል ሀጅ ኢድሪስ ለኢዜአ በሰጡት አስተያየት፤ ከዚህ በፊት የተሻሻሉ የግብርና ቴክኖሎጂዎችን በአግባቡ ተግባራዊ ባለማድረጋቸው ተጠቃሚ ሳይሆኑ ቆይተዋል።   ሆኖም ዓምና ከሲናና ግብርና ምርምር ማዕከል ያገኙትን "ሳነቴ" የተሰኘ የስንዴ ዝርያ በአንድ ሄክታር ማሳቸው ላይ በማልማት 55 ኩንታል ምርት በማግኘት ተጠቃሚ መሆናቸውን ገልጸዋል። ያገኙት ምርት ቀደም ሲል ከሚዘሩት የአካባቢ ዝርያ ጋር ሲነፃፀር በ30 ኩንታል ብልጫ ማሳየቱን አስረድተዋል።   ምርታማነታቸውን ይበልጥ ለማሳደግ በ2017/018 የመኸር ወቅት የተሻሻሉ አሰራሮችን ተግባራዊ በማድረግ በአንድ ሄክታር ይዞታቸው ላይ ካለሙት ''ቦኩ'' ከተሰኘ አዲስ የስንዴ ዝርያ 65 ኩንታል ምርት እንደሚጠብቁ አስረድተዋል። ከምርምር ማዕከሉ ያገኙትን የስንዴ ዝርያ ሙሉ ፓኬጅ በመጠቀም ከ14 አርሶ አደሮች ጋር በመሆን በኩታ ገጠም 25 ሄክታር መሬት ማልማታቸውን የገለጹት ደግሞ ሌላኛው የወረዳው አርሶ አደር ታጁ አብዱልቃድር ናቸው።   በአሁኑ ወቅት የሰብሉ ቁመና በመልካም ሁኔታ ላይ ስለሚገኝ የተሻለ ምርት እንደሚጠብቁም ተናግረዋል። አርሶ አደር ከድር ሐጅ መሐመድ በበኩላቸው፤ ከዚህ በፊት ሰብልን በወቅቱ በማረምና ፀረ አረም በመርጨት ረገድ ክፍተት ስለነበረባቸው የልፋታቸውን ያህል ምርት ሳያገኙ ቆይተዋል።   የሻይ ልማትን ለማላቅ እየታተረች ያለችው ኢትዮጵያ የማዕከሉ ተመራማሪዎች የሰጧቸውን የኤክስቴንሽን ምክር ሀሳብ በአግባቡ ተግባራዊ በማድረግ ከዘሩት የስንዴ ሰብል ከሄክታር እስከ 50 ኩንታል ምርት አገኛለሁ ብለው እንደሚጠብቁ ገልጸዋል። የሲናና ግብርና ምርምር ማዕከል ዋና ዳይሬክተር አቶ ታመነ ሚደቅሳ እንደገለጹት፣ ማዕከሉ የአርሶና አርብቶ አደሩን የምግብ ዋስትና ለማረጋገጥ የሚያስችሉ ቴክኖሎጂዎችን በምርምር በማፍለቅ ተደራሽ ለማድረግ እየሰራ ይገኛል።   በተለይ ማእከሉ ለአካባቢው አርሶ አደሮች በቅርበት በምርምር የተደገፈ እገዛ በማድረግ ምርትና ምርታማነታቸውን እንዲያሳድጉ እገዛ ማድረጉን አስረድተዋል። ይህን ተግባር በማጠናከርም በ2017/2018 ምርት ዘመን ብቻ ከማዕከሉ የተለቀቁ የተሻሻሉ የሰብል ዝርያዎችን ለአርሶ አደሩ ተደራሽ ለማድረግ ከ150 ሄክታር በሚበልጥ መሬት ላይ የቅድመ መሥራች ዝርያዎችን እያባዛ እንደሚገኝ አስታውቀዋል። በ1978 ዓ.ም የተቋቋመው የሲናና ግብርና ምርምር ማዕከል በስንዴ፣ ገብስና ሌሎች ስምንት መስኮች ላይ ያተኮሩ ምርምሮችን በማካሄድ ከ116 በላይ የምርምር ውጤቶችን ለተጠቃሚው ማድረስ መቻሉም ተመልክቷል።
የዲጂታል ስትራቴጂ ትግበራ በዘርፉ ልማት ኢትዮጵያን ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪ የሚያደርግ ነው
Jan 14, 2026 337
አርባ ምንጭ፤ ጥር 6/2018(ኢዜአ)፦ የኢትዮጵያ የዲጂታል ስትራቴጂ ትግበራ በዘርፉ ልማት ሀገሪቷን ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪ የሚያደርግ መሆኑን በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የዘርፉ ምሁራን ገለጹ። በዲጂታል ኢትዮጵያ 2025 የተገኘውን ስኬት በመሰነቅ በዘርፉ ልማት የላቀ ስኬት ለማስመዝገብ የሚያስችል የቀጣይ አምስት ዓመታት ስትራቴጂክ ፕላን ይፋ መደረጉ ይታወቃል። የዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 ስትራቴጂክ ዕቅድ የኤሌክትሪክ ኃይል እና የኢንተርኔት አገልግሎትን በማስፋት በተደመረ አቅም ለማሳካት የሚያስችል ዝግጅት በማድረግም ወደ ስራ ተገብቷል። ዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 ስትራቴጂ ለትምህርት ጥራትና ተደራሽነት መረጋገጥ የላቀ ሚና ይጫወታል በዘመናዊ ዓለም ሁለንተናዊ ተወዳዳሪ ለመሆን ከምንም በላይ የዲጂታል ልማትና የቴክኖሎጂ አቅምን ማሳደግ መሰረታዊ ጉዳይ በመሆኑ መንግስት ለዘርፉ ትኩረት ሰጥቶ በመስራት ላይ መሆኑም ይታወቃል። በመሆኑም የዘርፉን ዕቅድና ትግበራ በተመለከተ ከኢዜአ ጋር ቆይታ ያደረጉ የአርባምንጭ ዩኒቨርሲቲ የዘርፉ ምሁራን፤ የኢትዮጵያ የዲጂታል ስትራቴጂ ትግበራ በዘርፉ ልማት ሀገሪቷን ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪ የሚያደርግ መሆኑን ገልጸዋል። በዩኒቨርሲቲው ኮምፒዩቲንግና ሶፍትዌር ምህንድስና ፋካልቲ ዲን ጌታሁን ትዕግስቱ (ረዳት ፕሮፌሰር) የዲጂታል ኢትዮጵያ 2025 ትግበራ በዘርፉ ልማት ጥሩ መሰረት ያኖረ ስለመሆኑ አስታውሰዋል።   ከዚህ ስኬት በመነሳትም የ2030 ስትራቴጂክ ዕቅድ ትግበራ በይፋ መጀመሩ ኢትዮጵያን በዲጂታል አገልግሎት ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪ የሚያደርጋት መሆኑን ገልጸዋል። በዩኒቨርሲቲው የኮምፒዩቲንግና ሶፍት ዌር መምህር ተመራማሪ እና የዲጂታል ትምህርት ክፍል ዳይሬክተር መሐመድ አበበ (ዶ/ር) በበኩላቸው እንዳሉት፤ ኢትዮጵያ የምትከተለው ሀገር በቀል የኢኮኖሚ ስርአት በቴክኖሎጂ እንዲደገፍ የዲጂታል አሰራር ምቹ መደላድል እየፈጠረ ነው፡፡   መንግስት ለዘርፉ በሰጠው ትኩረት ዜጎች በኢትዮ ኮደርስ ስልጠና ዘመኑን የዋጀ የቴክኖሎጂ ዕውቀት እንዲጨብጡና ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪ እንዲሆኑ እየሰራ መሆኑን ጠቅሰው፣ ዲጂታል አሰራሩ ዜጎች የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ ተጠቃሚ እንዲሆኑና ወጥ የሆነ መረጃ እንዲኖራቸው ማስቻሉን ገልጸዋል። የዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 ስትራቴጂ ኢትዮጵያን ካደጉ ሀገራት ጋር በዘርፉ ያላትን ተወዳዳሪነት የሚያሳድግ ብሎም የቴክኖሎጂ ማዕከል እንድትሆን የሚያስችል ነው። በተለይ በኤሌክትሪክና ኔትዎርክ መሠረተ ልማት ማስፋፋት ላይ ትኩረት መደረጉ ዜጎች በፍትሃዊ መንገድ ዲጂታል አገልግሎት ተጠቃሚ እንዲሆኑ የሚያደርግ መሆኑን አስረድተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 ስትራቴጂን ታህሳስ 11 ቀን 2018 ዓ.ም በይፋ ማስጀመራቸው የሚታወስ ነው። በወቅቱም ስትራቴጂው ተደራሽነትን ማስፋት፣ እኩል ዕድል ማመቻቸት እና በተቋማትና ህዝብ መካከል መተማመንን መፍጠር ላይ ያተኮሩ ትልሞች እንዳሉት ማብራራታቸውም እንዲሁ።
የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ ዘመናዊ ቴክኖሎጂን ያካተቱ የተሽከርካሪ ታርጋዎችን ሥራ ላይ ሊያውል ነው
Jan 13, 2026 129
አዲስ አበባ፤ ጥር 5/2018(ኢዜአ)፦ የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ አሁን እየተጠቀመበት ያለውን የተሽከርካሪ ታርጋ ዘመናዊ ቴክኖሎጂን ባካተተ አዲስ ታርጋ ሊቀይር መሆኑን የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ አዛዥ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገብረሚካኤል አስታወቁ። የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ የ2018 በጀት ዓመት የስድስት ወር የዕቅድ አፈፃፀም ግምገማ አካሂዷል።   የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ አዛዥ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገብረሚካኤል እንደተናገሩት ፖሊስ አሁን እየተጠቀመባቸው ያሉ የተሽከርካሪ ታርጋዎችን ሙሉ በሙሉ በመቀየር አዳዲስና ዘመናዊ ታርጋዎችን በቅርቡ ስራ ላይ ለማዋል ዝግጅት ማጠናቀቁን ተናግረዋል። ይህም ተቋሙ የወንጀል መከላከልና ምርመራ ስራውን በዘመናዊ መንገድ ለመምራት ከጀመራቸው የሪፎርም ስራዎች አንዱ መሆኑን ተናግረዋል።   አዲሱ ታርጋ የረቀቁ የቴክኖሎጂ ቁልፎች ያሉት ሲሆን የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስን ብቻ የሚወክል፣ የተቋሙን የሙያ ብቃት እንዲሁም የዲሲፕሊን ደረጃ የሚያንፀባርቅ መሆኑን ገልጸዋል። ኮሚሽነር ጀነራሉ አዲሱ ታርጋ ታትሞ በሚቀጥሉት ጥቂት ሳምንታት ውስጥ በይፋ ጥቅም ላይ እንደሚውል አረጋግጠዋል።
ስፖርት
ቼልሲ እና አርሰናል በካራባኦ ዋንጫ የሚያደርጉት የግማሽ ፍጻሜ የመጀመሪያ ጨዋታ ተጠባቂ ነው
Jan 14, 2026 87
አዲስ አበባ፤ ጥር 6/2018(ኢዜአ)፦ በእንግሊዝ ካራባኦ ዋንጫ የመጀመሪያ ዙር የግማሽ ፍፃሜ መርሃ ግብር ቼልሲ እና አርሰናል ዛሬ ይጫወታሉ። የሁለቱ ክለቦች ጨዋታ ምሽት አምስት ሰዓት ላይ በስታምፎርድ ብሪጅ ስታዲየም ይካሄዳል። በሩብ ፍጻሜው ቼልሲ ካርዲፍ ሲቲን ፣ አርሰናል ክሪስታል ፓላስን በማሸነፍ የመጨረሻ አራት ውስጥ ገብተዋል። ቼልሲ የካራባኦ ዋንጫን አምስት ጊዜ አንስቷል። የለንደን ጎረቤቱ አርሰናል ሁለት ጊዜ የውድድሩ አሸናፊ ሆኗል። የምዕራብ ለንደኑ ክለብ ቼልሲ ለመጨረሻ ጊዜ የውድድሩ አሸናፊ የነበረው እ.አ.አ በ2014/15 የውድድር ዓመት ነው። የሰሜን ለንደኑ አርሰናል እ.አ.አ 1992/93 ለመጨረሻ ጊዜ ዋንጫውን አንስቷል። ቡድኖቹ በካራባኦ ዋንጫ ሲገናኙ የአሁኑ ለአራተኛ ጊዜ ነው። ከዚህ ቀደም እርስ በእርስ ባደረጓቸው ሶስት ጨዋታዎች ሁለቱ ክለቦች በተመሳሳይ አንድ ጊዜ ሲያሸንፉ በቀሪው ጨዋታ አቻ ተለያይተዋል። እ.አ.አ በ2018 በተመሳሳይ በግማሽ ፍጻሜ ተገናኝተው አርሰናል በድምር ውጤት 2 ለ 1 በማሸነፍ ለፍጻሜ አልፏል። መድፈኞቹ በፍጻሜው በማንችስተር ሲቲ 3 ለ 0 ተሸንፈው ዋንጫውን አጥተዋል። አዲሱ የቼልሲ ሊያም ሮሲኒየር የመጀመሪያ ጨዋታቸውን ዛሬ ያደርጋሉ። የሁለቱ ክለቦች የመልስ ጨዋታ ጥር 26 ቀን 2018 ዓ.ም ይካሄዳል። ትናንት በካራባኦ ዋንጫ በተደረገው የመጀመሪያ ዙር የግማሽ ፍጻሜ ጨዋታ ማንችስተር ሲቲ ኒውካስትል ዩናይትድን 2 ለ 0 አሸንፏል።
የአፍሪካ ዋንጫን የወርቅ ጫማ ማን ይወስዳል?
Jan 14, 2026 89
በሞሮኮ አስተናጋጅነት ታህሳስ 12 ቀን 2018 ዓ.ም የተጀመረው 35ኛው የአፍሪካ ዋንጫ ወደ መገባደዱ ላይ ደርሷል። የግማሽ ፍጻሜ ጨዋታዎች ዛሬ ይካሄዳሉ። ሴኔጋል ከግብጽ ምሽት አንድ ሰዓት፣ ናይጄሪያ ከሞሮኮ ምሽት አምስት ሰዓት ላይ ለፍጻሜ ለማለፍ የሚያደርጓቸው ጨዋታዎች ተጠባቂ ናቸው።   በዘንድሮው የአፍሪካ ዋንጫ እስከ አሁን በተደረጉ 48 ጨዋታዎች 119 ግቦች ከመረብ ላይ አርፈዋል። በየጨዋታው በአማካይ 2 ነጥብ 48 ግቦችን ተቆጥረዋል። 119 ግቦች ኮትዲቯር ባዘጋጀችው 34ኛው የአፍሪካ ዋንጫ ውድድር ላይ ከተቆጠረው ተመሳሳይ የግብ መጠን ተስተካክሏል። 35ኛው የአፍሪካ ዋንጫ በውድድሩ ታሪክ በርካታ ግቦች የተቆጠሩበት ሆኖ እንደሚጠናቀቅ እርግጥ ነው። ጨዋታዎቹ በጎል የታጀቡ እና አዝናኝ እንቅስቃሴ ተደርጎባቸዋል።   ከዋንጫው ፉክክር ባልተናነሰ የኮከብ ግብ አስቆጣሪነቱ ጉዳይ የእግር ኳስ አፍቃሪያን ትኩረት ስቧል። በውድድሩ ላይ ድንቅ ጊዜ እያሳለፈ የሚገኘው የሞሮኮው የክንፍ መስመር ተጫዋች ብራሂም ዲያዝ በአምስት ግቦች የከፍተኛ ግብ አስቆጣሪነቱን እየመራ ይገኛል። የናይጄሪያው ቪክቶር ኦሲሜን እና የግብጹ መሐመድ ሳላህ በተመሳሳይ አራት ጎሎችን ከመረብ ላይ በማሳረፍ ይከተላሉ።   የሞሮኮው አዩብ ኤል ካቢ እና የናይጄሪያው አዴሞላ ሉክማን በተመሳሳይ ሶስት ግቦችን አስቆጥረዋል። ዛሬ ናይጄሪያ እና ሞሮኮ በሚያደርጉት የግማሽ ፍጻሜ ጨዋታ የቪክቶር ኦሲሜን እና ብራሂም ዲያዝ ፍጥጫ ይጠበቃል።   ሴኔጋል ከግብጽ በሚያከናውኑት ሌላኛው የግማሽ ፍጻሜ መርሃ ግብር የግብጹ መሐመድ ሳላህ የሚጠበቅ ይሆናል። የወርቅ ጫማውን ማን ይወስዳል? ለሚለው ጥያቄ ቀሪ አራት ጨዋታዎች ምላሽ ይሰጣሉ።
ኃያላኑን ያገናኘው የአፍሪካ ዋንጫ ተጠባቂ የግማሽ ፍጻሜ መርሃ ግብር
Jan 14, 2026 94
አዲስ አበባ፤ ጥር 6/2018(ኢዜአ)፦ በ35ኛው የአፍሪካ ዋንጫ የግማሽ ፍጻሜ ጨዋታዎች ዛሬ ይካሄዳሉ። ሴኔጋል ከግብጽ ምሽት ሁለት ሰዓት ላይ በታንጀር ስታዲየም ይጫወታሉ። በሩብ ፍጻሜው ሴኔጋል ማሊን፣ ግብጽ ኮትዲቯርን በማሸነፍ የመጨረሻ አራት ውስጥ ገብተዋል። ሁለቱ ቡድኖች በአፍሪካ ዋንጫው ሲገናኙ የአሁኑ ለስድስተኛ ጊዜ ነው። ከዚህ ቀደም ባደረጓቸው አምስት ጨዋታዎች ሴኔጋል በሶስቱ ድል ሲቀናት ግብጽ ሁለት ጊዜ አሸንፋለች። እ.አ.አ በ1986 ግብጽ ባዘጋጀችው 15ኛው የአፍሪካ ዋንጫ በምድብ አንድ ተገናኝተው ሴኔጋል በቲርኖ ዩም ጎል 1 ለ 0 አሸንፋለች። በሀገራቱ የእርስ በእርስ ግንኙነት ውስጥ በዋናነት የሚነሳው ካሜሮን እ.አ.አ በ2021 ባዘጋጀችው 33ኛው የአፍሪካ ዋንጫ ዋንጫ ለማንሳት የተፋለሙበት ነው። ሴኔጋል በመለያ ምት 4 ለ 2 በማሸነፍ ለመጀመሪያ ጊዜ የአፍሪካን ዋንጫ አንስታለች። ግብጽ ለመጨረሻ ጊዜ ሴኔጋልን በአፍሪካ ዋንጫው ያሸነፈችው እ.አ.አ በ2006 ባዘጋጀችው 25ኛው የአፍሪካ ዋንጫ ላይ ነው። በግማሽ ፍጻሜው ተገናኝተው ግብጽ በአህመድ ሀሰን እና አሚር ዛኪ ግቦች 2 ለ 1 በማሸነፍ ለፍጻሜ አልፋለች። ማማዱ ኒያንግ ለሴኔጋል ብቸኛውን ጎል ያስቆጠረ ተጫዋች ነው። ግብጽ በፍጻሜው ኮትዲቯርን በማሸነፍ ዋንጫውን አንስታለች። ውድድሩን ሰባት ጊዜ በማሸነፍ ስኬታማዋ ሀገር ናት። ከቅርብ ዓመታት በአፍሪካ እግር ኳስ ውስጥ ተፎካካሪነታቸው እያደገ የመጣው ሁለቱ ሀገራት ለፍጻሜው ለማለፍ ጠንካራ ፍልሚያ ያደርጋሉ። በሊቨርፑል ማልያ አንድ ላይ የተጫወቱት ሳዲዮ ማኔ እና መሐመድ ሳላህ በጨዋታው ላይ ልዩነት ይፈጥራሉ ተብሎ ይጠበቃል። በሌላኛው የግማሽ ፍጻሜ መርሃ ግብር ናይጄሪያ ከሞሮኮ ምሽት አምስት ላይ በፕሪንስ ሙላይ የሚያደርጉት ጨዋታም ተጠባቂ ነው። ናይጄሪያ በሩብ ፍጻሜው አልጄሪያን፣ ሞሮኮ ካሜሮንን በማሸነፍ ለግማሽ ፍጻሜ አልፈዋል። ሀገራቱ በአፍሪካ ዋንጫው ሲገናኙ የአሁኑ ለስድስተኛ ጊዜ ነው። የመጀመሪያ ጨዋታቸውን ያደረጉት ኢትዮጵያ እ.አ.አ በ1976 በተካሄደው 10ኛው የአፍሪካ ዋንጫ ነው። በምድብ ሁለት ተገናኝተው ሞሮኮ 3 ለ 1 አሸንፋለች። አህመድ ፋራስ፣ አብደላ ታዚ እና ላርቢ ቼባክ የማሸነፊያ ግቦቹን አስቆጥረዋል። ሳሙኤል ኦጄቦዴ ለናይጄሪያ ብቸኛውን ግብ ከመረብ ላይ አሳርፏል። ሞሮኮ ጊኒን በማሸነፍ ብቸኛውን ዋንጫ በወቅቱ አንስታለች። እ.አ.አ በ1980 በናይጄሪያ በተካሄደው 12ኛው የአፍሪካ ዋንጫ በግማሽ ፍፃሜው ተገናኝተው አዘጋጇ ናይጄሪያ በግማሽ ፍጻሜው በፍሊክስ ኦዎላቢ ግብ 1 ለ 0 በማሸነፍ ለፍጻሜ አልፋለች። በፍጻሜው ናይጄሪያ አልጄሪያን 3 ለ 0 በማሸነፍ ዋንጫውን አንስታለች። ብሄራዊ ቡድኖቹ ለመጨረሻ ጊዜ የተገናኙት እ.አ.አ በ2004 በቱኒዚያ በተካሄደው 24ኛው የአፍሪካ ዋንጫ ላይ ነበር። በምድብ አራት ባደረጉት ጨዋታ በዩሱፍ ሃጂ ጎል ሞሮኮ 1 ለ 0 አሸንፋለች። ሁለቱ ሀገራት አጠቃላይ አምስት ጊዜ ተገናኝተው ሞሮኮ ሶስት ጊዜ ስታሸንፍ ናይጄሪያ ሁለት ጊዜ ድል ቀንቷታል። ከ22 ዓመታት በኋላ በአህጉራዊው መድረክ የሚገናኙት ሀገራቱ ለተመልካች አዝናኝ እና ተመጣጣኝ ፉክክር ያሳያሉ ተብሎ ይጠበቃል። አራት ግቦችን ያስጠቆጠረው ቪክቶር ኦሲሜን ከናይጄሪያ እና አምስት ግቦችን ከመረብ ጋር በማገናኘት ኮከብ ግብ አግቢነቱን የሚመራው ብራሂም ዲያዝ ከሞሮኮ በጨዋታው ልዩነት ይፈጥራሉ ተብሎ ይጠበቃል። የዛሬ ጨዋታ አሸናፊዎች ጥር 10 ቀን 2018 ዓ.ም ዋንጫውን ለማንሳት ይፋለማሉ። ተሸናፊ ሀገራት ሶስተኛ ደረጃን ለማግኘት ጥር 9 ቀን 2018 ዓ.ም ይጫወታሉ። #Ethiopian_News_Agency #ኢዜአ
በካራባኦ ዋንጫ ማንችስተር ሲቲ ድል ቀንቶታል
Jan 14, 2026 81
አዲስ አበባ፤ ጥር 5/2018(ኢዜአ)፦ በእንግሊዝ ካራባኦ ዋንጫ የመጀመሪያ ዙር የግማሽ ፍፃሜ ጨዋታ ማንችስተር ሲቲ ኒውካስትል ዩናይትድን 2 ለ 0 አሸንፏል። ማምሻውን በሴይንት ጀምስ ፓርክ ስታዲየም በተካሄደው ጨዋታ አንቶዋን ሴሜንዮ በ53ኛው እና ራያን ቸርኪ በ98ኛው ደቂቃ የማሸነፊያ ጎሎቹን አስቆጥረዋል። በጨዋታው ላይ ማንችስተር ሲቲ ኢላማቸውን የጠበቁ የግብ ሙከራዎችን በሚገባ መጠቀሙ ባለድል አድርጎታል። በአንጻሩ ኒውካስትል ዩናይትድ ግልጽ የግብ እድሎችን አምክኗል። በጨዋታው ላይ አዲስ ፈራሚው ሴሜንዮ ጥሩ ብቃት ያሳየ ሲሆን የጨዋታው ኮከብ በመሆን ተመርጧል። ውጤቱን ተከትሎ ማንችስተር ሲቲ ወደ ፍጻሜ የማለፍ እድሉን አስፍቷል። በአንጻሩ የወቅቱ የውድድሩ አሸናፊ ኒውካስትል ዩናይትድ ውጤቱን የመቀልበስ ጠንካራ የቤት ስራ ይጠብቀዋል። የሁለቱ ክለቦች የግማሽ ፍጻሜ የመልስ ጨዋታ ጥር 27 ቀን 2018 ዓ.ም ይካሄዳል። ሌላኛው የመጀመሪያ ዙር የካራባኦ ዋንጫ የግማሽ ፍጻሜ መርሃ ግብር በቼልሲ እና አርሰናል መካከል ነገ ይደረጋል።
አካባቢ ጥበቃ
በዞኑ ከ273 ሺህ ሄክታር በላይ መሬት የሚሸፍን የአፈርና ውሀ ጥበቃ ስራ መካሄድ ጀምሯል
Jan 14, 2026 69
አምቦ፤ ጥር 6/2018(ኢዜአ)፦ በምዕራብ ሸዋ ዞን ከ273 ሺህ ሄክታር በላይ መሬት የሚሸፍን የአፈርና ውሀ ጥበቃ ስራ መካሄድ መጀመሩን የዞኑ አስተዳደር ገለጸ። በዞን ደረጃ የሚካሄደው የአፈርና ውሃ ጥበቃ ስራ በአምቦ ወረዳ ኢላሙ ጎሮምቲ ቀበሌ በይፋ ተጀምሯል። የተቀናጀ የተፋሰስ ልማት እና የተፈጥሮ ሀብት ጥበቃ ስራ የልማትና የዕድገት ግቦችን ለማሳካት እያገዘ ነው የምዕራብ ሸዋ ዞን ምክትል አስተዳደሪ አቶ አበበ ጨመዳ በወቅቱ ለኢዜአ እንደገለጹት፤ ባለፉት አመታት በተከናወኑ የአፈርና ውሃ ጥበቃ ስራ የአፈር ለምነት እንዲመለስ አድርጓል።   በዚህ የበጋ ወራትም ተግባሩን በማስቀጠል ለሁለት ወራት የሚቆይ የተቀናጀ የአፈርና ውሀ ጥበቃ ዘመቻ የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎችን በማሳተፍ ከ273 ሺህ ሄክታር መሬት በላይ የአፈርና ውሀ ጥበቃ ስራ እንደሚከናወን ተናግረዋል፡፡ በዘመቻ መልክ በሚካሄደው በዚህ ስራ ከ600 ሺህ በላይ የዞኑ ነዋሪዎች ይሳተፋሉ ተብሎ እንደሚጠበቅም አስረድተዋል።   የምዕራብ ሸዋ ዞን ግብርና ጽህፈት ቤት ምክትል ኃላፊ አቶ አብዲሳ ሀይሉ በበኩላቸው፤ የአፈርና ውኃ ጥበቃ ስራውን ውጤታማ ለማድረግ በየደረጃው ላሉ የግብርና ባለሙያዎች፣ ለአርሶ አደሮች እና ሌሎች የህብረተሰብ ክፍሎች ስልጠና መሰጠቱን ተናግረዋል፡፡   የአምቦ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ አቶ መሰረት ጉዲሳ እንዳሉት፤ ባለፉት ጊዜያት በወረዳው በተከናወኑት የተፈጥሮ ሀብት ጥበቃ ስራዎች ከልማት ወጪ የነበሩ አካባቢዎች ዳግም ወደ ልማት ገብተዋል።   ህብረተሰቡም ጥቅሙን በመረዳቱ በተፋሰስ ልማቱ በነቂስ ወጥቶ እየተሳተፈ መሆኑን ጠቅሰው በወረዳው ከ2 ሺህ 700 ኪሎ ሜትር መሬት በላይ የእርከን፣ የስነ-ህይወታዊና የስነ-አካላዊ ስራዎች ይከናወናል ብለዋል። የአምቦ ወረዳ ኢላሙ ጎሮምቲ ቀበሌ አርሶ አደሮች የተፋሰስ ልማት ስራው ተግባራዊ ከመሆኑ በፊት የእርሻ ማሳቸው ለም አፈር በጎርፍ በመጠረጉ ምርታማነታቸው መቀነሱን ጠቁመዋል።   ችግሩን ለማቅረፍም በየአመቱ በሚከናወነው የተቀናጀ የአፈርና ውሃ ጥበቃ ስራ መሳተፋቸውን አስረድተዋል። በተፋሰስ ልማቱ ባለፉት ዓመታት የተሰሩ አፈርና ውሃ ጥበቃ ስራዎች የአፈር መሸርሸርን አስቀርቷል ብለዋል።ይህም የሰብል ምርታቸው እንዲጨምር ማድረጉን ተናግረዋል።
በዞኑ ባለፉት ዓመታት የተከናወነው የተፈጥሮ ሀብት ጥበቃና የተፋሰስ ልማት ስራ ተጨባጭ ውጤት አምጥቷል
Jan 13, 2026 105
ግራዋ ፤ ጥር 5/2018(ኢዜአ)፦በምስራቅ ሐረርጌ ዞን ባለፉት ዓመታት የተከናወነው የተፈጥሮ ሀብት ጥበቃና የተፋሰስ ልማት ስራ ተጨባጭ ውጤት ማምጣቱ ተገለጸ። በዞኑ የዘንድሮ በጋ ተፋሰስ ልማት የአፈርና ውሃ ጥበቃ ስራዎች የዞን ደረጃ በግራዋ ወረዳ በሜይራ ጉዲና መንደር ተጀምሯል።   በማስጀመሪያ መርሃ ግብሩ ላይ የተገኙት የምስራቅ ሐረርጌ ዞን ዋና አስተዳዳሪ ወይዘሮ ሚስኪ መሀመድ፤ በዞኑ ባለፉት ዓመታት የተከናወነው የተፈጥሮ ሀብት ጥበቃና የተፋሰስ ልማት ስራ አካባቢን ከመጠበቅ ባለፈ ለምርታማነት ማደግ አስተዋጽኦ አድርጓል ብለዋል።   በተለይም ምርትና ምርታማነትን በማሳደግ የምግብ ዋስትናን ከማረጋገጥ አንጻር የተፋሰስ ልማት ስራ ጉልህ አስተዋጽኦ ማበርከቱን አብራርተዋል። የኦሮሚያ ክልል መሬት ቢሮ ኃላፊ ወይዘሮ መሰርት አሰፋ በበኩላቸው፤ የሐረርጌ አርሶ አደሮች በተፋሰስ ልማት ባገኙት ውጤት አካባቢያቸውን መቀየር መቻላቸውን አንስተዋል።   በዞኑ ተጎሳቅሎ የነበሩ አካባቢዎችን መልክአ ምድር በመጠበቅና የአፈር ለምነትን በማሻሻል አረንጓዴ መላበሱን ገልጸው ይህም የተፋሰስ ልማት ውጤት መሆኑን ገልጸዋል። የግራዋ ወረዳ አስተዳዳሪ አቶ አብዲሻ ጃፈር የዘንድሮው የተፈጥሮ ሀብት ጥበቃ ከሰባት ሺህ ሄክታር በላይ መሬት ላይ የሚከናወን መሆኑን ገልፀዋል።   በተፋሰስ ልማቱ ላይ የተሳተፉ አርሶ አደሮች ባለፉት አመታት በሰሩት የተፈጥሮ ሀብት ጥበቃ ስራ በርካታ ጥቅም እንዳስገኘላቸው ተናግረዋል።
በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የአፈርና ውሃ ጥበቃ ስራው የአካባቢውን ስነምህዳር በመጠበቅ ተጨባጭ ለውጥ አምጥቷል
Jan 13, 2026 206
አሶሳ፤ ጥር 5/2018 (ኢዜአ)፦ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ሲከናወን የቆየው የአፈርና ውሃ ጥበቃ ስራ የአካባቢውን ስነምህዳር በመጠበቅ ተጨባጭ ለውጥ ማምጣቱን የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታወቀ። የዘንድሮው የአፈርና ውሃ ጥበቃ ስራ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ደረጃ አሶሳ ዞን ቡልድግሉ ወረዳ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች እና የአካባቢው ነዋሪዎች በተገኙበት ዛሬ በይፋ ተጀምሯል። የክልሉ ግብርና ቢሮ ኃላፊ አቶ ባበክር ሀሊፋ በወቅቱ እንደገለጹት፤ የአፈርና ውሃ ጥበቃ ስራ የአካባቢውን ስነምህዳር በመጠበቅ ምርታማነት እንዲጨምር አድርጓል። በተለይም የተፋሰስ ልማት ስራ በሚከናወንባቸው አካባቢዎች የሚተከሉ ችግኞች አፈርና ውሃን ከመጠበቅ ባለፈ ለአርሶአደሩ ተጨማሪ የገቢ ምንጭ እያስገኙ ነው ብለዋል።   በዘንድሮው ዓመት ከ57 ሺህ ሄክታር በላይ ማሳ ላይ የአፈርና ውሃ ጥበቃ ስራ ለማከናወን እየተሰራ መሆኑን ጠቁመው፤ ህብረተሰቡ ጥቅሙን በመረዳት በየአካባቢው ተሳትፎውን እያሳደገ መሆኑን ጠቅሰዋል። በክልሉ እየተከናወነ የሚገኘው የአፈርና ውሃ ጥበቃ ስራ ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ በደለል እንዳይሞላ ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንዳለውም ኃላፊው አንስተዋል።   የቡልድግሉ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ አቶ በክሪ አብዱላሂ በበኩላቸው፤ በወረዳው የአፈርና ውሃ ጥበቃ ስራ መከናወን ከጀመረ ወዲህ የደን ሽፋን እያደገ እና የአካባቢው አየር ንብረት እየተስተካከለ መምጣቱን ተናግረዋል። ወረዳው ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ አቅራቢያ በመገኘቱ የሚከናወነው የአፈርና ውሃ ጥበቃ ስራው የጎላ ጠቀሜታ እንዳለው አክለዋል። በመርሃግብሩ ላይ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች እና የአካባቢው ነዋሪዎች ተገኝተዋል።  
ዓለም አቀፍ ዜናዎች
የአፍሪካ ህብረት እና ጃፓን ትብብራቸውን ለማጽናት ቁርጠኝነታቸውን ገለጹ
Jan 14, 2026 56
አዲስ አበባ፤ ጥር 6/2018(ኢዜአ)፦ የአፍሪካ ህብረት እና ጃፓን በባለብዙ ወገን መድረኮች ያላቸውን ትብብር ለማጠናከር እንደሚሰሩ አስታወቁ። የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀ መንበር መሐሙድ አሊ ዩሱፍ ከጃፓን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አያኖ ኩኒሚትሱ ጋር በህብረቱ ዋና መቀመጫ አዲስ አበባ ተወያይተዋል።   የኮሚሽኑ ሊቀ መንበር የአፍሪካ ህብረት እና ጃፓን ከሶስት አስርት ዓመታት በላይ ያስቆጠረ ትብብር እንዳላቸው አውስተው በጃፓን አፍሪካ ልማት ዓለም አቀፍ ፎረም (ቲካድ) ማዕቀፍ ያላቸውን ግንኙነት አንስተዋል። በዮካሃማ በነሃሔ ወር 2017 ዓ.ም የተካሄደው ዘጠነኛው የጃፓን አፍሪካ ልማት ዓለም አቀፍ ፎረም(ቲካድ) በሁለቱ ወገኖች አጋርነት ውስጥ ትልቅ ቦታ የሚሰጠው መሆኑን አመልክተዋል። ውይይቱ የሁለትዮሽ ትብብሩን የበለጠ ማጠናከርን ያለመ ነው። ጃፓን ለአፍሪካ የበሽታ መከላከል እና መቆጣጠር ማዕከል (African CDC) እያደረገች ያለው ድጋፍ እንዲሁም የአፍሪካ ዘላቂ እድገት እና ትስስር ለሚደግፉ የመሰረተ ልማት ስራዎች እያፈሰሰች ያለው መዋዕለ ንዋይ እያደገ መምጣቱ ተመላክቷል። የጃፓን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አያኖ ኩኒሚትሱ ዘጠነኛው የጃፓን አፍሪካ ልማት ዓለም አቀፍ ፎረም (ቲካድ) በስኬት መካሄዱን አድንቀዋል። 10ኛው ቲካድ በአፍሪካ እንዲካሄድ ጃፓን ከአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ጋር በቅርበት ለመስራት ቁርጠኛ መሆኗን አመልክተዋል።   ሀገራቸው የአፍሪካ አህጉራዊ ነጻ የንግድ ቀጣና (AfCFTA) እና የአፍሪካ የመሠረተ ልማት ማስፋፊያ ፕሮግራም (ፒዳ) ጨምሮ የአፍሪካ ህብረት ቅድሚያ የሚሰጣቸውን ቁልፍ ኢኒሼቲቮች መደገፏን እንደምትቀጥል ገልጸዋል። በሌላ በኩል ሚኒስትር ዴኤታዋ በዓለም አስተዳደር ውስጥ እያደገ የመጣውን የአፍሪካ ሚና በማንሳት የአፍሪካ ህብረት በቡድን 20 ቋሚ አባል መሆኗ ትልቅ ሽግግር መሆኑን ተነግረዋል። ባለስልጣናቱ በአፍሪካ ህብረት እና ጃፓን የከፍተኛ ደረጃ የምክክር መድረክ እና ቲካድ አማካኝነት ትብብራቸውን የበለጠ ለማጠናከር እና የባለብዙወገን ዲፕሎማሲ እንዲጸና በጋራ እንደሚሰሩ መግለጻቸውን ኢዜአ ከህብረቱ ያገኘው መረጃ ያመለክታል። የአፍሪካ ህብረት እና ጃፓን እ.አ.አ በ1993 አጋርነት መመስረታቸውን መረጃዎች ያመለክታሉ። ሰላም እና ደህንነት፣ ኢኮኖሚ፣ ልማት፣ ንግድ፣ ጤና ፣ ግብርና፣ ቴክኖሎጂ እና የአየር ንብረት ለውጥ መከላከል ከሁለቱ ወገኖች የትብብር መስኮች መካከል ይጠቀሳሉ።
ውኃ ለአፍሪካ የኅልውና ጉዳይ ነው - መሐሙድ አሊ ዩሱፍ
Jan 12, 2026 163
አዲስ አበባ፤ ጥር 4/2018 (ኢዜአ)፦ ውኃ ሁሉንም ዘርፍ የሚነካ አህጉራዊ የኅልውና ጉዳይ መሆኑን የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን ሊቀ መንበር መሐሙድ አሊ ዩሱፍ ገለጹ። 51ኛው የአፍሪካ ሕብረት የቋሚ ተወካዮች ኮሚቴ (PRC) መደበኛ ስብሰባ ከዛሬ ጀምሮ የሕብረቱ ዋና መቀመጫ በሆነችው አዲስ አበባ መካሄድ ጀምሯል። ስብሰባው"ዘላቂ የውኃ አቅርቦትና ደኅንነቱ የተጠበቀ የንጽህና አጠባበቅ ስርዓቶችን ማረጋገጥ፤ ለአጀንዳ 2063 ግቦች ስኬታማነት” በሚል የአፍሪካ ሕብረት ባዘጋጀው የ2026 መሪ ሐሳብ የሚደረግ ነው።   በስብሰባው ላይ የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን ሊቀ መንበር መሐሙድ አሊ ዩሱፍ፣ የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን ምክትል ሊቀ መንበር አምባሳደር ሳልማ ማሊካ ሃዳዲ፣ የአፍሪካ ሕብረትና የሕብረቱ ተቋማት አመራሮች፣ የሕብረቱ አባል ሀገራት አምባሳደሮችና ዲፕሎማቶች ተሳትፈዋል። የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን ሊቀ መንበር መሐሙድ አሊ ዩሱፍ የዘንድሮው የአፍሪካ ሕብረት ትኩረቱን ያደረገው በውኃ ላይ መሆኑን ገልጸዋል። ውኃ በሁሉም አይነት እጅጉን ወሳኝ የሆነ ሀብት እና የኅልውና ጉዳይ መሆኑን ገልጸው፤ አህጉራዊ ግቦቹን ለማሳካት ቁልፍ ሚና እንደሚጫወት አስገንዝበዋል። በብራዚል ቤለም የተካሄደው 30ኛው የተባበሩት መንግሥታት የአየር ንብረት ለውጥ ጉባኤ (ኮፕ 30) ትኩረት ከተሰጣቸው አጀንዳዎች መካከል አንዱ መሆኑንም አመልክተዋል። ኢትዮጵያ በምታዘጋጀው 32ኛው የተባበሩት መንግሥታት የአየር ንብረት ለውጥ ጉባኤ (ኮፕ 32) ውኃ አንዱ አጀንዳ እንደሚሆንም ተናግረዋል። ሊቀ መንበሩ ኢትዮጵያ ኮፕ 32ን ለማዘጋጀት በመመረጧ በድጋሚ እንኳን ደስ አላችሁ ለማለት እወዳለሁ ያሉ ሲሆን፤ ለጉባኤው ስኬታማነት ሕብረቱ አስፈላጊውን ድጋፍ እንደሚያደርግ አረጋግጠዋል። በሌላ በኩል ሰላም እና ደኅንነት የአፍሪካ አንገብጋቢ አጀንዳ መሆኑን የገለጹት ሊቀ መንበሩ ሱዳን፣ ዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ እና ሊቢያን በማሳያነት ጠቅሰዋል። ኢ-ሕገመንግሥታዊ ለውጦች አሳሳቢ ደረጃ ላይ መድረሳቸውን ጠቅሰው፤ ሀገራት ዴሞክራሲያዊ ሥርዓትን እንዲያከብሩ አሳስበዋል። የአፍሪካ ሕብረት ተቋማዊ ሪፎርም እና ኢኮኖሚያዊ ትሥሥርን ጨምሮ ለአህጉራዊ አጀንዳዎች እየሠራ እንደሚገኝም አስታውቀዋል። አህጉራችን ፈተናዎች ቢኖሩባትም በጋራ ከቆምን እናልፋቸዋለን ሲሉም በአጽንኦት ገልጸዋል። የዛሬው ስብስባ የካቲት 4 እና 5 ቀን 2018 ዓ.ም ለሚካሄደው 48ኛው የአፍሪካ ሕብረት የሥራ አስፈጻሚ ምክር ቤት ስብሰባ እንዲሁም የካቲት 7 እና 8 ቀን 2018 ዓ.ም ለሚከናወነው 39ኛው የሕብረቱ የመሪዎች ጉባኤ የሚቀርቡ ረቂቅ አጀንዳዎች ላይ ይወያያል ተብሎ ይጠበቃል። 51ኛው የአፍሪካ ሕብረት የቋሚ ተወካዮች ኮሚቴ ስብሰባ እስከ ጥር 22 ቀን 2018 ዓ.ም የሚቆይ ሲሆን፤ የኮሚቴው መደበኛ ስብስባ ለዋናው ጉባኤ እንደ ይፋዊ የዝግጅት ስብስባ የሚያገለግል ነው። የአፍሪካ ሕብረት የቋሚ ተወካዮች ኮሚቴ የሕብረቱን ቋሚ ተወካዮችና የአባል ሀገራቱን አምባሳደሮችና ዲፕሎማቶች ያቀፈ መሆኑ ይታወቃል።
51ኛው የአፍሪካ ሕብረት የቋሚ ተወካዮች ኮሚቴ መደበኛ ስብሰባ ዛሬ ይጀመራል
Jan 12, 2026 206
አዲስ አበባ፤ ጥር 4/2018 (ኢዜአ)፦ 51ኛው የአፍሪካ ሕብረት የቋሚ ተወካዮች ኮሚቴ (PRC) መደበኛ ስብሰባ ከዛሬ ጀምሮ የህብረቱ ዋና መቀመጫ በሆነችው አዲስ አበባ መካሄድ ይጀምራል። ስብሰባው "ዘላቂ የውሃ አቅርቦትና ደህንነቱ የተጠበቀ የንጽህና አጠባበቅ ስርዓቶችን ማረጋገጥ፤ ለአጀንዳ 2063 ግቦች ስኬታማነት” በሚል የአፍሪካ ህብረት ባዘጋጀው የ2026 መሪ ሃሳብ የሚደረግ ነው። የዘንድሮው መሪ ሀሳብ ጭብጥ በአፍሪካ የውሃ ደህንነትና ንጽህና አጠባበቅ ላይ ትኩረቱን አድርጓል። በስብሰባው ላይ የአፍሪካ ሕብረትና የሕብረቱ ተቋማት አመራሮች፣የሕብረቱ አባል አገራት አምባሳደሮችና ዲፕሎማቶች እንደሚሳተፉበት ኢዜአ ከህብረቱ ያገኘው መረጃ ያመለክታል። ስብስባው የካቲት 4 እና 5 ቀን 2018 ዓ.ም ለሚካሄደው 48ኛው የአፍሪካ ሕብረት የስራ አስፈጻሚ ምክር ቤት ስብሰባ እንዲሁም የካቲት 7 እና 8 ቀን 2018 ዓ.ም ለሚከናወነው 39ኛው የሕብረቱ የመሪዎች ጉባኤ የሚቀርቡ ረቂቅ አጀንዳዎች ላይ ይወያያል ተብሎ ይጠበቃል። በተጨማሪም ኮሚቴው በአፍሪካ ሕብረት ስር የሚገኙ የተለያዩ ተቋማትን የአፈጻጸም እንዲሁም ሕብረቱ እ.አ.አ በ2025 ያካሄዳቸውን ስብሰባዎች የተመለከቱ ሪፖርቶችን ያደምጣል። ሰላም እና ደህንነት፣ የአፍሪካ አህጉራዊ ነጻ የንግድ ቀጣናን ጨምሮ የኢኮኖሚ ትስስር፣ የተቋማዊ ሪፎርሞች እና የበጀት እቅዶችን የተመለከቱ የቴክኒክ ሰነዶችንም ያዘጋጃል። ኮሚቴው በ2026 የአፍሪካ ህብረት መሪ ሀሳብ ላይ ምክረ ሀሳቦችን ያቀርባል ተብሎ ይጠበቃል። 51ኛው የአፍሪካ ሕብረት የቋሚ ተወካዮች ኮሚቴ ስብሰባ እስከ ጥር 22 ቀን 2018 ዓ.ም ይቆያል። የኮሚቴው መደበኛ ስብስባ ለዋናው ጉባኤ እንደ ይፋዊ የዝግጅት ስብስባ የሚያገለግል ነው። የአፍሪካ ሕብረት የቋሚ ተወካዮች ኮሚቴ የሕብረቱን ቋሚ ተወካዮችና የአባል አገራቱን አምባሳደሮችና ዲፕሎማቶች ያቀፈ ነው።
የቻይና አፍሪካ ትብብር ከጊዜ ወደ ጊዜ እያደገ መጥቷል
Jan 8, 2026 179
አዲስ አበባ፤ ታህሳስ 30/2018(ኢዜአ)፦ የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀ መንበር ማሕሙድ አሊ ዩሱፍ ከቻይና ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዋንግ ዪ ጋር ውይይት አካሄዱ። ውይይቱ እያደገ የመጣው የቻይና አፍሪካ ትብብርን ማጠናከር ላይ ያለመ ነው ተብሏል። ቻይና የአፍሪካ እውነተኛ አጋር መሆኗን የገለፁት የቻይና ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር፤ በጋራ ተጠቃሚነት ላይ ያተኮረው ፖሊሲ ጠንካራ ወዳጅነት እንዲፈጠር ማድረጉን ገልፀዋል። የቻይና አፍሪካ ግንኙነት በተለያዩ የትብብር ማዕቀፎች እያደገ መምጣቱንም ተናግረዋል። ከውይይቱ በኋላ ባወጡት የጋራ መግለጫ፤ ሁለቱ ወገኖች የዓለም ደቡባዊ ቀጣና (Global South) ሀገራትን መብትና ጥቅም ለማስከበር፣ የሉዓላዊነትን ክብር ለመጠበቅ እና ዓለም አቀፍ ግጭቶችን በሰላማዊ መንገድ ለመፍታት በጋራ ለመሥራት መስማታቸውን አስታውቀዋል። በውይይቱ ወቅት የቻይናን የአምስት ዓመት የልማት ዕቅድ ከአፍሪካ ኅብረት የ2063 አጀንዳ ሁለተኛው የዐሥር ዓመት ትግበራ ጋር በማጣጣም ዘመናዊነትን ለማምጣት በሚቻልባቸው መንገዶች ላይ ምክክር መደረጉ ተገልጿል። በዚሁ መሠረት የአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጠና (AfCFTA) ስምምነቶችን ጨምሮ፣ ቻይና ያቀረበቻቸውን ዓለም አቀፍ የደኅንነትና የልማት ተነሳሽነቶች በጋራ ለመደገፍ ከስምምነት መድረሳቸውን ኢቢሲ ዘግቧል። በተጨማሪም የተፈረሙ የትብብር ስምምነቶችን በተግባር በመተርጎም እና የንግድ ልውውጥን በማሳደግ ያላቸውን ቁርጠኝነት በጋራ መግለጫቸው አረጋግጠዋል።
ሐተታዎች
እኩል አጋርነትን መፍጠር፤ አዲሱ የአፍሪካ እና ጣልያን የትብብር ምዕራፍ
Dec 30, 2025 539
የአፍሪካ እና ጣልያን ግንኙነት የጀመረው በ19ኛው ክፍለ ዘመን ማብቂያ ላይ እንደሆነ መረጃዎች ያመለክታሉ። ጣልያን እ.አ.አ በ1947 የተፈራረመቻቸው የሰላም ስምምነቶች ቅኝት ግዛት እና የአንድ አካል የፖለቲካ የበላይነት እንዲያከትም አድርጓል። በድህረ ቅኝ ግዛት ዘመን ጣልያን ከአፍሪካ ጋር ያላት ግንኙነት ከቅኝ አገዛዝ የሁለትዮሽ ትስስር ወደ የኢኮኖሚ ትብብር ተሸጋግሯል። ወቅቱ አፍሪካውያን ሉዓላዊነታቸውን የበለጠ ያረጋገጡበትና ጣልያን ከአፍሪካ ጋር በአዲስ መልክ አጋርነቷን ያደሰችበት ነበር። ከቅኝ ግዛት በኋላ የአፍሪካ እና የጣልያን ትብብር በባህል መስክ ላይ ብቻ የተገደበ ነው። የንግድ እና የቴክኒክ ትብብሩ ውስን ነበር። እ.አ.አ ከ1990ዎቹ መግቢያ አንስቶ የአፍሪካ እና ጣልያን ስትራቴጂክ አጋርነት እያበበ የመጣበት ጊዜ ነበር ማለት ይቻላል። የዲፕሎማሲ ሚሲዮኖች እና የንግድ ቢሮዎች መጨመር እንዲሁም የኢኮኖሚ ትብብር አድማስ መስፋት የትብብሩ መገለጫ ሆኗል። ዘመናዊው የአፍሪካ እና ጣልያን አጋርነት ከእርዳታ ወደ የጋራ እድገት ምዕራፍ መሸጋገር ችሏል። የኢኮኖሚ ዲፕሎማሲው የሁለቱን ወገኖች የንግድ እና የኢንቨስትመንት ትብብር አጠናክሯል። የልማት ትብብሩ እርዳታን ከመለገስ ወጥቶ እድገት ተኮር ሆኗል። ከደህንነት ጋር በተያያዘም የፍልሰት አስተዳደር እና ሽብርተኝነት መዋጋት አንዱ የትብብር መገለጫ ነው። የጣልያን የውጭ ጉዳይ ፖሊሲ የአፍሪካ እና ጣልያን የባለፈው ጊዜ የነበሩ ፈተናዎች እውቅና በመስጠት አሁን ላይ የሁለቱን ወገኖች የጋራ ፍላጎት ማስጠበቅ ላይ ትኩረቱን አድርጓል። የፖሊሲው ሰነድ “ ዋጋ እና ክብርን ማዕከል ያደረገ” ዲፕሎማሲ በሚልው እሳቤው ከአፍሪካ ጋር ላለው ወዳጅነት ከፍተኛ ግምት እንደሚሰጥ አስቀምጧል። እ.አ.አ በ2024 በሮም የተካሄደው የጣልያን-አፍሪካ ጉባኤ ላይ በቅርብ ጊዜያት ከነበሩ ከፍተኛ መድረኮች መካከል ይጠቀሳል። በጉባኤው ላይ የ45 የአፍሪካ ሀገራት ተወካዮች፣ የአፍሪካ ህብረት እና የአውሮፓ ህብረት መሪዎች፣ ዓለም አቀፍ ተቋማት እና የልማት አጋሮች ተሳትፈዋል። ጉባኤው የተካሄደበት ዓመት ጣልያን የቡድን ሰባት አባል ሀገራት ሊቀ መንበር የነበረችበት ወቅት ሲሆን ጣልያን ከአፍሪካ ጋር ያላትን ትብብር ማጠናከር የውጭ ጉዳይ ፖሊሲዋ አንኳር ትኩረት ሆኗል። የጣልያን ጠቅላይ ሚኒስትር ጆርጂያ ሜሎኒ በወቅቱ ጉባኤውን የአፍሪካ እና ጣልያን ትብብርን በአዲስ መልክ የበየነና ትብብሩ እኩል በቆሙ ወገኖች መካከል ያለ ትስስር እንደሆነ አንስተዋል። ሜሎኒ የሰጪ እና ተቀባይ ዘመን እንዳበቃና የጋራ እድገት እና የጋራ ፍላጎት ላይ የተመረኮዘ ግንኙነት አዲሱ የትብብር ምዕራፍ እንደሆነም ተናግረዋል። በወቅቱ የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀ መንበር የነበሩት ሙሳ ፋቂ ማህማት የጣልያንን አዲሱን የፖሊሲ ለውጥ ያደነቁ ሲሆን አፍሪካ ከቃል ባለፈ እውነተኛ አጋርነትን ትፈልጋለች ብለዋል። የፖሊሲ ሽግግሩ ፍትሃዊነትን ያረጋገጠ እና እኩልነትን መሰረት ያደረገ ዓለም መፍጠርን ያማከለ መሆን እንዳለበትም አንስተዋል። ጣልያን የገባቻቸውን ቃሎች ወደ ተግባር መቀየር አለባት ሲሉም ማህማት ተናግረው ነበር። በጉባኤው ላይ ይፋ ከተደረጉ ቁልፍ ማዕቀፎች አንዱ የማቴይ እቅድ (The Mattei Plan) ይገኝበታል። የጣልያን ጠቅላይ ሚኒስትር ጆርጂያ ሜሎኒ ይፋ ያደረጉት የማቴይ ፕላን ጣልያን ከአፍሪካ ጋር ያላት የኢኮኖሚ እና የልማት ትብብር ማጠናክርን ያለመ ነው። የ5 ነጥብ 5 ቢሊዮን ዩሮ የስትራቴጂክ ማዕቀፉ በጣልያኑ የብሄራዊ የዘይት እና ነዳጅ ኩባንያ መስራች ኤነሪኮ ማቴይ የተሰየመ ነው። ኩባንያው ከአፍሪካ ጋር ከአጭር ጊዜ እርዳታ የረጅም ጊዜ የኢኮኖሚ ትብብርን በማስቀደም እየሰራ እንደሚገኝ ተመላክቷል። የአፍሪካን የኢኮኖሚ እድገት መደገፍ፣ የስራ እድሎችን ማስፋት፣ አፍሪካን የአውሮፓ የኢነርጂ አቅራቢ አጋር የማድረግ ስራን ማስተዋወቅ፣ ለአፍሪካውያን የኢኮኖሚ ችግሮች መፍትሄ በመስጠት ኢ-መደበኛ ፍልሰትን ከምንጩ ማድረቅ እንዲሁም ከበጎ አድራጎት የተላቀቀ የጋራ ተጠቃሚነት እና ትብብርን መፍጠር የእቅዱ አበይት አላማዎች ናቸው ። ለአራት ዓመታት የሚቆየው የማቴይ እቅድ በአፍሪካውያን በበጎ መልኩ የታየ ሲሆን እቅዱ ወደ ተጨባጭ ውጤት ለመቀየር ጠንካራ የፖለቲካ ቁርጠኝነት እንደሚያስፈልግ ተነስቷል። እ.አ.አ በ2023 የአፍሪካ እና የጣልያን የንግድ ልውውጥ 59 ነጥብ 5 ቢሊዮን ዩሮ መድረሱን ይፋዊ መረጃዎች ያመለክታሉ። የንግድ ልውውጡ ከጊዜ ወደ ጊዜ እያደገ መጥቷል። የአፍሪካ ሀገራት በዋናነት የተፈጥሮ ጋዝ፣ ድፍድፍ ነዳጅ፣ የብረታ ብረት እና ማዕድናት ምርቶች እንዲሁም ለኢንዱስትሪ ምርቶች የሆኑ ጥሬ እቃዎችን ወደ ጣልያን ይልካሉ። ጣልያን የኢንዱስትሪ ማሽን እና መሳሪያ፣ እሴት የተጨመረባቸው እቃዎች እና የማኑፋክቸሪንግ ምርቶች እንዲሁም የኤሌክትሪክ እቃዎች ወደ አፍሪካ ከምትላካቸው ምርቶች መካከል ተጠቃሽ ናቸው። አጠቃላይ የንግድ ምጣኔው ሲታይ ጣልያን በገቢ አብዛኛውን ድርሻ ትይዛለች። ንግድ፣ ኢንቨስትመንት፣ ተፈጥሮ ሀብት፣ ኢነርጂ፣ መሰረተ ልማት፣ ትራንስፖርት፣ ትምህርት፣ ምርምር፣ ጤና፣ ቴክኖሎጂ፣ የፍልሰት አስተዳደር፣ ደህንነት እና አስተዳደር ከአፍሪካ እና ጣልያን የትብብር መስኮች መካከል ይገኙበታል። የ2026 የአፍሪካ-ጣልያን ጉባኤ በየካቲት ወር አጋማሽ 2018 ዓ.ም በአዲስ አበባ ይካሄዳል። አዲስ አበባ የአፍሪካ ህብረት ዋና መቀመጫ እና የአህጉሪቷ መዲና ናት። ይህም ጉባኤውን የአፍሪካ ዋንኛ የዲፕሎማሲ አጀንዳ ያደርገዋል። ኢትዮጵያ በታሪክ በፓን አፍሪካ ፖለቲካ ውስጥ የመሪነት ሚና ያላት ሀገር ናት። በአሁኑ ሰዓትም በርካታ ቀጣናዊ፣ አህጉራዊ እና ዓለም አቀፍ ሁነቶችን እያዘጋጀች ትገኛለች። የሁለቱን ወገኖች አጋርነት የበለጠ ያጠናክረዋል ተብሎ ይጠበቃል። የማቴይ እቅድ ትግበራ፣ የንግድ እና ኢንቨስትመንት ትብብር፣ የአፍሪካን ተሰሚነት መጨመር፣ ፍልሰትን ጨምሮ በጋራ ጉዳዮች ላይ ጠንካራ አቋም መያዝ፣ የአጋርነት እና የመግባቢያ ስምምነቶች የአፍሪካ-ጣልያን ጉባኤው ውጤቶች ናቸው። የአፍሪካ-ጣልያን ጉባኤ ካለፈው ታሪካዊ ግንኙነቶች ፣ እያደገ ከመጣው የኢኮኖሚ ትብብር እና የጋራ ፈተናዎችን የመፍታት ቁርጠኝነት አኳያ በአፍሪካ እና በጣልያን መካከል አዲስ የትብብር ምዕራፍ የሚከፍት እንደሆነ ታምኖበታል። የአፍሪካ ዲፕሎማሲ ማዕከል በሆነችው አዲስ አበባ የሚደረገው ጉባኤ አፍሪካ መር አጋርነት ለመፍጠር እና የአፍሪካን ተሰማኒነት ለመጨመር መልካም አጋጣሚን የሚፈጥር ነው።
አፍሪካውያን ሀገር በቀል አሰልጣኞች ጎልተው የታዩበት የአፍሪካ ዋንጫ !
Dec 28, 2025 481
35ኛው የአፍሪካ ዋንጫ በሞሮኮ አስተናጋጅነት እየተካሄደ ይገኛል።24 ሀገራት በስድስት ምድቦች ተከፍለው ጨዋታቸውን እያደረጉ ነው። በውድድሩ ላይ ከሚሳተፉ 24 ሀገራት 12ቱ በአፍሪካውያን የሚሰለጥኑ ናቸው። የአዘጋጇ ሀገር ሞሮኮ አሰልጣኝ ዋሊድ ሬግራጉዊ ከዛው ከሀገራቸው ናቸው። የ50 ዓመቱ አሰልጣኝ በ22ኛው የፊፋ የዓለም ዋንጫ ሞሮኮን ለግማሽ ፍጻሜ አድርሰዋል።ሀገሪቷ በዓለም ዋንጫ ግማሽ ፍጻሜ የደረሰች የመጀመሪያዋ አፍሪካዊ ሀገር ሆናለች። ከእ.አ.አ 2022 አንስቶ ብሄራዊ ቡድኑን እየመሩት የሚገኙት ሬግራጉዊ ሞሮኮን ከግማሽ ክፍለ ዘመን በኋላ የአፍሪካ ዋንጫ ባለቤት የማድረግ ኃላፊነት ተጥሎባቸዋል። የወቅቱ የአፍሪካ ዋንጫ አሸናፊ ኮትዲቭዋር አሰልጣኝ የ41 ዓመቱ የቀድሞ የብሄራዊ ቡድኑ ተጫዋች ኤመርሰን ፋኤ ነው። ፋኤ እ.አ.አ በ2023 በኮትዲቭዋር አስተናጋጅነት በተካሄደው 34ኛው የአፍሪካ ዋንጫ ቡድኑን በመምራት ዋንጫውን እንዲያነሳ አድርጓል። በውድድሩ መሐል በውጤት ማጣት የተሰናበቱትን ፈረንሳዊውን አሰልጣኝ ጂን-ሉዊስ ጋሴት በመተካት በጊዜያዊነት አሰልጣኝ የተሾመው ፋኤ ቡድኑን ለዋንጫ ማብቃቱ አስወድሶታል። በዘንድሮው ውድድር ዋንጫውን ለማንሳት የቅድሚያ ግምት ከተሰጣቸው ሀገራት ተርታ የተመደበችው ሴኔጋል አሰልጣኝ የ41 ዓመቱ የቀድሞ የብሄራዊ ቡድኑ አሰልጣኝ ፓፔ ታው ነው። ፓፔ ታው በተጫዋችነት ዘመኑ ለሴኔጋል ባደረጋቸው 16 ጨዋታዎች አምስት ግቦችን አስቆጥሯል። አሰልጣኙ ሴኔጋል ለ23ኛው የፊፋ ዓለም ዋንጫ እንድታልፍ አድርጓል። ከሶስት ዓመት በፊት በአልጄሪያ በተካሄደው የሰባተኛው የአፍሪካ አገራት ሻምፒዮና(ቻን) ሴኔጋል ዋንጫውን ስታነሳ የቡድኑ አሰልጣኝ ሆኖ መርቷል። የሰባት ጊዜ የአፍሪካ ዋንጫ አሸናፊዋ ግብጽ የምትሰለጥነው በቀድሞ ኮከቧ ሆሳም ሀሰን ነው። በተጫዋችነት ዘመኑ በአፍሪካ ዋንጫ 11 ግቦችን አስቆጥሯል። በ177 ጨዋታዎች 69 ግቦችን ከመረብ ላይ በማሳረፍ የብሄራዊ ቡድኑ የምንጊዜም ከፍተኛ ግብ አስቆጣሪ ነው። ሆሳም ሀሰን የአፍሪካ ዋንጫን ሶስት ጊዜ በተጫዋችነት በማንሳት ስኬታማ አሰልጣኝ ነው። ሌላኛው የምዕራብ አፍሪካዊቷ ሀገር ካሜሮን አሰልጣኝ የ56 ዓመቱ ዴቪድ ፓጉ ነው። ካሜሮናዊው አሰልጣኝ የተሾሙት ከሰሞኑ ነው። ቤልጂየማዊውን አሰልጣኝ ማርክ ብራይስን በመተካት ቡድኑን እንዲመሩ ኃላፊነት ተጠሎባቸዋል። በካሜሮን እግር ኳስ ባላቸው የታክቲክ መረዳት እና ብቃት የሚሞካሹት ፓጉ ቡድኑን አንድ በማድረግ የተሻለ ውጤት ያመጣሉ የሚል እምነት ተጥሎባቸዋል። ሌላኛው የውድድሩ ተሳታፊ ሀገር ዛምቢያ ናት።የ48 ዓመቱ የዛምቢያ ብሄራዊ ቡድን የቀድሞ ተከላካይ ሞሰስ ሲቾኔ የቡድኑ የወቅቱ ዋና አሰልጣኝ ናቸው። ከእ.አ.አ 2022 እስከ 2024 በጊዜያዊነት እና በረዳት አሰልጣኝነት ያገለገሉት ሲቾኔ በ2025 ዋና አሰልጣኝ ሆነው ተሾመዋል። ምስራቅ አፍሪካን በውድድሩ ከሚወክሉ ሶስት ሀገራት መካከል አንዷ ሱዳና ናት። ጋናዊው ጀምስ ክዌሲ አፒያ የቡድኑ አሰልጣኝ ናቸው። አፒያ ከእ.አ.አ 2023 አንስቶ ቡድኑን እያሰለጠኑ ይገኛሉ። የጋቦን አሰልጣኝ ቲዬሪ ሞዩማ የብሄራዊ ቡድኑ የተከላካይ መስመር ተጫዋች ነበር። ለ11 ዓመታት ለጋቦን ተጫውተዋል። ከእ.አ.አ 2023 አንስቶ ብሄራዊ ቡድኑን በአሰልጣኝነት እየመሩ ይገኛል። የ44 ዓመቱ ደቡብ አፍሪካዊ ሞሬና ራሞሬቦሊ የቦትስዋና ብሄራዊ ቡድን ዋና አሰልጣኝ ናቸው። ከእ.አ.አ 2025 አንስቶ ቡድኑን እያሰለጠኑ ይገኛል። ሞሬና ከዚህ ቀደም የደቡብ አፍሪካ ብሄራዊ ቡድን አሰልጣኝ ነበሩ። የምዕራብ አፍሪካዊቷ ሀገር ቡርኪናፋሶ አሰልጣኝ የቀድሞ የብሄራዊ ቡድን የአማካይ ተጫዋች ብራማ ትራኦሬ ነው። አሰልጣኙ ከእ.አ.አ ማርች 2024 አንስቶ ቡርኪናፋሶን እየመራ ይገኛል። ትራኦሬ ቡድኑ የተሻለ ውጤት እንዲያመጣ የማድረግ ኃላፊነት ተጥሎባቸዋል። የአንድ ጊዜ የአፍሪካ ዋንጫ አሸናፊ የሆነችው ቱኒዚያ አሰልጣኝ የቀድሞ የቡድኑ የተከላከይ መስመር ተጫዋች ሳሚ ትራቤልሲ ናቸው። የ57 ዓመቱ አሰልጣኝ ለቱኒዚያ ብሄራዊ ቡድን ለ10 ዓመታት በተጫዋችነት አገልግሏል። ብሄራዊ ቡድኑን ከእ.አ.አ 2025 ቱኒዚያን እየመራ ይገኛል። በአፍሪካ ደቡባዊ ክፍል የምትገኘው ሞዛምቢክ በዘንድሮው የአፍሪካ ዋንጫ ከሚሳተፉ ሀገራት መካከል አንዷ ናት። ፍራንቺስኮ ኩዌሪዮል ኮንዴ ጁኒየር (ቺኩዊኒዮ ኩንዴ) የብሄራዊ ቡድኑ አሰልጣኝ ናቸው። የ60 ዓመቱ አንጋፋ አሰልጣኝ ለሞዛምቢክ ለ15 ዓመታት በተጫዋችነት አገልግለዋል። ለሀገራቸው በ43 ጨዋታዎች 12 ግቦችን ከመረብ ላይ አሳርፈዋል። ኩንዴ ከእ.አ.አ 2021 አንስቶ ብሄራዊ ቡድኑን እያሰለጠኑ ይገኛሉ። የናይጄሪያ አሰልጣኝ የሆነው ኤሪክ ቼሌ የኮትዲቭዋር፣ ማሊ እና ፈረንሳይ ጥምር ዜግነት ያላቸው አሰልጣኝ ናቸው። ይሁንና ቼሌ የአፍሪካ የዘር ግንድ ቢኖራቸውም በፈረንሳይ መወለዳቸው የውጭ ሀገር ዜጋ ውስጥ እንዲካተት አድርጎታል። የአፍሪካውያን አሰልጣኞች በአፍሪካ ዋንጫ የማሰልጠን ምጣኔ ከሌሎቹ ወቅቶች አንጻር የአሁኑ የተሻለ ነው ማለት ይቻላል። ይህም ሀገር በቀል አሰልጣኞች እየተሰጣቸው ያለውን ትኩረት ያሳያል። 12 ሀገራት በውጭ ሀገር ዜጎች ይሰለጥናሉ። በዘንድሮው የአፍሪካ ዋንጫ አፍሪካውያን የሚያሰለጥኗቸው ወይስ የውጭ ሀገር ዜጋዎች የሚመሯቸው ሀገራት ዋንጫውን ያነሳሉ? የሚለው ጉዳይ ትኩረትን ስቧል።  
የኢትዮጵያ ዲጂታል ዘመን
Dec 22, 2025 701
የኢትዮጵያ ዲጂታል ዘመን የዲጂታል ቴክኖሎጂ የተጀመረው በ20ኛው ክፍለ ዘመን አጋማሽ መሆኑን መረጃዎች ያመለክታሉ። በወቅቱ የኤሌክትሮኒክ መሳሪዎችን ተጥቅሞ መረጃን በመተንተን እና መረጃን እንደ ልዩ ገጽታ በመጠቀም እና መለያ ቁጥር (ኮድ) በመስጠት አገልግሎት ላይ ይውል ነበር። ከዛ ጊዜ በኋላ በርካታ የኮምፒዩተር ፕሮግራሞች እና ማሽኖች ተፈብርከው ጥቅም ላይ መዋል ጀምረዋል። እ.አ.አ በ1946 በአሜሪካ የፔንሲሊቫኒያ ዩኒቨርሲቲ ጥቅል አገልግሎት የሚሰጥ የመጀመሪያውን የኤሌክትሮኒክ ዲጂታል ኮምፒዩተር በመስራት የዲጂታል ዘመን ጅማሮን አበሰረ። ከእ.አ.አ 1943 እስከ 45 ባለው ጊዜ ውስጥ የተሰራው ይህ ኮምፒዩተር ባለቤቶች ጆን ማውችሊ እና ጄ ፕሬስፐርት ኤከርት ናቸው። በ150 ኪሎ ዋት ኃይል የሚሰራው ኮምፒዩተር በሴኮንዶች ውስጥ በርካታ ስራዎችን ያከናውን ነበር። ኮምፒውተሩ በወቅቱ በነበሩ ባለሙያዎች ማርሽ ቀያሪ እና መሰረት ጣይ የሚል ስያሜ አግኝቷል። የዘመናዊ የዲጂታል ስርዓቶች ምሰሶ ነው የሚባለው ኢንተርኔት የተጀመረው እ.አ.አ በ1960ዎቹ መጀመሪያ ነበር። “አርፓኔት” የተሰኘ የአሜሪካ የጥናት ፕሮጀክት ኮምፒዩተሮችን ዘመኑ ከደረሰበት የኔትወርክ ስርዓቶች ጋር በማገናኘት የኢንተርኔት አገልግሎት እንዲጀመር ምክንያት ሆኗል። እንግሊዛዊው የኮምፒዩተር ሳይንቲስት ቲም በርነርስ ሊ እ.አ.አ 1969 “ወርልድ ዋይድ ዌብ” (WWW) በመፍጠር ትስስርን ወደ ቀጣዩ ምዕራፍ አሸጋግሯል። ድረ ገጾችን በመፍጠር እና በህዝብ ደረጃ የኢንተርኔት አገልግሎት እንዲሰፋ ወሳኝ ሚና ተጫውቷል። ዲጂታል ቴክኖሎጂ ከኮምፒዩተር መሰራት ተነስቶ ወደ ዓለም አቀፍ የትስስር መሰረተ ልማትነት የተቀየረ ሲሆን በየዕለት ተዕለት የሰዎች ኑሮ፣ማህበራዊ መስተጋብር፣ ንግድ እና የመንግስታት አሰራር ላይ ከፍተኛ ለውጥ ከማምጣት ባለፈ ዘርፎች በቴክኖሎጂ እንዲቃኙ አድርጓል። ዓለም ላይ አሁን ካለው ህዝብ 73 በመቶ የሚሆነው ህዝብ ኢንተርኔት ተጠቃሚ ነው። የዲጂታል ኢኮኖሚ የዓለምን ጥቅል ዓመታዊ ምርት (ጂዲፒ) የ15 በመቶ ድርሻን እንደሚያግዝ የተለያዩ ጥናቶች ያመለክታሉ። ሞባይል ለኢንተርኔት መስፋፋት የአንበሳውን ድርሻ ይወስዳል። ሀገራት እ.አ.አ 2025 በሰው ሰራሽ አስተውሎት፣ ክላውድ ኮምፒዩቲንግ፣ ኔትወርኪንግ እና ለሌሎች ትራንስፎርሜሽ ስራዎች ያወጡት ኢንቨስትመንት ከአራት ትሪሊዮን ዶላር በላይ እንደሚልቅም ይገመታል። በአፍሪካ የሞባይል የገንዘብ አገልግሎት ተጠቃሚዎች ቁጥር ከ480 ሚሊዮን በላይ ተሻግሯል። ዲጂታል ስርዓቱን የሚያሳልጡ መሰረተ ልማቶች እና የዳታ ማዕከላት በአፍሪካ መንግስታት እና የልማት አጋሮች ትብብር እየተገነቡ ነው። ዲጂታል ኢኮኖሚ ለኢኮኖሚ እድገት፣ ለትምህርት እና ክህሎት፣ ለመንግስት የአሰራር ውጤታማት፣ ለፋይናንስ አካታችነት እና ኮሙኒኬሽን ጉልህ አስተዋጽኦ እያደረገ ይገኛል። ኢትዮጵያ ከእ.አ.አ 2020 በፊት የዲጂታል ምህዳሯ የተገደበ ነው ማለት ይቻላል። ዝቅተኛ የኢንተርኔት አገልግሎት ተደራሽነት፣ ለቴሌኮም አገልግሎት ከፍተኛ ክፍያ ወጪ የሚወጣበት እና በቴሌኮም አገልግሎት የመንግስት ብቻ የበላይነት የሚታይበት ነበር። ከለውጡ በኋላ መንግስት የቅድሚያ ትኩረት ከሰጣቸው ዘርፎች አማካኝነት ዲጂታል ተጠቃሽ ነው። የዲጂታል ዘርፍ ከብዝሃ የኢኮኖሚ ምንጮች አንዱ ሆኖ ነው።ዲጂታላይዜሽን ለኢኮኖሚ ዕድገት ያለውን ሚና ከግምት ውስጥ በማስገባት ለሁሉም ተደራሽ ለማድረግ እየሰራ ይገኛል። ኢትዮጵያ ይህንኑ ተግባራዊ ለማድረግ አካታች የሆነ የዲጂታላይዜሽን ስትራቴጂ በማዘጋጀት ወደ ትግበራ ካስገባች ሰነባብታለች። ኢትዮጵያ ከእ.አ.አ 2020 አንስቶ ለአምስት ዓመታት የሚቆይ የዲጂታል ኢትዮጵያ 2025 ስትራቴጂ በማዘጋጀት ስተገብር ቆይታለች። ስትራቴጂው የኢትዮጵያን ኢኮኖሚ እና መንግስታዊ አገልግሎቶችን ዲጂታል የማድረግ አላማ ያደረገ ነው። በዚህም 900 ገደማ የሚሆኑ መንግስታዊ አገልግሎቶች ዲጂታላይዝድ ሆነዋል።3000 የሚሆኑ የዲጂታል አገልግሎት ሰጪዎች ፈቃድ አግኝተዋል። የፋይዳ መታወቂያ ኢኒሼቲቭ አማካኝነት በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ዜጎች የዲጂታል መታወቂያ ባለቤት ሆነዋል። የሞባይል እና ኢንተርኔት ተጠቃሚዎች በከፍተኛ መጠን ጨምሯል። የአራተኛ እና አምስተኛው ትውልድ የኢንተርኔት አገልግሎት እየሰፋ መጥቷል።የዲጂታል ክህሎትም ተስፋ ሰጪ እድገት ታይቶበታል። የቴሌኮም ዘርፉ ለውጭ ክፍት እንዲሆን መንግስት ባስቀመጠው የፖሊሲ አቅጣጫ መሰረት ሳፋሪኮም ኩባንያ የቴሌኮም አገልግሎት እየሰጠ ሲሆን “ምፔሳ” የተሰኘ የሞባይል የገንዘብ አገልግሎት እየሰጠም ይገኛል። የመንግስት የዲጂታል ፖሊሲዎች እና የህግ ማዕቀፎች ለዘርፉ ምቹ ምህዳር በመፍጠር ትስስር እንዲሰፋ እና አገልግሎቶች እንዲዘምኑ አስችሏል። ኢትዮጵያ ከአምስት በፊት የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት በማቋቋም በርካታ ስራዎችን አከናውናለች። ባለፉት አራት ተከታታይ ዓመታት በክረምት መርሃ ግብር (ሰመር ካፕም) ወጣቶች ሲማሩ እንደቆዩ አውስተው በዘርፉ በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በሁለተኛና ሶስተኛ ዲግሪ ትምህርት እየተሰጠ መሆኑን አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት መረጃ ያሳያል። ሁሉንም ዘርፍ የሚነካው አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ በግብርና፣ጤና፣ አገልግሎት እና ሌሎች ዘርፎች ላይ በመግባት ስራን እያቀላጠፈ ይገኛል። በአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ አማካኝነት የሚሰበሰቡ ዳታዎች ለመንግስት እና ግል ተቋማት አገልግሎት ላይ እየዋሉ እንደሚገኝም ተገልጿል። መንግስት ወጣቶች በሰው ሰራሽ አስተውሎት አማካኝነት ሀገርን አልፎም ዓለምን የሚጠቅሙ ችግር ፈቺ ስራዎችን እንዲያቀርቡ የሚያደርገውን ድጋፍ እያደረገ ይገኛል። ቴሌብር፣ መሶብ እና ዘመንን ጨምሮ ያሉ የዲጂታል አገልግሎቶች የዘርፉን እድገት በማሳለጥ ወሳኝ ሚና ተጫውተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ባሳለፍነው ሳምንት የዲጂታል 2030ን ስትራቴጂ ይፋ አድርገዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) መልዕክት ዲጂታል ኢትዮጵያ 2025 ሙሉ ለሙሉ በሚባል ደረጃ የታለመለትን ግብ አሳክቶ መጠናቀቁን ገልጸዋል።ዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 በይፋ ያበሰሩ ሲሆን ተደራሽነትን ማስፋት፣ለዜጎች እኩል እድል መፍጠር እንዲሁም በዜጎችና ተቋማት መካከል መተማመንን ማጎልበት ደግሞ የስትራቴጂው ቁልፍ መሰረታዊ ትልሞች መሆናቸውን አመልክተዋል። ዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 ተደራሽ፣ ፍትሃዊ እና አስተማማኝ የዲጂታል ምህዳር መፍጠር ላይ ትኩረት ያደረገ ነው ብለዋል።ዲጂታል ኢትዮጵያ 2030ም ባለፉት አምስት ዓመታት የተከናወኑ ተግባራትን መሰረት በማድረግ መዘጋጀቱን አንስተዋል። ዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 ሦስት ቁልፍ ትልሞች እንዳሉት የተናገሩት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፤ እነዚህም ተደራሽነትን ማስፋት፤ እኩል እድል ማመቻቸትና በተቋማትና ህዝብ መካከል መተማመንን መፍጠር መሆናቸውን አብራርተዋል። ትልሞቹ እንዲሳኩም በተለይ የህዝብ ዲጂታል መሠረተ ልማት ማስፋት ላይ ትልቅ ስራ እንደሚከናወን ጠቁመው፤ ይህም ዲጂታል ቴክኖሎጂ ሰው ተኮር ሆኖ የዜጎችን ኑሮ እንዲያሻሽል ትልቅ አቅም ይፈጥራል ብለዋል። በአጠቃላይ በዲጂታል ኢትዮጵያ የሚከናወኑ ስራዎች የመደመር መንግስት በቀለለ ቢሮክራሲ ታላላቅ ስትራቴጂዎችን እውን ለማድረግ ከያዘው ግብ ጋር የተሳሰሩ መሆናቸውን ተናግረዋል። ዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 እንዲሳካም ሁሉም በትብብር መስራት እንዳለበት ነው ጥሪ ያቀረቡት። የዲጂታል 2030 ስትራቴጂ ማስጀመሪያ መርሃ ግብር ላይ ንግግር ያደረጉት የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ስራ አስፈጻሚ ፍሬሕይወት ታምሩ እንደገለጹት፥ ዲጂታል ኢትዮጵያ 2025 በቴሌኮም ዘርፍ በርካታ ውጤቶች የተመዘገቡበት ነው። ለአብነትም የሞባይል ደንበኞች ቁጥርን 97 ሚሊዮን ማድረስ የተቻለ ሲሆን፣ ከዚህም ውስጥ 57 ሚሊዮኑ የኢንተርኔት ተጠቃሚዎች ሆነዋል ሲሉ አንስተዋል። ዋና ስራ አስፈጻሚዋ አክለው እንደገለጹት፥ አንድ ሺህ ሰላሳ ከተሞችም የ4ጂ ኔትወርክ ተደራሽ ሆነዋል ነው ያሉት። በዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 ስትራቴጂ የሞባይል ተጠቃሚ ደንበኞች ቁጥር 128 ሚሊዮን የሚደርስ ሲሆን፣ የ5ጂ ኔትወርክ ሽፋንን 100 ከተሞች ይደርሳል ብለዋል። በ2030 የዲጂታል ክፍያን ከአጠቃላይ የሀገር ውስጥ ምርት አንጻር አሁን ካለበት ከሰባት እጥፍ በላይ እንዲያድግም በልዩ ትኩረት ይሰራል ሲሉም አረጋግጠዋል።ዲጂታል 2030 ስትራቴጂ የኢትዮጵያ የኢኮኖሚ እድገት፣ አካታችነት እና ማህበራዊ ለውጥ ቁልፍ ምሰሶ ነው። ስትራቴጂው በሚገባ ከተተገበረ፣ በቂ የዲጂታል መሰረተ ልማቶች ከተገነቡ እና ዜጎች በንቃት ከተሳተፉ ኢትዮጵያ በዲጂታል ዘመን ትሩፋቶች ተጠቅማ ትልሞቿን ማሳካት እንደምትችል አያጠራጥርም።
መልካምነት ይከፍላል..!!!
Dec 11, 2025 855
መልካምነት ይከፍላል...!!! በማስረሻ ሀብታሙ (ኢዜአ-ወላይታ ሶዶ ቅርንጫፍ) መልካም ስነ ምግባርና ባህሪ ከራስ ባለፈ ቤተሰብን ያኮራል፤ ከዚህ ከፍ ሲልም ለማህበረሰብ ግንባታና ለሀገር የሚኖረው ፋይዳ የጎላ ነው። ሌብነትና ሙስናን ለመከላከልም እንዲሁ አስተዋጾ አለው። በመልካም ስነምግባር ታንጾ ያደገ ሰው በላቡና በወዙ ጥሮ ግሮ ያፈራውን እንጂ የሌሎች የሆነን ሀብትና ንብረት አይመኝም። ዛሬ የራሱ ያልሆነውን ንብረት በሀሰት ምሎና ተገዝቶ ለመውሰድና ለመክበር የሚጥር ሰው በበዛበት በዚህ ዘመን ላይ ወድቆ ያገኙትን ንብረት ለባለቤቱ ለመመለስ "ገንዘብ የጣለ" እያለ በአደባባይ ባለቤቱን የሚያፈላለግ ሰው ሲገጥም ግርምትን ከማጫር ባለፈ እንዲህ አይነት ሰውም አለ ወይ? ያስብላል።   ነገሩ የተከሰተው በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጋሞ ዞን ገረሴ ዙሪያ ወረዳ ኮሻሌ ቀበሌ ነው። በአካባቢው ባህልና እምነት የሰው ገንዘብም ሆነ ንብረት ያለአግባብ መውሰድ "ጎሜ" ወይም እንደ "ሀጥያት" ተደርጎ ይቆጠራል። በኮሻሌ ቀበሌ ተወልደው ያደጉት አርሶ አደር ሴዳ ጋርዜ በዚህ ባህልና እምነት ውስጥ ያደጉ ቢሆንም በቤተሰባቸው በመልካም ስነ ምግባር ታንጸው ማደጋቸው አሁን ላላቸው ታማኝነትና ቅንነት ትልቁን ድርሻ ይይዛል። አርሶ አደሩ ታማኝነታቸውን በተግባር ጭምር በማሳየታቸው ከመንግስት ጭምር እውቅና ተችሯቸዋል። ነገሩ እንዲህ ነው አንድ ቀን ገበያ ውለው ሲመለሱ በመንገዳቸው ላይ ተጠቅልሎ የታሰረ ነገር ይመለከታሉ። መሬት ወድቆ ያገኙት ነገር እስሩን ፈትው ሲያዩ በርከት ያለ የገንዘብ ኖት ነው። ለማመን እያቃታቸው ገንዘቡን መቁጠር ጀመሩ። በላስቲክ የተጠቀለለው ብር 30 ሺህ ነበር። የራሳቸው ያልሆነውን ገንዘብ ይዞ ወደ ቤት መግባት የህሊና እዳ መስሎ ስለታያቸው አማራጭ ያሉትን አደረጉ፡፡ የገንዘቡ ትክክለኛ ባለቤት ከተገኘ በሚል "ገንዘብ የጠፋበት! ገንዘብ የጠፋበት" እያሉ በአደባባይ ጽምጻቸውን ከፍ አድርገው መጠየቅ ጀመሩ። የሰማቸው ሁሉ ግራ ስለተጋባ ቀረብ ብሎ ሊጠይቃቸው ይቅርና ጤነኛ ሰውም አድርጎ አላያቸውም። የገንዘቡ ባለቤት እኔ ነኝ የሚል ትክክለኛ ሰውም ባለመገኘቱ ልፋታቸው ድካም ብቻ ሆነ። የያዙትን 30 ሺህ ብር ይዘው ወደ ቤታቸው ለመሄድ ተገደዱ። በአካባቢው የገበያ ቀን በሳምንት አንድ ቀን ብቻ ነው። እናም የገንዘቡን ባለቤት ለማግኘት እስከ ሳምንት ድረስ መቆየት ግድ ሆኖባቸው። ባለቤቱ ይገኛል ወይስ አይገኝም በሚል ሀሳብ ሳምንቱን አሳለፉ። ቀጣይ የገበያ ቀን ሲደርስም ገንዘቡን እንጨት ላይ አስረው በማንጠልጠል "ገንዘብ የጠፋበት! ገንዘብ የጠፋበት" አያሉ በገበያ ስፍራ በመዘዋወር ዳግም የጠፋበትን ሰው ማፈላለግ ጀመሩ። ገንዘቡ የእኔ ነው፤ ጠፍቶብኛል እያለ የሚመጣ ሰው ቢበዛም ትክክለኛውን የገንዘብ መጠንና ምልክቱን የሚጠራ ሰው አለመኖሩ ግን ፍለጋቸውን አድካሚ አድርጎታል። የገንዘቡን ባለቤት አግኝተው እስኪያስረክቡ ድረስ ተስፋ አልቆረጡም፤ “ገንዘብ የጠፋበት፣ ገንዘብ የጠፋበት...” እያሉ ገበያውን ከዳር ዳር ዞሩ። የኋላ ኋላ ግን ድካማቸው በከንቱ አልቀረም። በስተመጨረሻ ትክክለኛውን የገንዘብ መጠን ከእነምልክቱ እና ቦታው የሚናገር አንድ ግለሰብ ተገኘ።   ከገንዘቡ ባለቤት ጋር ከተወያዩ በኋላ ገንዘቡ ወድቆ ወዳገኙበት ስፍራ ይዘው በመሄድ የያዙትን ገንዘብ መሬት ላይ ጥለው ራሱ ባለቤቱ ምሎ እንዲያነሳ ያደርጋሉ። በእዚህ ሁኔታ ወደቆ ያገኙትን ገንዘብ በታማኝነት ያስረከቡት አቶ ሴዳ ለዚህ መልካም ተግባራቸው ከደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ስነ-ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን በቅርቡ እውቅና ተችሯቸዋል። የእሳቸው መልካም ተግባር መረጃ የደረሰው ኮሚሽኑም የአርሶ አደሩን አርአያነት ለሌላው ለማስተማር አፈላልጎ ያገኛቸዋል፡፡ ህዳር 26 ቀን 2018 ዓ.ም በወላይታ ሶዶ ከተማ 22ኛው ዓለም አቀፍ የፀረ ሙስና ቀንን ሲያከብር በማጠቃለያው ላይ የክልሉ ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባኤ አቶ አለማየሁ ባውዲ በተገኙበት የእውቅና ምስክር ወረቀትና የ15 ሺህ ብር ስጦታ አበርክቶላቸዋል፡፡   የክልሉ ስነ ምግባር እና ፀረ ሙስና ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነርና የሙስናና ብልሹ አሰራር መከላከል ዘርፍ ኃላፊ አቶ አማኑኤል አብደላ ከቤተሰብ ጀምሮ በትምህርት ቤቶች በዜጎች ስነ ምግባር ላይ አበክሮ መስራት እንዲህ ያሉ ዜጎችን በብዛት ለማፍራት የሚያስችል መሆኑን ነው የገለጹት። ታማኝ የሆኑ ሰዎች ሲበራከቱ ደግሞ ሀገርና ህዝብን የሚጎዳውን ሙስና ለመከላከል ጠቀሜታው የጎላ መሆኑንም ተናግረዋል፡ እንደ አርሶ አደር ሴዳ ጋርዜ በስነ ምግባር የታነጸ ትውልድ የሚገነባው ከቤት ጀምሮ በሚሰራ ሥራ መሆኑን የገለጹት ኃላፊው ኮሚሽኑ ትውልድን በስነ-ምግባር ለማነጽ የጀመረውን ስራ ለማጠናከር በሚሰራው ሥራ እንደ አርሶ አደሩ ያሉ ታማኞች ጠቀሜታቸው የጎላ መሆኑን ተናግረዋል። በክልሉ የተቋቋመው የጸረ ሙስና ግብረ ኃይልም በጸረ ሙስና ትግሉ ላይ በልዩ ትኩረት እየሰራ መሆኑን ጠቁመዋል። ህብረተሰቡም ታማኝነትን ባህሉ ከማድረግ ባለፈ የጸረ ሙስና ትግሉን በመደገፍ ሀገራዊ ግዴታውን እንዲወጣም ነው ያሳሰቡት። የአርሶ አደር ሴዳ ጋርዜ መልካም ተግባርና ታማኝነትም ለብዙዎች ምሳሌ ይሆናል። በተለይ ያለፉበትን ለማግኘትና በአቋራጭ ለመክበር የሚሯሯጡ ሰዎች ከእሳቸው መልካም ተግባር ሊማሩ ይገባል። የሰው ሀብት ወስዶ ከመክበር ይልቅ በታማኝነት ከምናቆየው ንጹህ ህሊና ይበልጥ አትራፊ እንሆናለን። ለሰዎች መልካም መስራት ክብርና ዋጋ የሚያሰጥ መሆኑንም የእኚህ አርሶ አደሩ ተሞክሮ ያሳያልና እንደእሳቸው ለሰራነው መልካም ተግባር ዋጋ እንዲከፈለን ታማኝነትን የህይወታችን መርህ ማድረግ አለብን። መልካምነት ቢቆይም እንኳ በራሱ ይከፍላልና።  
ትንታኔዎች
ኢትዮጵያ እና የአፍሪካ ዋንጫ
Jan 2, 2026 504
ክፍል ሁለት የቀጠለ የኢትዮጵያ ዘጠነኛ ተሳትፎ በአህጉራዊው መድረክ እ.አ.አ 1982 ኢትዮጵያ በሊቢያ አስተናጋጅነት በተካሄደው 13ኛው የአፍሪካ ዋንጫ ለዘጠነኛ ጊዜ ተሳትፎዋን ማድረግ ቻለች። በውድድሩ ላይ አሁንም ስምንት አገራት ተሳትፈዋል።   ኢትዮጵያ በምድብ ሁለት ከአልጄሪያ፣ዛምቢያና ናይጄሪያ ጋር ተደልድላ ጨዋታዎቿን አድርጋለች። በምድብ ጨዋታዎቹ በናይጄሪያ 3 ለ 0 እንዲሁም በዛምቢያ 1 ለ 0 የተሸነፈች ሲሆን ከአልጄሪያ ጋር ያለ ምንም ግብ አቻ ተለያይታለች። ኢትዮጵያ በምድቧ አንድ ነጥብ ብቻ በመያዝ የመጨረሻውን አራተኛ ደረጃ ይዛ አጠናቃለች። በፍጻሜው ጨዋታ ጋና ሊቢያን በመለያ ምት በማሸነፍ ለሶስተኛ ጊዜ የአፍሪካ ዋንጫን አንስታለች። ኢትዮጵያ ከ31 ዓመት በኋላ ወደ አፍሪካው ዋንጫ የተመለሰችበት ታሪካዊ ሁነት ኢትዮጵያ ከ13ኛው የአፍሪካ ዋንጫ በኋላ በአህጉራዊው የእግር ኳስ ውድድር መድረክ ለመሳተፍ ሶስት አስርት ዓመታታን መጠበቅ ግድ ሆኖባታል። በነዚህ 30 ዓመታት ጊዜ ውስጥ 15 የአፍሪካ ዋንጫ ውድድሮች ተካሄደዋል። እ.አ.አ በ2013 በደቡብ አፍሪካ በተካሄደው 29ኛው የአፍሪካ ዋንጫ ከ31 ዓመት በኋላ ወደ ውድድሩ ዳግም ተመለሰች። ኢትዮጵያ ወደ አፍሪካ ዋንጫው ያለፈችበት መንገድ ልብ አንጠልጣይ ነበር።   ኢትዮጵያ እ.አ.አ በ2012 በውድድሩ ላይ ለመሳተፍ ከሱዳን ጋር ባደረገችው የመጨረሻ ዙር የደርሶ መልስ ጨዋታ በመጀመሪያ ዙር ኦምዱርማን ላይ 5 ለ 3 በሆነ ውጤት ተሸንፋለች። ሱዳን ጨዋታውን ያሸነፈችው በመጨረሻዎቹ ደቂቃዎች በተቆጠሩ ሁለት አጨቃጫቂ የፍጹም ቅጣት ምት በግቦች ነበር። ጥቅምት 4 2004 ዓ.ም በአዲስ አበባ ስታዲየም ለሚደረገው የመልስ ጨዋታ በስታዲየሙ ዙሪያ ከእኩለ ሌሊት ጀምሮ በርካታ ተመልካች ተሰልፎ ነበር። ጨዋታው በመጀመሪያው አጋማሽ ያለ ምንም መጠናቀቁ በስታዲየሙ የተገኘውን ተመልካች ጭንቅ ውስጥ ከቶ ነበር። ጭንቀቱ በስታዲየሙ ላሉት ብቻ ሳይሆን በቴሌቪዥን መስኮት ለሚከታተሉት በሚሊዮን ለሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያንም ነበር። በሁለተኛው አጋማሽ የተሻለ እንቅስቃሴ ያደረጉት ዋልያዎቹ አዳነ ግርማ ባስቆጠራት ግብ መሪ መሆን ቻሉ። ይሁንና ኢትዮጵያ በአፍሪካ ዋንጫው ለመሳተፍ አንድ ተጨማሪ ጎል ያስፈልጋታል። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የቀድሞ አጥቂ ሳላዲን ሰዒድ ወሳኟን ሁለተኛ ግብ ከመረብ ላይ አሳረፈ። ግቡ ሲቆጠር በስታዲየሙ ተመልካቾች ላይ የነበረው ስሜት በከፍተኛ ደስታ የተሟላ ሲሆን ስሜታቸውንብ በእንባ የገለጹም ነበሩ። ጨዋታው በድምር ውጤት 5 ለ 5 ተጠናቆ ከሜዳ ውጪ ብዙ ባስቆጠረ በሚል ኢትዮጵያ ከ31 ዓመት በኋላ ዳግም ወደ አፍሪካ ዋንጫ መመለስ ቻለች። ከጨዋታው በኋላ በአዲስ አበባ ስታዲየም፣በመስቀል አደባባይና በመዲናዋ የተለያዩ አውራ ጎዳናዎች፣መንደሮችና የተለያዩ አካባቢዎች እንዲሁም በመላው ኢትዮጵያ ባሉ ክፍሎች የነበረው የደስታ ስሜትና ፈንጠዝያ የሚረሳ አልነበረም። በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያንም የደስታው ተቋዳሽ ነበሩ።   ኢትዮጵያን ከ31 ዓመት በኋላ ወደ አፍሪካ ዋንጫው እንድትመለስ ያደረጉት አሰልጣኝ ሰውነት ቢሻው ነበሩ። ደቡብ አፍሪካ ባዘጋጀችው 29ኛው የአፍሪካ ዋንጫ 16 አገራት በስድስት ምድብ ተከፍለው ጨዋታቸውን አድርገዋል። ኢትዮጵያም በምድብ ሶስት ከቡርኪናፋሶ፣ናይጄሪያና ዛምቢያ ጋር ተደልድላ ጨዋታዋን አድርጋለች። በመጀመሪያ ጨዋታዋ ኢትዮጵያ ከዛምቢያ ጋር አንድ አቻ ተለያይታለች። አዳነ ግርማ በ65ኛው ደቂቃ ለኢትዮጵያ ግቡን አስቆጥሯል። በሁለተኛው ጨዋታ ኢትዮጵያ በቡርኪናፋሶ የ4 ለ 0 ሽንፈት አስተናግዳለች። በምድቡ የመጨረሻ ጨዋታ ኢትዮጵያ በናይጄሪያ 2 ለ 0 ተሸንፋለች። ውጤቶቹን ተከትሎ ኢትዮጵያ በአንድ ነጥብ የመጨረሻውን አራተኛ ደረጃ ይዛ ከምድቧ ሳታልፍ ቀርታለች። ኢትዮጵያ ከ31 ዓመት በኋላ ወደ አፍሪካ ዋንጫ ብትመለስም በውድድሩ ላይ ያስመዘገበችው ውጤትና ያሳየችው ብቃት የእግር ኳስ ቤተሰቡን ያስደሰተ አልነበረም። ይሁንና ብሔራዊ ቡድኑ ከደቡብ አፍሪካ ሲመለስ በአዲስ አበባ ስታዲየም በበርካታ ደጋፊዎች አቀባበል ተደርጎለታል። በፍጻሜው ጨዋታ ናይጄሪያ ቡርኪናፋሶ 1 ለ 0 በማሸነፍ የአፍሪካን ዋንጫን ለሶስተኛ ጊዜ አንስታለች። ኢትዮጵያ ለመጨረሻ ጊዜ የተሳተፈችበት የአፍሪካ ዋንጫ   ኢትዮጵያ ለመጨረሻ ጊዜ በአፍሪካ ዋንጫ የተሳተፈችው እ.አ.አ በ2021 ካሜሮን ባዘጋጀችው 33ኛው የአፍሪካ ዋንጫ ነበር። ከስምንት ዓመታት በኋላ ወደ ውድድሩ የተመለሰችው ኢትዮጵያ በምድብ አንድ ከአዘጋጅ አገር ካሜሮን፣ቡርኪናፋሶና ኬፕቨርዴ ጋር ተደልድላ ጨዋታዋን አድርጋለች። ኢትዮጵያ በመጀመሪያ የምድብ ጨዋታዋ በኬፕቨርዴ 1 ለ 0 ተሸንፋለች። በሁለተኛው ጨዋታ ዋልያዎቹ በአዘጋጇ አገር ካሜሮን 4 ለ 1 ተሸንፈዋል። በጨዋታው ኢትዮጵያ አጥቂው ዳዋ ሁቴሳ በአራተኛው ደቂቃ ባስቆጠራት ግብ መሪ መሆን ብትችልም ቪንሰንት አቡበከርና ቶኮ ኢካምቢ በተመሳሳይ ሁለት ግቦችን በማስቆጠር የማይበገሩትን አንበሶች አሸናፊ አድርገዋል። በወቅቱ በአሰልጣኝ ውበቱ የተመራው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በመጨረሻ የምድብ ጨዋታዋ ከቡርኪናፋሶ ጋር አንድ አቻ ተለያይታለች። ለብሔራዊ ቡድኑ ብቸኛዋን ግብ ያስቆጠረው ጌታነህ ከበደ በፍፁም ቅጣት ምት ነበር። ኢትዮጵያ በምድቡ አንድ ነጥብ ብቻ በማግኘት ከምድቧ የመጨረሻውን ደረጃን ይዛ አጠናቃለች። የኢትዮጵያ የአፍሪካ ዋንጫ ተሳትፎ በቁጥሮች ኢትዮጵያ በአፍሪካ ዋንጫ የ11 ጊዜ ተሳትፎ ኢትዮጵያ 31 ጨዋታዎችን አድርጋ 8ቱን ስታሸንፍ 19 ጊዜ ተሸንፋለች። አራት ጊዜ ደግሞ አቻ ወጥታለች። በነዚህ 31 ጨዋታዎች ኢትዮጵያ 33 ግቦችን ስታስቆጥር 67 ጎሎችን አስተናግዳለች። ኢትዮጵያ በአፍሪካ ዋንጫ በሰፊ ግብ ያሸንችባቸው ጨዋታዎች ሁለት ናቸው። እ.አ.አ በ1962 ራሷ አዘጋጅታ ራሷ በወሰደችው ሶስተኛው የአፍሪካ ዋንጫ ቱኒዚያና ግብጽን በተመሳሳይ 4 ለ 2 አሸንፋለች። ኢትዮጵያ በአፍሪካ ዋንጫው በሰፊ የግብ ልዩነት የተሸነፈችው እ.አ.አ በ1970 ሱዳን ባዘጋጀችው ሰባተኛው የአፍሪካ ዋንጫ ሲሆን በወቅቱ በኮትዲቭዋር 6 ለ 1 በሆነ ውጤት ተረታለች። ሰባተኛው የአፍሪካ ዋንጫ ኢትዮጵያ በውድድሩ ተሳትፎዋ ከፍተኛ ግብ ያስተናገደችበት ሲሆን 12 ጎሎች ተቆጥረውባታል። ኢትዮጵያ በአፍሪካ ዋንጫ ተሳትፎዋ ከፍተኛ ግቦችን ያስቆጠረችባቸው ውድድሮች እ.አ.አ በ1952 እና በ1968 በቅደም ተከተል ሶስተኛውንና ስድስተኛውን የአፍሪካ ዋንጫ ባዘጋጅበት ወቅት ነው። በነዚህ ውድድሮች ላይ በተመሳሳይ ስምንት ግቦችን አስቆጥራለች። ኢትዮጵያ የአፍሪካ ዋንጫን ሶስት ጊዜ አዘጋጅታለች። ኢትዮጵያውያኖቹ አጥቂዎች ሉቺያኖ ቫሳሎና መንግስቱ ወርቁ በአፍሪካ ዋንጫ ላይ በተመሳሳይ 8 ግቦችን በማስቆጠር በአፍሪካ ዋንጫ የምንጊዜም የከፍተኛ ግብ አግቢዎች ዝርዝር ውስጥ 21ኛ እና 22ኛ ደረጃ ላይ ተቀምጠዋል። እንደ መውጫ   ኢትዮጵያ ሞሮኮ እየተካሄደ በሚገኘው 35ኛው የአፍሪካ ዋንጫ አትሳተፍም። የአፍሪካ እግር ኳስ መስራችና ፈር ቀዳጅ እየተባለች የምትጠራው ኢትዮጵያ በአፍሪካ ዋንጫ የመጀመሪያ ተሳትፎዎቿ ከሰሜን፣ደቡብና ምዕራብ አፍሪካ አገራት ጋር ብርቱ ፉክክር በማድረግ መልካም የሚባል ውጤት አስመዝግባለች። ይሁንና ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ በአፍሪካ ዋንጫ ያላት ተሳትፎ እየተቀዛቀዘ መጥቶ ብሔራዊ ቡድኑ ከምድቡ ማለፍ እየተሳነው ነው። የስፖርት ቤተሰቡና ተንታኞች ጠንካራ ብሔራዊ ቡድን መገንባት አለመቻሉ፣የእግር ኳስ እድገቱ ወደ ኋላ መቅረቱ፣ የአጥቂ መስመሩ ክፍል የአጨራረስ ድክመት፣ ለወጣት ተጫዋቾች እድል አለመስጠት፣የአሰልጣኞች በየጊዜው መለዋወጥ፣ለእገር ኳሱ የሚሰጠው ትኩረት የሚጠበቀውን ያህል አለመሆኑና እግር ኳሱ በስፖርቱ ባለፉ ሰዎች አለመመራቱን ጨምሮ በርካታ ምክንያቶች ይቀመጣሉ። ጠንካራና ተወዳዳሪ ቡድን የመገንባት ስራ ትኩረት ያሻዋል። ኢትዮጵያ እ.አ.አ በ2029 የሚካሄደውን 37ኛውን የአፍሪካ ዋንጫ ለማስተናገድ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ጥያቄ ማቅረቧ የሚታወቅ ነው። በዚህም ውድድር ኢትዮጵያን ወክሎ የሚሳተፍ ጠንካራና አሸናፊ ብሔራዊ ቡድን መገንባት የሚያስችል "ሮድ 2029" የታዳጊዎች እግር ኳስ የስልጠና ፕሮጀክት ተጀምሯል፡፡ “ሮድ 2029"ን ለማሳካት ከኢትዮጵያ ከሁሉም አካባቢዎች 85 ብቃት ያላቸው ታዳጊዎች ተመርጠው ለዘጠኝ ወራት ስልጠና ወስደው ብቃት ያላቸው ተመርጠዋል፡፡ ከእነዚህ ታዳጊዎች መካከል 26ቱ በብቃታቸው ተመርጠው የ"ሮድ 2029" ግብን ማሳካት የሚያስችል የክፍል ውስጥ እና የሜዳ ላይ ስልጠና እየወሰዱ መሆኑን የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን አስታውቋል።   ታዳጊዎቹ ኢትዮጵያ በህዳር ወር ባስተናገደችው ከ17 ዓመት በታች የምስራቅና መካከለኛው አፍሪካ የእግር ኳስ ማህበር ምክር ቤት ዞን (ሴካፋ) ተሳትፎ አድርጓል። የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች ብሄራዊ ቡድን በውድድሩ ላይ ሶስተኛ ደረጃን ይዞ በማጠናቀቅ በሞሮኮ በሚካሄደው 16ኛው ከ17 ዓመት በታች የአፍሪካ ዋንጫ ማለፉ ይታወቃል። "ሮድ 2029" የታዳጊዎች እግር ኳስ የስልጠና ፕሮጀክት በአሜሪካዊ እና ኢትዮጵያዊ አሰልጣኞች ጥምረት የሚካሄድ ሲሆን በኢትዮጵያ ዓለም የደረሰበትን ዘመናዊ ሥልጠና እየተሰጠ ይገኛል። በዲጂታል አማራጮች ተደግፎ በንድፈ ሀሳብና በተግባር የሚሰጥ ሥልጠና መሆኑን በማንሳት፤ በእስካሁኑ ሂደት ተስፋ ሰጭ ውጤት ታይቶበታል። የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የ2029 የአፍሪካ ዋንጫ ለማዘጋጀት እንድትመረጥ የቴክኒክ ጉዳዮችን ጨምሮ የተለያዩ ስራዎችን እያከናወነ መሆኑንን ፌዴሬሽኑ አመልክቷል። ታዳጊዎችን እግር ኳስ ልማት፣ የስፖርት መሰረተ ልማቶች ዓለም አቀፍ ደረጃቸውን እንዲያሞሉ እየተከናወኑ ያሉ ስራዎች እና የስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራዎች መስፋት ተስፋ ሰጪ ጅማሮዎች ነው።   መንግስት የጀመራቸው ስራዎች በተጠናከረ መልኩ መቀጠል ይኖርባቸዋል። አጠቃላይ የእግር ኳሱ እደግት የስፖርት ባለድርሻ አካላትን የጋራ ትብብር ይጠይቃል። ተስፋ ሰጪ እና ብርሃን ፈንጣቂ ጅማሮዎችን ነገ ኢትዮጵያ በአፍሪካ እና በዓለም መድረክ በእግር ኳሱ ስኬታማ ለመሆን መሰረት የሚጥሉ ናቸው።
የአፍሪካ እግር ኳስ ፈር ቀዳጇ ኢትዮጵያ እና የአፍሪካ ዋንጫ 
Jan 1, 2026 442
ክፍል አንድ እንደ መነሻ እ.አ.አ የካቲት 8 ቀን 1957 በአፍሪካ እግር ኳስ ውስጥ ታሪካዊ ከሚባሉ ቀናት ውስጥ አንዱ ነው። በካርቱም ግራንድ ሆቴል ሱዳን፣ኢትዮጵያ፣ግብጽና ደቡብ አፍሪካ የአፍሪካን እግር ኳስ በበላይነት የሚመራውን ተቋም ለመመስረት ምክክር ላይ ናቸው። አህጉሪቷን የሚወክለው ኮንፌዴሬሽን ለማቋቋም መነሻ የሆነው ዓለም አቀፉ የእግር ኳስ ማህበር(ፊፋ) እ.አ.አ በ1956 በፖርቹጋል ሊዝበን ባካሄደው ዓመታዊ ኮንግረስ ላይ የአፍሪካ አገራት ተወካዮች ከሌሎች አህጉራዊ የእግር ኳስ ማህበራት ጋር ያደረጓቸው መደበኛ ምክክሮች ናቸው።   በካርቱም የተሰበሰቡት አራት አገራት የአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌዴሬሽን በይፋ መሰረቱ። ግብጻዊውን አብደል አዚዝ አብደላ ሳሌምን በሙሉ ድምጽ የካፍ የመጀመሪያው ፕሬዝዳንት አድርገው መረጡ። ካፍን ያቋቋሙት አገራት እ.አ.አ በ1957 የአፍሪካ ዋንጫ በሱዳን እንዲካሄድ ወሰኑ። የመጀመሪያውን የካፍ መተዳደሪያና የውድድር ደንቦች ያዘጋጁት አቶ ይድነቃቸው ተሰማ ናቸው። የኢትዮጵያ የመጀመሪያ የአፍሪካ ዋንጫ ተሳትፎና የፎርፌ ውጤት የመጀመሪያው የአፍሪካ ዋንጫ እ.አ.አ ከየካቲት 10 እስከ 16 1957 በሱዳን ካርቱም ተካሄዷል። በውድድሩ ላይ ሱዳን፣ኢትዮጵያና ግብጽ ተሳታፊ ነበሩ። በፈረንጆቹ አዲስ ዓመት ማንችስተር ሲቲ ከሰንደርላንድ ጋር የሚያደርገው ጨዋታ ተጠባቂ ነው አስቀድሞ በአፍሪካ ዋንጫ ላይ ትሳተፋለች ተብሎ የነበረው ደቡብ አፍሪካ ከአገሪቷ በነበረው የአፓርታይድ የዘር መድሎ ምክንያት ከውድድሩ ውጪ ሆናለች። ደቡብ አፍሪካ ከውድድሩ ውጪ የሆነቸው በአፓርታይድ ሕግ ነጮች ሙሉ በሙሉ በነጭ ወይም በሙሉ የተገነባ ብሔራዊ ቡድን እንጂ መቀላቀል አንችልም በማለታቸው ምክንያት ነው። በዚህም ምክንያት ከደቡብ አፍሪካ ጋራ በግማሽ ፍጻሜ ጨዋታዋን ልታደርግ የነበረችው ኢትዮጵያ 2 ለ 0 በፎርፌ በማሸነፍ ለፍጻሜው አልፋለች። በሌላኛው የግማሽ ፍጻሜ ጨዋታ ግብጽ ሱዳንን 2 ለ 1 በማሸነፍ ለፍጻሜ አለፈች። እ.አ.አ የካቲት 16 1957 በካርቱም ዓለም አቀፍ ስታዲየም በተደረገው የፍጻሜ ጨዋታ ግብጽ ኢትዮጵያን 4 ለ 0 በማሸነፍ ታሪካዊውን የአፍሪካ ዋንጫ አነሳች። አራቱንም ግቦች ያስቆጠረው የፊት መስመር ተጫዋቹ መሐመድ ዲያብ አል-አታር ሲሆን በአፍሪካ ዋንጫ ፍጻሜ አራት ግቦችን ያስቆጠረ የመጀመሪያው ተጫዋችና በአምስት ግቦች የመጀመሪያው የውድድሩ ኮከብ ግቢ አግቢ በመሆን ድርብ ታሪክ ጽፏል።   ኢትዮጵያ በመጀመሪያው የአፍሪካ ዋንጫ ተሳትፎዋ ሁለተኛ ደረጃን ይዛ አጠናቀቀች። በመጀመሪያው የአፍሪካ ዋንጫ በውድድሩ ላይ ለመሳተፍ ምንም የማጣሪያ ውድድር አልተደረገም። በመጀመሪያ የአፍሪካ ዋንጫ የተሳተፉት የኢትዮጵያ ተጫዋቾች ግብ ጠባቂ ሚካኤል ጊላ ተከላካዮች አየለ ተሰማ፣መኩሪያ ከበደ አስፋው፣አዳሙ ዓለሙ፣አዳል ተክለስላሴ አማካዮች ናስር በርሄና ሳሙኤል ዘውዴ አጥቂዎች አብርሃም ባይሩ፣አምደስላሴ ነጸረ፣አስፋው ብርሃኔና ከበደ መታፈሪያ ናቸው። በአፍሪካ ዋንጫና እግር ኳስ ፈር ቀዳጅ ከሆኑ አገራት መካከል አንዷ የሆነችው ኢትዮጵያ የአፍሪካ ዋንጫ ተሳትፎዋን በሱዳን አሀዱ ብላ ጀመረች። የኢትዮጵያ ሁለተኛ ተሳትፎ ኢትዮጵያ እ.አ.አ በ1959 በግብጽ በተካሄደው ሁለተኛው የአፍሪካ ዋንጫ ተሳትፎ አድርጋለች። ሱዳን ሌላዋ በውድድሩ ላይ የተሳተፈች አገር ናት። የውድድሩ ፎርማት በአገራቱ መካከል እርስ በእርስ በሚደረጉ ጨዋታዎች የተሻለ ውጤት ያስመዘገበው ቡድን የአፍሪካ ዋንጫ የሚያነሳበት ነበር። በዚሁ መሰረት ኢትዮጵያ በውድድሩ ባደረገቻቸው ጨዋታዎች በግብጽ 4 ለ 0፤ በሱዳን 1 ለ 0 ተሸንፋለች። በፍጻሜው ግብጽ ሱዳንን 2 ለ 1 በማሸነፍ ለሁለተኛ ተከታታይ ጊዜ የአፍሪካ ዋንጫን አንስታለች። ኢትዮጵያ ብቸኛውን የአፍሪካ ዋንጫ ያነሳችበት ታሪካዊ አጋጣሚ   ሶስተኛው የአፍሪካ ዋንጫ የተካሄደው በኢትዮጵያ አዘጋጅነት እ.አ.አ በ1962 ነው። የአፍሪካ ዋንጫ ውድድሩ ቀደም ብለው ከተካሄዱት ሁለት የአፍሪካ ዋንጫዎች ለየት የሚያደርገው አራት አገራት ለመጀመሪያ ጊዜ የተሳተፉበት ነው። ኢትዮጵያ የውድድሩ አዘጋጅ በመሆኗ ሀገራችን በቀጥታ ለውድድሩ ስታልፍ ፤ በተመሳሳይ የግብፅ ቡድንም የ1959 የአፍሪካ ዋንጫ ውድድር ዋንጫ አሸናፊ ቡድን ስለነበር በቀጥታ ለ3ኛ የአፍሪካ ዋንጫ ሲያልፉ ዩጋንዳና ቱኒዚያ የማጣሪያ ጨዋታ አድርገው ለአፍሪካ ዋንጫ አልፈዋል። በሶስተኛው የአፍሪካ ዋንጫ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን አሰልጣኝ የነበሩት አቶ ይድነቃቸው ተሰማ ሲሆኑ ውድድሩን ያስተናገደው ቀዳማዊ ኃይለ ስላሴ ስታዲየም(የአሁኑ አዲስ አበባ ስታዲየም) ነበር። ኢትዮጵያ በግማሽ ፍጻሜ ጨዋታዋ ቱኒዚያን 4 ለ 2 አሸንፋለች። አጥቂው ሉቺያኖ ቫሳሎ በ32ኛው በፍጹም ቅጣት ምት ያስቆጠራት ግብ ኢትዮጵያ በአፍሪካ ዋንጫ ያስቆጠረችው የመጀመሪያ ግቧ ሆኖ ተመዝግቧል። ቫሳሎ በ75ኛው ደቂቃ በጨዋታ ግብ አስቆጥሯል። አጥቂው መንግስቱ ወርቁ እና ግርማ ተክሌ ቀሪዎችን ግቦች ለኢትዮጵያ ከመረብ ላይ አሳርፈዋል። በሌላኛው የግማሽ ፍጻሜ ጨዋታ ግብጽ ዩጋንዳን 2 ለ 1 በማሸነፍ ለፍጻሜው ከኢትዮጵያ ጋር ደረሰች። በፍጻሜው ጨዋታ አሊ መሐመድ ባዳዊ አብደል ፋታህ በ35ኛው ደቂቃ ያስቆጠራት በግብ ግብጽን መሪ ማድረግ ችላ ነበር። ከእረፍት መልስ ግርማ ተክሌ በ74ኛው ደቂቃ ያስቆጠራት ግብ ኢትዮጵያን አቻ አድርጋለች። በ75ኛው ደቂቃ አሊ መሐመድ ባዳዊ አብደል ፋታህ በድጋሚ ግብጽን መሪ ያደረገች ግብ አስቆጠረ። አጥቂው መንግስቱ ወርቁ በ84ኛው ደቂቃ ያስቆጠራት ግብ ኢትዮጵያን በድጋሚ አቻ አደረገ። ጨዋታው በመደበኛ የጨዋታ ክፍለ ጊዜ ሁለት አቻ በሆነ ውጤት በመጠናቀቁ ጨዋታው ወደ ጭማሬ ሰዓት አምርቷል። በጭማሬ 30 ደቂቃው ኢታሎ ቫሳሎ በ101ኛው እና መንግስቱ ወርቁ በ118ኛው ደቂቃ ባስቆጠራቸው ግቦች ኢትዮጵያ 4 ለ 2 በማሸነፍ ለመጀመሪያ ጊዜ አህጉራዊውን ዋንጫ ከፍ አድርጋለች። በፍጻሜው ጨዋታ ሁለት ግቦች ያስቆጠረው አጥቂው መንግስቱ ወርቁ በአጠቃላይ በውድድሩ ላይ ሶስት ጎሎችን ከመረብ ላይ በማሳረፍ ኮከብ ግብ አግቢ ሆኖ ጨርሷል። ለመጀመሪያ ጊዜ ስድስት አገራት የተሳተፉበት የአፍሪካ ዋንጫ የኢትዮጵያ ቀጣዩ የአፍሪካ ዋንጫ ተሳትፎ እ.አ.አ በ1963 በጋና አስተናጋጅነት በተካሄደው አራተኛው የአፍሪካ ዋንጫ ነው። በውድድሩ ለመጀመሪያ ጊዜ ስድስት ብሔራዊ ቡድኖች የተሳተፉ ሲሆን በሁለት ምድብ እያንዳንዳቸው ሶስት አገራት ተደልድለው ጨዋታቸውን አድርገዋል። የውድድሩ ፎርማት በየምድቡ አንደኛ ሆኖ የጨረሰ አገር ወደ ፍጻሜው እንዲሁም ሁለተኛ የወጡ አገራት ለደረጃው ያለፉበት ነበር። ኢትዮጵያ በምድብ አንድ ከአዘጋጅ አገር ጋና ቱኒዚያ ጋር ተደልድላች። በአክራ ስፖርት ስታዲየም ኢትዮጵያ ከጋና ጋር ባደረገችው ጨዋታ 2 ለ 0 ተሸንፋለች። በሁለተኛ ጨዋታዋ ኢትዮጵያ አጥቂው መንግስቱ ወርቁ ሁለት እንዲሁም ግርማ ተክሌና ግርማ ተስፋዬ ባስቆጠሯቸው አንድ አንድ ግቦች ቱኒዚያን 4 ለ 2 አሸንፋለች። ኢትዮጵያ ከምድቡ ሁለተኛ ሆና በማጠናቀቋ ለደረጃ ጨዋታ የቀረበች ሲሆን በግብጽ 3 ለ 0 ተሸንፋለች። በፍጻሜው ጋና ሱዳንን 3 ለ 0 በማሸነፍ ዋንጫውን አነሳች። ኢትዮጵያ ለአምስተኛ ተከታታይ ጊዜ የተሳተፈችበት የአፍሪካ ዋንጫ ኢትዮጵያ እ.አ.አ በ1965 በቱኒዚያ አስተናጋጅነት በተካሄደው አምስተኛው የአፍሪካ ዋንጫ ለተከታታይ አምስተኛ ጊዜ ተሳትፋለች። በውድድሩ ላይ ስድስት አገራት ተሳትፈዋል። ኢትዮጵያ በምድብ አንድ ከቱኒዚያና ሴኔጋል ጋር ተደልድላለች። በመጀመሪያ የምድብ ጨዋታዋ በቱኒዚያ 4 ለ 0 ተሸንፋለች። ኢትዮጵያ በሁለተኛው የምድብ ጨዋታዋ በሴኔጋል 5 ለ 1 ተሸንፋለች። በጨዋታው ለኢትዮጵያ ብቸኛዋን ግብ ያስቆጠረው ሉቺያኖ ቫሳሎ በፍጹም ቅጣት ምት ነበር። በፍጻሜው ጋና ቱኒዚያን 3 ለ 2 በማሸነፍ ለሁለተኛ ተከታታይ ጊዜ የአፍሪካን ዋንጫ ማንሳት ችላለች። ኢትዮጵያ ለሁለተኛ ጊዜ ያዘጋጀችው የአፍሪካ ዋንጫ እ.አ.አ 1968 የተካሄደውን ስድስተኛውን የአፍሪካ ዋንጫ ያዘጋጀችው ኢትዮጵያ ነበረች። ውድድሩን ያስተናገደው ቀዳማዊ ኃይለ ስላሴ ስታዲየም(የአሁኑ አዲስ አበባ ስታዲየም) ነበር። በሻምፒዮናው ላይ ለመጀመሪያ ጊዜ ስምንት አገራት ተሳትፈዋል። ኢትዮጵያ በምድብ አንድ ከኮትዲቭዋር፣አልጄሪያና ዩጋንዳ ጋር የተደለደለች ሲሆን ሶስቱንም የምድብ ጨዋታዎቿን አሸንፋለች። በመጀመሪያ ጨዋታዋ ኢትዮጵያ ግርማ አስመሮም ተስፋይ በጨዋታና ሉቺያኖ ቫሳሎ በፍጹም ቅጣት ምት ባስቆጠሯቸው ግቦች ዩጋንዳን 2 ለ 1 አሸንፋለች። ኢትዮጵያ በሁለተኛ ጨዋታዋ በኩረጽዮን ገብረሕይወት ባስቆጠራት ግብ ኮትዲቭዋርን 1 ለ 0 ረታለች። በምድቡ የመጨረሻ ጨዋታ ኢትዮጵያ አጥቂው መንግስቱ ወርቁና ሸዋንግዛው አጎናፍር በጨዋታ እንዲሁም ሉቺያኖ ቫሳሎ በፍጹም ቅጣት ምት ባስቆጠሯቸው ግቦች አልጄሪያን 3 ለ 1 በማሸነፍ ከምድቧ አንደኛ በመውጣት ለግማሽ ፍጻሜው አልፋለች። ኢትዮጵያ በግማሽ ፍጻሜው ጨዋታዋን ያደረገችው ከዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ጋር ነበር። ራውል አልበርት ኪዱሙ ማንታንቱ በሶስተኛው ደቂቃ ያስቆጠራት ግብ ዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎን መሪ አድርጎል። ሊኦን ሙንጋሙኒ በ16ኛው ደቂቃ ያስቆጠራት ግብ የኮንጎን መሪነት ወደ 2 ለ 0 ከፍ አድርጓል። ሉቺያኖ ቫሳሎ በ25ኛው ደቂያ ያስቆጠራት ግብ ኢትዮጵያን ወደ ጨዋታው እንድትመለስ አድርጓል። መንግስቱ ወርቁ በ65ኛው ደቂቃ ያስቆጠራት ግብ ኢትዮጵያን አቻ አድርጓል። መደበኛው የጨዋታ ክፍለ ጊዜ በአቻ ውጤት መጠናቀቁ ጨዋታው ወደ ጭማሪ 30 ደቂቃ አመራ። በጭማሬ ሰዓቱ ሊኦን ሙንጋሙኒ በ100ኛው ደቂቃ ያስቆጠራትን ግብ ዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎን አሸናፊ በማድረግ ወደ ፍጻሜው እንድታልፍ አድርጎታል። ኢትዮጵያ ለደረጃው ባደረገችው ጨዋታ ላውረን ፖኩ ባስቆጠራት ግብ 1 ለ 0 ተሸንፋ ለሁለተኛ ጊዜ ባዘጋጀችው ውድድር አራተኛ ደረጃን ይዛ አጠናቃለች። ኢትዮጵያ ከፍተኛ ግብ ያስተገደችበት ሰባተኛው የአፍሪካ ዋንጫ ሱዳን እ.አ.አ 1970 ሱዳን ባዘጋጀችው ሰባተኛው የአፍሪካ ዋንጫ ኢትዮጵያ ለሰባተኛ ጊዜ በአህጉራዊው የውድድር መድረክ ተሳትፋለች። በውድድሩ ላይ ስምንት አገራት ተሳትፈዋል። ኢትዮጵያ በምድብ አንድ ከኮትዲቭዋር፣ካሜሮንና ሱዳን ጋር ተደልድላለች። ኢትዮጵያ በምድብ የመጀመሪያ ጨዋታዋ በሱዳን 3 ለ 0 በሆነ ውጤት ተረታለች። በሁለተኛው ጨዋታም በካሜሮን 3 ለ 2 የተሸነፈች ሲሆን መንግስቱ ወርቁ ለኢትዮጵያ ሁለቱንም ግቦች ከመረብ ላይ አሳርፏል። በመጨረሻው የምድብ ጨዋታ ኢትዮጵያ በኮትዲቭዋር 6 ለ 1 በሆነ ሰፊ የግብ ልዩነት ተሸንፋለች። መንግስቱ ወርቁ ለኢትዮጵያ ብቸኛዋን ግብ ከመረብ ላይ ያሳረፈ ተጫዋች ነበር። በዚህ ጨዋታ አጥቂው ላውረን ፖኩ አምስት ግቦችን አስቆጥሯል። ውጤቶቹን ተከትሎ ኢትዮጵያ በምድቡ የመጨረሻውን አራተኛ ደረጃ ይዛ ያጠናቀቀች ሲሆን በውድድሩ 12 ግቦችን ተቆጥረውባታል። በፍጻሜው ሱዳን ጋናን 1 ለ 0 በማሸነፍ ለመጀመሪያ ጊዜ የአፍሪካ ዋንጫን አንስታለች። ኢትዮጵያ ከስድስት ዓመታት ቆይታ በኋላ ኢትዮጵያ በአፍሪካ ዋንጫ ስምንተኛ ተሳትፎዋን ለማድረግ ስድስት ዓመት መጠበቅ ነበረባት። እ.አ.አ በ1976 ራሷ ለሶስተኛ ጊዜ ባዘጋጀችው የአፍሪካ ዋንጫ በድጋሚ ወደ ውድድር ተሳትፎ ተመልሳለች። በውድድሩ ላይ አሁንም የተሳተፉ አገራት ቁጥር ስምንት ነበር። ኢትዮጵያ በውድድሩ በምድብ አንድ ከግብጽ፣ዩጋንዳና ጊኒ ጋር ተደልድላለች። በመጀመሪያው የምድብ ጨዋታ ኢትዮጵያ በሰለሞን ሽፈራውና ተስፋዬ ስዩም ግቦች ዩጋንዳን 2 ለ 0 አሸንፋለች። በሁለተኛ ጨዋታዋ ኢትዮጵያን በጊኒ የ2 ለ 1 ሽንፈት አጋጥሟታል። ሰለሞን ሽፈራው ኢትዮጵያን ከሽንፈት ያልታደገችውን ብቸኛ ግብ ከመረብ ላይ አሳርፏል። በመጨረሻ የምድብ ጨዋታዋ ኢትዮጵያ ከግብጽ ጋር አንድ አቻ ተለያይታለች። መሐመድ አሊ ለኢትዮጵያ ግቧን ያስቆጠረ ተጫዋች ነው። ውጤቶቹን ተከትሎ ኢትዮጵያ በአራት ነጥብ ከምድቧ ሶስተኛ ደረጃን ይዛ በማጠናቀቋ ወደ ግማሽ ፍጻሜው ማለፍ ሳትችል ቀርታለች። በፍጻሜው ሞሮኮ ጊኒን በማሸነፍ ለመጀመሪያ ጊዜ የአፍሪካ ዋንጫን ማንሳት ቻለች። ይቀጥላል ….
ብክነትን መቀነስ የኃይል አቅርቦትን ማሳደግ፤ የአፍሪካ የኢነርጂ ውጤታማነት አጀንዳ 
Dec 8, 2025 1097
አፍሪካ በዓለማችን በታዳሽ ኃይል እምቅ ሀብቶችን የያዘች አህጉር ናት። የዓለም 60 በመቶ የፀሐይ ኃይል ሀብት የሚገኘው በአፍሪካ ነው። አህጉሪቱ ከፀሐይ በየዓመቱ ከአንድ ሚሊዮን በላይ ቴራዋት ሰዓት ኢነርጂ የማመንጨት አቅም አላት። ይሁንና በፀሐይ የምታመነጨው ኃይል ድርሻ አነስተኛ መሆነን የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የአፍሪካ ኢኮኖሚ ኮሚሽን (ኢሲኤ) የእ.አ.አ 2023 ጥናት ያመለክታል። የዓለም ባንክ ተቋም የሆነው ዓለም አቀፉ የፋይናንስ ኮርፖሬሽን በበኩሉ አፍሪካ 25 በመቶ የዓለም የንፋስ ኃይል አቅም ያላት ሲሆን 180 ሺህ ቴራ ዋት ሰዓት ማመንጨት እንደምትችል ይገልጻል። ይሁንና በዓለም ላይ በዘርፉ ያላት ድርሻ ከአንድ በመቶ በታች መሆኑን ያነሳል። ሃይድሮ ፓወር የአፍሪካ ሌላኛው የኢነርጂ ሀብት ማሳያ ነው። የአህጉሪቷ ወንዞች እና ተፋሰሶች በየዓመቱ 1 ሺህ 500 ቴራ ዋት ሰዓት የማመንጨት አቅም ቢኖራም ጥቅም ላይ የዋለው 10 በመቶውን ብቻ ነው። የናይል ተፋሰስ፣ የኮንጎ ተፋሰስ እና የዛምቤዚ ተፋሰሶችን የያዘችው አፍሪካ ከፍተኛ የሃይድሮ ፓወር አቅሟን መጠቀም አልቻለችም ይላል የዓለም አቀፉ የታዳሽ ኃይል ኢነርጂ ኤጀንሲ ጥናት። ወደ ምስራቅ አፍሪካ ስምጥ ሸለቆ ያለው የእንፋሎት ኃይል ሌላኛው ትልቅ እድል ነው። የአፍሪካ የእንፋሎት (ጂኦተርማል) አቅም ከ15 እስከ 20 ጊጋዋት መሆኑን የአፍሪካ ኢነርጂ ምክር ቤት መረጃ ያሳያል። አፍሪካ ከዓለም የኢነርጂ ምርት ውስጥ ከአራት በመቶ በታች እንዲሁም በታዳሽ ኃይል ደግሞ ከ1 ነጥብ 6 በመቶ ያነሰ ድርሻ እንዳላት መረጃዎች ያመለክታሉ። የአፍሪካ የኢነርጂ ምህዳር ሁለት ተጻራሪ እውነታዎችን የያዘ ነው። አህጉሪቷ የዓለምን 17 በመቶ ህዝብ ብትይዝም በዓለም የኢነርጂ አጠቃቀም ያላት ድርሻ ከአራት በመቶ በታች ነው። በአሁኑ ሰዓት 600 ሚሊዮን ገደማ የሚሆን የአፍሪካ ህዝብ የኤሌክትሪክ ኃይል እንደማያገኝ መረጃዎች ያመለክታሉ። 21 በመቶ አፍሪካውያን ብቻ ንጹህ የማብሰያ ነዳጅ እና ቴክኖሎጂዎችን ያገኛሉ። ባህላዊ የምግብ ማብሰያ አማራጮች ለጤና አሉታዊ ተጽእኖ የሚያሳድሩ ናቸው። በአፍሪካ ከከተሜነት መስፋፋት እና ከፈጣን የህዝብ እድገት ጋር በተያያዘ የኢነርጂ ፍላጎት በፍጥነት እየጨመረ ይገኛል። እ.አ.አ በ2040 የአፍሪካ ህዝብ 2 ነጥብ 1 ቢሊዮን ህዝብ እንደሚያልፍ ትንበያዎች ያሳያሉ። በተለይም የህዝብ ብዛት መጨመሩ በኢነርጂ አቅርቦት ላይ ጫና ያሳድራል። ከእ.አ.አ 2014 እስከ 2023 የአፍሪካ የታዳሽ ኢነርጂ በእጥፍ አድጎ ከ32 ነጥብ 5 ጊጋ ዋት ወደ 62 ነጥብ 1 ጊጋ ዋት ማደጉ መልካም የሚባል እምርታ መሆኑን የዓለም አቀፉ የታዳሽ ኃይል ኢነርጂ ኤጀንሲ ይገልጻል። የአፍሪካ ሌላኛው ፈተና የምትጠቀመውን ኢነርጂ የብክነት ምጣኔ ነው። በበቂ ሁኔታ ባልተደራጀው የኢነርጂ ስርዓት ምክንያት አፍሪካ በየዓመቱ በቢሊዮን ዶላሮች የሚገመት ገንዘብ ታጣለች። እንደ ዓለም አቀፉ የኢነርጂ ኤጀንሲ መረጃ ከሆነ አፍሪካ የኢነርጂ አጠቃቀሟን የምታሻሽል ከሆነ 30 በመቶ የኢነርጂ ወጪዋን መቀነስ ትችላለች። ይህም የአፍሪካ መንግስታት ለማህበራዊ ልማት የሚያወጡትን በጀት እንደሚያሳድግ እና አዲስ የኃይል ማመንጫዎችን ሳትገነባ የካርቦን ልቀትን መቀነስ የምትችልበትን እድል ይፈጥርላታል። ኢትዮጵያ ከወራጅ ወንዞች በአመት 124 ቢሊዮን ኪዩቢክ ሜትር ውሃ ያላት ሲሆን ከ36 እስከ 40 ቢሊዮን ኪዩቢክ ሜትር የከርሰ ምድር የውሃ ሃብት እንዳላት የውሃ እና ኢነርጂ ሚኒስቴር መረጃ ያሳያል። ከገፀ ምድር የውሃ ሃብቷ 83 በመቶ የሚገኘው ከተከዜ፣ ባሮ፣ አባይና ጊቤ ኦሞ ወንዞች ነው። አንዱ የኢትዮጵያ የኤሌክትሪክ ኃይል የሚመነጨው ካላት የውሃ ሀብት ነው። ኢትዮጵያ በውሃ፣ በፀሐይ፣ በነፋስ እና በጂኦ-ተርማል የኃይል አማራጮች በአጠቃላይ ከ300 እስከ 400 ጊጋ ዋት ኃይል የማመንጨት አቅም እንዳላት መረጃዎች ያሳያሉ። በ10 ዓመት መሪ ልማት እቅዱ ኢትዮጵያ አሁን እያመነጨች ያለውን 4 ሺህ 818 ሜጋ ዋት የኤሌክትሪክ ኃይል ወደ 17 ሺህ ሜጋ ዋት ለማሳደግ አቅዳለች። ከለውጡ በኋላ በኢነርጂው ዘርፍ ያለውን አቅም ለመጠቀም የተለያዩ የማሻሻያ ስራዎች ተከናውነዋል። ከስራዎቹ መካከል ለሶስት አስርት ዓመታት ስራ ላይ የነበረውን የኢነርጂ ፖሊሲ ማሻሻል ይገኝበታል። ፖሊሲው ከ2013 ዓ.ም አንስቶ የማሻሻያ ዝግጅት ሲደረግበት ቆይቷል። የፖሊሲ ማሻሻያው የተዘጋጀው አሁን ያለውን ሀገራዊ፣ ቀጣናዊ እና ዓለም አቀፍ ነባራዊ እውነታ መሰረት ባደረገ መልኩ ነው። ለኢነርጂ ፖሊሲው ማሻሻል ምክንያቶች ከሆኑት መካከልም ከሀገር በቀል ኢኮኖሚ፣ ከአረንጓዴ ልማት፣ ከ10 ዓመቱ የልማት ዕቅድና ከዘላቂ የልማት ግቦች ጋር ማጣጣም በማስፈለጉ እንደሆነም የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር መረጃ ያመለክታል። በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የተመረቀው የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብም በአፍሪካ ግዙፉ የኢነርጂ ፕሮጀክት ሲሆን ለቀጣናው እና ለአፍሪካ ሀገራት ትልቅ አቅምን ይዞ መጥቷል። ከፖሊሲው ትኩረት አንዱ ከአገር ውስጥ የኤሌክትሪክ ኃይል ተደራሽነት ለጎረቤት አገራት ኃይል በማቅረብ ቀጣናዊ ትስስርን ማጠናከር እንደሆነም በሰነዱ ላይ ሰፍሯል። በ10 ዓመቱ የመሪ ልማት እቅዱም ዜጎችን በስፋት የአሌክትሪክ ኃይል ተጠቃሚ የማድረግ ግብ ተይዟል። ከዚህ ባሻገር በእቅዱ ኢትዮጵያ የቀጣናው ሀገራትን በኃይል የማስተሳሰር ዕቅድ ሰንቃ እየሰራች ትገኛለች። በእቅዱ ለጎረቤት አገራት እየቀረበ ያለውን 2 ሺህ 803 ጊጋ ዋት ሰዓት የኤሌክትሪክ ኃይል ሽያጭ ወደ 7 ሺህ 184 ጊጋ ዋት ሰዓት የማሳደግ ውጥን ተይዟል። የአፍሪካ የኢነርጂ አጠቃቀምን ለማሻሻል እና ብክነትን ለመቀነስ የተቀናጀ ምላሽ የመስጠት ጉዳይ ጊዜ የማይሰጠው ነው። የአፍሪካ ህብረት ያዘጋጀው የመጀመሪያው አህጉራዊ የኢነርጂ ውጤታማነት ኮንፍረንስ (Energy Efficiency Conference) ታህሳስ 2 እና 3 ቀን 2018 ዓ.ም በህብረቱ ዋና መቀመጫ በአዲስ አበባ ይደረጋል። ኮንፍረንሱ እ.አ.አ በ2024 በአዘርባጃን ባኩ በተካሄደው 29ኛው የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የአየር ንብረት ለውጥ ጉባኤ (ኮፕ-29) ይፋ የተደረገው የአፍሪካ ኢነርጂ ውጤታማነት ጥምረት ማዕቀፍ ስር የሚካሄድ ነው። የጥምረቱ ማዕቀፍ በአፍሪካ ህብረት ስራ አስፈጻሚ ምክር ቤት መጽደቁ ይታወቃል። “የአፍሪካ የኢነርጂ ውጤታማነት አጀንዳን በስትራቴጂካዊ አጋርነት ውጤታማ ማድረግ” የኮንፍረንሱ መሪ ሀሳብ ነው። አህጉራዊው ሁነት የተዘጋጀው የአፍሪካ ህብረት ልዩ ተቋም በሆነው የአፍሪካ ኢነርጂ ኮሚሽን እና በኢትዮጵያ መንግስት ትብብር ነው። ኮንፍረንሱ የኢነርጂ ውጤማነትን በማረጋገጥ የአፍሪካ ኢኮኖሚ እድገት፣ ዘላቂ ልማት እና ለአየር ንብረት ለውጥ የተግባር ምላሽ አቀጣጣይ ሞተር የማድረግ አላማ ያለው መሆኑ ተገልጿል። የአፍሪካ ኢነርጂ ኮሚሽን ዋና ዳይሬክተር ራሺድ አሊ አብደላ ኮንፍረንሱን አስመልክቶ ባስተላለፉት መልዕክት የኢነርጂ ውጤማነት የአፍሪካ ዘላቂ ልማት ዋንኛ ሀብት ነው ሲሉ ተናግረዋል። የኢነርጂ ውጤማነት የኃይል ብክነት፣ የካርቦን ልህቀት እና ወጪ ለመቀነስ እንዲሁም ሁሉን አቀፍ የኢኮኖሚ እድገት ለማረጋገጥ እንደሚያስችል ገልጸዋል። ኮንፍረንሱ የአፍሪካ ህብረት ከፍተኛ አመራሮች፣ ሚኒስትሮች፣ የኢንዱስትሪ መሪዎች፣ የፋይናንስ ተቋማት፣ የግሉ ዘርፍ፣ የሲቪል ማህበረሰብ ተቋማት ፣ ተመራማሪዎች እና ባለሙያዎችን በአንድ መድረክ የሚያገናኝ ነው። ባለድርሻ አካላቱ በአፍሪካ ዘላቂ የኢነርጂ ትራንስፎርሜሽንን ለማፋጠን የሚያስችሉ ውጤታማ የኢንቨስትመንት አማራጮችና ፖሊሲዎች ላይ በመምከር ቀጣይ ስራዎች ላይ የጋራ አቅጣጫ እንደሚያስቀምጡ ኢዜአ ከአፍሪካ ህብረት ያገኘው መረጃ ያመለክታል። የአፍሪካ ከፍተኛ እና በሰፊው ጥቅም ላይ ያልዋለ የታዳሽ ኢነርጂ አቅም በቀጣይ የዓለም የኢነርጂ ሽግግር እና አቅርቦት ውስጥ ትልቅ ሚና የሚጫወት ነው። የኢነርጂ አቅሙን ትሩፋቶች የመጠቀም ጉዳይ አነስተኛ ነው ማለት ይቻላል። ኢትዮጵያን ጨምሮ ሌሎች የአፍሪካ ሀገራት ያላቸውን የታዳሽ ኃይል ምንጭን ለመጠቀም እየወሰዷቸው የሚገኟቸው እርምጃዎች ተስፋ ሰጪ ናቸው። የኢነርጂ ውጤታማነትን ማሳደግ፣ የተቀናጁ ፖሊሲዎች፣ የተቀናጀ ቀጣናዊ የኃይል ቋቶችን መፍጠር፣ የኢነርጂ ፋይናንስን ማሳደግ እና የመንግስታት የፖለቲካ ቁርጠኝነት የአፍሪካ ኢነርጂ አቅሞች ወደ ዘላቂ ልማት፣ የኢነርጂ ደህንነት የማረጋገጥ፣ የአየር ንብረትን የሚቋቋም ጠንካራ ኢኮኖሚ መገንባትን ጨምሮ ዘርፈ ብዙ ትሩፋቶች ይዞ ይመጣል።  
ማድያት እና ህክምናው
Sep 29, 2025 3435
ማድያትን ለማከም አስቸጋሪ መሆኑንና በታካሚዎች ላይም የሥነ ልቡና እንዲሁም ኢኮኖሚያዊ ጫና ሊያመጣ የሚችል መሆኑን የቆዳ ሕክምና ባለሙያዎች ይናገራሉ። ስለ ማድያት መንስዔ፣ ስለሚከሰትበት የሰውነት ክፍል፣ ማድያት ያለበት ሰው ማድረግ ስላለበት ጥንቃቄ፣ ቆዳን ስለሚያስቆጣ ሠርካዊ ልማድ እና ሕክምናውን በተመለከተ በራስ ደስታ ዳምጠው መታሰቢያ ሆስፒታል የቆዳ እና አባላዘር በሽታዎች ስፔሻሊስት ዶክተር አደራጀው ብርሃን ከኢዜአ ቆይታ አድርገዋል። በማብራሪያቸውም፤ በቆዳ ውስጥ ያሉ ቀለም አምራች ኅዋሶች(ሴሎች) ከመጠን በላይ ቀለም ሲያመርቱ ማድያት ተከሰተ እንደሚባል ገልጸዋል። ለዚህም መንስዔው የተፈጥሮ ተጋላጭነት ከተለያዩ ቀስቃሽ ምክንያቶች ጋር የሚያደርጉት መሥተጋብር መሆኑን አስረድተዋል። 👉 የማድያት መንስዔ ምንድን ነው? 1ኛ. የሆርሞን ለውጥ፡- በእርግዝና ወቅት ወይም የወሊድ መቆጣጠሪያ ሲጠቀሙ የሚኖር የሆርሞን ለውጥ ማድያት እንዲከሰት ወይም እንዲባባስ ያደርጋል ይላሉ የሕክምና ባለሙያው። 2ኛ. የፀሐይ ጨረር፡- ከልክ ያለፈ ፀሐይ ቀለም አምራች ኅዋሶች(ሴሎች) በብዛት ቀለም እንዲያመርቱ ስለሚያነቃቃ፤ የፀሐይ ጨረር ዋነኛ ቀስቃሽ እና አባባሽ ምክንያት መሆኑንም ገልጸዋል። 3ኛ. የዘር ሐረግ፡- በቤተሰብ ውስጥ ማድያት ካለ በዘር የመተላለፍ ዕድሉ ከፍተኛ መሆኑንም ይናገራሉ። 4ኛ. የቆዳ ዓይነት፡- ጥቁሮች (ከቡናማ እስከ ጥቁር የቆዳ ቀለም ያላቸው) ንቁ ቀለም አምራች ሴሎች ስላሏቸው ለማድያት የሚኖራቸው ተጋላጭነት ከፍተኛ መሆኑን ነው የተናገሩት። 5ኛ. ሌሎች መንስዔዎች፡- ሙቀት (የሚታዩ እና የማይታዩ ጨረሮች እንዲሁም የምድጃ እሳት)፤ የተለያዩ መድኃኒቶችና የመዋቢያ ምርቶች፤ የእንቅርት ዕጢ ህመሞች እንዲሁም ጭንቀት ማድያት እንዲከሰት ወይም እንዲባባስ ከሚያደርጉ ምክንያቶች መካከል መሆናቸውንም የሕክምና ባለሙያው አስገንዝበዋል። 👉 ማድያት በየትኛው የቆዳ ክፍል ላይ ይከሰታል? ማድያት ከሚከሰትበት የቆዳ እና የሰውነት ክፍሎች አንጻር በሁለት ከፍሎ ማየት እንደሚቻል ዶክተር አደራጀው አንስተዋል። እነሱም 1ኛ. ከሚከሰትበት የቆዳ ክፍል አንጻር፡- ማድያት በውስጠኛውም ሆነ በላይኛው የቆዳ ክፍሎች ላይ ወይም በሁለቱም ላይ ሊከሰት ይችላል ብለዋል። 2ኛ. ከሚከሰትበት የሰውነት ክፍሎች አንጻር፡- የሕክምና ባለሙያው እንዳሉት 60 በመቶ ማድያት ግንባር፣ ጉንጭ፣ አፍንጫ፣ የላይኛው ከንፈር እና አገጭ ላይ ይከሰታል ብለዋል። 30 በመቶው ደግሞ ጉንጭ እና አፍንጫ ላይ እንዲሁም 10 በመቶው የአገጭ መስመርን ተከትሎ እንደሚከሰት አስረድተዋል። በሌላ በኩል አልፎ አልፎ ከፊት የሰውነት ክፍሎች በተጨማሪ በደረት፣ አንገት እና ክንድ ላይ የሚከሰትበት ሁኔታ መኖሩንም ጠቁመዋል። 👉 የማድያት ባሕርይ ማድያት የቆዳ ቀለም ለውጥ ያመጣል፤ በግራና በቀኝ የፊት ክፍል ይወጣል። የማሳከክ ወይም የህመም ስሜት እንደሌለውም ዶክተር አደራጀው አስረድተዋል። • ማድያት በላይኛው የቆዳ ክፍል ላይ ሲከሰት፡- ነጣ ወይም ጠቆር ያለ ቡናማ የሆነ የቆዳ ቀለም ለውጥ እንደሚያሳይ አመላክተዋል። • ማድያት በውስጠኛው የቆዳ ክፍል ላይ ሲከሰት፡- ሰማያዊ ግራጫ ወይም ጠቆር ያለ ግራጫ የቆዳ ቀለም ለውጥ እንደሚያሳይ አንስተዋል። • ማድያት በሁለቱም የቆዳ ክፍሎች ላይ ሲከሰት፡- የተቀላቀለ የቡናማ እና ግራጫ ቀለም ለውጥ እንደሚያሳይም ባለሙያው አብራርተዋል። 👉 ማድያት ያለበት ሰው ምን ዓይነት ጥንቃቄዎችን ማድረግ ይገባዋል? 1ኛ. ወርቃማ ጥንቃቄ፡- • ተከታታይና ጥብቅ የሆነ የፀሐይ መከላከያ መጠቀም ይገባል ይላሉ የሕክምና ባለሙያው። በዚህም መሠረት ከቤት ከመውጣት ከ20 እስከ 30 ደቂቃ ቀደም ብሎ የፀሐይ መከላከያ ክሬሞችን መቀባትና በሁለት ሠዓት ልዩነት እየደረቡ መቀባት። • በሌላ በኩል ከ4 እስከ 10 ሠዓት ያለው የፀሐይ ሙቀት ለቆዳ ህመም አጋላጭ መሆኑን በመገንዘብ ከፀሐይ መከላከያ ክሬም በተጨማሪ ጥላና ኮፍያን መጠቀም እንደሚገባ መክረዋል። 2ኛ. ቆዳን የሚያስቆጣ የቆዳ እንክብካቤ (መስተካከል ያለበት ልማድ)• ቆዳን የሚያስቆጡ መታጠቢያዎች(ሳሙናን ጨምሮ ሌሎችም) እንዲሁም መዋቢያዎችና የሚቀቡ ነገሮች (ኮስሞቲክስን ጨምሮ ሌሎችም) አለመጠቀም ይገባል ይላሉ። • ለቆዳ ተስማሚ የሆኑ ማለስለሻዎችን በደንብ መጠቀም እንደሚገባም ይመክራሉ። 3ኛ. በሐኪም የታዘዙ መድኃኒቶችን በአግባቡ መጠቀም • በሐኪም የታዘዘ መድኃኒትን በአግባቡ(ሳያቆራርጡ) መጠቀም እንደሚመከር ያስረዱት ዶክተር አደራጀው፤ እንደ ማድያቱ እና እንደ ሰዎቹ ቆዳ ዓይነት መድኃኒቱ ለውጥ የሚያሳይበት ጊዜ ስለሚለያይና ከ8 እስከ 12 ሣምንት ሊወስድ ስለሚችል ታግሶ በደንብ ቢጠቀሙ መልካም ነው ይላሉ። 4ኛ. የተለያዩ የሕክምና አማራጮችን መጠቀም• የሕክምና ባለሙያው እንደሚመክሩት፤ በዘርፉ ያሉ የተለያዩ የሕክምና ዓይነቶችን ለምሳሌ እንደ ኬሚካል ፒልስ፣ የቆዳ ሕክምና እና ማይክሮ ኒድሊንግ ያሉትን በሐኪም ምርመራ መሠረት መጠቀም ይገባል። 5ኛ. ከወሊድ መቆጣጠሪያ አጠቃቀም ጋር በተያያዘ የተከሰተ ማድያት ከሆነ ከሕክምና ባለሙያ ጋር በመመካከር ሌላ አማራጭ መጠቀም እንደሚገባም አንስተዋል። እንዲሁም ጭንቀትን መቀነስ እንደሚገባ መክረዋል። 👉 የማድያት ሕክምናን በተመለከተ የማድያት ሕክምና በጣም አስቸጋሪ ከሚባሉትና ረጂም ጊዜ ከሚወስዱ እንዲሁም በመመላለስ ከሚያስቸግሩ የቆዳ ሁኔታዎች አንዱ መሆኑን ዶክተር አደራጀው ገልጸዋል። በሕክምና ማድያቱ የጠፋላቸው ሰዎች መኖራቸውን አረጋግጠው፤ በሌላ በኩል በሕክምና ሂደት የማድያቱ ሁኔታ ከነበረበት እየቀነሰ ለውጥ የሚታይበት ሁኔታ አለ ብለዋል። ይህን ለውጥ የተለያዩ አማራጮችን በመጠቀም ማስቀጠል እንደሚገባም ይመክራሉ። እንክብካቤው ከተቋረጠ ግን ማድያቱ እንደገና የሚመለስበት ሁኔታ መኖሩን አስገንዝበዋል። 👉 የማድያት ሕክምና አማራጮች የሚቀቡ መድኃኒቶች፣ የሚዋጡ መድኃኒቶች፣ ሌሎች የሕክምና አማራጮች(ኬሚካል ፒልስ፣ የቆዳ ሕክምና እና ማይክሮ ኒድሊንግ)፣ የፀሐይ መከላከያ አማራጮችን በአግባቡ አዘውትሮ መጠቀም እንደሚገባ ይመክራሉ።
ልዩ ዘገባዎች
በኢትዮጵያ ስንት ዓይነት የአዕዋፍ ዝርያዎች አሉ? 
Oct 13, 2025 3069
አዲስ አበባ፤ ጥቅምት 3/2018 (ኢዜአ)፡- ኢትዮጵያ ለአዕዋፍ ኑሮ ምቹ እና ተስማሚ ሁኔታዎች ካሉባቸው ሀገራት አንዷ ናት። በፈረንጆቹ 2024 እና 2025 የተደረጉ የጥናት ውጤቶች እንዳመላከቱት፤ በኢትዮጵያ ከ881 እስከ 926 የሚደርሱ የአዕዋፍ ዝርያዎች ይገኛሉ። ይህ አሃዝ ነዋሪ እና ፍልሰተኛ የአዕዋፍ ዝርያዎችን እንደሚያካትት በኢትዮጵያ ዱር እንስሣት ጥበቃ ባለሥልጣን የጥበቃ ቦታዎችና የብሔራዊ ፓርኮች ዋርደን ፋንታዬ ነጋሽ ለኢዜአ ገልጸዋል። ኢትዮጵያ ለአዕዋፋት ኑሮ ምቹና አስፈላጊ ከሆኑ ሀገራት መካከል እንደምትመደብም ጠቅሰዋል። 639 ነዋሪዎችን እና 224 ወቅታዊ ፍልሰተኞችን ጨምሮ 926 የአዕዋፍ ዝርያዎች በኢትዮጵያ እንደሚገኙ ባሳለፍነው ነሐሴ ወር ላይ የተደረገ ጥናት ውጤት አመላክቷል ነው ያሉት። ከእነዚህ መካከል በኢትዮጵያ ብቻ የሚገኙት የአዕዋፍ ዝርያዎች ቁጥራቸው ከ18 እስከ 20 እንደሚደርስ ጠቁመዋል። አማካኝ የወፎች ዕድሜ እንደ ዝርያ፣ መጠን እና አካባቢ ስለሚለያይ ለሁሉም ወፎች አንድ አማካይ ዕድሜ አለመኖሩንም አንስተዋል። ትንሽ ዕድሜ የሚኖሩት የድንቢጥ ዝርያዎች መሆናቸውን ጠቅሰው አማካኝ ዕድሜያቸውም ሦስት ዓመት መሆኑን ተናግረዋል። እንደ አልባትሮስ (Albatrosses and Some Parrots) ያሉ ትላልቅ የአዕዋፍ ዝርያዎች እና አንዳንድ በቀቀኖች ለብዙ አሥርተ ዓመታት ሊኖሩ እንደሚችሉ አመላክተዋል። መጠን፣ ዝርያ እና የመኖሪያ አካባቢ በአዕዋፍ የሕይወት ዘመን ላይ ተጽዕኖ እንደሚያሳድሩም አስገንዝበዋል። በዚህም መሠረት ትልልቅ ወፎች ከትንንሽ ወፎች የበለጠ ረጅም ዕድሜ ይኖራሉ ብለዋል። እንደ ዝርያቸው የሚወሰን ቢሆንም አዕዋፋት ከቀዝቃዛ እስከ ሞቃታማ የአየር ንብረት ያላቸው አካባቢዎች ላይ መኖር እንደሚችሉም አንስተዋል። አንድ ተመራጭ የአየር ንብረት የላቸውም፤ አብዛኞቹ የአዕዋፍ ዝርያዎች የተረጋጋ፣ አስተማማኝ የምግብ አቅርቦት ለማግኘት እና ልጆቻቸውን ለመንከባከብ ተስማሚ ሁኔታዎችን የሚቸር የአየር ሁኔታን ይመርጣሉ ነው ያሉት። በአሁኑ ጊዜ በዓለም አቀፍ ደረጃ የሚታወቁ 11 ሺህ 100 የሚጠጉ የአዕዋፍ ዝርያዎች እንዳሉም ነው ያስረዱት።
በየዓመቱ በሚሊየን የሚቆጠሩ ወፎች በፍልሰት ወደ ኢትዮጵያ ይገባሉ
Oct 11, 2025 1946
አዲስ አበባ፤ ጥቅምት 1/2018(ኢዜአ)፡- በየዓመቱ በሚሊየን የሚቆጠሩ ፍልሰተኛ ወፎች ወደ ኢትዮጵያ እንደሚገቡ የኢትዮጵያ ዱር እንስሳት ጥበቃ ባለሥልጣን አስታውቋል። የዓለም የስደተኛ ወፎች ቀን በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ20ኛ በኢትዮጵያ ደግሞ ለ15ኛ ጊዜ "ምቹ የመኖሪያ ቦታ፤ ለአዕዋፋት አኗኗር ምቹ የሆኑ ከተምች እና ማኅበረሰብ" በሚል መሪ ሐሳብ ዛሬ በመላው ዓለም እየተከበረ ነው። በኢትዮጵያ ዱር እንስሳት ጥበቃ ባለሥልጣን የጥበቃ ቦታዎችና የብሔራዊ ፓርኮች ዋርደን ፋንታዬ ነጋሽ ለኢዜአ እንዳሉት፤ የዓለም የፍልሰተኛ ወፎች ቀን የሚከበረው ስለ ፍልሰተኛ ወፎች ያለ የማኅበረሰብ ግንዛቤን ለማሳደግ እና በእንቅስቃሴያቸው ወቅት ተገቢ ጥበቃ እንዲደረግላቸው ዓለም አቀፍ ትብብርን ለማጎልበት ነው። ለምግብና ለመራባት በይበልጥ ምቹ ሁኔታ በመፈለግ ብሎም ከወቅታዊ ተፈጥሯዊ ሁኔታዎች (ቅዝቃዜና ሙቀት ) ለማምለጥ ወፎች ምቹ ወደሚሉት አካባቢ እንደሚፈልሱ አንስተዋል።   በዚህም መሠረት ከአውሮፓ፣ እስያ፣ ከተለያዩ የአፍሪካ እና ባልካን ሀገራት በየዓመቱ በተለያዩ ወቅቶች በሚሊየን የሚቆጠሩ ወፎች በፍልሰት ወደ ኢትዮጵያ እንደሚገቡ ጠቁመዋል። አንዳንድ ፍልሰቶች አጭር መሆናቸውን ገልጸው፤ አኅጉራትን፣ በረሃዎችን እና ውቅያኖሶችን ማቋረጥ የግድ የሚሆንባቸው ረጅም ርቀት የሚሸፍኑ ፍልሰቶች እንዳሉም አስገንዝበዋል። ትክክለኛ ዓመታዊ ቆጠራ ላይ የተመሠረተ አሀዛዊ መረጃ ማግኘት ቢያዳግትም፤ በተለይም በምሥራቅ አፍሪካ ስምጥ ሸለቆ መስመር አማካኝነት በየዓመቱ በርካታ ፍልሰተኛ ወፎች ወደ ኢትዮጵያን ይመጣሉ ብለዋል። በዚህም መሠረት ከ1 ነጥብ 5 ሚሊየን የሚልቁ ፍልሰተኛ ወፎች በኢትዮጵያ በኩል የሚያልፈውን የስምጥ ሸለቆ መስመር ይጠቀማሉ ነው ያሉት። በተጨማሪም 199 ገደማ ዝርያዎች ከአውሮፓና እስያ እንዲሁም 47 ዓይነት ዝርያዎች ከአፍሪካ የተለያዩ ሀገራት በፍልሰት ወደ ኢትዮጵያ እንደሚገቡ እና ከወራት ቆይታ በኋላ ወደተለያዩ አቅጣጫዎች ተመልሰው እንደሚሄዱም አንስተዋል። እንደዝርያቸው ቢወሰንም ከቅዝቃዜ እስከ ሞቃታማ የአየር ንብረት ያላቸውን አካባቢዎች በማካለል የሚኖሩት እነዚህ ፍልሰተኛ ወፎች ቋሚ የመኖሪያ ሥፍራ እና ወጥ የአየር ንብረት የላቸውም ብለዋል። ነገር ግን አብዛኞቹ የወፍ ዝርያዎች ለአስተማማኝ የምግብ አቅርቦትና ልጆቻቸውን ለመንከባከብ ተስማሚ የአየር ንብረት ወዳላቸው አካባቢዎች ርቀው በመሄድ አስቸጋሪ ወቅቶች እስከሚያልፉ ይጠብቃሉ ነው ያሉት።
ባጃጅ ላይ ወድቆ የተገኘው የአደራ ገንዘብ- 82 ሺህ 265 ብር
Mar 5, 2025 7762
በአማራ ክልል ዋግኸምራ አስተዳደር የሰቆጣ ከተማ ነዋሪው ባለባጃጅ ወጣት ሠለሞን ቢምረው ተሳፋሪ ደንበኞቹን ከቦታ ቦታ በማዘዋወር ዕለታዊ ተግባሩን ይከውናል። ዛሬ ማለዳ ታዲያ በሰቆጣ ወረዳ የሰርክ ተግባሩን እያከናወነ ሳለ በድንገት ከአንድ ተሳፋሪ የተረሳ በኬሻ የተቀመጠ ንብረት ባጃጁ ውስጥ ያገኛል። ሰለሞን ቢምረው ማንነቱን ባላወቀው ተሳፋሪ የተረሳው ምንነቱን ያላወቀው በኬሻ የተቋጠረ ንብረት ገንዘብ መሆኑን ያወቀው ከደቂቃዎች በኋላ ነበር። 'ታማኝነት ለራስ ነው' የሚለው ወጣት ሰለሞን፥ ከተሳፋሪ ደንበኛ የተረሳን መጠኑን ያላወቀው ገንዘብ ለመመለስ ተጣደፈ። ተሳፋሪውን በእግር በፈረስ ማፈላለግ ይጀምራል። በሌላ በኩል የሰቆጣ ወረዳ ነዋሪዋ ወይዘር ኃይሌ በአደራ የተረከቡትን በኬሻ የተቋጠረ 82 ሺህ ብር በላይ ገንዘብ ፌርማታ ላይ ከባጃጅ ሲወርዱ መርሳታቸውን ካወቁበት ቅጽበት ጀምሮ በደንጋጤ ድባቴ ውስጥ ገብተዋል። ጉዳያቸውን ለፖሊስ አሳውቀው የአደራ ገንዘባቸውን በይገኛል ተስፋ እና ጭንቀት የባጃጅ አሽከርካሪውን ፍላጋ በየፌርማታው እየኳተኑ ነው። ተሳፋሪ እና አሳ'ፋሪ በየፊናው መፈላለጉን ተያያዙት። በዚህ መሀል የባጃጅ አሽከርክሪው ሰለሞን ቢምረው ወደ ተሳፋሪዋ ወይዘር ኃይሌ ድንገት ከተፍ ይላል። የወይዘሮ ወይዘር ደስታ ወደር አጣ። አሳፋሪው ሰለሞንም እፎይታ ተሰማው። በተለይ የአደራ ገንዘብ መሆኑን ሲረዳ። ባጃጅ አሽከርክሪው ሰለሞን እና ተሳፋሪዋ ወይዘሮ ወይዘር በፖሊስ ፊት ንብረት ተረካከቡ። ወጣቱ ሰለሞን እንደገለጸው የተሳፋሪ ንብረት በመመለሱ ደስተኛ ነው። ለወይዘሮ ወይዘር አደራ ያስረከበችው የገንዘቡ ባለቤት ወይዘሪት ወለለ ንጉስ፤ በሰለሞን ቢምረው ነባይነት(ታማኝነት) እንዳስገረማቸው ይናገራሉ። በዚህ ወቅት ይህን ያህል ገንዘብ አግኝቶ መመለስ በዕውነቱ በነፍስም በስጋም የሚያስመሰገን በጎ ምግባር ነው ስትል አመስግናለች። የሰቆጣ ከተማ አስተዳደር ፖሊስ ጽህፈት ቤት ኃላፊ ምክትል ኢንስፔክተር ደሳለኝ አባተ ወጣት ሰለሞን ከአሁን ቀደምም ሞባይል ጥለው የሄዱትን ለባለቤቱ በታማኝነት መመለሱን አስታውሰዋል። አሁን ደግሞ በኬሻ የተቋጠረን 82 ሽህ 265 ብር ከግል ይልቅ የህዝብን ጥቅም በማስቀደም ለግለሰቧ በታማኝነት ማስረከቡን አረጋግጠዋል። ይህን መሰል በጎ ምግባር በሁሉም የማህበረሰብ ዘንድ በአርዓያነት ሊወሰድ የሚገባው ነው ሲሉም ጥሪ አቅርበዋል።
"የኦሞ ቻይልድ የወደፊት መሪዎች አካዳሚ"- የዕልፍ ሕጻናት አድኑ ላሌ ላቡኮ አዲስ ፍኖት
Dec 13, 2024 6246
  ሚንጊ የታዳጊዎችን ተስፋና ሕልም ብቻ ሳይሆን ሕልውና የነጠቀ ጎጂ ባህላዊ ልማዳዊ ድርጊት ነው። በደቡብ ክልል ደቡብ ኦሞ ዞን እንደ ካራ፣ ሀመርና ቤና ህዝቦች ዘንድ የሚዘወተረው ሚንጊ፤ በአካባቢው ልማድ በታችኛው ድድ ጥርስ የሚያበቅሉ እንስሳት ቅዱስ፣ በላይኛው ድድ ጥርስ የሚያበቅሉ እንስሳት ደግሞ ርኩስ የሚል ስያሜ ይሰጣል። የላይኛው የወተት ጥርሳቸው ቀድሞ የሚበቅል ሕጻናት እንደ እርኩሳን እንስሳት ከመጥፎ መንፈስ ጋር ተቆጥሮ ለማህበረሰቡ የማይበጅ፣ አድጎም ለቤተሰቡ ጠንቅ ተቆጥሮ የመገደል ዕጣ ፈንታ ይገጥማቸዋል። በተመሳሳይ በማህበረሰቡ አባል ሴት ከትዳር በፊት ልጅ ከወለደች የተወለደው ሕጻን በ'ሚንጊ'ነት ይፈረጃል። በ'ሚንጊ'ነት የተፈረጁ ሕጻናት ደግሞ መርገምት፣ ቁጣ፣ ርሀብ በሽታ… መንስዔ እንደሚሆኑ ታምኖ ከጥልቅ ወንዝ መጣል፣ ወደ ገደል መወርወር አልያም በጫካ ውስጥ የመጣል መጥፎ ዕጣ ይጠብቃቸዋል። ቤተሰባቸውን በዚህ ጎጂ ባህላዊ ድርጊት ያጡት አቶ ላሌ ላቡኮ 'ሚንጊ'ን ከመሰረቱ ለመንቀል 'የኦሞ ቻይልድ' መንግስታዊ ያልሆነ ድርጅት በማቋቋም ውጤታማ ስራዎች አከናውነዋል። አሁን ደግሞ የእስካሁን ጥረቶችን ተቋማዊ መልክ በመስጠት 'ሚንጊ'ን በዘላቂነት ማስቀረት የሚያስችል ተቋም አስመርቀዋል። ይህም በደቡብ ኦሞ ዞን ካራ-ዱስ ቀበሌ በዛሬው ዕለት የተመረቀው "የኦሞ ቻይልድ የወደፊት መሪዎች አካዳሚ'' ነው። አካዳሚውን በምክትል ርዕሰ መሰተዳድር ማዕረግ የማህበራዊ ክላስተር አስተባባሪና የትምህርት ቢሮ ኃላፊ አበባየሁ ታደሰ (ዶ/ር) እና ሌሎች አመራሮች በተገኙበት ዛሬ ተመርቋል። ዕልፍ ህፃናትን ሕይወት የቀጠፈና ወላጆችን የወላድ መካን ያደረገውን የሚንጊ "ልብ ሰባሪ" ድርጊት ለማስቀረት እንደ ላሌ ላቡኮ ባሉ ቅን ልቦች ብርቱ ተጋድሎ መልከ ብዙ ስራዎች እየተከናወኑ መሆኑን ቢሮ ኅላፊው ገልጸዋል። ያም ሆኑ ይህን ጎጂ ልማዳዊ ድርጊት በዘላቂነት ለማጥፋት የተቀናጀ ስራ እንደሚጠይቅ ይናገራሉ። በዕለቱ የተመረቀው አካዳሚም የክልሉ መንግስት በአርብቶ አደሩ አካባቢ ዕድሜያቸው ለትምህርት የደረሱ ህጻናት ከባህል ተፅዕኖ ተላቀው መማር እንዲችሉ የሚያግዝ እንደሆነ አብራርተዋል። በህፃናት ላይ የሚፈፀሙ ጎጂ ልማዳዊ ድርጊቶችን ሙሉ በሙሉ ለማስቀረት የተጀመሩ ስራዎች ውጤታማ መሆናቸውን ደግሞ የደቡብ ኦሞ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ማዕከል ማሊኮ ይገልጻሉ። ሚንጊን ለማስቀረት ከማህበረሰቡ የባህል መሪዎች ጋር በመቀናጀት በተከናወኑ ስራዎች የአስተሳሰብ ለውጥ እየመጣ መሆኑን ያነሳሉ። እናም ወትሮ በ'ሚንጊ'ነት የሚፈረጁ ሕጻናት ዛሬ ላይ "የአብራካችን ክፋይ፤ የኛ ልጆች" ተብለው በወላጆች ዕቅፍ ማደግ መጀመራቸውን ይገልጻሉ። የኦሞ ቻይለድ መስራችና ሥራ አስኪያጅ አቶ ላሌ ላቡኮ፤ "ይህን መሰል ጎጂ ልማድ ድርጊት ማስወገድ በቀላሉ የሚታሰብ ሳይሆን እስከ ሕይወት መስዋዕትነት የሚጠይቅ ዋጋ መክፈል ይጠይቃል" ይላሉ። ያም ሆኖ ራሳቸውን ለመስዕዋትነት ዝግጁ በማድረግ ድርጊቱ እንዲቀር ማድረግ ስለመቻላቸው ያነሳሉ። በእርሳቸው ድርጅት ብቻ ላለፉት 15 ዓመታት ከ60 በላይ በ'ሚንጊ'ነት የተፈረጁ ሕጻናትን ሕይወት እና ሕልም በመታደግ ለሀገር ኩራት እንዲሆኑ ማድረግ ተችሏል። "ትምህርት ባይኖር በልበ ሙሉነት ማውራት አልችልም ነበር" የሚሉት አቶ ላሌ፤ "የኦሞ ቻይልድ የወደፊት መሪዎች አካዳሚ'' ባለብሩህ አዕምሮ ሀገር ተረካቢ ሕፃናት የሚፈልቁበት ማዕከል እንደሚሆን አረጋግጠዋል።
በብዛት የታዩ
ጀርመን በኢትዮጵያ የሽግግር ፍትሕ ሂደት እንዲሳካ ድጋፍ ታደርጋለች - አምባሳደር ስቴፋን አወር
Jun 17, 2023 59704
አዲስ አበባ ሰኔ 10/2015 (ኢዜአ) ፦ ጀርመን በኢትዮጵያ የሽግግር ፍትሕ ሂደት እንዲሳካ ድጋፍ እንደምታደርግ በአገሪቷ የኢትዮጵያ አምባሳደር ስቴፋን አወር ገለጹ። ጀርመን ለኢትዮጵያ የምትሰጠውን የሰብአዊ ድጋፍ በእጥፍ ማሳደጓንም አመልክተዋል። ጀርመን ከኢትዮጵያ ጋር ግንኙነት ከጀመረችበት ጊዜ አንስቶ በፖለቲካው፣ በማህበራዊ እና በኢኮኖሚ የትብብር መስኮች ያላቸው አጋርነት እየተጠናከረ መምጣቱን አምባሳደር ስቴፋን ለኢዜአ ገልጸዋል። ጀርመን በአቅም ግንባታ፣ በግብርና ምርታማነት እንዲሁም በማህበራዊ ልማትና በመልካም አስተዳደር ዘርፎች ለኢትዮጵያ የምታደርገው የልማት ትብብር ማደጉን አመልክተዋል። ጀርመን በተለይም በልማት ኤጀንሲዋ(ጂ አይ ዜድ) በኩል ለኢንዱስትሪው እድገት ወሳኝ የሆኑ በሺዎች የሚቆጠሩ ዜጎች የአቅም ግንባታ ድጋፍ ማድረጓን ጠቅሰዋል። በሌላ በኩል የሰብዓዊ መብት ኮሚሽንና የብሔራዊ ምርጫ ቦርድን ሙያዊ ድጋፍ እንዲሁም የግብርና ምርትና ምርታማነት እንዲጨምር ድጋፍ እየተደረገ መሆኑን ነው አምባሳደሩ የገለጹት። በኢትዮጵያ ለችግር የተጋለጡ ዜጎችን ለመደገፍ ሰው ተኮር የሆኑ ፕሮጀክቶችን ለአብነትም የሰብአዊና የመልሶ ማቋቋም ስራዎች ድጋፍ እየተደረገ እንደሚገኝ ተናግረዋል። ጀርመን ለኢትዮጵያ የምታደርገውን የሰብአዊ እርዳታ ወደ 82 ነጥብ 5 ሚሊዮን ዶላር ከፍ በማድረግ በእጥፍ ማሳደጓንና ይሄም "ጀርመን በኢትዮጵያ ከፍተኛ የሰብአዊ ድጋፍ በማድረግ በሁለተኛ ደረጃ ላይ ያስቀምጣታል" ብለዋል። በሌላ በኩል ጀርመንና ኢትዮጵያ በንግድና ኢንቨስትመንት ግንኙነቱን ለማጠናከር የሚያስችሉ ምቹ ሁኔታዎች መኖራቸውን ጠቅሰው ይህንንም እውን ለማድረግ እየተሰራ መሆኑን ገልጸዋል። የሁለቱን አገራት የሕዝብ ለሕዝብ ግንኙነት ለማጠናከር የሚያስችሉ ለአብነትም በጀርመን የባህል ተቋምና በሌሎችም ኢንስቲትዩት እየተከናወኑ ያሉ ስራዎችን በማሳየነት ጠቅሰዋል። በኢትዮጵያ በተለይም በሰሜኑ የአገሪቱ ክፍል የተጀመረው የሰላም ስምምነት ቀጣይነት እንዲኖረው ጀርመን ፍላጎት እንዳላት ገልጸው ለዚህም ድጋፍ እያደረገች ትገኛለች ነው ያሉት አምባሳደር ስቴፋን። የኢትዮጵያ መንግሥት የሽግግር ፍትህ ለማረጋገጥ የጀመረው ጥረት የሚበረታታ መሆኑን የጠቆሙት አምባሳደሩ ጀርመን ሂደቱ የተሳካ እንዲሆን ድጋፍ ታደርጋለች ብለዋል። ጀርመን የአፍሪካ ሕብረት እንዲጠናከር በተለይም በአፍሪካ አገራት መካከልም የፖለቲካና ምጣኔ ኃብታዊ ውህደት እንዲረጋገጥ የምታደርገውን ድጋፍ አጠናክራ እንደምትቀጥል ጠቁመዋል። ኢትዮጵያና ጀርመን ግንኙነታቸውን የጀመሩት እንደ አውሮፓውያኑ አቆጣጠር በ1905 ነው።
በኢትዮጵያና ሩስያ መካከል የዳበረውን ባህላዊና ኪነ ጥበባዊ ትስስር ይበልጥ ለማጎልበት እየተሰራ መሆኑ ተገለፀ
Jun 29, 2023 53738
አዲስ አበባ ሰኔ 22/2015(ኢዜአ)፡- በኢትዮጵያና ሩስያ መካከል የዳበረውን ባህላዊና ኪነ ጥበባዊ ትስስር ይበልጥ ለማጎልበት እየተሰራ መሆኑ የሀገራቱ ተወካዮች ገለጹ። 'የሩስያ ባህል ቀን በኢትዮጵያ' በሚል መሪ ሃሳብ የሀገሪቱን ባህል የተመለከተ መርሃ ግብር በኢትዮጵያ የሩስያ ኤምባሲ አዘጋጅነት አዲስ አበባ በሚገኘው የሩስያ የሳይንስና ባህል ማዕከል/ፑሽኪን/ ተካሂዷል። የሩስያን ባህል የሚያስቃኝ የኪነ ሕንጻ ዐውደ ርዕይ በማዕከሉ የተከፈተ ሲሆን በሁለቱ ሀገራት ባህላዊና መንፈሳዊ ቅርሶችና ተዛማጅ ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት ተደርጓል።   የኢትዮጵያና ሩስያ ታሪካዊ ግንኙነት በርካታ ምዕተ ዓመታትን ቢያስቆጥርም ይፋዊ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት የተጀመረው ግን በ19ኛው ክፍለ ዘመን መገባደጃ በዳግማዊ አጼ ምኒልክ ዘመነ መንግስት እንደሆነ ይነገራል። 125ኛው ዓመቱን ያስቆጠረው የሁለቱ ሀገራት ዘመናትን የተሻገረ ጽኑ ዲፕሎማሲያዊ ወዳጅነት ከፖለቲካዊና ኢኮኖሚያዊ ትብብሮች ባሻገር ባህላዊና መንፈሳዊ ትስስሮችም እንደጎለበቱ ይወሳል። በኢትዮጵያ የሩስያ አምባሳደር ኢያቭገኒ ተርኪን እንዳሉት ዘመናትን በጽኑ ወዳጅነት የዘለቀው የኢትዮ-ሩስያ ዲፕሎማሲያዊ እና የህዝብ ለህዝብ ትስስር በባህላዊና መንፈሳዊ ቅርርብ ያዳበረ ነው።   በሁለቱ ሀገራት መካከል ለዘመናት የዳበሩ ባህላዊ፣ መንፈሳዊ፣ ኪነ ጥበባዊ እና ታሪካዊ ግንኙነቶችና ትብብሮች ወደላቀ ደረጃ ለማሸጋገር የሚያስችሉ ተግባራት እየተከናወነ መሆኑን ገልጸዋል። በመጭው ሕዳር ወር ዕውቅ የሩስያ ድምጻዊያንን ያካተተ ባህላዊ የሙዚቃ ቡድን ወደ ኢትዮጵያ መጥቶ ስራውን እንደሚያቀርብ ገልጸዋል። ከዚህም በሻጋር የኢትዮጵያ ኪነ ጥበብ ሙያተኞች ወደ ሩስያ በመሄድ የኢትዮጵያን ባህል የሚያስተዋውቁብትን ዕድል ለማመቻቸት ፍላጎት እንዳላቸውም ገልጸዋል። የኢትዮጵያ ቅርስ ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ረዳት ፕሮፌሰር አበባው አያሌው በበኩላቸው የሁለቱን ወዳጅ አገሮች ባህል ልውውጥ ይበልጥ ለማጎልበት የሚያግዙ ዝግጅቶች በአዲስ አበባ ፑሽኪን ማዕከል ጋር በመተባበር እንደሚዘጋጁ ጠቁመዋል።   የኢትዮ-ሩስያ ባህላዊ ትስስር ለማጠናከር በኪነ ሕንጻ፣ በስነ ጥበብ እና በሌሎች ኪነ ጥበብ ዘርፎች ላይ በስፋት እንደሚሰራ አረጋገጠዋል። ኢትዮጵያ ባህላዊና መንፈሳዊ ቅርሶቿን ለዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ለማስተዋወቅ ዘርፈ ብዙ ስራዎችን እያከናወነች መሆኑን ገልጸዋል። ለአብነትም የላሊበላ አብያተ ክርስቲያናትን የሚዘክር የአርኪኦሎጂና የቨርቹዋል ሪያሊቲ ቋሚ ዐውደ ርዕይ በላሊበላ መከፈቱን ገልጸዋል። ”ላሊበላ በእምነት የታነፀ” በሚል መሪ ሀሳብ የተከፈተው ዐውደ ርዕይ በቀጣይ ሩስያን ጨምሮ ወደ አውሮፓ ሀገራት እና ሰሜን አሜሪካ የመውሰድ ዕቅድ ተይዞ እየተሰራ መሆኑን ተናግረዋል። የሩስያ ዘመናዊ ሥነ-ጽሁፍ አባት የሚሰኘው ዕውቁ ሩስያዊ ባለቅኔ አሌክሳንደር ፑሽኪን 225ኛ ልደት በዓል በቀጣይ ዓመት በድምቀት እንደሚከበር ተገልጿል። በአሌክሳንደር ፑሽኪን ልደት ቀን የተሰየመው የሩስያ ቋንቋ ቀን በቅርቡ በአዲስ አበባ መዘከሩም ይታወሳል።
“የመደመር ትውልድ” መጽሐፍን በኦሮሚያ ክልል ደረጃ የማስተዋወቅ መርሐ-ግብር እየተካሄደ ነው
Mar 21, 2023 34379
አዲስ አበባ መጋቢት 12/2015(ኢዜአ)፦“የመደመር ትውልድ” መጽሐፍን በኦሮሚያ ክልል ደረጃ የማስተዋወቅና የሽያጭ ማስጀመሪያ መርሐ-ግብር በሸራተን አዲስ ሆቴል እየተካሄደ ነው። በኦሮሚያ ክልል ከመጽሐፉ ሽያጭ የሚገኘው ገቢ በባሌ ዞን ለሚገኘው የሶፍ ዑመር ዋሻ የቱሪዝም መሠረተ ልማት ማስገንቢያ እንደሚውል ተገልጿል።   በጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ የተጻፈው "የመደመር ትውልድ" መጽሐፍ በአፋን ኦሮሞ፣ በአማርኛ እና በእንግሊዝኛ ቋንቋ የተዘጋጀ ሲሆን ሶስት ክፍሎች እና አስር ምዕራፎችም አሉት።   እየተካሄደ በሚገኘው መርሐ-ግብር ላይ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ-መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳና የጨፌ ኦሮሚያ አፈ-ጉባኤ ሰዓዳ አብዱረህማንን ጨምሮ የክልሉ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ሃላፊዎች፣ የሃይማኖት አባቶች፣ አባ ገዳዎች፣ ዲፕሎማቶች እንዲሁም ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል።   የ"መደመር ትውልድ" መጽሐፍ ባለፈው ቅዳሜ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድን ጨምሮ የፌዴራልና የክልል ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎችና ሌሎችም እንግዶች በተገኙበት መመረቁ ይታወሳል።
ባጃጅ ውስጥ ተረስቶ ያገኘውን 150ሺህ ብር ለባለቤቱ የመለሰው የባጃጅ አሽከርካሪ አድናቆት እየተቸረው ነው
Mar 26, 2023 31917
አዲስ አበባ መጋቢት 17/2015 (ኢዜአ)፦ በድሬዳዋ ከተማ በሚያሽከረከረው ባጃጅ ውስጥ ተሳፋሪ ረስቶት ያገኘውን 150ሺህ ብር ለባለቤቱ የመለሰው አሽከርካሪ አድናቆት እየተቸረው ይገኛል። መኮንን ግርማ ኑሮውን ለማሸነፍ እና የነገውን ተሰፋ ብሩህ ለማድረግ በባጃጅ አሽከርካሪነት ተቀጥሮ የሚሰራ ወጣት ነው። ወጣቱ መጋቢት 15 ቀን 2015ዓ.ም በድሬዳዋ ከተማ ከምሽቱ 3 ሰዓት ላይ የተለመደ ስራውን እያከናወነ ሳለ የከተማው ነዋሪ የሆኑት አቶ መሐመድ ኡስማን ከሳቢያን ኦርቢት ተብሎ ወደሚጠራው የከተማው ክፍል ለመጓዝ መሳፈራቸውን ተናግሯል። ይህ ከሆነ ከአንድ ሰዓት በኋላ “ስልክ ተደውሎ ባጃጁ ላይ ገንዘብ ወድቆ እንደሆነ እንድመለከት” ተነገረኝ ይላል ወጣቱ አሽከርካሪ መኮንን። በተነገረው መሰረት ወደ ተሳፋሪ ወንበር ላይ ዞሮ ሲመለከት በላስቲክ የተጠቀለለ 150ሺህ ብር በማግኘቱ ወዲያው ወደ ድሬዳዋ ፖሊስ ትራፊክ ዳይሬክቶሬት በማምራት ብሩን ለባለቤቱ መመለሱን ገልጿል። ገንዘቡን ለባለቤቱ መመለሱ እንዳስደሰተው የተናገረው ወጣቱ፤ የራስ ያልሆነ ገንዘብ ለግል መጠቀም የህሊና ቁስል በመሆኑ በራስ ወዝ ብቻ ሀብት ማፍራት እንደሚገባ መናገሩን ከድሬዳዋ ፖሊስ ማህበራዊ ትስስር ገጽ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል። ገንዘባቸው የተመለሰላቸው አቶ መሐመድ ኡስማን በበኩላቸው ገንዘባቸው በጠፋ በአንድ ሰዓት ውስጥ የተሳፈሩበትን የባጃጅ የጎን ቁጥር ለትራፊክ ፖሊስ በመናገር በፍጥነት ገንዘባቸው በመገኘቱ መደሠታቸውን ገልጸዋል። አቶ መሐመድ ለድሬዳዋ ትራፊክ ቁጥጥር ዳይሬክቶሬት እና ለወጣት መኮንን ግርማ ምስጋናቸውን አቅርበዋል። የድሬዳዋ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ አዛዥ ኮሚሽነር ዓለሙ መግራ ስነ-ምግባር ያለው አሽከርካሪ እንዲፈጠር እየሰራን ያለው ስራ ፍሬ እያፈራ መምጣቱን ይህ ትልቅ ማሳያ ነው ብለዋል።
የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታዬ አፅቀስላሴ በአልሸባብ ጥቃት በደረሰው ጉዳት የተሰማቸውን ጥልቅ ሃዘን ገለፁ
Feb 14, 2024 27305
አዲስ አበባ፤ የካቲት 6/2016 (ኢዜአ)፦ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታዬ አፅቀስላሴ አሸባሪው አልሸባብ ከሰሞኑ በሶማሊያ በፈፀመው የሽብር ጥቃት በደረሰው ጉዳት የተሰማቸውን ሃዘን ገለፁ። አምባሳደር ታዬ ባስተላለፉት የሃዘን መልዕክት በሽብር ቡድኑ ጥቃት ምክኒያት በደረሰው የሰው ህይወት መጥፋት እና አካል ጉዳት ጥልቅ ሃዘን እንደተሰማቸው ገልፀዋል። በኢትዮጵያ መንግስት እና ህዝብ እንዲሁም በራሳቸው ስም የተሰማቸውን ጥልቅ ሃዘን ለሶማሊያ መንግስት እና ህዝብ የገለጹት ሚኒስትሩ ፤ በልምምድ ወቅት ወታደራዊ መኮንኖችን ኢላማ በማድረግ የተፈፀመውን ጥቃት የወንጀል ተግባር ነው ብለዋል። የወንጀል ተግባሩን ኢትዮጵያ በፅኑ እንደምታወግዘውም ባስተላለፉት መልዕክት አስታውቀዋል። ጥቃቱ አልሸባብ የሽብር ቡድን በሶማሊያ እና በክፍለ አህጉሩ ደህንነት አደጋ መደቀኑን በግልፅ ያረጋገጠ መሆኑን በመግለፅ ፥ የአካባቢው ሀገራት በፀረ ሽብር የሚያደርጉትን ትብብር ሊያጠናክሩ እንደሚገባም አመልክተዋል። የሶማሊያን ሰላም እና ደህንነት በጋራ ለማረጋገጥ ኢትዮጵያ ትብብሯን አጠናክራ በቁርጠኛነት እንደምትቀጥልም ባስተላለፉት የሃዘን መልዕክት ማስታወቃቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መረጃ ያመላክታል።    
በአዲስ አበባ ከሚያዚያ 16 ጀምሮ የነዳጅ ግብይት ሙሉ በሙሉ በኤሌክትሮኒክስ የክፍያ መንገዶች ብቻ ይፈጸማል-ባለስልጣኑ
Apr 6, 2023 26181
አዲስ አበባ መጋቢት 28/2015(ኢዜአ)፡ በአዲስ አበባ ከሚያዚያ 16 ጀምሮ የነዳጅ ግብይት ሙሉ በሙሉ በኤሌክትሮኒክስ የክፍያ መንገዶች ብቻ እንደሚፈጸም የነዳጅና ኢነርጂ ቁጥጥር ባለስልጣን ገለጸ። የነዳጅና ኢነርጂ ቁጥጥር ባለስልጣን የነዳጅ ግብይት በኤሌክትሮኒክስ ክፍያ መንገዶች ብቻ የሚፈፀምበትን የድርጊት መርሐ ግብር በተመለከተ ከባለድርሻ አካላት ጋር ዛሬ በአዲስ አበባ ተወያይቷል።   የውይይቱ ዓላማ በመዲናዋ የሚገኙ ሁሉም የነዳጅ ማደያዎችና ኩባንያዎች በአሰራሩ ዙሪያ የጋራ ግንዛቤ እንዲይዙ ለማስቻል መሆኑ ተነግሯል። በዚህ ወቅት የነዳጅና ኢነርጂ ቁጥጥር ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ወይዘሮ ሳህረላ አብዱላሂ፤ ባለስልጣኑ የነዳጅ ግብይትን በኤሌክትሮኒክስ ክፍያ ለማድረግ የተለያዩ ስራዎችን ሲሰራ መቆየቱን ተናግረዋል። በዚህም ቀደም ብሎ ከነዳጅ ማደያና አከፋፋይ ኩባንያዎች ጋር ሲሰራ መቆየቱን ገልፀው፤ አሁን ደግሞ ለሙሉ ትግበራው ባለድርሻ አካላትን ያሳተፈ ውይይት ተደርጓል ብለዋል። በአዲስ አበባ የኤሌክትሮኒክስ የክፍያ ስርዓቱ በአማራጭነት ለሙከራ እየተተገበረ መሆኑን ጠቅሰው፤ ከሚያዚያ 16 ጀምሮ የነዳጅ ግብይት በአስገዳጅ ሁኔታ ሙሉ በሙሉ በኤሌክትሮኒክስ ክፍያ መንገዶች ብቻ እንደሚፈጸም ተናግረዋል። በመሆኑም ህብረተሰቡ ማንኛውም የነዳጅ ግብይት በኤሌክትሮኒክስ ብቻ የሚፈጸም መሆኑን ተገንዝቦ ከወዲሁ አስፈላጊውን ዝግጅት ሊያደርግ እንደሚገባ አሳስበዋል። የነዳጅ ግብይት በኤሌክትሮኒክስ ክፍያ አተገባበር በሀገር አቀፍ ደረጃ ከሀምሌ አንድ ጀምሮ በአስገዳጅነት እንደሚተገበርም ጠቁመዋል። በኢትዮ ቴሌኮም ቺፍ ሞባይል መኒ ኦፊሰር ብሩክ አድሃነ፤ የነዳጅ ግብይትን በኤሌክትሮኒክስ ክፍያ መንገዶች በማድረግ ረገድ በቴሌ ብር ውጤታማ ስራ ሲሰራ ቆይቷል ብለዋል። ለዚህም ባለፉት ዘጠኝ የሙከራ ወራት በቴሌ ብር ብቻ ከ30 ቢሊዮን ብር በላይ የነዳጅ ግብይት መፈጸሙን አንስተዋል። የነዳጅ ግብይቱን በአግባቡ በኤሌክትሮኒክስ የክፍያ መንገዶች ለማከናወን የሚያስችል ዘመናዊ የቴክኖሎጂ መገንባቱንም እንዲሁ። የኢትዮጵያ ነዳጅ ማደያዎች ማኅበር አባል የሆኑት አቶ ሚካኤል ገብረስላሴ እና የማህበሩ የቦርድ አባል አቶ ኤፍሬም ተስፋዬ የነዳጅ ግብይት ስርዓቱ በኤሌክትሮኒክስ ክፍያ መንገዶች ብቻ መሆኑ ዘርፈ ብዙ ጠቀሜታ አለው ብለዋል። በተለይ ለነዳጅ አዳዮች ጥሬ ገንዘብ በመቁጠር የሚያባክኑትን ጊዜ ከመቅረፍ አንፃር እንዲሁም በማደያዎች የሚቀመጥ የግብይት ገንዘብ እንዳይኖር በማድረግ የደህንነት ስጋትን እንደሚፈታ ተናግረዋል። በተጨማሪም መንግስት የነዳጅ ምርት ከመነሻው እስከ መድረሻው ያለውን ስርጭት ሂደት መረጃ እንዲኖረው እና ነጋዴዎችም ግብርና ታክስ እንዳያጭበረብሩ በማድረግ ቴክኖሎጂው ትልቅ ሚና አለው ነው ያሉት።  
ለላቀ ውጤት - የተማሪ መምህርና ወላጆች ጥምር ጥረት
Mar 27, 2023 25722
በሃብታሙ ገዜ ስልጡን የመንገድ ጠበብቶች በጥንቃቄ የከተማ ውብ ገፅታ አልበሰው ባነጿት ከዚራ አካባቢ የሚገኘው የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት አዳራሽ በሰው ተሞልቷል። የተሰበሰቡት ወጣት ተማሪዎች፣ የድሬደዋ አመራሮች፣ የትምህርት ዘርፍን የሚመሩ አካላትና ወላጆች በፈገግታ ተሞልተዋል። ይበልጥኑ ከወጣቶቹ ገፅታ የሚንፀባረቀው የደስታ ፈገግታ ለአዳራሹ የተለየ ብርሃን ደርቦለታል። የደስታቸው ምንጭ ደግሞ አምና የተፈተኑትን የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና በላቀ ውጤት አልፈው ሽልማት በመቀበል ላይ መሆናቸው ነው። የአዳራሹን የሽልማት መርሃ ግብር የሚመራው ሰው ድንገት "የዛሬው ልዩ ክስተት ከሚሸለሙት ተማሪዎቻችን መካከል ከ600 በላይ ውጤት በማምጣት ከወንድሞቿ ጋር ሦስት ሆነው ወደ ዩኒቨርሲቲ የሚገቡ የአንድ ቤተሰብ አባላት መገኘታቸው ነው" ሲል ተናገረ። ይሄኔ አዳራሹ በጭብጨባ ተናጋ፤ ሁሉም ተሰብሳቢ በአንድነት ቆሞ ጭብጨባውን አቀለጠው። ለሽልማት ወደ አደባባዩ የመጡት በደስታ ፀዳል የወረዙት የወላጅ ተወካይ እንጂ የድሉ ባለቤት የሆኑት እነዚህ ሦስት ተማሪዎቹ አይደሉም። በአዳራሹ የተሰባሰቡት የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ከዲር ጁሃርና የካቢኔ አባላት እንዲሁም ተሸላሚዎቹ ተማሪዎች "የዓመቱ የተለየ ክስተት የሆኑትን ተማሪዎች" ለማየት ዓይኖቻቸው ቢባዝንም አልተሳካም። ለምን ካላችሁ ተማሪዎቹ ወደ ተመደቡበት አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በመጓዛቸው ነው። የመድረኩ የድምፅ ማጉያ ባለቤትም ሆነ ተሰብሳቢዎቹ የዓመቱ ክስተት የሆኑት ኒያ ሰላሃዲን 602፤ አሊ ሰላሃዲን 556፣ አማን ሰላሃዲን 526 ያመጡት ተማሪዎች መንትዮች መሆናቸውን ቢያውቁ ኖሮ አዳራሹ ሌላ የግርምት ደስታን ባስተናገደ ነበር። ሽልማቱን ያበረከቱት የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ከዲር ጁሃር ተሸላሚዎች በጥረታቸው በትጋታቸው ባመጡት ውጤት መደሰታቸውን አብስረዋል። አገር በዜጎች አንድነትና መተባበር እንደሚፀናው፤ የተማሪዎች ውጤትም በተማሪዎችና በመምህራን ጥረት ብቻ ሳይሆን በወላጆች ጠንካራ ክትትልና ድጋፍ ጭምር የሚመጣ ነው። "በተለይ ከአንድ ቤተሰብ የበቀሉት ተማሪዎችና የዛሬው ሽልማት እና ውጤት ያስተማረን ይህንኑ ነው" ብለዋል ከንቲባው። በዚህ አደራሽ ውስጥ የሁሉም ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ርዕሰነ-መምህራን ታድመዋል። እንደ ድሬደዋ አስተዳደር ከተፈተኑት ከ3 ሺህ 700 በላይ ተማሪዎች መካከል በቀጥታ ያለፉት 250 ተማሪዎች ብቻ ናቸው። ለመጣው ውጤት ተሞጋሹም ተወቃሹም የዘርፉ አመራሮች፣ ተማሪዎች፣ መምህራንና ወላጆች ናቸው። የድሬዳዋ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ወይዘሮ ሙሉካ መሐመድ "ለመጣው ዝቅተኛ ውጤት በትምህርት ዘርፍ ውስጥ ያለነው በሙሉ ተጠያቂዎች ነን" ብለዋል። ኃላፊዋ ሌላውም ከዚህ ትምህርት መውሰድ እንዳለበት ነው የገለጹት። እንደ አስተዳደሩም የትምህርት አመራሮች፣ ርዕሳነ መምህራን፣ መምህራንና ወላጆች ያካተተ ኮሚቴ ተዋቅሮ የተሻለ ውጤት ለማምጣት የተቀናጀ እንቅስቃሴ መጀመሩን አውስተዋል። በመንግስት የ12ተኛ ክፍል መልቀቂያ ብሔራዊ ፈተናን ከኩረጃ ነፃ ለማድረግ የተወሰደው እርምጃ ተማሪዎች በጥረታቸውና በብቃታቸው የልፋታቸውን ውጤት እንዲያገኙ ያስቻለ ነው። የፈተና አሰጣጡና ውጤቱ እንደአገር ያለንበትን አዘቀት አስተምሮ ለትምህርት ጥራት መረጋገጥ፤ ብቁና በራስ የሚተማመን ዜጋ ለማዋለድም ጥርጊያ መንገድ ሆኖ አልፏል ማለት ይቻላል። መንግስት የትምህርት ጥራትን ከታችኛው እርከን ጀምሮ ለማረጋገጥም በዘርፉ ሙሁራን ጥልቅ ጥናት ላይ ተመስርቶ ያዘጋጀውን የትምህርት ፍኖተ ካርታ መሠረት ያደረገ ስርዓተ ትምህርት ቀርጾ ዘንድሮ እስከ 8ተኛ ክፍል ተግባራዊ አድርጓል። ለመማር ማስተማሩ መጻህፍት ተዘጋጅተው ለመምህራን ስልጠና በመስጠትም ተግባራዊ እየተደረገ ይገኛል። በሚቀጥለው ዓመትም በሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ለመጀመር ዝግጅት እየተደረገ ነው። በሽልማት ሥነስርዓቱ ላይ እንደታየው ለተማሪዎች ውጤት ማማር የወላጆች ሚና የጎላ ነው። ወላጆች ተገቢውን ድጋፍ እና ጥብቅ ክትትል ካደረጉ የሚፈልገው ለውጥና ውጤት ማምጣት ይቻላል። ወይዘሮ ሙሉካ በአትኩሮት ከገለጹት ሃሶቦች መካከል ዋናዎቹን ሰበዞች መዝዤ፤ "ተጠያቂዎቹ እኛው ነን" የሚለውን ሃሳብ አንግቤ ለድሬዳዋና ለአገር ከፍ ሲል ለዓለም ህዝብ ጭምር በየዘርፉ ታላላቅ ሙሁራን ወደ አፈሩት የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች አመራሁ። ድንገት ሃሳቤን ቀለበስኩት። መነሻዬ የወላጆች ኃላፊነት እና ድጋፍ መሆኑን መርሳት ዞሮ ዞሮ የምፅፈው መዳረሻ መርሳት ይሆንብኛል ብዬ ነው። እናም ወደ ሦስቱዎቹ፤ የዓመቱ ክስተቶች አባት አመራሁ። ድሬዳዋን ለሁለት እኩሌታ የሚከፍላትን የደቻቱን ድልድይ ተሻግሬ ወደአንድ የግል የሕክምና አገልግሎት መስጫ ሆስፒታል ገባሁ። አምሮ በተሰናዳው ሆስፒታል ውስጥ ሙያዊ ኃላፊነታቸው እየተወጡ አገኘኋቸው፤ የማህፀንና የፅንስ ስፔሻሊስት ዶክተር ሰላሃዲን ዩሱፍን። የውጤታማ ተማሪዎቹ ወላጅ ናቸው፤ በ1970 ዎቹ ወደ ከፍተኛ የትምህርት ተቋም መዝለቅ በመርፌ ቀዳዳ የመሹለክ ያህል በሚቆጠርበት ዘመን በከፍተኛ ማዕረግ አልፈው በቀሰሙት ዕውቀትና ጥበብ የሰዎችን ሕይወት እየታደጉ ይገኛሉ። ዶክተር ሰላሃዲን ለትምህርት ጥራት መውደቅ ወደ ዩኒቨርሲቲ በስርቆትና ኩረጃ የመግባት ዝንባሌዎች እንደሆኑና ይሄም ሁሌም የሚያንገበግባቸው ጉዳይ መሆኑን አጫወቱኝ። መንግስት በተለይ የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ እና ባልደረቦቻቸው በሁለተኛ ደረጃ የፈተና አሰጣጥ ላይ የወሰዱት እርምጃ አስደስቷቸዋል። "በተለይ ተማሪዎች በትምህርት ቤት ከሚያሳልፉት ጊዜ በበለጠ ከወላጆቻቸው ጋር ያላቸው ጊዜ ይበልጣል። ከሁሉም ነገር በላይ ለትምህርት ትኩረት ማድረጋቸውን መከታተልና መደገፍ የኛ ፋንታ ነው፤ አንዴ መስመር ከያዙ የሚመልሳቸው ችግር አይኖርም" ይላሉ። ሦስቱ ልጆቻቸውን በዚህ መንገድ በመደገፍ እና ከትምህርት ቤታቸው ጋር የጠበቀ ግንኙነት በመፍጠር የተሻለ ውጤት እንዲያመጡ አስችለዋል። 604 ያመጣችው ስኮላርሽፕ ሺፕ አግኝታ ወደ ውጭ ሄዳለች፤ ሁለቱ ደግሞ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ትምህርታቸውን እየተከታተሉ ናቸው። "ለልጆቼ የፈለጉትን የማድረግ አቅም ቢኖረኝም ያለትምህርት የሚፈጠር አንዳች ነገር እንደሌለ ገብቷቸው ለውጤት በቅተዋል" ይላሉ ዶክተር ሰላሃዲን። ብዙ የመስራት እንጂ ብዙ የመናገር ዝንባሌ የማይታይባቸው እኚህ የታታሪዎች አባት ለትምህርት ጥራት መረጋገጥ እና ውጤታማ ተማሪዎችን ለማፍራት በሚደረግ ጥረት የወላጆች ክትትልና ድጋፍ ወሳኝ መሆኑን ነው በአፅንኦት ያሳሰቡት። "የሽልማቱ መርሃ ግብር ወደሌላ አካባቢ በሄድኩበት አጋጣሚ በመካሄዱ ሳልገኝ ቀረሁ፤ በጣም የቆጨኝና ቅር ያለኝ ዕለት ሆኖ አልፏል" ብለዋል። እሳቸውን ጨምሮ አንቱ የተሰኙ ሙሁራን ያፈራው የድሬዳዋ አጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ርዕሰ መምህር ፍቃዱ ሰንበቶ፤ የማርያም ሰፈር አንደኛና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ርዕሰ መምህር ኢጀታ መኮንን ካለፈው ክፍተት በመማር ዘንድሮ የተሻለ ውጤት እንዲመጣ የተማሪዎች አመለካከት ላይ ለውጥ እና እችላለሁ የሚል መርህ የማስረጽ ሥራ ተሰርቷል ብለውኛል። ለውጤቱ ቀዳሚ ባለቤት ተማሪዎች ቢሆኑም ከወላጆቻቸው ጋር የጠበቀ ግንኙነት በመፍጠር የተለያዩ የማካካሻና ለፈተና ዝግጁ የሚያደርጉ ተግባራት እየተከናወኑ መሆናቸውን ነው ርዕሳነ መምህራኑ የገለጹት። ቅኝቴን በመቀጠል ሽቅብ ወደ ሳብያን ሁለተኛ እና የመሰናዶ ትምህርት ቤት አመራሁ። ይህ ትምህርት ቤት በከተማዋ ካሉት ትምህርት ቤቶች በውጤታማነት እና በብዛት ተማሪዎችን ወደ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በማሳለፍ ረገድ ወደር አልነበረውም፤ ባለፉት ዓመታት። ከተመሠረተ 22 ዓመታትን ያስቆጠረው ይህ ትምህርት ቤት በምክትል ርዕሰ መምህርነት የሚመሩት አቶ በፍቃዱ ወልደሰማያትን አገኘኋቸው። ትምህርት ቤት በ2014 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ካስፈተናቸው ከ800 በላይ ተማሪዎች መካከል ያለፉት 20 ናቸው። የመጣው ውጤት ያለንበትን ደረጃ ፍንትው አድጎ ያሳየን መሆኑን ተከትሎ መሠረታዊ የሆኑት ችግሮች በጋራ ተነቅሰው ለመጪው ጊዜ የተሻለ ውጤት ለማምጣት የጋራ ኮሚቴ ተዋቅሮ ወደ ሥራ ተገብቷል። አቶ በፍቃዱ እንዳሉት ከድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ጋር የጋራ የመግባቢያ ሰነድ በመፈራረም ትምህርት ቤቱን ሞዴል ትምህርት ቤት ለማድረግ እየተሰራ ሲሆን ለዘንድሮው ተፈታኞች ልዩ የማጠናከሪያ ትምህርት እየተሰጠ ነው። እነዚህን ሥራዎች የተማሪ፣ መምህርና ወላጅ ህብረት በቅርበት እንዲከታተል ተደርጓል። ለተማሪዎች ውጤት ማማር የወላጆች የቅርብ ክትትልና ደጋፍ መሠረታዊ ጉዳይ ነው የሚሉት አቶ በፍቃዱ፣ ለዚህ ጉዳይ ትምህርት ቤቱ ልዩ ትኩረት እንደሚሰጠው ነው የገለጹት። "በተለይ ወላጆች በትምህርት ውጤታማነት ላይ ሚናቸውን እንዲወጡ ልክ እንደ ዶክተር ሰላሃዲን አይነት ቤተሰቦች ተሞክሮ የማስፋት ሥራ ለመስራት ትምህርት ቤቱ አቅጣጫ አስቀምጧል" ብለዋል። "ፍቃደኛ ከሆኑ የመጀመሪያው እንግዳችን ዶክተር ሰላሃዲን በማድረግ ለወላጆች ህብረት ተሞክሮን እንዲያካፍሉ እናደርጋለን " ብለዋል። በድሬዳዋ ታሪክ ከፍ ሲልም እንደ አገር በ12ተኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ከ1990 ዎቹ ዘመን ጀምሮ እንዲህ አይነት ዝቅተኛ ውጤት አለመምጣቱን የሚገልጹት ደግሞ የትምህርት ቤቱ አንጋፋ መምህር እዮብ ረታ ናቸው። የፊዚክስ መምህሩ እንደሚሉት የአምናው ክፍተት በሰከነ መንፈስ ታይቶ ዘንድሮ የተሻለ ሥራ ለመስራት መምህራን በጥሩ መንፈስ ጉዞ ጀምረዋል። ወላጆችም ልጆቻቸውን ትምህርት ቤት መላክ ብቻ ሳይሆን የዕለት ተዕለት ክትትልና ድጋፍ ማድረግ እንደሚጠበቅባቸው ነው የገለጹት። "የተማሪዎች የትምህርት ቤት ቆይታ ለሰዓታት ብቻ የተወሰነ መሆኑን በመረዳት ወላጆች በስነ ምግባር የታነፀ በራስ የሚተማመን ዜጋ ለማፍራት የተጀመረውን ጉዞ መደገፍ አለባቸው" በትምህርት ቤቱ የዘንድሮው የ12ተኛ ክፍል ተፈታኝ ተማሪ ረደኤት ገነሙ በበኩሏ "እንደአገር በዩኒቨርሲቲዎች የተጀመረው የፈተና አሰጣጥ ኩረጃን የሚጠየፍ በራሱ ጥረት ውጤት ለማምጣት የሚተጋ ትውልድ ለመፍጠር ያግዛል" ብላለች። በትምህርት ቤቱ የተጀመረው ልዩ ዕገዛ መጠናከርና መቀጠል እንዳለበት የምትገልጸው ተማሪ ረድኤት ወላጆቿ ተገቢውን ድጋፍ ከማድረግ በተጨማሪ ከመምህራን ጋር የጠበቀ ግንኙነት በመፍጠር የልጆቻቸውን ትምህርት ሊከታተሉ እንደሚገባ አውግታኛለች። እኔም ሆንኩ የዘንድሮ ተፈታኞች ትምህርት ቤታችንንና ድሬዳዋን በውጤት ለማስጠራት ጠንክረን እያጠናን ነው ብላለች። ከገጠር ከተማ ተጉዞ የሚማረው የድሬዳዋ አጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የዘንድሮ ተፈታኝ ተማሪ አላሙዲን አልይ በበኩሉ፤ መንግሥት የፈተና ኩረጃን ለማስቀረት የጀመረውን ተግባር ይበልጥ ማጠናከር እንዳለበት ነው የገለፀው። "የዘንድሮ የመምህራን ድጋፍ የተለየ ነው፤ እኛም ልዩ የጥናት ጊዜ እንዲጀመር ጫና እየፈጠርን ነው፤ ወላጆቼም በአቅማቸው እየደገፉኝ በመሆኑ ቀሪው ሥራ የኔ ጥረትና ብርታት ይሆናል፤ ልፋቴ ውጤት እንዲያስገኝ የስርቆትና የኩረጃ ሂደት መወገድ አለበት" ብሏል ተማሪ አላሙዲን። ከሳብያን ሁለተኛ ደረጃና መሰናዶ ትምህርት ቤት ግቢ ለቅቄ ስወጣ ዶክተር ሰላሃዲን ዩሱፍ ያሉኝ ትዝ አለኝ። "ለተሞክሮ የሚሆን ነገር እኔ ጋር ካለ ያለችኝን ጊዜ አብቃቅቼ ለዘንድሮው ተፈታኞች ሃሳቤን ለማካፈል ዝግጁ ነኝ" ያሉኝ በአዕምሮዬ ደጋግሞ እያቃጨለብኝ ጉዞዬን ቀጠልኩ። ለመውጫ ያህል፤ በድሬዳዋ አስተዳደር ዘንድሮ በመንግሥት እና በግል 22 ትምህርት ቤቶች ከ5 ሺህ በላይ ተፈታኞች በትምህርት ገበታ ላይ ናቸው። እነዚህ ተፈታኞች በራሳቸው ጥረት የተሻለ ውጤት እንዲያመጡ በየአቅጣጫው የተቀናጀ ድጋፍ የማድረግ ጅምር ተግባራት ተስተውለዋል፤ ይሄ በቀጣይም ተጠናክሮ መቀጠል አለበት። ይህን ዙሪያመለስ ድጋፍ በማጠናከር ተማሪዎቹን ለውጤት ማብቃት በሁሉም ዘንድ ለአፍታ መዘንጋት የለበትም። መድረሻውን ለማሳመር መነሻውን አድምቶ ማበጃጀት ግድ እንደሚልም እንዲሁ።
በልጆቿ የጀግንነት ተጋድሎ ነፃነትን ሳትራብ ዘመናትን የተሻገረች-ኢትዮጵያ
Mar 1, 2023 25596
በቀደሰ ተክሌ (ሚዛን አማን ኢዜአ) ነፃነት የሰው ልጅ ከፈጣሪ ከተቸሩት ፀጋዎች አንዱና ዋነኛው ነው፤ በራስ ፈቃድ መወሰን፣ በራስ መሻት መከወንና በራስ ማንነት መኖር የሰው ልጅ የነፃነት አብነቶች ናቸው። ፈጣሪ ይህን ፀጋ የቸረው ያለ አንዳች ቅድመ ሁኔታ ነው። ይሁን እንጂ ይህን ከፈጣሪ የተቸረውን ነፃነት በራሱ በወገኑ የመነጠቅ ዕጣ ፈንታ መግጠሙ አልቀረም፤ ነፃነቱን በራሱ ወገን እየተነጠቀ በራስ ፈቃድ መወሰን የማይችል እንዲሆን ተደረገ። ጥቁር ሕዝቦች በተለይም አፍሪካውያን በነጮች ዘንድ የባርነት ግብር ተሰጣቸው። ቅኝ መግዛት ለእነሱ የኃያልነት መገለጫ አድርገው መረጡ። በዚህም አፍሪካን ተቀራምተው የራሳቸው አደረጉ። ያኔ ቅኝ ግዛት አስተዳደር ዘመናቸው በራስ እምነት መቆም፣ በራስ ባህል፣ ወግና ማንነት መኖር አይታሰብም። የሰው ልጅ ከቆዳ ቀለም ልዩነት በስተቀር በራሱ አምሳል ለተፈጠረው ሰው ተገዥ ይሆን ዘንድ አውሮፓውያን ከእኛ ውጭ ሰው ብለው በግዞት የያዟቸውን አገሮች ዜጎች የስቃይና የመከራ ህይወት እንዲያሳልፉ ፈረዱ። ከባዱን የባርነት ቅንበር በጫንቃቸው ላይ ጫኑ። ማንነታቸውን አስረስተው ያሻቸውን አደረጉ። የቅኝ አገዛዝ ገፈት ቀማሽ እንድትሆን ፅዋ የደረሳት የጥቁሮች ፈርጥ ኢትዮጵያ ግን እንዲህ በቀላሉ ለቅኝ ገዥዎች እጅ አልሰጠችም። ሰውን በሰውነቱ ብቻ የምታከብረው ኢትዮጵያ የልጆቿ ነፃነት በማንም ቁጥጥር ስር እንዲወድቅ አልፈቀደችም።ኢትዮጵያን አፅንቶ ያቆማት በመከባበርና በአብሮነት ላይ የታነፀ ባህል፣ እሴት፣ ወግና ሥርዓት በባዕዳን እጅ ወድቆ ከሚከስም ''እኛ እንቅደም'' የሚል ጠንካራ የሀገር ፍቅርና ወኔ በአበራኮቿ ክፋይ ልብ ውስጥ እንደ አቶን እሳት ተንቀለቀለ። በፈጣሪያቸው እንጂ በምድራዊ ኃይል የሚመኩ አይደሉምና ቅኝ ሊገዛቸው የመጣን የውጭ ወራሪ ኃይል በጀግንነት ታግለው የኢትዮጵያን አንድነት፣ ነፃነትና ሉዓላዊነት ለማስጠበቅና ለማስከበር በአንድ ልብ ወስነው ቀፎው እንደተነካበት ንብ ወደ አውደ ገባሩ ተመሙ። ኢትዮጵያዊ አንድነትን ኃይል፤ ወኔና ሞራልን ትጥቃቸው አድርገው በዓድዋ ተራራ እስከ አፍንጫው ዘመናዊ የጦር መሳሪያ የታጠቀውን የኢጣሊያ ጦር ገጠመ። ደረታቸውን ለጥይት ሰጥተው ተፋለሙ፣ ደማቸውን አፍሰው፣ አጥንታቸውን ከስክሰው ለእኛ ለልጆቻቸው ነፃነትን አወረሱ፤ ለምንምና ለማንም የማይበገረው ኢትዮጵያዊ አንድነትን ትጥቅና ስንቃቸው ያደረጉትን የኢትዮጵያውያንን ከብረት የጠነከረ ክንድ መቋቋም የተሳነው ወራሪ የኢጣሊያ ኃይል ገሚሱ የጎራዴ እራት ሲሆን፤ ቀሪው ቁስለኛና ምርኮኛ ሆነ፤ ሌላው ደግሞ እግሬ አውጣኝ ብሎ ህይወቱን ለማትረፍ እግሩ ወደመራው ፈረጠጠ። ጅግኖች አባቶቻችን ደማቸውን አፍሰው፣ አጠንታቸውን ከሰክሰው የኢትዮጵያ ክብርና ሉዓላዊነት አስጠብቀውና አስከብረው የፈጣሪ ልዩ ፀጋ የሆነውን "ነፃነት" ለዛሬው ትውልድ አስረከቡ። ኢትዮጵያም በትውልድ ቅበብሎሽ ሉዓላዊነቷምን አፅንታ የቆመች ነፃ አገር ሆና ቀጠለች። በዘመኑ የነበረውን ጥቁር ነጭን ማሸነፍ አይችልም የሚለውን አስተሳሰብ በሀገር ፍቅርና ወኔ ወራሪውን የፋሽሽት ኢጣሊያ ኃይል በጦር በጎራዴ አርበድብደው ድል በመንሳት ጥቁር ነጭን ማሸነፍ እንደሚች በቅኝ ገዥዎች የአገዛዝ አስተዳደር ስር ወድቀው ለነበሩ የዓለም ጭቁን ሕዝቦች በተግባር አረጋገጡ። በደማቸው ዘመን ተሻጋሪ ደማቅ የአርነት የታሪክ ድርሳን ጻፋ። በዘመን ጅረት የማይወይብ ታሪክ የካቲት 23 ቀን 1888 ዓ.ም በዓድዋ ተራሮች ላይ ተጻፈ። ኢትዮጵያ በልጆቿ አንድነትና የጀግንነት ተጋድሎ ነፃነት ሳትራብ ዘመናትን ተሻገረች። የነፃነት ዓርማ ሆና ለአፍሪካውያን ታየች። የዓድዋ ድል በቅኝ አገዛዝ አስተዳደር ስር ወድቀው ይሰቃዩ የነበሩ የዓለም ጭቁን ሕዝቦች በተለይም አፍሪካውያን የአርነት ትግል አድርገው የግፍ፣ የስቃይና የመከራ ቀንበርን ከጫንቃቸው ላይ አሽቀንጥረው እንዲጥሉ የፃነት ተምሳሌት ሆነ። በኢትዮጵያ የተለኮሰውን የነፃነት ችቦን አቀጣጥለው ብርቱ የአርነት ተጋድሎ አደረጉ፤ በዓድዋ ድል ከቅኝ ገዥዎች መዳፍ አፈተለኩ። የጥቁር ጭቁን ህዝቦች ነፃነት በዓድዋ የድል ገድል ለዓለም ታወጀ። አፍሪካውያን በራሳቸው ቋንቋ በነፃነት መናገር፣ በራሳቸው ባህል፣ወግና ሥርዓት እንዲሁም በራሳቸው መሪ ወደ ሚተዳደሩበት ምዕራፍ ተሸጋገሩ።የዓድዋ ድል ነገሮች አልጋ በአልጋ ሆነው በቀላሉ የተገኘ አይደለም። ኢትዮጵያውያውያ ለሀገራቸው ባላቸው ቀናሂነትና ከብረት በጠነከረ አንድነትና በጀግንነት ተጋድሎ ተጋምዶ በተደረገ እልህ አስጨራሽ ትግል እንጂ። የዓድዋ ድል ዛሬም ወደ ጀመርነው የልማት፣የዕድገትና የብልፅግና ማማ ላይ የሚያደርሰን መሰላል ነው። ይህ የሚሆነው ግን የአንድነት ኃይል ከጀግንነት ወኔ ሳይነጣጠል ፀንቶ ሲቆይ ብቻ መሆኑ እሙን ነው። ቀደምት አባቶቻቸን የዓድዋ ከፍታን በክብር መቆናጠጥ የቻሉት ዘር እየቆጠሩ ሳይሆን በኢትዮጵያዊ አብሮነትና አንድነት ተጋምደውና ተሰናስለው ነው። ያላቸውን የአንድነት ኃይል ተጠቅመው ድልን ተጎናጸፉ። በየዓመቱ ዓድዋን መዘከር ራስን ''እኔስ ምን ማድረግ እችላለሁ?'' በሚል እሳቤ ከሆነ ዓድዋ ህያው ነው፤ ወደ አለምነው የስኬትና የብልፅግና ከፍታ ላይ የአንድነታችን ኃይሉ እንደሚያደርሰን እሙን ነው። እንደ ቀደምት አባቶቻችን በተጋመደ ኅብረ ብሔራዊ አንድነታችንን በማጠናከር በኢኮኖሚው፣ ማኅበራዊ፣ በፖለቲካው ያሉ ፈተናዎችን በሀሳብ ልዕልና በማሸነፍ ለሌላ ድል መትጋት አለብን። አንድነታችንን በማፅናት በኅብረት ለኢትዮጵያ ከፍታ መትጋት ከሁላችንም ይጠበቃል።"ድር ቢያብር አንበሳ ያስር" እንዲ ሀገራዊ ብሂሉ ከተባበርን የማናልፈው ፈተና አይኖርም። አንዴ በጦርነት ሌላ ጊዜ በድርቅና በሌሎች መንስኤዎች ያጋጠሙንን ተግዳሮቶች በአብሮነት ተጋፍጠን ድል እያደረግን መጥተናል። ፈተና ሁሌም ይኖራል፤ ማሸነፍና መሸነፍ ግን በእኛ ፅናትና ጥንካሬ ይወሰናል። ለወደፊትም የሚያጋጥመንን ፈተና አንድነታችንን አፅንተን ኅብረታችን ለሀገራችን ልማት፣ ዕድገትና ብልፅግና በማዋል በርካታ ዓድዋዎችን እንሰራለን። የዓድዋ ድል ከኢትዮጵያ አልፎ ለመላው ጥቁር ጭቁን ህዝቦች የኩራት ምንጭ የነፃነት ዓርማ ነው። የዓድዋን ታሪክ መጠበቅና መደጋገም የእኛ የኢትዮጵያውን ኃላፊነትና ግዴታ ነው። ልዩነትን መስበክ ከኢትዮጵያዊ ከፍታ መሸራተት ነው። እኛነትን ረስቶ እኔ ማለት የዓድዋን ታሪክ መሸጥ ነው። ኢትዮጵያውያን አንድ ሆነን እንጂ ተከፋፍለን የሰራነው ታሪክ የለም። የትናንት መልካም ስምና ዝና ከዘመኑ ጋር አብሮ ከፍ ከፍ እያለ አብቦ ማፍራት እንጂ፤ በልዩነት አስተሳሰብና አመለካከት ሊኮሰምን አይገባም። የኢትዮጵያውያን የአንድነትና የሉዓላዊነት መገለጫ፣ የዓለም ጭቁን ሕዝቦች የነፃነት ተምሳሌ-ዓድዋ ለዘላለም በክብር ሲዘከር ይኖራል‼  
በብዛት የታዩ
ጀርመን በኢትዮጵያ የሽግግር ፍትሕ ሂደት እንዲሳካ ድጋፍ ታደርጋለች - አምባሳደር ስቴፋን አወር
Jun 17, 2023 59704
አዲስ አበባ ሰኔ 10/2015 (ኢዜአ) ፦ ጀርመን በኢትዮጵያ የሽግግር ፍትሕ ሂደት እንዲሳካ ድጋፍ እንደምታደርግ በአገሪቷ የኢትዮጵያ አምባሳደር ስቴፋን አወር ገለጹ። ጀርመን ለኢትዮጵያ የምትሰጠውን የሰብአዊ ድጋፍ በእጥፍ ማሳደጓንም አመልክተዋል። ጀርመን ከኢትዮጵያ ጋር ግንኙነት ከጀመረችበት ጊዜ አንስቶ በፖለቲካው፣ በማህበራዊ እና በኢኮኖሚ የትብብር መስኮች ያላቸው አጋርነት እየተጠናከረ መምጣቱን አምባሳደር ስቴፋን ለኢዜአ ገልጸዋል። ጀርመን በአቅም ግንባታ፣ በግብርና ምርታማነት እንዲሁም በማህበራዊ ልማትና በመልካም አስተዳደር ዘርፎች ለኢትዮጵያ የምታደርገው የልማት ትብብር ማደጉን አመልክተዋል። ጀርመን በተለይም በልማት ኤጀንሲዋ(ጂ አይ ዜድ) በኩል ለኢንዱስትሪው እድገት ወሳኝ የሆኑ በሺዎች የሚቆጠሩ ዜጎች የአቅም ግንባታ ድጋፍ ማድረጓን ጠቅሰዋል። በሌላ በኩል የሰብዓዊ መብት ኮሚሽንና የብሔራዊ ምርጫ ቦርድን ሙያዊ ድጋፍ እንዲሁም የግብርና ምርትና ምርታማነት እንዲጨምር ድጋፍ እየተደረገ መሆኑን ነው አምባሳደሩ የገለጹት። በኢትዮጵያ ለችግር የተጋለጡ ዜጎችን ለመደገፍ ሰው ተኮር የሆኑ ፕሮጀክቶችን ለአብነትም የሰብአዊና የመልሶ ማቋቋም ስራዎች ድጋፍ እየተደረገ እንደሚገኝ ተናግረዋል። ጀርመን ለኢትዮጵያ የምታደርገውን የሰብአዊ እርዳታ ወደ 82 ነጥብ 5 ሚሊዮን ዶላር ከፍ በማድረግ በእጥፍ ማሳደጓንና ይሄም "ጀርመን በኢትዮጵያ ከፍተኛ የሰብአዊ ድጋፍ በማድረግ በሁለተኛ ደረጃ ላይ ያስቀምጣታል" ብለዋል። በሌላ በኩል ጀርመንና ኢትዮጵያ በንግድና ኢንቨስትመንት ግንኙነቱን ለማጠናከር የሚያስችሉ ምቹ ሁኔታዎች መኖራቸውን ጠቅሰው ይህንንም እውን ለማድረግ እየተሰራ መሆኑን ገልጸዋል። የሁለቱን አገራት የሕዝብ ለሕዝብ ግንኙነት ለማጠናከር የሚያስችሉ ለአብነትም በጀርመን የባህል ተቋምና በሌሎችም ኢንስቲትዩት እየተከናወኑ ያሉ ስራዎችን በማሳየነት ጠቅሰዋል። በኢትዮጵያ በተለይም በሰሜኑ የአገሪቱ ክፍል የተጀመረው የሰላም ስምምነት ቀጣይነት እንዲኖረው ጀርመን ፍላጎት እንዳላት ገልጸው ለዚህም ድጋፍ እያደረገች ትገኛለች ነው ያሉት አምባሳደር ስቴፋን። የኢትዮጵያ መንግሥት የሽግግር ፍትህ ለማረጋገጥ የጀመረው ጥረት የሚበረታታ መሆኑን የጠቆሙት አምባሳደሩ ጀርመን ሂደቱ የተሳካ እንዲሆን ድጋፍ ታደርጋለች ብለዋል። ጀርመን የአፍሪካ ሕብረት እንዲጠናከር በተለይም በአፍሪካ አገራት መካከልም የፖለቲካና ምጣኔ ኃብታዊ ውህደት እንዲረጋገጥ የምታደርገውን ድጋፍ አጠናክራ እንደምትቀጥል ጠቁመዋል። ኢትዮጵያና ጀርመን ግንኙነታቸውን የጀመሩት እንደ አውሮፓውያኑ አቆጣጠር በ1905 ነው።
በኢትዮጵያና ሩስያ መካከል የዳበረውን ባህላዊና ኪነ ጥበባዊ ትስስር ይበልጥ ለማጎልበት እየተሰራ መሆኑ ተገለፀ
Jun 29, 2023 53738
አዲስ አበባ ሰኔ 22/2015(ኢዜአ)፡- በኢትዮጵያና ሩስያ መካከል የዳበረውን ባህላዊና ኪነ ጥበባዊ ትስስር ይበልጥ ለማጎልበት እየተሰራ መሆኑ የሀገራቱ ተወካዮች ገለጹ። 'የሩስያ ባህል ቀን በኢትዮጵያ' በሚል መሪ ሃሳብ የሀገሪቱን ባህል የተመለከተ መርሃ ግብር በኢትዮጵያ የሩስያ ኤምባሲ አዘጋጅነት አዲስ አበባ በሚገኘው የሩስያ የሳይንስና ባህል ማዕከል/ፑሽኪን/ ተካሂዷል። የሩስያን ባህል የሚያስቃኝ የኪነ ሕንጻ ዐውደ ርዕይ በማዕከሉ የተከፈተ ሲሆን በሁለቱ ሀገራት ባህላዊና መንፈሳዊ ቅርሶችና ተዛማጅ ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት ተደርጓል።   የኢትዮጵያና ሩስያ ታሪካዊ ግንኙነት በርካታ ምዕተ ዓመታትን ቢያስቆጥርም ይፋዊ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት የተጀመረው ግን በ19ኛው ክፍለ ዘመን መገባደጃ በዳግማዊ አጼ ምኒልክ ዘመነ መንግስት እንደሆነ ይነገራል። 125ኛው ዓመቱን ያስቆጠረው የሁለቱ ሀገራት ዘመናትን የተሻገረ ጽኑ ዲፕሎማሲያዊ ወዳጅነት ከፖለቲካዊና ኢኮኖሚያዊ ትብብሮች ባሻገር ባህላዊና መንፈሳዊ ትስስሮችም እንደጎለበቱ ይወሳል። በኢትዮጵያ የሩስያ አምባሳደር ኢያቭገኒ ተርኪን እንዳሉት ዘመናትን በጽኑ ወዳጅነት የዘለቀው የኢትዮ-ሩስያ ዲፕሎማሲያዊ እና የህዝብ ለህዝብ ትስስር በባህላዊና መንፈሳዊ ቅርርብ ያዳበረ ነው።   በሁለቱ ሀገራት መካከል ለዘመናት የዳበሩ ባህላዊ፣ መንፈሳዊ፣ ኪነ ጥበባዊ እና ታሪካዊ ግንኙነቶችና ትብብሮች ወደላቀ ደረጃ ለማሸጋገር የሚያስችሉ ተግባራት እየተከናወነ መሆኑን ገልጸዋል። በመጭው ሕዳር ወር ዕውቅ የሩስያ ድምጻዊያንን ያካተተ ባህላዊ የሙዚቃ ቡድን ወደ ኢትዮጵያ መጥቶ ስራውን እንደሚያቀርብ ገልጸዋል። ከዚህም በሻጋር የኢትዮጵያ ኪነ ጥበብ ሙያተኞች ወደ ሩስያ በመሄድ የኢትዮጵያን ባህል የሚያስተዋውቁብትን ዕድል ለማመቻቸት ፍላጎት እንዳላቸውም ገልጸዋል። የኢትዮጵያ ቅርስ ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ረዳት ፕሮፌሰር አበባው አያሌው በበኩላቸው የሁለቱን ወዳጅ አገሮች ባህል ልውውጥ ይበልጥ ለማጎልበት የሚያግዙ ዝግጅቶች በአዲስ አበባ ፑሽኪን ማዕከል ጋር በመተባበር እንደሚዘጋጁ ጠቁመዋል።   የኢትዮ-ሩስያ ባህላዊ ትስስር ለማጠናከር በኪነ ሕንጻ፣ በስነ ጥበብ እና በሌሎች ኪነ ጥበብ ዘርፎች ላይ በስፋት እንደሚሰራ አረጋገጠዋል። ኢትዮጵያ ባህላዊና መንፈሳዊ ቅርሶቿን ለዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ለማስተዋወቅ ዘርፈ ብዙ ስራዎችን እያከናወነች መሆኑን ገልጸዋል። ለአብነትም የላሊበላ አብያተ ክርስቲያናትን የሚዘክር የአርኪኦሎጂና የቨርቹዋል ሪያሊቲ ቋሚ ዐውደ ርዕይ በላሊበላ መከፈቱን ገልጸዋል። ”ላሊበላ በእምነት የታነፀ” በሚል መሪ ሀሳብ የተከፈተው ዐውደ ርዕይ በቀጣይ ሩስያን ጨምሮ ወደ አውሮፓ ሀገራት እና ሰሜን አሜሪካ የመውሰድ ዕቅድ ተይዞ እየተሰራ መሆኑን ተናግረዋል። የሩስያ ዘመናዊ ሥነ-ጽሁፍ አባት የሚሰኘው ዕውቁ ሩስያዊ ባለቅኔ አሌክሳንደር ፑሽኪን 225ኛ ልደት በዓል በቀጣይ ዓመት በድምቀት እንደሚከበር ተገልጿል። በአሌክሳንደር ፑሽኪን ልደት ቀን የተሰየመው የሩስያ ቋንቋ ቀን በቅርቡ በአዲስ አበባ መዘከሩም ይታወሳል።
“የመደመር ትውልድ” መጽሐፍን በኦሮሚያ ክልል ደረጃ የማስተዋወቅ መርሐ-ግብር እየተካሄደ ነው
Mar 21, 2023 34379
አዲስ አበባ መጋቢት 12/2015(ኢዜአ)፦“የመደመር ትውልድ” መጽሐፍን በኦሮሚያ ክልል ደረጃ የማስተዋወቅና የሽያጭ ማስጀመሪያ መርሐ-ግብር በሸራተን አዲስ ሆቴል እየተካሄደ ነው። በኦሮሚያ ክልል ከመጽሐፉ ሽያጭ የሚገኘው ገቢ በባሌ ዞን ለሚገኘው የሶፍ ዑመር ዋሻ የቱሪዝም መሠረተ ልማት ማስገንቢያ እንደሚውል ተገልጿል።   በጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ የተጻፈው "የመደመር ትውልድ" መጽሐፍ በአፋን ኦሮሞ፣ በአማርኛ እና በእንግሊዝኛ ቋንቋ የተዘጋጀ ሲሆን ሶስት ክፍሎች እና አስር ምዕራፎችም አሉት።   እየተካሄደ በሚገኘው መርሐ-ግብር ላይ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ-መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳና የጨፌ ኦሮሚያ አፈ-ጉባኤ ሰዓዳ አብዱረህማንን ጨምሮ የክልሉ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ሃላፊዎች፣ የሃይማኖት አባቶች፣ አባ ገዳዎች፣ ዲፕሎማቶች እንዲሁም ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል።   የ"መደመር ትውልድ" መጽሐፍ ባለፈው ቅዳሜ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድን ጨምሮ የፌዴራልና የክልል ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎችና ሌሎችም እንግዶች በተገኙበት መመረቁ ይታወሳል።
ባጃጅ ውስጥ ተረስቶ ያገኘውን 150ሺህ ብር ለባለቤቱ የመለሰው የባጃጅ አሽከርካሪ አድናቆት እየተቸረው ነው
Mar 26, 2023 31917
አዲስ አበባ መጋቢት 17/2015 (ኢዜአ)፦ በድሬዳዋ ከተማ በሚያሽከረከረው ባጃጅ ውስጥ ተሳፋሪ ረስቶት ያገኘውን 150ሺህ ብር ለባለቤቱ የመለሰው አሽከርካሪ አድናቆት እየተቸረው ይገኛል። መኮንን ግርማ ኑሮውን ለማሸነፍ እና የነገውን ተሰፋ ብሩህ ለማድረግ በባጃጅ አሽከርካሪነት ተቀጥሮ የሚሰራ ወጣት ነው። ወጣቱ መጋቢት 15 ቀን 2015ዓ.ም በድሬዳዋ ከተማ ከምሽቱ 3 ሰዓት ላይ የተለመደ ስራውን እያከናወነ ሳለ የከተማው ነዋሪ የሆኑት አቶ መሐመድ ኡስማን ከሳቢያን ኦርቢት ተብሎ ወደሚጠራው የከተማው ክፍል ለመጓዝ መሳፈራቸውን ተናግሯል። ይህ ከሆነ ከአንድ ሰዓት በኋላ “ስልክ ተደውሎ ባጃጁ ላይ ገንዘብ ወድቆ እንደሆነ እንድመለከት” ተነገረኝ ይላል ወጣቱ አሽከርካሪ መኮንን። በተነገረው መሰረት ወደ ተሳፋሪ ወንበር ላይ ዞሮ ሲመለከት በላስቲክ የተጠቀለለ 150ሺህ ብር በማግኘቱ ወዲያው ወደ ድሬዳዋ ፖሊስ ትራፊክ ዳይሬክቶሬት በማምራት ብሩን ለባለቤቱ መመለሱን ገልጿል። ገንዘቡን ለባለቤቱ መመለሱ እንዳስደሰተው የተናገረው ወጣቱ፤ የራስ ያልሆነ ገንዘብ ለግል መጠቀም የህሊና ቁስል በመሆኑ በራስ ወዝ ብቻ ሀብት ማፍራት እንደሚገባ መናገሩን ከድሬዳዋ ፖሊስ ማህበራዊ ትስስር ገጽ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል። ገንዘባቸው የተመለሰላቸው አቶ መሐመድ ኡስማን በበኩላቸው ገንዘባቸው በጠፋ በአንድ ሰዓት ውስጥ የተሳፈሩበትን የባጃጅ የጎን ቁጥር ለትራፊክ ፖሊስ በመናገር በፍጥነት ገንዘባቸው በመገኘቱ መደሠታቸውን ገልጸዋል። አቶ መሐመድ ለድሬዳዋ ትራፊክ ቁጥጥር ዳይሬክቶሬት እና ለወጣት መኮንን ግርማ ምስጋናቸውን አቅርበዋል። የድሬዳዋ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ አዛዥ ኮሚሽነር ዓለሙ መግራ ስነ-ምግባር ያለው አሽከርካሪ እንዲፈጠር እየሰራን ያለው ስራ ፍሬ እያፈራ መምጣቱን ይህ ትልቅ ማሳያ ነው ብለዋል።
መጣጥፍ
ዕድሜ  ያልገደበው የልማት አርበኝነት 
Jan 14, 2026 81
ዕድሜ ያልገደበው የልማት አርበኝነት ብርቱዎች ነገን በማሰብ ሁሌም ታትረው ይሰራሉ፤ ይደክማሉ፤ ይጥራሉ…ለቀጣዩ ትውልድም ጥሪት በማስቀመጥ አሻራቸውን ያኖራሉ። አገር የምትገነባው በትውልድ ቅብብሎሽ ነው። “አባት ያበጀው፤ ለልጅ ይበጀው” እንደሚባለው ልጆች ከአባቶቻቸው ያገኙትን ጥሪት በአዲስ እውቀትና አሰራር ለአገር እድገት በሚበጅ መልኩ አጠናክረው መጠቀማቸው አይቀርም። “ዕድሜ ጸጋ ነው” የሚለው አባባል አንዳንዴ በዕድሜ ብንገፋም ጠንክረን ከሰራን ብዙ ነገር እናያለን ከሚለው ጋር የተያያዘ ነው። በሰቆጣ ከተማም እድሜ ሳይገድባቸው በልማት ውጤታማ የሆኑ ግለሰቦች ለዚህ ማሳያ ናቸው። የከተማዋ ነዋሪ የ67 ዓመቱ አቶ ብርሃኑ አወቀ እና የ83 ዓመቱ የዕድሜ ባለፀጋ አቶ ታደሰ አዳነ ዕድሜያቸው ቢገፋም ጠንክሮ ከተሰራ ውጤታማ መሆን እንደሚቻልና ዕድሜ ጸጋ ሆኖ ብዙ ለውጥ ማየት እንደሚቻል ማሳያ ናቸው። ግለሰቦቹ ከዕድሜ ብዛት ጉልበቴ ደከመ፣ አይኔ ፈዘዘ፣ እጄም ተሳሰረ…ሳይሉ ጊዜያቸውን በደን፣ በአትክልትና ፍራፍሬ ልማት ሥራ በማሳለፍ ለወጣቶች የልማት አርአያነት ያለው ተግባር እየፈጸሙ ነው። አቶ ብርሃኑ አወቀ በሰቆጣ ከተማ ዳርቻ የሚገኝ አለቱ ያገጠጠና የተራቆተ አካባቢን ከሌላ አካባቢ ለም አፈር በማምጣትና በመደልደል አትክልትና ፍራፍሬ እንዲሁም ደን በማልማት ውጤታማ ስራ እያከናወኑ ነው።   ከመንግስት ሥራ በጡረታ ከወጣሁ ጀምሮ ጠንክሬ በመስራት የምለወጥበትን ሥራ ማሰብ ስነበረብኝ፤ የቆሻሻ መጣያ ሆኖ ለዘመናት የቆየን ጭንጫ መሬት ጠርጌና ደልድዬ ማልማት ችያለሁ ይላሉ ወደኋላ መልስ ብለው የተነሱበትን ሁኔታ ሲያስታውሱ። ግማሽ ሄክታር በማይሞላ መሬት ላይ ፓፓያ፣ ሙዝ፣ ዘይቱና፣ ጌሾ፣ ቡና፣ ማንጎና አቮካዶ አልምተዋል። በተጨማሪም ቆስጣ፣ ቲማቲም፣ ጥቅል ጎመንና ሽንኩርት በማምረት ከቤት ፍጆታ ባለፈ ለገበያ በማቅረብ ተጨማሪ ጥሪት አፍርተዋል።   ጊዜን በአግባቡ ተጠቅሞ ተግቶ መስራት ከተቻለ ሀብት ማፍራትና ህይወትንም መለወጥ እንደሚቻል የገለጹት አቶ ብርሀኑ፣ ወጣቱም ከእሳቸው የሥራ ትጋት በመማር በአካባቢው ያለውን ፀጋ ለይቶ በማልማት ሊጠቀም ይገባል ሲሉ ይመክራሉ። ሌላው የ83 ዓመቱ የዕድሜ ባለፀጋ አቶ ታደሰ አዳነ ባለፉት 18 ዓመታት በተሰማሩበት የአትክልትና ደን ልማት ሥራ የአካባቢያቸውን ገጽታ ቀይረዋል። የዕድሜ ዘመናቸውን በውትድርናና በመንግስት ሠራተኝነት በማገልገል ሃገራዊ ግዳጃቸውን ሲወጡ ነው የቆዩት።   ከመንግስት ሥራ በጡረታ ከተገለሉ በኋላም ቤት ውስጥ መቀመጥን አልመረጡት። አካፋና ዶማቸውን ይዘው ባላቸው ትንሽ መሬት ላይ ጌሾ፣ ዘይቱና እና ማንጎ በማልማት ምርቱን ከቤት ውስጥ ፍጆታ ባለፈ ለገበያ በማቅረብ ተጠቃሚ ሆነዋል። በአካባቢያችን ያሉ ፀጋዎችን በአግባቡ ለይተን ማልማት ከቻልን ድህነትን ማስወገድ የሚከብድ አይሆንም ያሉት አቶ ታደሰ፣ የተራቆተና በጎርፍ የተጎዳን መሬት በማልማት አካባቢውን ሳቢና ማራኪ ማድረጋቸውን ነው የገለጹት። ወጣቱም ከእሳቸው አርአያነት ያለው ተግባር በመማር በአካባቢው እጁ ላይ ባለ ሀብት ሰርቶ መለወጥ እንደሚቻል በተግባር ማሳየት እንዳለበት መክረዋል።   የዋግኸምራ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞን ግብርና መምሪያ የአትክልትና ፍራፍሬ መስኖ ውሃ አጠቃቀም ቡድን መሪ አቶ ደሳለኝ አዳነ እንደገለጹት፤ በብሔረሰብ አስተዳደሩ 24ሺህ 847 አርሶ አደሮች በአትክልትና ፍራፍሬ ልማት ተሰማርተዋል። ከአርሶ አደሮቹ መካከል ዕድሜ ሳይገድባቸው ወደ ልማት የገቡ አረጋዊያን እያከናወኑት ያለው የግብርና ልማት ሥራ ለወጣቱ ትልቅ ትምህርት እንደሚሆንም ተናግረዋል። ከእነሱ ልምድ በመውሰድ በዞኑ ወጣቶች፣ ሴቶችና አረጋዊያን በጓሮና ባላቸው መሬት ላይ አትክልትና ፍራፍሬ እንዲያለሙ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ መሆኑን ገልጸው ይህም በዞኑ የሚስተዋለውን የስርዓተ ምግብ ችግር ለማሻሻል ያግዛል ብለዋል።
ከማላጋ እስከ አፍሪካ ዋንጫ፤ የሞሮኮው አዲስ እንቁ ብራሂም ዲያዝ
Jan 13, 2026 121
  የግል ክህሎት፣ ፈጣን አስተሳሰቡ እና በጠባብ ክፍተቶች ውስጥ ሰብሮ የመግባት አቅሙ ሙገሳ እንዲጎርፍለት አድርጓል። አንድ ለአንድ ሲገናኝ ተከላካዮችን በፈጣን አካላዊ ቅልጥፍና እና በድንገት አቅጣጫ በመቀየር የሚያልፍበት መንገድ እንዲሁም የመፍጠር አቅሙ የተመልካቾችን ቀልብ የሚይዝ ነው። የአማካይ እና የአጥቂ መስመርን በማገናኘት እና በአስገራሚ ሁኔታ አጭር ኳሶችን በማቀበልም የተዋጣለት ተጫዋች ነው ማለት ይቻላል። በቦታ አያያዙ የእግር ኳስ ልኅቀቱ ከፍተኛ ነው የሚል አድናቆት ከእግር ኳስ ባለሙያዎች አግኝቷል። ኳስን ሲያንከባልልም ለዐይን ይስባል። ከክህሎቱ እና ከማራኪ እንቅስቃሴው ባለፈ ወደ ኋላ እየመለሰ ተከላካዮችን ያግዛል፣ ኳስ ይነጥቃል። ይህ ተጫዋች የ35ኛው የአፍሪካ ዋንጫ ክስተት የሆነው የሞሮኮው ብራሂም ዲያዝ ነው። የ26 ዓመቱ የሪያል ማድሪድ የክንፍ መስመር ተጫዋች ዲያዝ በዘንድሮው የአፍሪካ ዋንጫ አምስት ጨዋታዎችን አድርጎ አምስት ግቦችን በማስቆጠር የከፍተኛ ግብ አስቆጣሪነቱን እየመራ ነው። አዘጋጇ ሞሮኮ በዘንድሮው የአፍሪካ ዋንጫ መክፈቻ ኮሞሮስን 2 ለ 0 ስታሸንፍ የውድድሩን የመጀመሪያ ግብ አስቆጥሯል።   ብራሂም አብዱልቃድር ዲያዝ የተወለደው እ.አ.አ ኦገስት 3 ቀን 1999 በስፔን ማላጋ ግዛት ነው። እናቱ ስፔናዊ አባቱ ሞሮኳዊ ናቸው። ዲያዝ ያደገው በማላጋ ነው። እግር ኳስንም በአንዳሉሺያዊቷ ከተማ ሲጫወት ቆይቷል። በ16 ዓመቱ ካደገበት ማላጋ በመውጣት እ.አ.አ በ2015 ወደ ማንችስተር ሲቲ ወጣት አካዳሚ በ200 ሺህ ፓውንድ ወጪ ተዘዋወረ። ዲያዝ እ.አ.አ ሴፕቴምበር 21 ቀን 2016 በካራባኦ ካፕ (በቀድሞ አጠራሩ ሊግ ካፕ) ማንችስተር ሲቲ ከስዋንሲ ሲቲ ባደረገው ጨዋታ በ80ኛው ደቂቃ በኬሌቺ ኢናቺዩ ተቀይሮ በመግባት ለውኃ ሰማያዊዎቹ የመጀመሪያ ጨዋታውን አድርጓል። የመጀመሪያውን ጨዋታ ካደረገ ከሶስት ቀናት በኋላ ከማንችስተር ሲቲ ጋር ለሶስት ዓመታት የሚያቆየውን ፕሮፌሽናል ኮንትራት ተፈራርሟል። እ.አ.አ ኖቬምበር 21 ቀን 2017 ማንችስተር ሲቲ ከፌይኖርድ ሮተርዳም ጋር ባደረገው የሻምፒዮናስ ሊግ ጨዋታ ላይ የመጀመሪያ የአውሮፓ መድረክ ጨዋታውን ማድረግ ችሏል። በወቅቱ ብራሂም ስተርሊን መደበኛ የጨዋታ ክፍለ ጊዜ ተጠናቆ በጭማሪ ሰዓት ላይ ነበር ተቀይሮ የገባው። ዲያዝ በውኃ ሰማያዊዎቹ ማልያ ቋሚ አሰላለፍ ውስጥ ገብቶ የተጫወተው እ.አ.አ ዲሴምበር 19 ቀን 2017 ነው። ማንችስተር ሲቲ ከሌስተር ሲቲ በካራባኦ ካፕ ጨዋታ ላይ ለ88 ደቂቃዎች ተሰልፎ ተጫውቷል።   እ.አ.አ ጃንዋሪ 20 ቀን 2018 ማንችስተር ሲቲ ኒውካስትል ዩናይትድን 3 ለ 1 ባሸነፈበት ጨዋታ በሊጉ የመጀመሪያ ጨዋታውን አድርጓል። በወቅቱ ማንችስተር ሲቲ የሊጉን ዋንጫ ያነሳ ሲሆን፤ በውድድር ዓመቱ አራት ጨዋታዎች ላይ ብቻ ተሳትፎ ያደረገው ብራሂም ዲይዝ የሜዳሊያ ሽልማት አግኝቷል። እ.አ.አ ኦገስት 5 ቀን 2018 ማንችስተር ሲቲ ቼልሲን 2 ለ 0 ባሸነፈበት የኮሙዩኒቲ ሺልድ ጨዋታ ላይ በፊል ፎደን ተቀይሮ በመግባት ለ15 ደቂቃዎች ተጫውቷል። ዲያዝ እ.አ.አ 2018/19 ማብቂያ ላይ ማንችስተር ሲቲ ፉልሃምን 2 ለ 0 ባሸነፈበት ጨዋታ ሁለት ግቦችን ከመረብ ላይ በማሳረፍ የመጀመሪያ ግቦቹን ለሲቲ አስቆጥሯል። በማንችስተር ሲቲ ያለው ውል እ.አ.አ 2019 ሊጠናቀቅ በተቃረበበት ወቅት ስሙ ከዝውውር ጋር በስፋት ይነሳ ነበር። ዲያዝ እ.አ.አ ጥር 2019 በ17 ሚሊዮን ዩሮ ከማንችስተር ሲቲ ወደ ሪያል ማድሪድ ተዘዋወረ። ለስድስት ዓመታት የሚያቆየውን ውልም ፈርሟል። የክንፍ ተጫዋቹ የመጀመሪያ ጨዋታውን በነጮቹ ማልያ ያደረገው እ.አ.አ ጥር 9 ቀን 2019 ሪያል ማድሪድ ሌጋኔን በስፔን ጥሎ ማለፍ ዋንጫ 3 ለ 0 ባሸነፈበት ወቅት ነው። ከአራት ቀናት በኋላ በስፔን ላሊጋ ሪያል ማድሪድ ሪያል ቤቲስን 2 ለ 1 ባሸነፈበት ጨዋታ ተቀይሮ በመግባት በሊጉ የመጀመሪያ ጨዋታውን አድርጓል። የመጀመሪያ ግቡን ለማስቆጠር ሶስት ወራትን ጠብቋል። እ.አ.አ ግንቦት 12 ቀን 2019 ሪያል ማድሪድ በላሊጋው በሪያል ሶሲዬዳድ 3 ለ 1 ሲሸነፍ ብቸኛውን ጎል አስቆጥሯል። በወቅቱ ዲያዝ ስድስት ጨዋታዎች ላይ በላሊጋው የተጫወተ ሲሆን፤ በመጀመሪያ ዓመቱ የሊጉን ዋንጫ አንስቷል። ሪያል ማድሪድ እ.አ.አ በ2021/21 የውድድር ዓመት ብራሂም ዲያዝ ወደ ኤሲ ሚላን በውሰት ማምራቱን ይፋ አደረገ። ዲያዝ ሚላን እ.አ.አ መስከረም 27 ቀን 2020 ክሮቶኔን 2 ለ 0 ባሸነፈበት ጨዋታ የመጀመሪያ ግቡን ከመረብ ላይ አሳርፏል። እ.አ.አ ግንቦት 2021 ኤሲ ሚላን ጁቬንቱስን 3 ለ 0 ሲያሸንፍ ያስቆጠረው ግብም ተጠቃሽ ነው። ዲያዝ በኤሲ ሚላን የውሰት ውሉ ሲያበቃ በድጋሚ ለሁለት ዓመታት በውሰት የሚቆይበት ስምምነት ሪያል ማድሪድ ከጣልያኑ ክለብ ጋር የተፈራረመ ሲሆን፤ ውሉ ሚላን ተጫዋቹን የማቆየት መብት ሰጥቶታል። እ.አ.አ መስከረም 15 ቀን 2021 ኤሲ ሚላን በሻምፒዮንስ ሊጉ የ3 ለ 2 ሽንፈት ሲያስተናግድ የመጀመሪያ የአውሮፓ መድረክ ግቡን አስቆጥሯል። በ2023 ኤሲ ሚላን ቶተንሃም ሆትስፐርስን በአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ ጥሎ ማለፍ 1 ለ 0 ሲያሽንፍ ብቸኛውን ግብ ከመረብ ላይ አሳርፏል። እ.አ.አ በ2023 ሰኔ ወር ላይ ሪያል ማድሪድ ዲያዝ ከኤሲ ሚላን የሶስት ዓመታት የውሰት ቆይታ በኋላ ወደ ክለቡ መመለሱን አሳውቋል። ተጫዋቹ በኤሲ ሚላን ቆይታው 91 ጨዋታዎችን አድርጎ 13 ግቦችን ከመረብ ጋር አገናኝቷል። ዲያዝ ወደ ሪያል ማድሪድ ከተመለሰ በኋላ ኮንትራቱን እስከ 2027 አራዝሟል። እ.አ.አ መስከረም 27 ቀን 2023 ወደ ክለቡ ከተመለሰ በኋላ ሪያል ማድሪድ ላስ ፓልማስን 2 ለ 0 ባሸነፈበት ጨዋታ ግብ አስቆጥሯል።   የክንፍ መስመር ተጫዋቹ ሪያል ማድሪድ በሀገር ውስጥ እና በአውሮፓ መድረክ በሚያደርጋቸው ጨዋታዎች ላይ ግብ በማስቆጠር እና ለግብ የሚሆኑ ኳሶችን አመቻችቶ በማቀበል ትልቅ አስተዋጽኦ እያደረገ ይገኛል። ዲያዝ እስከ አሁን ለሪያል ማድሪድ ባደረጋቸው 129 ጨዋታዎች 20 ግቦችን ከመረብ ላይ አሳርፏል። ከነዚህም ውስጥ 13ቱ በላሊጋው ያስቆጠራቸው ናቸው። ከክለብ ወጣ ስንል የተጫዋቹን የብሔራዊ ቡድን ቆይታ እናገኛለን። ዲያዝ በታዳጊነቱ በተለያዩ የእድሜ እርከኖች ለስፔን ወጣት ቡድኖች ተጫውቷል። እ.አ.አ በ2016/17 የውድድር ዘመን ለስፔን ከ17 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን በ16 ዓመቱ ተሰልፎ መጫወት ችሏል። በተለይም አዘርባጃን እ.አ.አ በ2017 ባዘጋጀችው 15ኛው የአውሮፓ ከ17 ዓመት በታች ዋንጫ ላይ ያሳየው ድንቅ ብቃት አድናቆት አስችሮታል። በዚያ ቀጥለው በነበሩ ዓመታትም ለስፔን ከ19 እና ከ21 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድኖች ተጫውቷል። ብራሂም ዲያዝ በስፔን ታዳጊና ወጣት ቡድኖች ላይ በአጠቃላይ 28 ጨዋታዎችን አድርጎ ስድስት ግቦችን አስቆጥሯል። የስፔን ታዋቂ የስፖርት ጋዜጣ ማርካ እ.አ.አ ጥር 23 ቀን 2023 ለሞሮኮ ብሔራዊ ቡድን መጫወት ማቀዱን የሚመለከት ዘገባ ይዞ ወጥቷል። ከዜግነቱ ጋር በተያያዘ ያሉ አንዳንድ የአስተደዳር ጉዳዮች በወቅቱ መፍትሄ አግኝተዋል። ይሁንና ኮትዲቯር እ.አ.አ በ2023 ባዘጋጀችው 34ኛው የአፍሪካ ዋንጫ የሞሮኮው አሰልጣኝ ዋሊድ ሬግራጉዊ ከተጫዋቹ ጋር በተደረገ የቅድሚያ ስምምነት ለተጫዋቹ ጥሪ አልተደረገለትም። ዲያዝ እ.አ.አ መጋቢት 10 ቀን 2024 ለሞሮኮ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ለሀገሪቷ ብሔራዊ መጫወት እንደሚፈልግ በይፋ ማሳወቁን ማርካ በወቅቱ ዘግቧል። ጥያቄውም ተቀባይነት አገኘ። በወቅቱ የሞሮኮ አሰልጣኝ ዋሊድ ሬግራጉዊ ብሔራዊ ቡድኑ ከአንጎላ እና ሞሪታኒያ ጋር ለነበረበት የወዳጅነት ጨዋታ ለዲያዝ ጥሪ አድርገውለታል። እ.አ.አ መጋቢት 22 ቀን 2024 ሞሮኮ አንጎላን 1 ለ 0 ባሸነፈችበት ጨዋታ ለብሔራዊ ቡድኑ የመጀመሪያ ጨዋታውን አድርጓል። እ.አ.አ ጥቅምት 6 ቀን 2024 ሞሮኮ ለ35ኛው የአፍሪካ ዋንጫ ለማለፍ ከጋቦን ጋር ባደረገችው ጨዋታ 4 ለ 1 ስታሸንፍ የመጀመሪያ ግቡን ለሞሮኮ ማስቆጠር ቻለ። እ.አ.አ ሕዳር 15 ቀን 2024 ሞሮኮ በማጣሪያው ጋቦንን 5 ለ 1 ስትረታ ሁለት ግቦችን ከመረብ ላይ ማሳረፍ ችሏል። ከሶስት ቀናት በኋላ ሞሮኮ ከሌሴቶ ጋር ባደረገችው የአፍሪካ ዋንጫ የመጨረሻ የማጣሪያ ጨዋታ 7 ለ 0 ስታሸንፍ ሶስት ግቦችን በማስቆጠር በሀገሩ ማልያ የመጀመሪያ ሀትሪኩን ሰርቷል። እ.አ.አ ጥቅምት 2025 ሞሮኮ ራባት ላይ ኮንጎ ሪፐብሊክን 1 ለ 0 በማሸነፍ በስፔን ከዚህ ቀደም በብሔራዊ ቡድን ደረጃ ተይዞ የነበረውን 15 ተከታታይ ጨዋታዎችን የማሸነፍ ክብረ ወሰን በመስበር ወደ 16 ማድረስ ችላለች። በዚህ ታሪካዊ ጨዋታ ላይ ዲያዝ ተሰልፎ ተጫውቷል። የሞሮኮ ተከታታይ የማሸነፍ ጉዞ 19 ጨዋታዎች ደርሶ የነበረ ሲሆን በ35ኛው የአፍሪካ ዋንጫ ከማሊ ጋር አንድ አቻ ስትለያይ አብቅቷል።   ሞሮኮ ለ35ኛው የአፍሪካ ዋንጫ በማጣሪያ ብታልፍም አስቀድማ ውድድሩን እንድታዘጋጅ እድል አግኝታ የነበረው ጊኒ በዝግጅት ማነስ ምክንያት በአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌዴሬሽን (ካፍ) ከሁለት ዓመት በፊት አዘጋጅነቷ ተነጥቆ ለሞሮኮ ተሰጥቷል። ሞሮኮ የዘንድሮውን ውድድር በደማቅ ሁኔታ እያካሄደች ትገኛለች። በውድድሩ ላይ ጎልተው ከታዩ ተጫዋቾች መካከል ብራሂም ዲያዝ ተጠቃሽ ነው። በአፍሪካ ዋንጫው እስከ አሁን ባደረጋቸው አምስት ጨዋታዎች አምስት ግቦችን አስቆጥሯል። በተሰለፈባቸው በእያንዳዱ ጨዋታዎች ጎሎችን ከመረብ ላይ አሳርፏል። ለሞሮኮ ብሔራዊ ቡድን በአምስት የአፍሪካ ዋንጫ ተከታታይ ጨዋታዎች ግብ ያስቆጠረ የመጀመሪያው ተጫዋች በመሆን አዲስ ታሪክ ጽፏል። ሞሮኮ በሩብ ፍጻሜው ማሊን 2 ለ 0 ስታሸንፍ የመጀመሪያውን ጎል አስቆጥሯል። ሀገሩ ወደ ግማሽ ፍጻሜ እንድታልፍ ትልቅ ሚና ተጫውቷል። የከፍተኛ ግብ አስቆጣሪነቱንም እየመራ ይገኛል። ሞሮኮ በዚሁ ግስጋሴዋ ከቀጠለች ዲያዝ የውድድሩ ከፍተኛ ግብ አስቆጣሪ እና ኮከብ ተጫዋች የመሆን እድሉ ሰፊ ነው። ሞሮኮ በግማሽ ፍጻሜው ከናይጄሪያ ጋር ረቡዕ ጥር 6 ቀን 2018 ዓ.ም በፕሪንስ ሙላይ አብደላ ስታዲየም ታደርጋለች። ዲያዝ በዚህ ጨዋታ ላይ ልዩነት ይፈጥራል ተብሎ ይጠበቃል። አንዳንድ የእግር ኳስ ተንታኞች ብራሂም ዲያዝ እ.አ.አ በ2026 ወጥነት ያለው ብቃት ማሳየት ከቻለ የአፍሪካ ኮከብ ተጫዋችነት ሽልማቱን የሚወስድበት የለም እያሉ ይገኛሉ። ሞሮኳውያን በተጫዋቹ ፍቅር ልባቸው ከንፏል። በየጨዋታው ዲያዝ ዲያዝ እያሉ ከፍተኛ ድጋፍ እና ሙገሳ እየሰጡት ይገኛሉ። እሱም በድንቅ ብቃቱ ምላሽ እየሰጣቸው ነው። በተወለደበት ማላጋ ከተማ የጀመረው የእግር ኳስ ሕይወት በ35ኛው የአፍሪካ ዋንጫ ላይ የበለጠ አብቧል። የሞሮኮው አዲሱ ኮከብ ብራሂም ዲያዝ ቀጣይ የእግር ኳስ ሕይወት በስኬት እና በድል የደመቀ እንደሚሆን ከአሁኑ ድንቅ ብቃቱ ተነስቶ መናገር ይቻላል።
የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት
2015
ዓ.ም