ቀጥታ፡
አርእስተ ዜና
በአካባቢያችን ያለውን ሰላም ለማጽናት በቅንጅት እንሰራለን
Dec 16, 2025 26
ሰቆጣ ፤ታኅሣስ 7/2018(ኢዜአ)፡-መንግስት ለአካባቢያቸው ሰላም መፅናት እያከናወነ ላለው ተግባር ውጤታማነት በቅንጅት መስራታቸውን አጠናክረው እንደሚቀጥሉ በዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አስተዳደር የአምደወርቅ ከተማና የደሃና ወረዳ ነዋሪዎች ገለፁ። በብሔረሰብ አስተዳደሩ የአምደወርቅ ከተማና የደሃና ወረዳ ነዋሪዎች ''ሁሌም ለሰላም ዘብ እንቆማለን'' በሚል መሪ ሃሳብ የሰላም ግንባታ የውይይት መድረክ ተካሄዷል። በውይይት መድረኩ ላይ ነዋሪዎቹ መንግስት ለአካባቢያችን ሰላም መፅናት እያከናወነ ላለው ተግባር ውጤታማነት በቅንጅት መስራታችንን የበለጠ እናጠናክራለን ብለዋል።   አስተያየት ከሰጡ ነዋሪዎች መካከል በደሃና ወረዳ የጭላ ቀበሌ ነዋሪ አይምሮ ንጉሱ፤ መንግስት የአካባቢውን ሰላም ለማስከበር እያደረገ ያለውን ጥረት አድንቀው ለዚህም ከመንግስት ጋር እየሰሩ መሆናቸውን ጠቁመዋል።   የአምደወርቅ ከተማ ነዋሪ ቄስ አዳነ ምረቴ በበኩላቸው፤ መንግስት ለአካባቢያቸው ሰላም መጠበቅ ህብረተሰቡን በማስተባበር በመስራቱ የተሻለ ለውጥ መምጣቱን አስረድተዋል። የተገኘውን ሰላም ዘላቂ ለማድረግ የሃይማኖት አባቶች፣ የሃገር ሽማግሌዎችና ወጣቶች እያደረጉ ያሉትን አስተዋፅኦ አጠናክረው ሊቀጥሉ ይገባል ያሉት ደግሞ በብልፅግና ፓርቲ የዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አስተዳደር ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ዳግም ባይነሳኝ ናቸው። የብሔረሰብ አስተዳደሩ ምክትል አስተዳዳሪና የኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት መምሪያ ኃላፊ አቶ ሹመት ጥላሁን በበኩላቸው፤ ህብረተሰቡ ለሰላም መፅናት ከመንግስት ጋር በመሆን እያከናወነ ያለውን ተግባር እንዲያጠናክርም ጠይቀዋል። የሰሜን ምስራቅ ዕዝ ዋና አዛዥ ሌትናል ጀኔራል አሰፋ ቸኮል፤ ህብረተሰቡ ራሱን ከከፋፋይ አጀንዳ በመጠበቅ ለአካባቢው ሰላም መስፈን ከመንግስት ጋር እየሰራ ያለውን ተግባር አጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚገባም አሳስበዋል። ከነዋሪዎቹ ጋር በተደረገው የሰላም ውይይት ላይም የሃገር መከላከያ ሰራዊት መኮንኖች፣ የሃይማኖት አባቶች፣ የሃገር ሽማግሌዎች፣ ሴቶችና ወጣቶች ተሳትፈዋል።
የኢትዮጵያ አየር መንገድ የመሠረተ ልማት ግንባታዎች የደንበኞቹን ፍላጎትና እርካታ መሰረት ያደረጉ ናቸው
Dec 16, 2025 30
አዲስ አበባ፤ ታህሳስ 7/2018(ኢዜአ)፦ የአየር መንገዱ የመሠረተ ልማት ግንባታዎች የደንበኞቹን ፍላጎት መሰረት ያደረጉና የተገልጋዮችን እርካታ የሚጨምሩ መሆናቸውን የኢትዮጵያ አየር ኃይል ዋና አዛዥ እና የኢትዮጵያ አየር መንገድ የቦርድ ሰብሳቢ ሌተናል ጄኔራል ይልማ መርዳሳ ገለጹ። የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዕድገት በአገልግሎት ጥራትና ልህቀት ጭምር ተጠናክሮ መቀጠሉን የተናገሩት ደግሞ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ሥራ አስፈፃሚ መስፍን ጣሰው ናቸው። የኢትዮጵያ አየር መንገድ በቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ያስገነባውን የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ላውንጅ ሥራ አስጀምሯል።   የኢትዮጵያ አየር ኃይል ዋና አዛዥና የኢትዮጵያ አየር መንገድ የቦርድ ሰብሳቢ ሌተናል ጄኔራል ይልማ መርዳሳ በዚሁ ወቅት እንዳሉት አየር መንገዱ ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪነቱን የሚያጠናክር ራዕይ ይዞ እየሰራ ነው። ለዚህም በመንግሥት ልዩ ትኩረት ተሰጥቶት የሰለጠነ እና የበቃ የሰው ኃይል ማፍራት፣ የመሠረተ ልማት ግንባታና ሌሎች የልህቀት ተግባራት እየተከናወኑ መሆናቸውን ተናግረዋል። በቀጣይነት የሚደረግ የመሠረተ ልማት ግንባታ አየር መንገዱ የሚያደርገውን የከፍታ ጉዞ እውን ማድረግ የሚያስችል ነው ብለዋል።   በዛሬው ዕለት ሥራ የጀመረው የፕሪሚየር ላውንጅ አየር መንገዱ ለደንበኞቹ የሚሰጠውን ክብር በግልጽ የሚያሳይ መሆኑንም ጠቅሰዋል። የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ሥራ አስፈፃሚ መስፍን ጣሰው በበኩላቸው አየር መንገዱ በአቪዬሽን ኢንዱስትሪው ውስጥ ያለውን ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪነት ለማሳደግ እየሰራ እንደሚገኝ አስረድተዋል።   አየር መንገዱ ዕድገቱን ከአገልግሎት ጥራት በማስተሳሰር ለደንበኞቹ የሚሰጠውን አገልግሎት ለማላቅ የተጀመሩ ተግባራትን አጠናክሮ መቀጠሉን ተናግረዋል። ይህ ዛሬ ይፋ የሆነው ላውንጅ ለደንበኞች የምንሰጠው አገልግሎት ወደ ላቀ ደረጃ መድረሱን ተጨባጭ ማሳያ መሆኑን ገልጸዋል። ለደንበኞች ልዩ እና ምቾት የተሞላበት አገልግሎት መስጠት የሚያስችል እንደሆነም ነው ዋና ስራ አስፈጻሚው የተናገሩት። የፕሪሚየር ላውንጅ ለአየር መንገዱ ታላቅ ስኬት እንደሆነ ገልፀው፤ የአፍሪካ ዋና መግቢያ በር የሆነው የቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ያለውን ሚና በእጅጉ ከፍ የሚያደርግ መሆኑንም አስታውቀዋል።
የኢትዮጵያ እና ሕንድ የቆየ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት የአፍሪካ ሕንድ ግንኙነትን ወደ ላቀ ምዕራፍ የሚያሸጋግር ነው
Dec 16, 2025 36
አዲስ አበባ፤ ታህሳስ 7/2018(ኢዜአ)፦ የኢትዮጵያ እና ሕንድ የቆየ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት የአፍሪካ ሕንድ ግንኙነትን ወደ ላቀ ምዕራፍ የሚያሸጋግር ነው ሲል የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ገለጸ። አገልግሎቱ በማህበራዊ ትስስር ገጹ ማወጣው መልዕክት የሕንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ ከታኅሳስ 7-8/2018 ዓ.ም በኢትዮጵያ ታሪካዊ ጉብኝት ያደርጋሉ ብሏል፡፡ ይህም የሁለቱን ሀገራት የቆየ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ወደ ላቀ ደረጃ የሚያሸጋግር ነው ሲልም አስታውቋል፡፡   ጉብኝቱ ኢትዮጵያ በሕንድ የአፍሪካ ፖሊሲ ማዕቀፍ ውስጥ ያላትን እየጨመረ የመጣውን የኢኮኖሚ ትስስር፣ የሁሉ አቀፍ ልማትና ስትራቴጂካዊ ትብብር፣ እንዲሁም የህዝብ ለህዝብ ግንኙነትን የሚያጎላ ሲሆን፣ ኢትዮጵያ በአፍሪካ አህጉር ዋነኛ ዲፕሎማሲያዊ ማዕከል መሆኗን ያረጋግጣል ነው ያለው፡፡ የጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ በኢትዮጵያ የሚያደርጉት ጉብኝት ከተለመደው የዲፕሎማሲያዊ ወዳጅነት ባለፈ ሕንድ ከአፍሪካ ጋር ያላትን ወዳጅነት ይበልጥ ለማጠናከር እና የአለም አቀፉን የደቡብ ድምጽ በጋራ ለማጉላት ያላት ፍላጎት መጨመሩንም ያሳያል ሲል አገልግሎቱ ገልጿል፡፡ ኢትዮጵያና ሕንድ በዘመናዊ ዲፕሎማሲ ከ1948 ዓ.ም ጀምሮ ግንኙነት የጀመሩ ቢሆንም ሀገራቱ ከ2ሺህ ዓመት በላይ የዘለቀ ጥልቅ ታሪካዊ ወዳጅነት ያላቸው ሀገራት ስለመሆናቸው የተለያዩ ጥናቶች ያመላክታሉ ነው ያለው፡፡ ህንድ ኢትዮጵያን በአፍሪካ እና በሰፊው ዓለም መካከል እንደ ድልድይ አድርጋ በማስቀመጥ በአስተዳደር፣ በኢኮኖሚ ልማት፣ በንግድ ዘርፍ፣ በመሠረተ ልማት እና በዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ላይ የተደረጉ ማሻሻያዎችን በመደገፍ ዘላቂ ወዳጅነቷን አሳድጋለች ብሏል፡፡ ሕንድ ከአፍሪካ በተለይም ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ግንኙነት በኢንቨስትመንት፣ በቴክኖሎጂ ሽግግር፣ በአየር ንብረት ለውጥ፣ በሰላም ማስከበር እና በዘላቂ ልማት ባሉ ዓለም አቀፍ ጉዳዮች ላይ በትብብር ለማጠናከር ፍላጎቷ ከፍተኛ ነውም ነው ያለው አገልግሎቱ በመልዕክቱ፡፡   የጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ ወደ ኢትዮጵያ መምጣትም በእነዚህ ጉዳዮች ላይ የሀገራቸዉን ቁርጠኝነትን ከፍተኛ መሆኑን ያመላክታል፡፡ ህንድ የኢትዮጵያ የባለብዙ ወገን ዲፕሎማሲ ግንኙነት እንዲያድግና የጋራ ተጠቃሚነቷ እንዲረጋገጥ አጋዥ የሆነውን የብሪክስ አባል የመሆን ጥያቄ ከደገፉ አባል ሀገራት አንዷ ስትሆን በብሪክስ ማዕቀፍ ውስጥ ለኢትዮጵያ ምጣኔ ሀብት መሻሻል በትብብር እየሰራች ትገኛለች ሲልም ገልጿል። ከኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ጋር የሚያደርጉት ውይይትም በዋና ዋና ዘርፎች በተለይም በንግድና ኢንቨስትመንት፣ በታዳሽ ኃይል ትብብር፣ በአቪዬሽን እና በዲጂታል ሽግግሮች ዙሪያ ፍሬያማ ምክክር እንደሚያደርጉ ይጠበቃል ብሏል፡፡ ጉብኝቱ ከሁለትዮሽ ግንኙነቶች ባለፈ ኢትዮጵያ በበርካታ ዓለም አቀፍ መድረኮች ላይ እያደገ የመጣውን ተደማጭነቷን የሚያሳይና ከአለማችን 10 ግዙፍ ኢኮኖሚ ከገነቡ ሀገራት አንዷ የሆነቸው ሕንድ ኢትዮጵያን የአፍሪካ ዲፕሎማሲ ማዕከል አድርጋ መቀበሏን ማሳያ ነው ሲልም አስታውቋል፡፡
ፋይዳ መታወቂያ ሴቶችን በኢኮኖሚ ውስጥ ደህንነቱ የተጠበቀ አገልግሎት ተጠቃሚ እንዲሆኑ ያስችላል
Dec 16, 2025 43
አዲስ አበባ፤ታኅሣስ 7/2018(ኢዜአ)፡- ፋይዳ መታወቂያ የሴቶችን የዲጂታል ተሳትፎ በማሳደግ ደህንነቱ የተጠበቀ የዲጂታል ኢኮኖሚ አገልግሎት ተጠቃሚ እንደሚያደርጋቸው የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ሂክማ ከይረዲን ገለፁ። የብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ ምዝገባ የሴቶች ንቅናቄና የግንዛቤ መፍጠሪያ መርሃ ግብር በአዲስ አበባ አካሂዷል።   የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ሂክማ ከይረዲን በዚሁ ወቅት እንደገለጹት፤ የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ የሴቶችን ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ትልቅ አቅም ይፈጥራል። በተለይም ሴቶችን በፋይናንስ ተጠቃሚ በማድረግ የብድርና ቁጠባ አገልግሎት እንዲያገኙ እንደሚያስችል ገልፀዋል። ፋይዳ ለሴቶች፣ ህፃናትና አካል ጉዳተኞች አካታችነት፣ የእኩልነት መብት ማረጋገጫና የማስፈፀሚያ መሳሪያ መሆኑንም ተናግረዋል። ከዚህ ባሻገር የሴቶችን የዲጂታል ተሳትፎ በማሳደግ በዲጂታል ኢኮኖሚ ውስጥ ደህንነቱ የተጠበቀ የዲጂታል አገልግሎት ተጠቃሚ እንዲሆኑ ያስችላል ነው ያሉት። የብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም ዋና ዳይሬክተር ዮዳሄ አርዓያሥላሴ በበኩላቸው፤ መንግስት ዜጎችን ሙሉ ለሙሉ የዲጂታል መታወቂያ ተጠቃሚ ለማድረግ እየሰራ ይገኛል ብለዋል።   የኢትዮጵያን ብልፅግና ለማረጋገጥ ዲጂታል መታወቂያ ዲጂታል ኢኮኖሚ ለመገንባት ያለመ መሆኑን ገልጸዋል፡፡ የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ ለሥርዓተ-ፆታ እኩልነት መረጋገጥ መሳሪያ መሆኑን ጠቁመው፤ ሌሎች ሥርዓቶችም እርስ በእርስ እንዲተሳሰሩ ተደርጎ መዘጋጀቱን አስታውቀዋል። የሴቶችን ዲጂታል ተሳትፎ በማሳደግ በዲጂታል ኢኮኖሚ ውስጥ ደህንነቱ የተጠበቀ የዲጂታል አገልግሎት እንዲጠቀሙና እንዲያገኙ ያስችላል ነው ያሉት፡፡ በአሁኑ ወቅት በርካታ ዜጎች የዲጂታል መታወቂያ ምዝገባ ማድረጋቸውን ዋና ዳይሬክተሩ ጠቅሰው፤ በቀጣይ በዞንና ወረዳ ደረጃ ምዝገባ እንደሚከናወን አስታውቀዋል።   ከፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ ተጠቃሚዎች 40 በመቶ የሚሆኑት ሴቶች መሆናቸውንም ጠቅሰዋል፡፡ እንደ ሀገር እስከ ሰኔ 30 ድረስ የፋይዳ ተጠቃሚዎችን ቁጥር 90 ሚሊየን ለማድረስ እየተሰራ መሆኑን ጠቁመው፤ የፋይዳ መታወቂያ ምዝገባን ለማሳካት የሴቶች ተሳትፎ ቁልፍ ሚና እንዳለውም ገልጸዋል።
ታማኝ ግብር ከፋዮች የመዲናዋን ተወዳዳሪነት በማሳደግ አሻራቸውን እያሳረፉ ነው
Dec 16, 2025 38
አዲስ አበባ፤ታኅሣስ 7/2018(ኢዜአ)፡-ታማኝ ግብር ከፋዮች የመዲናዋን ተወዳዳሪነት በማሳደግና ዜጎችን በልማት ተጠቃሚ በማድረግ አሻራቸውን እያሳረፉ መሆኑ ተመላከተ፡፡ የአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ ከፕላቲኒየም እና ወርቅ ደረጃ ተሸላሚ ግብር ከፋዮች ጋር ውይይት አካሂዷል፡፡   በቢሮው እየተከናወኑ የሚገኙ የሪፎርም ሥራዎችን አስመልክቶ ሰነድ ያቀረቡት የአዲስ አበባ ገቢዎች ምክትል ቢሮ ኃላፊ መሐመድ አብዱራህማን፤ቢሮው በርካታ የአሰራር ማሻሻያ ጥናቶችን በማጠናቀቅ ወደ ስራ ማስገባቱን ተናግረዋል፡፡ በመደበኛ የታክስ ኦዲትና በቅድመ ኦዲት ስራ ላይ ለውሳኔ አሻሚ የሆኑና ለብልሹ አሰራር በር ከፍተው የነበሩ አሰራሮችን በመፈተሸ ማስተካከል መቻሉንም ተናግረዋል፡፡   ከአደረጃጀት አኳያም ለቢሮው አሰራር አጋዥ የሆኑ አዳዲስ አደረጃጀቶችን ወደ ስራ የማስገባት ሂደት መከናወኑን ገልጸዋል፡፡ ግብር ከፋዮች ያቀረቡትን መረጃ በማጣራትም ብልሹ አሰራር በፈጸሙ ሠራተኞች እና አመራሮች ላይ የተለያዩ እርምጃዎች መወሰዱን ጠቅሰዋል። የወርሃዊ ቫት አሰባሰብ የማሳወቂያ መርኃ ግብረ በማውጣትና አሰራሩን በማዘመን የግብር ከፋዮችን እንግልት የሚያስቀሩ ተግባራት በመከናወን ላይ ናቸው ብለዋል፡፡ የውይይቱ ተሳታፊ ግብር ከፋዮች በሰጡት አስተያየት፤ ቢሮው አገልግሎት አሰጣጡን ከጊዜ ወደ ጊዜ እያዘመነ መምጣቱን ተናግረዋል፡፡ በመዲናዋ ያለ ደረሰኝ በሚደረጉ ግብይቶች ላይ ተጨማሪ ቁጥጥሮችን የማድረግ ስራዎች ተጠናክረው መቀጠል እንዳለባቸውም አንስተዋል፡፡   በሌላ በኩል ቢሮው የሚያወጣቸው የአሠራር መመሪያዎች በፍጥነት ሊደርሱን ይገባል ሲሉም ጠይቀዋል። የአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ ኃላፊ አቶ ቢኒያም ምክሩ በዚሁ ወቅት፤ ቢሮው ያለደረሰኝ የሚደረጉ ግብይቶችን ለመቆጣጠር በዘመናዊ ቴክኖሎጂ ታግዞ እየሰራ መሆኑን ተናግረዋል፡፡   መርካቶ አካባቢ የሚገኙ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤቶቹ በቁጥጥር ላይ ብቻ እንዲሠሩ መደረጉን ጠቁመው በዚህም ውጤቶች እየተመዘገቡ እንደሚገኙ ገልጸዋል፡፡ ቢሮው በተለያዩ ጊዜያት የሚያወጣቸውን ህጎችና መመሪያዎች በማህበራዊ ሚዲያዎችና በቢሮው ድረገጽ ላይ ለግብር ከፋዮች ተደራሽ የማድረግ ሥራዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ ጠቁመዋል፡፡ በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የአዲስ አበባ ፋይናንስ ቢሮ ኃላፊ አቶ አብዱልቃድር ሬድዋን፤ ከግብር ከፋዮች በተሰበሰበ ገቢ የከተማዋን ተወዳዳሪነት ለማሣደግና የዜጎችን ሕይወት ከማሻሻል አኳያ ትርጉም ያለው ስራ መሰራቱን ተናግረዋል፡፡   በዚህም ታማኝ ግብር ከፋዮች በመዲናዋ ሁሉን አቀፍ ዕድገት ውስጥ አሻራቸውን እያሳረፉ መሆኑን ጠቅሰዋል። ፍትሐዊነት እና ግልጽነትን ለማስፈን እየተሰራ መሆኑን ጠቁመው ብልሹ አሠራሮችን ለመቅረፍ የተጀመሩ ሥራዎች ይጠናከራሉ ብለዋል፡፡ በተያዘው በጀት ዓመት በከተማ ደረጃ 350 ቢሊዮን ብር ገቢ ለመሰብሰብ መታቀዱን በማንሳት፥ ግብይቶችን ለማዘመን የተጀመሩ ስራዎች ውጤታማ መሆናቸውን አስረድተዋል፡፡ በመድረኩ ለፕላቲኒየም እና ለወርቅ ደረጃ የግብር ከፋዮች የልዩ ተጠቃሚ ካርድ ተሰጥቷቸዋል፡፡
የሚታይ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ የመሠረተ ልማት ግንባታዎች የደንበኞቹን ፍላጎትና እርካታ መሰረት ያደረጉ ናቸው
Dec 16, 2025 30
አዲስ አበባ፤ ታህሳስ 7/2018(ኢዜአ)፦ የአየር መንገዱ የመሠረተ ልማት ግንባታዎች የደንበኞቹን ፍላጎት መሰረት ያደረጉና የተገልጋዮችን እርካታ የሚጨምሩ መሆናቸውን የኢትዮጵያ አየር ኃይል ዋና አዛዥ እና የኢትዮጵያ አየር መንገድ የቦርድ ሰብሳቢ ሌተናል ጄኔራል ይልማ መርዳሳ ገለጹ። የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዕድገት በአገልግሎት ጥራትና ልህቀት ጭምር ተጠናክሮ መቀጠሉን የተናገሩት ደግሞ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ሥራ አስፈፃሚ መስፍን ጣሰው ናቸው። የኢትዮጵያ አየር መንገድ በቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ያስገነባውን የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ላውንጅ ሥራ አስጀምሯል።   የኢትዮጵያ አየር ኃይል ዋና አዛዥና የኢትዮጵያ አየር መንገድ የቦርድ ሰብሳቢ ሌተናል ጄኔራል ይልማ መርዳሳ በዚሁ ወቅት እንዳሉት አየር መንገዱ ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪነቱን የሚያጠናክር ራዕይ ይዞ እየሰራ ነው። ለዚህም በመንግሥት ልዩ ትኩረት ተሰጥቶት የሰለጠነ እና የበቃ የሰው ኃይል ማፍራት፣ የመሠረተ ልማት ግንባታና ሌሎች የልህቀት ተግባራት እየተከናወኑ መሆናቸውን ተናግረዋል። በቀጣይነት የሚደረግ የመሠረተ ልማት ግንባታ አየር መንገዱ የሚያደርገውን የከፍታ ጉዞ እውን ማድረግ የሚያስችል ነው ብለዋል።   በዛሬው ዕለት ሥራ የጀመረው የፕሪሚየር ላውንጅ አየር መንገዱ ለደንበኞቹ የሚሰጠውን ክብር በግልጽ የሚያሳይ መሆኑንም ጠቅሰዋል። የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ሥራ አስፈፃሚ መስፍን ጣሰው በበኩላቸው አየር መንገዱ በአቪዬሽን ኢንዱስትሪው ውስጥ ያለውን ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪነት ለማሳደግ እየሰራ እንደሚገኝ አስረድተዋል።   አየር መንገዱ ዕድገቱን ከአገልግሎት ጥራት በማስተሳሰር ለደንበኞቹ የሚሰጠውን አገልግሎት ለማላቅ የተጀመሩ ተግባራትን አጠናክሮ መቀጠሉን ተናግረዋል። ይህ ዛሬ ይፋ የሆነው ላውንጅ ለደንበኞች የምንሰጠው አገልግሎት ወደ ላቀ ደረጃ መድረሱን ተጨባጭ ማሳያ መሆኑን ገልጸዋል። ለደንበኞች ልዩ እና ምቾት የተሞላበት አገልግሎት መስጠት የሚያስችል እንደሆነም ነው ዋና ስራ አስፈጻሚው የተናገሩት። የፕሪሚየር ላውንጅ ለአየር መንገዱ ታላቅ ስኬት እንደሆነ ገልፀው፤ የአፍሪካ ዋና መግቢያ በር የሆነው የቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ያለውን ሚና በእጅጉ ከፍ የሚያደርግ መሆኑንም አስታውቀዋል።
የኢትዮጵያ እና ሕንድ የቆየ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት የአፍሪካ ሕንድ ግንኙነትን ወደ ላቀ ምዕራፍ የሚያሸጋግር ነው
Dec 16, 2025 36
አዲስ አበባ፤ ታህሳስ 7/2018(ኢዜአ)፦ የኢትዮጵያ እና ሕንድ የቆየ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት የአፍሪካ ሕንድ ግንኙነትን ወደ ላቀ ምዕራፍ የሚያሸጋግር ነው ሲል የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ገለጸ። አገልግሎቱ በማህበራዊ ትስስር ገጹ ማወጣው መልዕክት የሕንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ ከታኅሳስ 7-8/2018 ዓ.ም በኢትዮጵያ ታሪካዊ ጉብኝት ያደርጋሉ ብሏል፡፡ ይህም የሁለቱን ሀገራት የቆየ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ወደ ላቀ ደረጃ የሚያሸጋግር ነው ሲልም አስታውቋል፡፡   ጉብኝቱ ኢትዮጵያ በሕንድ የአፍሪካ ፖሊሲ ማዕቀፍ ውስጥ ያላትን እየጨመረ የመጣውን የኢኮኖሚ ትስስር፣ የሁሉ አቀፍ ልማትና ስትራቴጂካዊ ትብብር፣ እንዲሁም የህዝብ ለህዝብ ግንኙነትን የሚያጎላ ሲሆን፣ ኢትዮጵያ በአፍሪካ አህጉር ዋነኛ ዲፕሎማሲያዊ ማዕከል መሆኗን ያረጋግጣል ነው ያለው፡፡ የጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ በኢትዮጵያ የሚያደርጉት ጉብኝት ከተለመደው የዲፕሎማሲያዊ ወዳጅነት ባለፈ ሕንድ ከአፍሪካ ጋር ያላትን ወዳጅነት ይበልጥ ለማጠናከር እና የአለም አቀፉን የደቡብ ድምጽ በጋራ ለማጉላት ያላት ፍላጎት መጨመሩንም ያሳያል ሲል አገልግሎቱ ገልጿል፡፡ ኢትዮጵያና ሕንድ በዘመናዊ ዲፕሎማሲ ከ1948 ዓ.ም ጀምሮ ግንኙነት የጀመሩ ቢሆንም ሀገራቱ ከ2ሺህ ዓመት በላይ የዘለቀ ጥልቅ ታሪካዊ ወዳጅነት ያላቸው ሀገራት ስለመሆናቸው የተለያዩ ጥናቶች ያመላክታሉ ነው ያለው፡፡ ህንድ ኢትዮጵያን በአፍሪካ እና በሰፊው ዓለም መካከል እንደ ድልድይ አድርጋ በማስቀመጥ በአስተዳደር፣ በኢኮኖሚ ልማት፣ በንግድ ዘርፍ፣ በመሠረተ ልማት እና በዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ላይ የተደረጉ ማሻሻያዎችን በመደገፍ ዘላቂ ወዳጅነቷን አሳድጋለች ብሏል፡፡ ሕንድ ከአፍሪካ በተለይም ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ግንኙነት በኢንቨስትመንት፣ በቴክኖሎጂ ሽግግር፣ በአየር ንብረት ለውጥ፣ በሰላም ማስከበር እና በዘላቂ ልማት ባሉ ዓለም አቀፍ ጉዳዮች ላይ በትብብር ለማጠናከር ፍላጎቷ ከፍተኛ ነውም ነው ያለው አገልግሎቱ በመልዕክቱ፡፡   የጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ ወደ ኢትዮጵያ መምጣትም በእነዚህ ጉዳዮች ላይ የሀገራቸዉን ቁርጠኝነትን ከፍተኛ መሆኑን ያመላክታል፡፡ ህንድ የኢትዮጵያ የባለብዙ ወገን ዲፕሎማሲ ግንኙነት እንዲያድግና የጋራ ተጠቃሚነቷ እንዲረጋገጥ አጋዥ የሆነውን የብሪክስ አባል የመሆን ጥያቄ ከደገፉ አባል ሀገራት አንዷ ስትሆን በብሪክስ ማዕቀፍ ውስጥ ለኢትዮጵያ ምጣኔ ሀብት መሻሻል በትብብር እየሰራች ትገኛለች ሲልም ገልጿል። ከኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ጋር የሚያደርጉት ውይይትም በዋና ዋና ዘርፎች በተለይም በንግድና ኢንቨስትመንት፣ በታዳሽ ኃይል ትብብር፣ በአቪዬሽን እና በዲጂታል ሽግግሮች ዙሪያ ፍሬያማ ምክክር እንደሚያደርጉ ይጠበቃል ብሏል፡፡ ጉብኝቱ ከሁለትዮሽ ግንኙነቶች ባለፈ ኢትዮጵያ በበርካታ ዓለም አቀፍ መድረኮች ላይ እያደገ የመጣውን ተደማጭነቷን የሚያሳይና ከአለማችን 10 ግዙፍ ኢኮኖሚ ከገነቡ ሀገራት አንዷ የሆነቸው ሕንድ ኢትዮጵያን የአፍሪካ ዲፕሎማሲ ማዕከል አድርጋ መቀበሏን ማሳያ ነው ሲልም አስታውቋል፡፡
በትራንስፖርት ዘርፉ የሚስተዋሉ ችግሮችን ለመቅረፍ ዘመናዊ አሠራርን ማጠናከር ይገባል 
Dec 16, 2025 64
አዲስ አበባ፤ ታህሳስ 7/2018(ኢዜአ)፦ በትራንስፖርት ዘርፉ የሚስተዋሉ ችግሮችን ለመቅረፍ ዘመናዊ አሠራርን ማጠናከር እንደሚገባ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አሳሰበ። የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዓለሙ ስሜ(ዶ/ር) በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 4ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ ተገኝተው ከምክር ቤቱ አባላት ለተነሱላቸው ጥያቄዎች ምላሽና ማብራሪያ ሰጥተዋል። የምክር ቤቱ አባላት የትራንስፖርት አገልግሎትን ማዘመን፣ የመንገድ ደህንነትን ማስጠበቅና የትራፊክ አደጋን መከላከል ላይ አሠራርን በማዘመን ጠንካራ ሥራ መሥራት ያስፈልጋል ብለዋል።   በዘርፉ የሚስተዋሉ የመልካም አስተዳደር ችግሮችንና ብልሹ አሰራሮችን በማስተካከል በኩል እንዲሁም የመንጃ ፍቃድ አሰጣጥን ከመፈተሽ አንጻር ምን አየተሠራ ነው ሲሉም ጠይቀዋል። የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትሩ ዓለሙ ስሜ(ዶ/ር) በሰጡት ምላሽና ማብራሪያ በኢትዮጵያ የትራፊክ አደጋና የመንገድ ደህንነት ትልቅ ተግዳሮት መሆኑን አንስተዋል። በሀገሪቱ ያለው የተሽከርካሪ ቁጥር አነስተኛ የሚባል ቢሆንም የሚደርሰው አደጋ ግን ከፍተኛ መሆኑን ጠቅሰው ለዚህ ደግሞ ዋነኛው ምክንያት የአሽከርካሪዎች የችሎታ ማነስ እና ስነ-ምግባር ችግር ነው ብለዋል። በኢትዮጵያ አብዛኛው የትራፊክ አደጋዎች በአሽከርካሪዎች ስህተት የሚደርሱ መሆናቸውን ጠቅሰው፣ ይህን ችግር ለመፍታትም ትኩረታችንን በአሽከርካሪዎች ብቃት ላይ አድርገናል ነው ያሉት።   ለአብነትም የአሽከርካሪዎችን ስነ-ምግባር፣ ዕውቀትና ክህሎት ለማሳደግ የስልጠና መስፈርቶችና የብቃት መመዘኛዎች መዘጋጀታቸውን በማንሳት። በህገወጥ መንገድ የተሽከርካሪ ቴክኒክ ፍተሻና የመንጃ ፍቃድ በሚሰጡ ተቋማት ላይ እርምጃ እየተወሰደ መሆኑንም ተናግረዋል። የትራንሰፖርትና ሎጂስቲክስ ዘርፉን በማዘመን የመልካም አስተዳደር ችግርና ብልሹ አሰራርን ለመቅረፍ በቴክኖሎጂ የታገዙ ስራዎች እየተከናወኑ መሆኑንም ሚኒስትሩ አብራርተዋል። ለአብነትም በወጪና ገቢ ንግድ፣ በህዝብ ትራንስፖርትና በሰሌዳ አሰጣጥ ላይ ቴክኖሎጂን መጠቀም የሚያስችሉ አሰራሮች መዘርጋታቸውን አመልክተዋል። በትራንስፖርት ዘርፉ ታዳሽ ኃይልን በመጠቀም እንደ ሀገር አረንጓዴ ኢኮኖሚ ለመገንባት የተያዘውን እቅድ እውን ለማድረግ እየተሰራ እንደሚገኝም አብራርተዋል።

Pulse Of Africa

POA English

POA English

Pulse Of Africa - English Language

Your news, current affairs and entertainment channel

Join us on

POA Arabic

POA Arabic - عربي

Pulse Of Africa - Arabic Language

قناتكم الاخبارية و الترفيهية

Join us on

ፖለቲካ
በአካባቢያችን ያለውን ሰላም ለማጽናት በቅንጅት እንሰራለን
Dec 16, 2025 26
ሰቆጣ ፤ታኅሣስ 7/2018(ኢዜአ)፡-መንግስት ለአካባቢያቸው ሰላም መፅናት እያከናወነ ላለው ተግባር ውጤታማነት በቅንጅት መስራታቸውን አጠናክረው እንደሚቀጥሉ በዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አስተዳደር የአምደወርቅ ከተማና የደሃና ወረዳ ነዋሪዎች ገለፁ። በብሔረሰብ አስተዳደሩ የአምደወርቅ ከተማና የደሃና ወረዳ ነዋሪዎች ''ሁሌም ለሰላም ዘብ እንቆማለን'' በሚል መሪ ሃሳብ የሰላም ግንባታ የውይይት መድረክ ተካሄዷል። በውይይት መድረኩ ላይ ነዋሪዎቹ መንግስት ለአካባቢያችን ሰላም መፅናት እያከናወነ ላለው ተግባር ውጤታማነት በቅንጅት መስራታችንን የበለጠ እናጠናክራለን ብለዋል።   አስተያየት ከሰጡ ነዋሪዎች መካከል በደሃና ወረዳ የጭላ ቀበሌ ነዋሪ አይምሮ ንጉሱ፤ መንግስት የአካባቢውን ሰላም ለማስከበር እያደረገ ያለውን ጥረት አድንቀው ለዚህም ከመንግስት ጋር እየሰሩ መሆናቸውን ጠቁመዋል።   የአምደወርቅ ከተማ ነዋሪ ቄስ አዳነ ምረቴ በበኩላቸው፤ መንግስት ለአካባቢያቸው ሰላም መጠበቅ ህብረተሰቡን በማስተባበር በመስራቱ የተሻለ ለውጥ መምጣቱን አስረድተዋል። የተገኘውን ሰላም ዘላቂ ለማድረግ የሃይማኖት አባቶች፣ የሃገር ሽማግሌዎችና ወጣቶች እያደረጉ ያሉትን አስተዋፅኦ አጠናክረው ሊቀጥሉ ይገባል ያሉት ደግሞ በብልፅግና ፓርቲ የዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አስተዳደር ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ዳግም ባይነሳኝ ናቸው። የብሔረሰብ አስተዳደሩ ምክትል አስተዳዳሪና የኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት መምሪያ ኃላፊ አቶ ሹመት ጥላሁን በበኩላቸው፤ ህብረተሰቡ ለሰላም መፅናት ከመንግስት ጋር በመሆን እያከናወነ ያለውን ተግባር እንዲያጠናክርም ጠይቀዋል። የሰሜን ምስራቅ ዕዝ ዋና አዛዥ ሌትናል ጀኔራል አሰፋ ቸኮል፤ ህብረተሰቡ ራሱን ከከፋፋይ አጀንዳ በመጠበቅ ለአካባቢው ሰላም መስፈን ከመንግስት ጋር እየሰራ ያለውን ተግባር አጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚገባም አሳስበዋል። ከነዋሪዎቹ ጋር በተደረገው የሰላም ውይይት ላይም የሃገር መከላከያ ሰራዊት መኮንኖች፣ የሃይማኖት አባቶች፣ የሃገር ሽማግሌዎች፣ ሴቶችና ወጣቶች ተሳትፈዋል።
የኢትዮጵያ እና ሕንድ የቆየ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት የአፍሪካ ሕንድ ግንኙነትን ወደ ላቀ ምዕራፍ የሚያሸጋግር ነው
Dec 16, 2025 36
አዲስ አበባ፤ ታህሳስ 7/2018(ኢዜአ)፦ የኢትዮጵያ እና ሕንድ የቆየ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት የአፍሪካ ሕንድ ግንኙነትን ወደ ላቀ ምዕራፍ የሚያሸጋግር ነው ሲል የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ገለጸ። አገልግሎቱ በማህበራዊ ትስስር ገጹ ማወጣው መልዕክት የሕንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ ከታኅሳስ 7-8/2018 ዓ.ም በኢትዮጵያ ታሪካዊ ጉብኝት ያደርጋሉ ብሏል፡፡ ይህም የሁለቱን ሀገራት የቆየ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ወደ ላቀ ደረጃ የሚያሸጋግር ነው ሲልም አስታውቋል፡፡   ጉብኝቱ ኢትዮጵያ በሕንድ የአፍሪካ ፖሊሲ ማዕቀፍ ውስጥ ያላትን እየጨመረ የመጣውን የኢኮኖሚ ትስስር፣ የሁሉ አቀፍ ልማትና ስትራቴጂካዊ ትብብር፣ እንዲሁም የህዝብ ለህዝብ ግንኙነትን የሚያጎላ ሲሆን፣ ኢትዮጵያ በአፍሪካ አህጉር ዋነኛ ዲፕሎማሲያዊ ማዕከል መሆኗን ያረጋግጣል ነው ያለው፡፡ የጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ በኢትዮጵያ የሚያደርጉት ጉብኝት ከተለመደው የዲፕሎማሲያዊ ወዳጅነት ባለፈ ሕንድ ከአፍሪካ ጋር ያላትን ወዳጅነት ይበልጥ ለማጠናከር እና የአለም አቀፉን የደቡብ ድምጽ በጋራ ለማጉላት ያላት ፍላጎት መጨመሩንም ያሳያል ሲል አገልግሎቱ ገልጿል፡፡ ኢትዮጵያና ሕንድ በዘመናዊ ዲፕሎማሲ ከ1948 ዓ.ም ጀምሮ ግንኙነት የጀመሩ ቢሆንም ሀገራቱ ከ2ሺህ ዓመት በላይ የዘለቀ ጥልቅ ታሪካዊ ወዳጅነት ያላቸው ሀገራት ስለመሆናቸው የተለያዩ ጥናቶች ያመላክታሉ ነው ያለው፡፡ ህንድ ኢትዮጵያን በአፍሪካ እና በሰፊው ዓለም መካከል እንደ ድልድይ አድርጋ በማስቀመጥ በአስተዳደር፣ በኢኮኖሚ ልማት፣ በንግድ ዘርፍ፣ በመሠረተ ልማት እና በዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ላይ የተደረጉ ማሻሻያዎችን በመደገፍ ዘላቂ ወዳጅነቷን አሳድጋለች ብሏል፡፡ ሕንድ ከአፍሪካ በተለይም ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ግንኙነት በኢንቨስትመንት፣ በቴክኖሎጂ ሽግግር፣ በአየር ንብረት ለውጥ፣ በሰላም ማስከበር እና በዘላቂ ልማት ባሉ ዓለም አቀፍ ጉዳዮች ላይ በትብብር ለማጠናከር ፍላጎቷ ከፍተኛ ነውም ነው ያለው አገልግሎቱ በመልዕክቱ፡፡   የጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ ወደ ኢትዮጵያ መምጣትም በእነዚህ ጉዳዮች ላይ የሀገራቸዉን ቁርጠኝነትን ከፍተኛ መሆኑን ያመላክታል፡፡ ህንድ የኢትዮጵያ የባለብዙ ወገን ዲፕሎማሲ ግንኙነት እንዲያድግና የጋራ ተጠቃሚነቷ እንዲረጋገጥ አጋዥ የሆነውን የብሪክስ አባል የመሆን ጥያቄ ከደገፉ አባል ሀገራት አንዷ ስትሆን በብሪክስ ማዕቀፍ ውስጥ ለኢትዮጵያ ምጣኔ ሀብት መሻሻል በትብብር እየሰራች ትገኛለች ሲልም ገልጿል። ከኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ጋር የሚያደርጉት ውይይትም በዋና ዋና ዘርፎች በተለይም በንግድና ኢንቨስትመንት፣ በታዳሽ ኃይል ትብብር፣ በአቪዬሽን እና በዲጂታል ሽግግሮች ዙሪያ ፍሬያማ ምክክር እንደሚያደርጉ ይጠበቃል ብሏል፡፡ ጉብኝቱ ከሁለትዮሽ ግንኙነቶች ባለፈ ኢትዮጵያ በበርካታ ዓለም አቀፍ መድረኮች ላይ እያደገ የመጣውን ተደማጭነቷን የሚያሳይና ከአለማችን 10 ግዙፍ ኢኮኖሚ ከገነቡ ሀገራት አንዷ የሆነቸው ሕንድ ኢትዮጵያን የአፍሪካ ዲፕሎማሲ ማዕከል አድርጋ መቀበሏን ማሳያ ነው ሲልም አስታውቋል፡፡
የትግራይ ክልል ህዝብ በተሟላ መንገድ በሀገራዊ ምክክሩ መሳተፍ አለበት-የመቀሌ ከተማ ነዋሪዎች
Dec 16, 2025 80
መቀለ፤ ታህሳስ 7/2018 (ኢዜአ)፦ የትግራይ ክልል ህዝብ እንደ ሌሎች ክልሎች ህዝቦች በተሟላ መንገድ በሀገራዊ ምክክሩ መሳተፍ አለበት ሲሉ ኢዜአ ያነጋገራቸው የመቀሌ ከተማ ነዋሪዎች ገለፁ። የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በመሰረታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ምክክር እንዲካሄድና ችግሮችን በውይይት የመፍታት ባህል እንዲዳብር የሚያስችሉ ተግባራትን እያከናወነ መሆኑ ይታወቃል። በእስካሁኑ ሂደትም በ11 ክልሎችና በሁለቱ የከተማ አስተዳደሮች የተሳታፊዎች ልየታ ተደርጎ አጀንዳ የማሰባሰብ ስራ በማከናወን የምክክር ሂደቱ በወሳኝ የስኬት ምዕራፍ ላይ ይገኛል። ኢዜአ በመቀሌ ያነጋገራቸው የትግራይ ክልል ነዋሪዎች እንዳመለከቱት፣ በሀገራዊ ምክክር ታሪካዊ ሁነት ላይ የትግራይ ክልል ህዝብ በተሟላ መልኩ በመሳተፍ አጀንዳውን እንዲያቀርብና በሀገሩ ጉዳይ እንዲመክር የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ጥረት እያደረገ ይገኛል ብለዋል። ኮሚሽኑ በክልሉ የቅድመ ምክክር መድረኮችን በማዘጋጀት ከተለያዩ አካላት ጋር ውይይት ያደረገ መሆኑን ጠቁመው፣ ህዝቡ በየደረጃው በምክክሩ የተሟላ ተሳትፎ እንዲኖረው መስራት እንዳለበትም ገልፀዋል።   ከአስተያየት ሰጪዎቹ አቶ ካህሳይ ግደይ፣ ሀገራዊ ምክክሩ ችግሮችን በሰለጠነ መንገድ በውይይት ለመፍታትና የግጭትና ጦርነትን አዙሪት መቋጨት የሚያስችል መሆኑን ገልፀው፣ የትግራይ ህዝብ አሉኝ የሚላቸውን አጀንዳዎች አቅርቦ ለመመካከር ታሪካዊ አጋጣሚውን መጠቀም አለበት ብለዋል። በኢትዮጵያ ለዘመናት የነበሩ የግጭትና ጦርነት አዙሪቶች በየትውልዱ ብዙ ዋጋ ያስከፈሉ መሆኑን አስታውሰው፤ ተመካክረን ችግሮችን እንፍታ በማለት የተጀመረው ጥረት ዘላቂ መፍትሄ የሚያመጣ ስለመሆኑ አንስተዋል። በመሆኑም የትግራይ ክልል ህዝብ የዚህ እድል ተጠቃሚ እንዲሆን የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ብዙ ጥረት እያደረገ ስለመሆኑ እናውቃለን፣ እድሉን ማንም ወገን ሊያመክነው አይገባም፣ አጋጣሚውን ልንጠቀምበት ግድ ይላል ብለዋል። ሌላኛው አስተያየት ሰጪ ወጣት ብርሃነ ገብረስላሰ፤ የሀገርን መሰረታዊ ችግሮች በዘላቂነት ለመፍታት ከመመካከር በላይ መፍትሄ ሊኖር እንደማይችል ተናግሯል።   በመሆኑም የግጭትና ጦርነትን ምእራፍ በመዝጋት ለቀጣዩ ትውልድ የምትመች ሀገር ለመገንባት ዛሬ ላይ መምከር የግድ ይለናል ብሏል። በዚህ ታሪካዊ አጋጣሚ የትግራይ ክልል ህዝብም የተሟላ ተሳትፎ በማድረግ የእድሉ ተጠቃሚ መሆን አለበት ሲል ተናግሯል። የትግራይ ክልል ህዝብ አሁን ላይ ከምንም በላይ ሰላምንና ልማትን ይሻል ያለው ብርሃነ፤ በምክክር ችግሮቻችንን ለመፍታት ሁላችንም ሃላፊነት ወስደን ማገዝ፣ መተባበርና መስራት ይጠበቅብናል ብሏል።   በኢትዮጵያ ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን የሚድያና ኮሚኒኬሽን ከፍተኛ ባለሙያ ግርማ ሞገስ፤ የክልሉ ህዝብ ለዘላቂ ሰላምና ጠንካራ ሀገረ መንግስት ግንባታ የሚኖረውን ሚና ለማጠናከር የምክከሩ ተሳታፊ መሆን እንዳለበት አንስተው ለዚህም ኮሚሽኑ እድሎችን እያመቻቸና እየሰራ መሆኑን ተናግረዋል። የምክክር ኮሚሽኑ ዓላማ በሀገሪቷ የቆዩ የፖለቲካ፣ የኢኮኖሚና ማኅበራዊ ስብራቶች በዘላቂነት እንዲፈቱ በገለልተኝነት አካታችና አሳታፊ በሆነ መልኩ ዜጎች በጋራ እንዲመክሩ ማመቻቸት መሆኑ ይታወቃል።
ኢዜማ በ7ኛው ሀገራዊ ምርጫ በሁሉም አካባቢዎች እንደሚወዳደር አስታወቀ
Dec 16, 2025 76
አዲስ አበባ፤ ታህሳስ 7/2018(ኢዜአ)፦የኢትዮጵያ ዜጎች ለማሕበራዊ ፍትህ (ኢዜማ) በ7ኛው ሀገራዊ ምርጫ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ምርጫ በሚያካሂድባቸው በሁሉም አካባቢዎች እንደሚወዳደር አስታወቀ። የኢትዮጵያ ዜጎች ለማህበራዊ ፍትህ (ኢዜማ) የሰባተኛው ሀገር አቀፍ ምርጫ ተሳትፎ ዝግጅትን አስመልክቶ ለመገናኛ ብዙኅን መግለጫ ሰጥቷል። የኢትዮጵያ ዜጎች ለማህበራዊ ፍትህ (ኢዜማ) ሊቀ መንበር ሙሉዓለም ተገኘወርቅ (ዶ/ር) በዚሁ ወቅት እንደገለጹት፤ ኢዜማ በሰላማዊና ዴሞክራሲያዊ መርህ ምርጫ ላይ በመሳተፍ መንግሥት ለመሆን የሚሰራ ፓርቲ ነው። በዚህም ፓርቲው በቀረፃቸው ፕሮግራሞች መሠረት ብሔራዊ ጥቅምና ፍላጎት መከበር ፋይዳ ባላቸው ለሀገር በሚጠቅሙ ጉዳዮች ላይ እንደሚሰራ ገልጸዋል። ኢዜማ ምርጫን የዴሞክራሲ ግንባታ ቁልፍ መሳሪያ አድርጎ ይወስዳል ያሉት ሊቀ መንበሩ፤ በህዝብ ድምጽ ቅቡልነት ያለው መንግስት መመስረት የሚቻልበት መሆኑንም አንስተዋል። ለሀገር ጥቅምና ፍላጎት መሳካት በትብብር መስራት በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ መተባበር፣ በልዩነቶች ላይ መመካከር ፓርቲው ቅድሚያ የሚሰጣቸው መሆኑንም አስገንዝበዋል። ኢዜማ በነፃ፣ ፍትሃዊና ገለልተኛ የምርጫ ሂደት በመሳተፉ መንግስት ለመሆን የሚሰራ ፓርቲ መሆኑን ጠቁመው፤ ከሰላማዊ አማራጭ ውጭ የሚደረግ እንቅስቃሴም ለሀገር እንደማይጠቅም አስረድተዋል። የኢትዮጵያ ዜጎች ለማህበራዊ ፍትህ (ኢዜማ) ሥራ አስፈፃሚ አባል ኢዮብ መሳፍንት፤ ምርጫ የፖሊሲ አማራጭ ማቅረቢያና የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማጽኛ ቁልፍ መሳሪያ ነው ብለዋል። ኢዜማ ባለፉት አራት ዓመታት በኢትዮጵያ ሰባተኛው ምርጫ ላይ የነቃ ተሳትፎ በማድረግ የሕዝብን ድምጽ ማግኘት የሚያስችል ዝግጅት ሲደረግ መቆየቱን አስረድተዋል። በዚህም ሀገራዊ ምርጫውን ማካሄድ በሚቻልባቸው አስቻይ ሁኔታዎችና አካባቢዎች ሁሉ ኢዜማ እንደሚሳተፍ አረጋግጠዋል። የፓርቲው የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ እዮኤል ሰለሞን፥ ባለፉት ዓመታት ቀጣይ በሚካሄደው ሰባተኛው ሀገር አቀፍ ምርጫ የነቃ ተሳትፎ ማድረግ የሚያስችሉ ዝግጅቶችን ሲያደርጉ መቆየታቸውን ገልጸዋል። ኢዜማ በምርጫው የሚሳተፈው ሀሳብን ለሕዝብ በማድረስ ትክክለኛ አማራጭ ሆኖ ለመገኘትና ምርጫውን ለማሸነፍ በማለም መሆኑን አስረድተዋል። በዚህም ምርጫን ከፓርቲ በዘለለ በአጠቃላይ ያለውን ጠቀሜታ በጥልቀት በማየት ተጀምሮ እስኪጠናቀቅ ድረስ ለስኬታማነቱ እንደሚሠሩ ገልጸዋል። መንግሥት፣ ገዢው ፓርቲ፣ ተፎካካሪ ፓርቲዎች፣ ምርጫ ቦርድ፣ የሲቪክ ማኅበራት፣ መራጩ ሕዝብና ባለድርሻ አካላት ለሂደቱ ግልፅነት፣ ዲሞክራሲያዊነትና ስኬታማነት ሚናቸውን እንዲወጡ ጠይቀዋል። የፖለቲካ ፓርቲዎችም ለሰላማዊ የፖለቲካ ልምምድ መዳበር ኃላፊነታቸውን በመወጣት ዘላቂ የመፍትሔ አቅጣጫን ሊከተሉ እንደሚገባ መልዕክት አስተላልፈዋል።
በብሔረሰብ አስተዳደሩ የሰፈነው ሰላም በሕብረተሰቡ የተቀናጀ ተሳትፎ ተጠናክሮ ቀጥሏል
Dec 16, 2025 98
ሰቆጣ፤ ታሕሳስ 7/2018(ኢዜአ)፡ - በዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አስተዳደር የሕግ የበላይነትን በማስከበር የሰፈነው ሰላም በሕብረተሰቡ የተቀናጀ ተሳትፎ ተጠናክሮ መቀጠሉን የብሔረሰብ አስተዳደሩ ገለጸ። አስተዳደሩ ከደሃና ወረዳ እና የአምደ ወርቅ ከተማ ነዋሪዎች ጋር በሰላም ግንባታ ላይ እየተወያየ ነው። በውይይት መድረኩ ላይ የብሔሄረሰብ አስተዳደሩ ምክትል አስተዳዳሪ፣ የኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት መምሪያ ሃላፊ አቶ ሹመት ጥላሁን እንዳሉት፤ መንግስት የሕዝብን መሰረታዊ ፍላጎት እውን እንዲሆን በርካታ ተግባራትን እያከናወነ ነው። ችግሮች በውይይት እንዲፈቱ መንግስት ተደጋጋሚ የሰላም ጥሪ ማቅረቡን ተከትሎ ታጣቂዎች ወደ ሰላም አማራጭ መመለሰሳቸውን አንስተዋል። የቀሩትም እንዲመለሱ መንግስት በሆደ ሰፊነት አሁንም በሩ ክፍት መሆኑን አውስተው፤ የሰላምን አማራጭ በማይቀበሉት ላይ የሚወሰደው እርምጃ እንደሚጠናከር አረጋግጠዋል። በአስተዳደሩ የሕግ የበላይነትን በማስከበር የሰፈነውን ሰላም በሕብረተሰቡ የተቀናጀ ተሳትፎ ተጠናክሮ መቀጠሉን ገልጸው፤ አሁንም ሕብረተሰቡ ከፀጥታ ሃይሉ ጎን ሆኖ እየሰጠ ያለው ድጋፍ መቀጠል እንዳለበት አመልክተዋል። የአምደ ወርቅ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ያለው ወዳጅ እንዳሉት፤ የፅንፈኛ ቡድኑ እያከናወነ ያለው ተግባር ከሕብረተሰቡ ባሕልና ወግ ያፈነገጠ በመሆኑ ሕዝቡ አምርሮ መታገል ችሏል ብለዋል። የተገኘውን ሰላም ዘላቂነት ለማረጋገጥ ሕብረተሰቡ ከፀጥታ ሃይሉ ጎን ሆኖ ያልተቋረጠ ድጋፍ እያደረገ እንደሆነ አንስተዋል። የሕዝቡ ዋነኛ አጀንዳው ሰላም ብቻ በመሆኑ ይህንን በመጠበቅ የልማትና የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎች ምላሽ እንዲያገኝ ይደረጋል ብለዋል። በብሔረሰብ አስተዳደሩ አምደወርቅና ደሃና ወረዳ ነዋሪዎች ጋር እየተካሄደ ባለው የሰላም ግንባታ ውይይት ላይ የሰሜን ምስራቅ ዕዝ ዋና አዛዥ ሌተናል ጄኔራል አሰፋ ቸኮልን ጨምሮ የብሔረሰብ አስተዳደሩ አመራሮች በመሳተፍ ላይ ይገኛሉ።  
የምክክር ኮሚሽኑ ቀሪ ሥራዎች ስኬታማ እንዲሆኑ የምናበረክተውን አስተዋጽኦ አጠናክረን እንቀጥላለን-የፖለቲካ ፓርቲዎች
Dec 16, 2025 127
አዲስ አበባ፤ታኅሣስ 7/2018(ኢዜአ)፡-የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ቀሪ ሥራዎች ስኬታማ ሆነው እንዲጠናቀቁ የሚያበረክቱትን አስተዋጽኦ አጠናክረው እንደሚቀጥሉ የተለያዩ የፖለቲካ ፓርቲዎች ገለጹ። የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በአጀንዳ ማሰባሰብ ሂደት ላይ ያልተሳተፉ አካላት፣ የትግራይ ክልል ሕዝብና በተለያየ ምክንያቶች ከመሳተፍ የታቀቡ የፖለቲካ ፓርቲዎች ወደ ሂደቱ እንዲመጡ ለማድረግ ተጨማሪ ጥረቶች እያደረገ ይገኛል። የኢትዮጵያ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ሰብሳቢ ሰለሞን አየለ ለኢዜአ እንደተናገሩት፤ የምክክር ሂደቱ ስኬታማነት ለሀገር ሰላምና መረጋጋት ወሳኝ ነው። ለዚህም ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽኑ የያዛቸው ትልሞች ስኬታማ እንዲሆኑ የጋራ ምክር ቤቱ የበኩሉን ሚና እየተወጣ ነው ብለዋል። የምክክር ኮሚሽኑ ቀሪ ሥራዎችን በተሳካ ሁኔታ እንዲያጠናቅቅ የጋራ ምክር ቤቱ ድጋፉን አጠናክሮ እንደሚቀጥልም አረጋግጠዋል።   የብልፅግና ፓርቲ የዲሞክራሲ ባህል ግንባታ ዘርፍ ኃላፊ እና የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ሥራ አስፈጻሚ አቶ መለሰ ዓለሙ በበኩላቸው፤ ኮሚሽኑ እስከአሁን ያከናወናቸው ተግባራት አበረታች መሆናቸውን ተናግረዋል። የሀገራዊ ምክክሩ የዲሞክራሲ ሥርዓቱን ለመገንባት የሚያግዝ መሆኑን አመልክተው፤ ፓርቲያቸው ለስኬታማነቱ ከሌሎች ፖለቲካ ፓርቲዎች ጋር የጀመረውን ትብብር አጠናክሮ እንደሚቀጥል ተናግረዋል። የአዲስ ትውልድ ፓርቲ ፕሬዝዳንት እና በኦሮሚያ ክልል የሚንቀሳቀሱ ፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ሰብሳቢ ሰለሞን ታፈሰ እንደተናገሩት፤ ፓርቲያቸው በምክክር ሂደቱ በንቃት እየተሳተፈ ይገኛል። በምክክር ሂደቱ ሁሉም የፖለቲካ ፓርቲዎች እንዲሳተፉ ምክር ቤቱ የበኩሉን ሚና እየተወጣ መሆኑንም ገልጸዋል።   የአማራ ዴሞክራሲያዊ ኃይል ንቅናቄ (አዴኃን) ሊቀ መንበር እና በአማራ ክልል የሚንቀሳቀሱ ፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ሰብሳቢ ተስፋሁን ዓለምነህ በበኩላቸው እንዳሉት፤ በሀገራዊ ምክክሩ ሁሉም ወገኖች እንዲሳተፉ ፓርቲያቸው እየሰራ ነው። በአሁኑ ወቅት በተለያዩ ምክንያቶች በምክክር ሂደቱ ሳይሳተፉ የቀሩ የፖለቲካ ፓርቲዎች በሂደቱ እንዲሳተፉ ለማድረግ ፓርቲው የበኩሉን ሚና ለመጫወት አበክሮ ይሰራል ነው ብለዋል።   የነጻነትና እኩልነት ፓርቲ (ነእፓ) ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባል እና የአዲስ አበባ ፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ሰብሳቢ ወይዘሮ አዲስ መሀመድ እንደገለጹት፤ ምክክሩ በኢትዮጵያ ውስጥ ያሉትን ፖለቲካዊና ማህበራዊ ችግሮችን ለመፍታት ብቸኛው መንገድ ሲሆን፤ ፓርቲያቸው ለስኬታማነቱ ይሰራል።   የኢትዮጵያ ዜጎች ለማህበራዊ ፍትህ ፓርቲ (ኢዜማ) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል አስተባባሪ እና በክልሉ የሚንቀሳቀሱ ፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ሰብሳቢ ደምስ ገብሬ በበኩላቸው፤ ምክክሩ ለሀገረ መንግስት ግንባታ ወሳኝ ምዕራፍ እንደሆነ ተናግረዋል።   ይህን በመገንዘብ ፓርቲያቸው በንቃት እየተሳተፈ መሆኑን ጠቁመው፥ቀሪ ሥራዎች ስኬታማ እንዲሆኑ ሁሉም ዜጋ የበኩሉን መወጣት እንዳለበት አመልክተዋል።
ፖለቲካ
በአካባቢያችን ያለውን ሰላም ለማጽናት በቅንጅት እንሰራለን
Dec 16, 2025 26
ሰቆጣ ፤ታኅሣስ 7/2018(ኢዜአ)፡-መንግስት ለአካባቢያቸው ሰላም መፅናት እያከናወነ ላለው ተግባር ውጤታማነት በቅንጅት መስራታቸውን አጠናክረው እንደሚቀጥሉ በዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አስተዳደር የአምደወርቅ ከተማና የደሃና ወረዳ ነዋሪዎች ገለፁ። በብሔረሰብ አስተዳደሩ የአምደወርቅ ከተማና የደሃና ወረዳ ነዋሪዎች ''ሁሌም ለሰላም ዘብ እንቆማለን'' በሚል መሪ ሃሳብ የሰላም ግንባታ የውይይት መድረክ ተካሄዷል። በውይይት መድረኩ ላይ ነዋሪዎቹ መንግስት ለአካባቢያችን ሰላም መፅናት እያከናወነ ላለው ተግባር ውጤታማነት በቅንጅት መስራታችንን የበለጠ እናጠናክራለን ብለዋል።   አስተያየት ከሰጡ ነዋሪዎች መካከል በደሃና ወረዳ የጭላ ቀበሌ ነዋሪ አይምሮ ንጉሱ፤ መንግስት የአካባቢውን ሰላም ለማስከበር እያደረገ ያለውን ጥረት አድንቀው ለዚህም ከመንግስት ጋር እየሰሩ መሆናቸውን ጠቁመዋል።   የአምደወርቅ ከተማ ነዋሪ ቄስ አዳነ ምረቴ በበኩላቸው፤ መንግስት ለአካባቢያቸው ሰላም መጠበቅ ህብረተሰቡን በማስተባበር በመስራቱ የተሻለ ለውጥ መምጣቱን አስረድተዋል። የተገኘውን ሰላም ዘላቂ ለማድረግ የሃይማኖት አባቶች፣ የሃገር ሽማግሌዎችና ወጣቶች እያደረጉ ያሉትን አስተዋፅኦ አጠናክረው ሊቀጥሉ ይገባል ያሉት ደግሞ በብልፅግና ፓርቲ የዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አስተዳደር ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ዳግም ባይነሳኝ ናቸው። የብሔረሰብ አስተዳደሩ ምክትል አስተዳዳሪና የኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት መምሪያ ኃላፊ አቶ ሹመት ጥላሁን በበኩላቸው፤ ህብረተሰቡ ለሰላም መፅናት ከመንግስት ጋር በመሆን እያከናወነ ያለውን ተግባር እንዲያጠናክርም ጠይቀዋል። የሰሜን ምስራቅ ዕዝ ዋና አዛዥ ሌትናል ጀኔራል አሰፋ ቸኮል፤ ህብረተሰቡ ራሱን ከከፋፋይ አጀንዳ በመጠበቅ ለአካባቢው ሰላም መስፈን ከመንግስት ጋር እየሰራ ያለውን ተግባር አጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚገባም አሳስበዋል። ከነዋሪዎቹ ጋር በተደረገው የሰላም ውይይት ላይም የሃገር መከላከያ ሰራዊት መኮንኖች፣ የሃይማኖት አባቶች፣ የሃገር ሽማግሌዎች፣ ሴቶችና ወጣቶች ተሳትፈዋል።
የኢትዮጵያ እና ሕንድ የቆየ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት የአፍሪካ ሕንድ ግንኙነትን ወደ ላቀ ምዕራፍ የሚያሸጋግር ነው
Dec 16, 2025 36
አዲስ አበባ፤ ታህሳስ 7/2018(ኢዜአ)፦ የኢትዮጵያ እና ሕንድ የቆየ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት የአፍሪካ ሕንድ ግንኙነትን ወደ ላቀ ምዕራፍ የሚያሸጋግር ነው ሲል የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ገለጸ። አገልግሎቱ በማህበራዊ ትስስር ገጹ ማወጣው መልዕክት የሕንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ ከታኅሳስ 7-8/2018 ዓ.ም በኢትዮጵያ ታሪካዊ ጉብኝት ያደርጋሉ ብሏል፡፡ ይህም የሁለቱን ሀገራት የቆየ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ወደ ላቀ ደረጃ የሚያሸጋግር ነው ሲልም አስታውቋል፡፡   ጉብኝቱ ኢትዮጵያ በሕንድ የአፍሪካ ፖሊሲ ማዕቀፍ ውስጥ ያላትን እየጨመረ የመጣውን የኢኮኖሚ ትስስር፣ የሁሉ አቀፍ ልማትና ስትራቴጂካዊ ትብብር፣ እንዲሁም የህዝብ ለህዝብ ግንኙነትን የሚያጎላ ሲሆን፣ ኢትዮጵያ በአፍሪካ አህጉር ዋነኛ ዲፕሎማሲያዊ ማዕከል መሆኗን ያረጋግጣል ነው ያለው፡፡ የጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ በኢትዮጵያ የሚያደርጉት ጉብኝት ከተለመደው የዲፕሎማሲያዊ ወዳጅነት ባለፈ ሕንድ ከአፍሪካ ጋር ያላትን ወዳጅነት ይበልጥ ለማጠናከር እና የአለም አቀፉን የደቡብ ድምጽ በጋራ ለማጉላት ያላት ፍላጎት መጨመሩንም ያሳያል ሲል አገልግሎቱ ገልጿል፡፡ ኢትዮጵያና ሕንድ በዘመናዊ ዲፕሎማሲ ከ1948 ዓ.ም ጀምሮ ግንኙነት የጀመሩ ቢሆንም ሀገራቱ ከ2ሺህ ዓመት በላይ የዘለቀ ጥልቅ ታሪካዊ ወዳጅነት ያላቸው ሀገራት ስለመሆናቸው የተለያዩ ጥናቶች ያመላክታሉ ነው ያለው፡፡ ህንድ ኢትዮጵያን በአፍሪካ እና በሰፊው ዓለም መካከል እንደ ድልድይ አድርጋ በማስቀመጥ በአስተዳደር፣ በኢኮኖሚ ልማት፣ በንግድ ዘርፍ፣ በመሠረተ ልማት እና በዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ላይ የተደረጉ ማሻሻያዎችን በመደገፍ ዘላቂ ወዳጅነቷን አሳድጋለች ብሏል፡፡ ሕንድ ከአፍሪካ በተለይም ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ግንኙነት በኢንቨስትመንት፣ በቴክኖሎጂ ሽግግር፣ በአየር ንብረት ለውጥ፣ በሰላም ማስከበር እና በዘላቂ ልማት ባሉ ዓለም አቀፍ ጉዳዮች ላይ በትብብር ለማጠናከር ፍላጎቷ ከፍተኛ ነውም ነው ያለው አገልግሎቱ በመልዕክቱ፡፡   የጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ ወደ ኢትዮጵያ መምጣትም በእነዚህ ጉዳዮች ላይ የሀገራቸዉን ቁርጠኝነትን ከፍተኛ መሆኑን ያመላክታል፡፡ ህንድ የኢትዮጵያ የባለብዙ ወገን ዲፕሎማሲ ግንኙነት እንዲያድግና የጋራ ተጠቃሚነቷ እንዲረጋገጥ አጋዥ የሆነውን የብሪክስ አባል የመሆን ጥያቄ ከደገፉ አባል ሀገራት አንዷ ስትሆን በብሪክስ ማዕቀፍ ውስጥ ለኢትዮጵያ ምጣኔ ሀብት መሻሻል በትብብር እየሰራች ትገኛለች ሲልም ገልጿል። ከኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ጋር የሚያደርጉት ውይይትም በዋና ዋና ዘርፎች በተለይም በንግድና ኢንቨስትመንት፣ በታዳሽ ኃይል ትብብር፣ በአቪዬሽን እና በዲጂታል ሽግግሮች ዙሪያ ፍሬያማ ምክክር እንደሚያደርጉ ይጠበቃል ብሏል፡፡ ጉብኝቱ ከሁለትዮሽ ግንኙነቶች ባለፈ ኢትዮጵያ በበርካታ ዓለም አቀፍ መድረኮች ላይ እያደገ የመጣውን ተደማጭነቷን የሚያሳይና ከአለማችን 10 ግዙፍ ኢኮኖሚ ከገነቡ ሀገራት አንዷ የሆነቸው ሕንድ ኢትዮጵያን የአፍሪካ ዲፕሎማሲ ማዕከል አድርጋ መቀበሏን ማሳያ ነው ሲልም አስታውቋል፡፡
የትግራይ ክልል ህዝብ በተሟላ መንገድ በሀገራዊ ምክክሩ መሳተፍ አለበት-የመቀሌ ከተማ ነዋሪዎች
Dec 16, 2025 80
መቀለ፤ ታህሳስ 7/2018 (ኢዜአ)፦ የትግራይ ክልል ህዝብ እንደ ሌሎች ክልሎች ህዝቦች በተሟላ መንገድ በሀገራዊ ምክክሩ መሳተፍ አለበት ሲሉ ኢዜአ ያነጋገራቸው የመቀሌ ከተማ ነዋሪዎች ገለፁ። የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በመሰረታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ምክክር እንዲካሄድና ችግሮችን በውይይት የመፍታት ባህል እንዲዳብር የሚያስችሉ ተግባራትን እያከናወነ መሆኑ ይታወቃል። በእስካሁኑ ሂደትም በ11 ክልሎችና በሁለቱ የከተማ አስተዳደሮች የተሳታፊዎች ልየታ ተደርጎ አጀንዳ የማሰባሰብ ስራ በማከናወን የምክክር ሂደቱ በወሳኝ የስኬት ምዕራፍ ላይ ይገኛል። ኢዜአ በመቀሌ ያነጋገራቸው የትግራይ ክልል ነዋሪዎች እንዳመለከቱት፣ በሀገራዊ ምክክር ታሪካዊ ሁነት ላይ የትግራይ ክልል ህዝብ በተሟላ መልኩ በመሳተፍ አጀንዳውን እንዲያቀርብና በሀገሩ ጉዳይ እንዲመክር የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ጥረት እያደረገ ይገኛል ብለዋል። ኮሚሽኑ በክልሉ የቅድመ ምክክር መድረኮችን በማዘጋጀት ከተለያዩ አካላት ጋር ውይይት ያደረገ መሆኑን ጠቁመው፣ ህዝቡ በየደረጃው በምክክሩ የተሟላ ተሳትፎ እንዲኖረው መስራት እንዳለበትም ገልፀዋል።   ከአስተያየት ሰጪዎቹ አቶ ካህሳይ ግደይ፣ ሀገራዊ ምክክሩ ችግሮችን በሰለጠነ መንገድ በውይይት ለመፍታትና የግጭትና ጦርነትን አዙሪት መቋጨት የሚያስችል መሆኑን ገልፀው፣ የትግራይ ህዝብ አሉኝ የሚላቸውን አጀንዳዎች አቅርቦ ለመመካከር ታሪካዊ አጋጣሚውን መጠቀም አለበት ብለዋል። በኢትዮጵያ ለዘመናት የነበሩ የግጭትና ጦርነት አዙሪቶች በየትውልዱ ብዙ ዋጋ ያስከፈሉ መሆኑን አስታውሰው፤ ተመካክረን ችግሮችን እንፍታ በማለት የተጀመረው ጥረት ዘላቂ መፍትሄ የሚያመጣ ስለመሆኑ አንስተዋል። በመሆኑም የትግራይ ክልል ህዝብ የዚህ እድል ተጠቃሚ እንዲሆን የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ብዙ ጥረት እያደረገ ስለመሆኑ እናውቃለን፣ እድሉን ማንም ወገን ሊያመክነው አይገባም፣ አጋጣሚውን ልንጠቀምበት ግድ ይላል ብለዋል። ሌላኛው አስተያየት ሰጪ ወጣት ብርሃነ ገብረስላሰ፤ የሀገርን መሰረታዊ ችግሮች በዘላቂነት ለመፍታት ከመመካከር በላይ መፍትሄ ሊኖር እንደማይችል ተናግሯል።   በመሆኑም የግጭትና ጦርነትን ምእራፍ በመዝጋት ለቀጣዩ ትውልድ የምትመች ሀገር ለመገንባት ዛሬ ላይ መምከር የግድ ይለናል ብሏል። በዚህ ታሪካዊ አጋጣሚ የትግራይ ክልል ህዝብም የተሟላ ተሳትፎ በማድረግ የእድሉ ተጠቃሚ መሆን አለበት ሲል ተናግሯል። የትግራይ ክልል ህዝብ አሁን ላይ ከምንም በላይ ሰላምንና ልማትን ይሻል ያለው ብርሃነ፤ በምክክር ችግሮቻችንን ለመፍታት ሁላችንም ሃላፊነት ወስደን ማገዝ፣ መተባበርና መስራት ይጠበቅብናል ብሏል።   በኢትዮጵያ ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን የሚድያና ኮሚኒኬሽን ከፍተኛ ባለሙያ ግርማ ሞገስ፤ የክልሉ ህዝብ ለዘላቂ ሰላምና ጠንካራ ሀገረ መንግስት ግንባታ የሚኖረውን ሚና ለማጠናከር የምክከሩ ተሳታፊ መሆን እንዳለበት አንስተው ለዚህም ኮሚሽኑ እድሎችን እያመቻቸና እየሰራ መሆኑን ተናግረዋል። የምክክር ኮሚሽኑ ዓላማ በሀገሪቷ የቆዩ የፖለቲካ፣ የኢኮኖሚና ማኅበራዊ ስብራቶች በዘላቂነት እንዲፈቱ በገለልተኝነት አካታችና አሳታፊ በሆነ መልኩ ዜጎች በጋራ እንዲመክሩ ማመቻቸት መሆኑ ይታወቃል።
ኢዜማ በ7ኛው ሀገራዊ ምርጫ በሁሉም አካባቢዎች እንደሚወዳደር አስታወቀ
Dec 16, 2025 76
አዲስ አበባ፤ ታህሳስ 7/2018(ኢዜአ)፦የኢትዮጵያ ዜጎች ለማሕበራዊ ፍትህ (ኢዜማ) በ7ኛው ሀገራዊ ምርጫ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ምርጫ በሚያካሂድባቸው በሁሉም አካባቢዎች እንደሚወዳደር አስታወቀ። የኢትዮጵያ ዜጎች ለማህበራዊ ፍትህ (ኢዜማ) የሰባተኛው ሀገር አቀፍ ምርጫ ተሳትፎ ዝግጅትን አስመልክቶ ለመገናኛ ብዙኅን መግለጫ ሰጥቷል። የኢትዮጵያ ዜጎች ለማህበራዊ ፍትህ (ኢዜማ) ሊቀ መንበር ሙሉዓለም ተገኘወርቅ (ዶ/ር) በዚሁ ወቅት እንደገለጹት፤ ኢዜማ በሰላማዊና ዴሞክራሲያዊ መርህ ምርጫ ላይ በመሳተፍ መንግሥት ለመሆን የሚሰራ ፓርቲ ነው። በዚህም ፓርቲው በቀረፃቸው ፕሮግራሞች መሠረት ብሔራዊ ጥቅምና ፍላጎት መከበር ፋይዳ ባላቸው ለሀገር በሚጠቅሙ ጉዳዮች ላይ እንደሚሰራ ገልጸዋል። ኢዜማ ምርጫን የዴሞክራሲ ግንባታ ቁልፍ መሳሪያ አድርጎ ይወስዳል ያሉት ሊቀ መንበሩ፤ በህዝብ ድምጽ ቅቡልነት ያለው መንግስት መመስረት የሚቻልበት መሆኑንም አንስተዋል። ለሀገር ጥቅምና ፍላጎት መሳካት በትብብር መስራት በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ መተባበር፣ በልዩነቶች ላይ መመካከር ፓርቲው ቅድሚያ የሚሰጣቸው መሆኑንም አስገንዝበዋል። ኢዜማ በነፃ፣ ፍትሃዊና ገለልተኛ የምርጫ ሂደት በመሳተፉ መንግስት ለመሆን የሚሰራ ፓርቲ መሆኑን ጠቁመው፤ ከሰላማዊ አማራጭ ውጭ የሚደረግ እንቅስቃሴም ለሀገር እንደማይጠቅም አስረድተዋል። የኢትዮጵያ ዜጎች ለማህበራዊ ፍትህ (ኢዜማ) ሥራ አስፈፃሚ አባል ኢዮብ መሳፍንት፤ ምርጫ የፖሊሲ አማራጭ ማቅረቢያና የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማጽኛ ቁልፍ መሳሪያ ነው ብለዋል። ኢዜማ ባለፉት አራት ዓመታት በኢትዮጵያ ሰባተኛው ምርጫ ላይ የነቃ ተሳትፎ በማድረግ የሕዝብን ድምጽ ማግኘት የሚያስችል ዝግጅት ሲደረግ መቆየቱን አስረድተዋል። በዚህም ሀገራዊ ምርጫውን ማካሄድ በሚቻልባቸው አስቻይ ሁኔታዎችና አካባቢዎች ሁሉ ኢዜማ እንደሚሳተፍ አረጋግጠዋል። የፓርቲው የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ እዮኤል ሰለሞን፥ ባለፉት ዓመታት ቀጣይ በሚካሄደው ሰባተኛው ሀገር አቀፍ ምርጫ የነቃ ተሳትፎ ማድረግ የሚያስችሉ ዝግጅቶችን ሲያደርጉ መቆየታቸውን ገልጸዋል። ኢዜማ በምርጫው የሚሳተፈው ሀሳብን ለሕዝብ በማድረስ ትክክለኛ አማራጭ ሆኖ ለመገኘትና ምርጫውን ለማሸነፍ በማለም መሆኑን አስረድተዋል። በዚህም ምርጫን ከፓርቲ በዘለለ በአጠቃላይ ያለውን ጠቀሜታ በጥልቀት በማየት ተጀምሮ እስኪጠናቀቅ ድረስ ለስኬታማነቱ እንደሚሠሩ ገልጸዋል። መንግሥት፣ ገዢው ፓርቲ፣ ተፎካካሪ ፓርቲዎች፣ ምርጫ ቦርድ፣ የሲቪክ ማኅበራት፣ መራጩ ሕዝብና ባለድርሻ አካላት ለሂደቱ ግልፅነት፣ ዲሞክራሲያዊነትና ስኬታማነት ሚናቸውን እንዲወጡ ጠይቀዋል። የፖለቲካ ፓርቲዎችም ለሰላማዊ የፖለቲካ ልምምድ መዳበር ኃላፊነታቸውን በመወጣት ዘላቂ የመፍትሔ አቅጣጫን ሊከተሉ እንደሚገባ መልዕክት አስተላልፈዋል።
በብሔረሰብ አስተዳደሩ የሰፈነው ሰላም በሕብረተሰቡ የተቀናጀ ተሳትፎ ተጠናክሮ ቀጥሏል
Dec 16, 2025 98
ሰቆጣ፤ ታሕሳስ 7/2018(ኢዜአ)፡ - በዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አስተዳደር የሕግ የበላይነትን በማስከበር የሰፈነው ሰላም በሕብረተሰቡ የተቀናጀ ተሳትፎ ተጠናክሮ መቀጠሉን የብሔረሰብ አስተዳደሩ ገለጸ። አስተዳደሩ ከደሃና ወረዳ እና የአምደ ወርቅ ከተማ ነዋሪዎች ጋር በሰላም ግንባታ ላይ እየተወያየ ነው። በውይይት መድረኩ ላይ የብሔሄረሰብ አስተዳደሩ ምክትል አስተዳዳሪ፣ የኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት መምሪያ ሃላፊ አቶ ሹመት ጥላሁን እንዳሉት፤ መንግስት የሕዝብን መሰረታዊ ፍላጎት እውን እንዲሆን በርካታ ተግባራትን እያከናወነ ነው። ችግሮች በውይይት እንዲፈቱ መንግስት ተደጋጋሚ የሰላም ጥሪ ማቅረቡን ተከትሎ ታጣቂዎች ወደ ሰላም አማራጭ መመለሰሳቸውን አንስተዋል። የቀሩትም እንዲመለሱ መንግስት በሆደ ሰፊነት አሁንም በሩ ክፍት መሆኑን አውስተው፤ የሰላምን አማራጭ በማይቀበሉት ላይ የሚወሰደው እርምጃ እንደሚጠናከር አረጋግጠዋል። በአስተዳደሩ የሕግ የበላይነትን በማስከበር የሰፈነውን ሰላም በሕብረተሰቡ የተቀናጀ ተሳትፎ ተጠናክሮ መቀጠሉን ገልጸው፤ አሁንም ሕብረተሰቡ ከፀጥታ ሃይሉ ጎን ሆኖ እየሰጠ ያለው ድጋፍ መቀጠል እንዳለበት አመልክተዋል። የአምደ ወርቅ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ያለው ወዳጅ እንዳሉት፤ የፅንፈኛ ቡድኑ እያከናወነ ያለው ተግባር ከሕብረተሰቡ ባሕልና ወግ ያፈነገጠ በመሆኑ ሕዝቡ አምርሮ መታገል ችሏል ብለዋል። የተገኘውን ሰላም ዘላቂነት ለማረጋገጥ ሕብረተሰቡ ከፀጥታ ሃይሉ ጎን ሆኖ ያልተቋረጠ ድጋፍ እያደረገ እንደሆነ አንስተዋል። የሕዝቡ ዋነኛ አጀንዳው ሰላም ብቻ በመሆኑ ይህንን በመጠበቅ የልማትና የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎች ምላሽ እንዲያገኝ ይደረጋል ብለዋል። በብሔረሰብ አስተዳደሩ አምደወርቅና ደሃና ወረዳ ነዋሪዎች ጋር እየተካሄደ ባለው የሰላም ግንባታ ውይይት ላይ የሰሜን ምስራቅ ዕዝ ዋና አዛዥ ሌተናል ጄኔራል አሰፋ ቸኮልን ጨምሮ የብሔረሰብ አስተዳደሩ አመራሮች በመሳተፍ ላይ ይገኛሉ።  
የምክክር ኮሚሽኑ ቀሪ ሥራዎች ስኬታማ እንዲሆኑ የምናበረክተውን አስተዋጽኦ አጠናክረን እንቀጥላለን-የፖለቲካ ፓርቲዎች
Dec 16, 2025 127
አዲስ አበባ፤ታኅሣስ 7/2018(ኢዜአ)፡-የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ቀሪ ሥራዎች ስኬታማ ሆነው እንዲጠናቀቁ የሚያበረክቱትን አስተዋጽኦ አጠናክረው እንደሚቀጥሉ የተለያዩ የፖለቲካ ፓርቲዎች ገለጹ። የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በአጀንዳ ማሰባሰብ ሂደት ላይ ያልተሳተፉ አካላት፣ የትግራይ ክልል ሕዝብና በተለያየ ምክንያቶች ከመሳተፍ የታቀቡ የፖለቲካ ፓርቲዎች ወደ ሂደቱ እንዲመጡ ለማድረግ ተጨማሪ ጥረቶች እያደረገ ይገኛል። የኢትዮጵያ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ሰብሳቢ ሰለሞን አየለ ለኢዜአ እንደተናገሩት፤ የምክክር ሂደቱ ስኬታማነት ለሀገር ሰላምና መረጋጋት ወሳኝ ነው። ለዚህም ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽኑ የያዛቸው ትልሞች ስኬታማ እንዲሆኑ የጋራ ምክር ቤቱ የበኩሉን ሚና እየተወጣ ነው ብለዋል። የምክክር ኮሚሽኑ ቀሪ ሥራዎችን በተሳካ ሁኔታ እንዲያጠናቅቅ የጋራ ምክር ቤቱ ድጋፉን አጠናክሮ እንደሚቀጥልም አረጋግጠዋል።   የብልፅግና ፓርቲ የዲሞክራሲ ባህል ግንባታ ዘርፍ ኃላፊ እና የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ሥራ አስፈጻሚ አቶ መለሰ ዓለሙ በበኩላቸው፤ ኮሚሽኑ እስከአሁን ያከናወናቸው ተግባራት አበረታች መሆናቸውን ተናግረዋል። የሀገራዊ ምክክሩ የዲሞክራሲ ሥርዓቱን ለመገንባት የሚያግዝ መሆኑን አመልክተው፤ ፓርቲያቸው ለስኬታማነቱ ከሌሎች ፖለቲካ ፓርቲዎች ጋር የጀመረውን ትብብር አጠናክሮ እንደሚቀጥል ተናግረዋል። የአዲስ ትውልድ ፓርቲ ፕሬዝዳንት እና በኦሮሚያ ክልል የሚንቀሳቀሱ ፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ሰብሳቢ ሰለሞን ታፈሰ እንደተናገሩት፤ ፓርቲያቸው በምክክር ሂደቱ በንቃት እየተሳተፈ ይገኛል። በምክክር ሂደቱ ሁሉም የፖለቲካ ፓርቲዎች እንዲሳተፉ ምክር ቤቱ የበኩሉን ሚና እየተወጣ መሆኑንም ገልጸዋል።   የአማራ ዴሞክራሲያዊ ኃይል ንቅናቄ (አዴኃን) ሊቀ መንበር እና በአማራ ክልል የሚንቀሳቀሱ ፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ሰብሳቢ ተስፋሁን ዓለምነህ በበኩላቸው እንዳሉት፤ በሀገራዊ ምክክሩ ሁሉም ወገኖች እንዲሳተፉ ፓርቲያቸው እየሰራ ነው። በአሁኑ ወቅት በተለያዩ ምክንያቶች በምክክር ሂደቱ ሳይሳተፉ የቀሩ የፖለቲካ ፓርቲዎች በሂደቱ እንዲሳተፉ ለማድረግ ፓርቲው የበኩሉን ሚና ለመጫወት አበክሮ ይሰራል ነው ብለዋል።   የነጻነትና እኩልነት ፓርቲ (ነእፓ) ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባል እና የአዲስ አበባ ፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ሰብሳቢ ወይዘሮ አዲስ መሀመድ እንደገለጹት፤ ምክክሩ በኢትዮጵያ ውስጥ ያሉትን ፖለቲካዊና ማህበራዊ ችግሮችን ለመፍታት ብቸኛው መንገድ ሲሆን፤ ፓርቲያቸው ለስኬታማነቱ ይሰራል።   የኢትዮጵያ ዜጎች ለማህበራዊ ፍትህ ፓርቲ (ኢዜማ) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል አስተባባሪ እና በክልሉ የሚንቀሳቀሱ ፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ሰብሳቢ ደምስ ገብሬ በበኩላቸው፤ ምክክሩ ለሀገረ መንግስት ግንባታ ወሳኝ ምዕራፍ እንደሆነ ተናግረዋል።   ይህን በመገንዘብ ፓርቲያቸው በንቃት እየተሳተፈ መሆኑን ጠቁመው፥ቀሪ ሥራዎች ስኬታማ እንዲሆኑ ሁሉም ዜጋ የበኩሉን መወጣት እንዳለበት አመልክተዋል።
ማህበራዊ
የሀገር ውስጥ የመድኃኒት ምርታማነትን ከማሳደግ አኳያ ስኬቶች እየተመዘገቡ ነው
Dec 16, 2025 54
አዲስ አበባ፤ታኅሣስ 7/2018(ኢዜአ)፡-በጤናው ዘርፍ የሀገር ውስጥ የመድኃኒት ምርታማነትንና አቅርቦትን ከማሳደግ አኳያ ስኬቶች እየተመዘገቡ መሆኑን የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ ገለጹ።‎‎‎ በኢትዮጵያ ደረጃቸውን ያልጠበቁ የመድሃኒት ምርቶችን ስርጭት ለመከላከል የተዘጋጀ የአምስት ዓመት ስትራቴጂክ ዕቅድ ይፋ ተደርጓል፡፡   የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ በዚሁ ወቅት፤ የመድኃኒትና የህክምና መሳሪያዎች አቅርቦት የግዥ ስርዓቶችን በማጠናከር እንዲሁም የሀገር ውስጥ አምራቾችን ለማበረታታት እየተሰራ መሆኑን ተናግረዋል፡፡ በዚህም የሀገር ውስጥ የመድኃኒትና የህክምና ቁሳቁሶችን ምርት የገበያ ድርሻ ከስምንት በመቶ ወደ አርባ ሁለት በመቶ ማድረስ መቻሉን አንስተዋል፡፡ ከደረጃ በታች ወይም ተመሳስለው የተሰሩ መድኃኒቶችን ለመቀነስ የዓለም ጤና ድርጅት ባስቀመጠው አቅጣጫ መሰረት ስርዓት ተዘርግቶ የቁጥጥር ስራዎች እየተከናወኑ መሆኑንም አስታውቀዋል። ‎‎የቁጥጥርና የአቅርቦት ስርዓቱ በጤናው ዘርፍ ዕቅድ መሰረት በዲጂታል ቴክኖሎጂ እንዲታገዝ ስራዎች መሰራታቸውንም ጨምረው ገልጸዋል። የቁጥጥር ስርዓቱን ለማጠናከር በተሰራው ስራ ኢትዮጵያ የዓለም ጤና ድርጅት የኤም ኤል 3 ደረጃ (Maturity Level 3) ማግኘቷ ትልቁ ማሳያ መሆኑን ገልጸዋል። ‎አዲስ ስትራቴጂ ይፋ መደረግ ከደረጃ በታች ወይም ተመሳስለው የተሰሩ መድኃኒቶችን የመከላከል፣ ጥራት፣ ደህንነት እና ፈዋሽነት የጎደላቸው መድኃኒቶች ወደ ገበያ እንዳይገቡ መከላከል የሚያስችል መሆኑን ተናግረዋል፡፡ ‎ስትራቴጂው የዲጂታል ቴክኖሎጂን በአግባቡ ጥቅም ላይ እንዲውል ራሱን የቻለ አሰራርና አደረጃጀት እንደሚፈጥር እና የቁጥጥርና አቅርቦት አቅምን እንደሚያጠናክርም አስታውቀዋል፡፡ የኢትዮጵያ ምግብና መድኃኒት ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ሔራን ገርባ በበኩላቸው፤ መድኃኒቶች ለህዝብ ከመቅረባቸው በፊትም ሆነ ከቀረቡ በኋላ የጥራት፣ የደህንነት እና የፈዋሽነት ደረጃቸውን ማሟላት እንዳለባቸው ገልጸዋል።   ሆኖም ከደረጃ በታች እና ተመሳስለው የተሰሩ መድኃኒቶች በጤናው ዘርፍ ውስጥ በቁጥጥር እና አቅርቦት ሰንሰለት ላይ እንቅፋት መሆናቸውን አመልክተዋል። ይህን ተግዳሮት ለማቃለል በሀገር ውስጥ የቁጥጥር ዘርፍ ስራዎች እየተከናወኑ መሆኑን ጠቅሰው፥ የቁጥጥር ስርዓቱ በቴክኖሎጂ የታገዘ እንዲሆን በመደረግ ላይ መሆኑንም ገልጸዋል። ስትራቴጂው ችግሩን ለማቃለል ትልቅ አቅም እንደሚሆን አንስተው፤ የሁሉንም ከፍተኛ ባለድርሻ አካላት አስተዋፅኦ ስለሚጠይቅ ርብርብ ማድረግ አስፈላጊ መሆኑ ገልጸዋል።
ስልጠናው አገልግሎት አሰጣጥን ይበልጥ ለማቀላጠፍ አቅም ይፈጥርልናል
Dec 16, 2025 53
ባሕር ዳር፤ታኅሣስ 7/2018(ኢዜአ)፡-በመደመር መንግስት መሰረታዊ ሃሳቦችና መዳረሻ ግቦች ዙሪያ እየተሰጡ ያሉ ስልጠናዎች ሕብረተሰቡን ይበልጥ ለማገልገል አቅም እንደሚፈጥርላቸው የባሕርዳር ከተማ አስተዳደር የመንግስት ሰራተኞች ገለጹ። በባሕርዳር የአቅም ግንባታ ስልጠናው ላይ እየተሳተፉ ካሉ የመንግሰት ሰራተኞች መካከል የምስራች አበጀ ለኢዜአ እንዳሉት፤ ስልጠናው የመንግስት ሰራተኛውን የመፈጸም አቅም በማላቅ አገልግሎት አሰጣጡን ለማቀላጠፍ አቅም የሚሆን ነው።   የመደመር መንግስት እሳቤና እይታዎችን ጠንቅቆ መገንዘብ ከአገልግሎት አሰጣጥ ጋር ተያይዞ በሕብረተሰቡ ዘንድ የሚነሳውን ቅሬታ ለመፍታት እንደሚያግዝ ገልጸዋል። ስልጠናው የመደመር መንግስት እይታዎችን ተረድተው በመተግበር በሚሰጡት አገልግሎት የሕብረተሰቡን እርካታ በላቀ ብቃት ለማረጋገጥ ያግዛል ያሉት ደግሞ መልካሙ አለባቸው ናቸው።   የግብርናም ሆነ የገጠር ትራንስፎርሜሽን ግቦችን ማሳካት የሚቻለው ለሕብረተሰቡ የተቀላጠፈ አገልግሎት በመስጠት መልካም አስተዳደር ማስፈን ሲቻል እንደሆነ መገንዘብ እንደሚገባ አንስተዋል። ለዚህም የሰራተኛውን ግንዛቤ በማሳደግ በተጨባጭ ለውጥ ማምጣት የሚያስችሉ ተግባራትን ለማከናወን እንደሚተጉ ገልጸዋል። ስልጠናው የመደመር መንግስት እይታና እሳቤዎችን በመገንዘብ ለተግባራዊነቱ እንድንረባረብ አስቻይ ሁኔታን ይፈጥርልናል ብለዋል።   በብልፅግና ፓርቲ የባሕር ዳር ከተማ አስተዳደር ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት የአቅም ግንባታና ፖለቲካ ዘርፍ ሃላፊ አቶ ጊዜው ታከለ በበኩላቸው እንዳመለከቱት፤ ስልጠናው የሀገሪቱ የኢኮኖሚ መሰረት የሆነውን ግብርና ለማሸጋገር በሚደረገው ጥረት የመንግስት ሰራተኛው የጎላ ሚናውን እንዲወጣ የሚያደርግ መሆኑንም አንስተዋል።   ለዚህም የመንግስት ሰራተኛው የመደመር መንግስት ግቦችን የጋራ በማድረግ ለተፈጻሚነታቸው ይበልጥ መትጋት ይጠበቅበታል ብለዋል። ስልጠናው ዛሬን ጨምሮ ለሁለት ቀናት እንደሚቆይ ተመልክቷል።
በአማራ ክልል ዘላቂ ሰላም እንዲሰፍን የሴቶች አደረጃጀቶች ተሳትፎ ይበልጥ መጠናከር አለበት
Dec 16, 2025 54
ደብረ ብርሀን፤ታኅሣስ 7/2018(ኢዜአ)፡- በአማራ ክልል ዘላቂ ሰላም እንዲሰፍን የሴቶች አደረጃጀቶች ተሳትፎ ይበልጥ ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የአማራ ክልል የማህበራዊ ክላስተር አስተባባሪ ሙሉነሽ ደሴ (ዶ/ር) አስገነዘቡ። በክልሉ ሰሜን ሸዋ ዞን በሲያደብርና ዋዩ ወረዳ ደነባ ከተማ ከሴቶች አደረጃጀቶች ጋር በሰላም፣ በልማትና መልካም አስተዳደር ዙሪያ ውይይት ተካሂዷል። በውይይቱ መድረክ የተገኙት ሙሉነሽ ደሴ (ዶ/ር) እንደገለጹት ፤ በክልሉ ዘላቂ ሰላም ለማስፈን ሲደረግ በቆየው እንቅስቃሴ የሴቶች አደረጃጀቶች የበኩላቸውን አስተዋጽኦ አበርክተዋል።   ይህንን ይበልጥ በማጎልበት ሴቶች የፎረምና የልማት አደረጃጀቶቻቸውን በመጠቀም ለዘላቂ ሰላም ጠንክረው ከመስራት ባለፈ በመረዳዳት ድህነትን ታሪክ ማድረግ እንደሚገባቸው አስገንዝበዋል። ሴቶች ማህበራዊ ችግሮችን ለመፍታት የሚያደርጉት ጥረት የሚበረታታ መሆኑንም አክለዋል። በሲያደብርና ዋዩ ወረዳ ሕዝብና አስተዳደር በ7 ሚሊየን ብር አረጋዊያንን ለመደገፍ የተገነባው የገቢ ማስገኛ ህንፃ ለሌሎች ወረዳዎች ጭምር ተሞክሮ የሚሆን ነው ብለዋል። የክልሉ ሴቶች፣ ወጣቶች እና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ምክትል ሃላፊ ዘላለም አረጋ ፤ በክልሉ የሴቶችን ማህበራዊ ፣ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ተሳትፎና ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ እየተሰራ መሆኑን ተናግረዋል።   የሴቶችን ተጠቃሚነትና ተሳትፎ ለማረጋገጥ ዘላቂ ሰላም መስፈን አስገዳጅ በመሆኑ ለዚህም ሴቶች ሲያበረክቱት የቆዩትን አስተዋጽኦ እንዲያጠናክሩ ጠይቀዋል። በዞኑ የሴቶችን ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት ለማሳደግ ዘርፈ ብዙ ተግባራት እየተከናወኑ እንደሆነ የገለጹት ደግሞ የሰሜን ሸዋ ዞን ምክትል አስተዳዳሪ ተክለየስ በለጠ ናቸው፤። ሴቶች በግብርና እና በንግድ ዘርፍ ተደራጅተው ተጠቃሚ እንዲሆኑም እየተደረገ መሆኑን አንስተዋል። የሲያደብርና ዋዩ ወረዳ ምክትል አስተዳዳሪ ተፈሪ በሱፍቃድ እንዳሉት፤ ሴቶች በዘላቂ ሰላም ማስፈን ላይ ያላቸውን አስተዋጽኦ ከማጠናከሩ ጎን ለጎን የኢኮኖሚ ተጠቃሚነታቸውን ለማሳደግ ትኩረት ተሰጥቷል። የመድረኩ ተሳታፊ ሚሚ በቀለ፤ በሴቶች አደረጃጀት የእህል ወፍጮ ቤት ከፍተው በሚያገኙት ገቢ ተጠቃሚ መሆናቸውን ገልጸው፤ ለሰላም ግንባታ ሚናቸውን እየተወጡ እንደሚገኙ ተናግረዋል።   በአካባቢው ዘላቂ ሰላም ሰፍኖ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ አገልግሎቶች እንዲስፋፉ ከመንግስት ጋር በቅንጅት በመስራት የበኩላቸውን እየተወጡ መሆናቸውን ያነሱት ደግሞ ራሄል ይግዛው ናችው።   በመድረኩ በየደረጃው ያሉ አመራሮችና የሴት አደረጃጀቶች ተሳታፊ ሆነዋል።
በእውቀትና ክህሎት ላይ የተመሰረተ ቀልጣፋ አገልግሎት በመስጠት ኃላፊነታችንን እንወጣለን-  የመንግስት ሰራተኞች
Dec 16, 2025 42
ጎንደር ፤ ታሕሳስ 7/2018(ኢዜአ) ፡- በእውቀትና ክህሎት ላይ የተመሰረተ ቀልጣፋ አገልግሎት ለሕብረተሰቡ በመስጠት የተሻለ ለውጥ ለማምጣት ሃላፊነታቸውን እንደሚወጡ በጎንደር ከተማ አስተዳደር የመንግስት ሰራተኞች ተናገሩ፡፡ "በመደመር መንግስት እይታ የዘርፎች እመርታ" በሚል መሪ ሃሳብ በከተማ አስተዳደሩ ለሚገኙ የመንግስት ሰራተኞች የአቅም ግንባታ ስልጠና እየተሰጠ ነው። ከስልጠናው ተሳታፊዎች ውስጥ መልካሙ አበራ እንደተናገሩት፤ የመደመር መንግስት እሳቤ የሲቪል ሰርቪስ የአገልግሎት አሰጣጥ ወቅቱን የዋጀ ቀልጣፋና ዘመናዊነት የተላበሰ እንዲሆን ትኩረት የሰጠ ነው፡፡   በአገልግሎት አሰጣጥ የሚስተዋሉ የመልካም አስተዳደር ችግሮች የሚፈቱት የመንግስት ሰራተኛው በተመደበበት የስራ መስክ በቅንነትና በታማኝነት ሕዝብ ሲያገለግል በመሆኑ ይህንን በመተግበር ለተሻለ ለወጥ ሃላፊነቴን እወጣለሁ ብለዋል፡፡ የመንግስት ሰራተኛው በላቀ የቴክኖሎጂ አጠቃቀም እራሱን በማብቃት የመንግስት ፖሊሲና ስትራቴጂን መሰረት ያደረገ ብቃት ያለው አገልግሎት መስጠት እንደሚገባው ከስልጠናው ግንዛቤ መጨበጣቸውን የገለጹት ደግሞ ማሩ መኳንንት ናቸው፡፡ የመደመር መንግስት እሳቤ ለዘመናዊ የሲቪል ሰርቪስ አገልግሎት መጠናከር ትኩረት የሰጠ ከመሆኑም በላይ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ችግር ፈቺ የአሰራር መርህ መሆኑን መገንዘባቸውን ተናግረዋል፡፡ በተመደቡበት የስራ መስክ ሃላፊነትንና ተጠያቂነትን በተላበሰ መንገድ አገልግሎት በመስጠት የሕዝብ እርካታን ለማረጋገጥ የበኩላቸውን ሃላፊነት እንደሚወጡ ገልጸዋል፡፡ የመንግስት ሰራተኛው የዲጂታል እውቀትና ክህሎቱ ከፍ እንዲል መንግስት በስልጠና ማብቃቱ የሚበረታታ መሆኑን ጠቁመው፤ ስልጠናው የመንግስትን የቀጣይ አቅጣጫዎች ተገንዝበን ለተግባራዊነቱ ዝግጁ እንድንሆን ምቹ ሁኔታ የሚፈጥር ነው ብለዋል፡፡   የከተማ አስተዳደሩ ሲቪል ሰርቪስና የሰው ሃብት ልማት መምሪያ ሃላፊ ነጻነት መንግስቴ በበኩላቸው፤ ስልጠናው የተመቻቸው ሰራተኛው የመደመር መንግስት እይታና እሳቤዎችን በሚገባ ተገንዝቦ በእውቀት ላይ የተመሰረተ አገልግሎት እንዲሰጥ ለማስቻል እንደሆነ ተናግረዋል። ለሁለት ቀናት በሚሰጠው ስልጠና ከከተማ አስተዳደሩ የተለያዩ ሴክተር መስሪያ ቤቶች የተውጣጡ የመንግስት ሰራተኞች እየተሳተፉ ነው፡፡
ኢኮኖሚ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ የመሠረተ ልማት ግንባታዎች የደንበኞቹን ፍላጎትና እርካታ መሰረት ያደረጉ ናቸው
Dec 16, 2025 30
አዲስ አበባ፤ ታህሳስ 7/2018(ኢዜአ)፦ የአየር መንገዱ የመሠረተ ልማት ግንባታዎች የደንበኞቹን ፍላጎት መሰረት ያደረጉና የተገልጋዮችን እርካታ የሚጨምሩ መሆናቸውን የኢትዮጵያ አየር ኃይል ዋና አዛዥ እና የኢትዮጵያ አየር መንገድ የቦርድ ሰብሳቢ ሌተናል ጄኔራል ይልማ መርዳሳ ገለጹ። የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዕድገት በአገልግሎት ጥራትና ልህቀት ጭምር ተጠናክሮ መቀጠሉን የተናገሩት ደግሞ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ሥራ አስፈፃሚ መስፍን ጣሰው ናቸው። የኢትዮጵያ አየር መንገድ በቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ያስገነባውን የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ላውንጅ ሥራ አስጀምሯል።   የኢትዮጵያ አየር ኃይል ዋና አዛዥና የኢትዮጵያ አየር መንገድ የቦርድ ሰብሳቢ ሌተናል ጄኔራል ይልማ መርዳሳ በዚሁ ወቅት እንዳሉት አየር መንገዱ ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪነቱን የሚያጠናክር ራዕይ ይዞ እየሰራ ነው። ለዚህም በመንግሥት ልዩ ትኩረት ተሰጥቶት የሰለጠነ እና የበቃ የሰው ኃይል ማፍራት፣ የመሠረተ ልማት ግንባታና ሌሎች የልህቀት ተግባራት እየተከናወኑ መሆናቸውን ተናግረዋል። በቀጣይነት የሚደረግ የመሠረተ ልማት ግንባታ አየር መንገዱ የሚያደርገውን የከፍታ ጉዞ እውን ማድረግ የሚያስችል ነው ብለዋል።   በዛሬው ዕለት ሥራ የጀመረው የፕሪሚየር ላውንጅ አየር መንገዱ ለደንበኞቹ የሚሰጠውን ክብር በግልጽ የሚያሳይ መሆኑንም ጠቅሰዋል። የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ሥራ አስፈፃሚ መስፍን ጣሰው በበኩላቸው አየር መንገዱ በአቪዬሽን ኢንዱስትሪው ውስጥ ያለውን ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪነት ለማሳደግ እየሰራ እንደሚገኝ አስረድተዋል።   አየር መንገዱ ዕድገቱን ከአገልግሎት ጥራት በማስተሳሰር ለደንበኞቹ የሚሰጠውን አገልግሎት ለማላቅ የተጀመሩ ተግባራትን አጠናክሮ መቀጠሉን ተናግረዋል። ይህ ዛሬ ይፋ የሆነው ላውንጅ ለደንበኞች የምንሰጠው አገልግሎት ወደ ላቀ ደረጃ መድረሱን ተጨባጭ ማሳያ መሆኑን ገልጸዋል። ለደንበኞች ልዩ እና ምቾት የተሞላበት አገልግሎት መስጠት የሚያስችል እንደሆነም ነው ዋና ስራ አስፈጻሚው የተናገሩት። የፕሪሚየር ላውንጅ ለአየር መንገዱ ታላቅ ስኬት እንደሆነ ገልፀው፤ የአፍሪካ ዋና መግቢያ በር የሆነው የቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ያለውን ሚና በእጅጉ ከፍ የሚያደርግ መሆኑንም አስታውቀዋል።
ታማኝ ግብር ከፋዮች የመዲናዋን ተወዳዳሪነት በማሳደግ አሻራቸውን እያሳረፉ ነው
Dec 16, 2025 38
አዲስ አበባ፤ታኅሣስ 7/2018(ኢዜአ)፡-ታማኝ ግብር ከፋዮች የመዲናዋን ተወዳዳሪነት በማሳደግና ዜጎችን በልማት ተጠቃሚ በማድረግ አሻራቸውን እያሳረፉ መሆኑ ተመላከተ፡፡ የአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ ከፕላቲኒየም እና ወርቅ ደረጃ ተሸላሚ ግብር ከፋዮች ጋር ውይይት አካሂዷል፡፡   በቢሮው እየተከናወኑ የሚገኙ የሪፎርም ሥራዎችን አስመልክቶ ሰነድ ያቀረቡት የአዲስ አበባ ገቢዎች ምክትል ቢሮ ኃላፊ መሐመድ አብዱራህማን፤ቢሮው በርካታ የአሰራር ማሻሻያ ጥናቶችን በማጠናቀቅ ወደ ስራ ማስገባቱን ተናግረዋል፡፡ በመደበኛ የታክስ ኦዲትና በቅድመ ኦዲት ስራ ላይ ለውሳኔ አሻሚ የሆኑና ለብልሹ አሰራር በር ከፍተው የነበሩ አሰራሮችን በመፈተሸ ማስተካከል መቻሉንም ተናግረዋል፡፡   ከአደረጃጀት አኳያም ለቢሮው አሰራር አጋዥ የሆኑ አዳዲስ አደረጃጀቶችን ወደ ስራ የማስገባት ሂደት መከናወኑን ገልጸዋል፡፡ ግብር ከፋዮች ያቀረቡትን መረጃ በማጣራትም ብልሹ አሰራር በፈጸሙ ሠራተኞች እና አመራሮች ላይ የተለያዩ እርምጃዎች መወሰዱን ጠቅሰዋል። የወርሃዊ ቫት አሰባሰብ የማሳወቂያ መርኃ ግብረ በማውጣትና አሰራሩን በማዘመን የግብር ከፋዮችን እንግልት የሚያስቀሩ ተግባራት በመከናወን ላይ ናቸው ብለዋል፡፡ የውይይቱ ተሳታፊ ግብር ከፋዮች በሰጡት አስተያየት፤ ቢሮው አገልግሎት አሰጣጡን ከጊዜ ወደ ጊዜ እያዘመነ መምጣቱን ተናግረዋል፡፡ በመዲናዋ ያለ ደረሰኝ በሚደረጉ ግብይቶች ላይ ተጨማሪ ቁጥጥሮችን የማድረግ ስራዎች ተጠናክረው መቀጠል እንዳለባቸውም አንስተዋል፡፡   በሌላ በኩል ቢሮው የሚያወጣቸው የአሠራር መመሪያዎች በፍጥነት ሊደርሱን ይገባል ሲሉም ጠይቀዋል። የአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ ኃላፊ አቶ ቢኒያም ምክሩ በዚሁ ወቅት፤ ቢሮው ያለደረሰኝ የሚደረጉ ግብይቶችን ለመቆጣጠር በዘመናዊ ቴክኖሎጂ ታግዞ እየሰራ መሆኑን ተናግረዋል፡፡   መርካቶ አካባቢ የሚገኙ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤቶቹ በቁጥጥር ላይ ብቻ እንዲሠሩ መደረጉን ጠቁመው በዚህም ውጤቶች እየተመዘገቡ እንደሚገኙ ገልጸዋል፡፡ ቢሮው በተለያዩ ጊዜያት የሚያወጣቸውን ህጎችና መመሪያዎች በማህበራዊ ሚዲያዎችና በቢሮው ድረገጽ ላይ ለግብር ከፋዮች ተደራሽ የማድረግ ሥራዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ ጠቁመዋል፡፡ በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የአዲስ አበባ ፋይናንስ ቢሮ ኃላፊ አቶ አብዱልቃድር ሬድዋን፤ ከግብር ከፋዮች በተሰበሰበ ገቢ የከተማዋን ተወዳዳሪነት ለማሣደግና የዜጎችን ሕይወት ከማሻሻል አኳያ ትርጉም ያለው ስራ መሰራቱን ተናግረዋል፡፡   በዚህም ታማኝ ግብር ከፋዮች በመዲናዋ ሁሉን አቀፍ ዕድገት ውስጥ አሻራቸውን እያሳረፉ መሆኑን ጠቅሰዋል። ፍትሐዊነት እና ግልጽነትን ለማስፈን እየተሰራ መሆኑን ጠቁመው ብልሹ አሠራሮችን ለመቅረፍ የተጀመሩ ሥራዎች ይጠናከራሉ ብለዋል፡፡ በተያዘው በጀት ዓመት በከተማ ደረጃ 350 ቢሊዮን ብር ገቢ ለመሰብሰብ መታቀዱን በማንሳት፥ ግብይቶችን ለማዘመን የተጀመሩ ስራዎች ውጤታማ መሆናቸውን አስረድተዋል፡፡ በመድረኩ ለፕላቲኒየም እና ለወርቅ ደረጃ የግብር ከፋዮች የልዩ ተጠቃሚ ካርድ ተሰጥቷቸዋል፡፡
በመዲናዋ የሚገኙ የቱሪዝም መስህብ ስፍራዎችን የማስተዋወቅ ስራ ተጠናክሮ ይቀጥላል
Dec 16, 2025 53
አዲስ አበባ፤ታኅሣስ 7/2018(ኢዜአ)፡-በአዲስ አበባ የሚገኙ የቱሪዝም መስህብ ስፍራዎችን የማስተዋወቅ ስራ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የቱሪዝም ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ የአዲስ አበባ ቱሪዝም ኮሚሽን ያዘጋጀው የመጀመሪያው የቱሪዝም ፎረም በአራዳ ፓርክ ተካሂዷል፡፡   ፎረሙ በዋናነት ዜጎች በመዲናዋ ስላሉ የቱሪዝም መዳረሻ ስፍራዎች በቂ ግንዛቤ እንዲኖራቸው እና የጉብኝት ባህላቸውን እንዲያሳድጉ ለማስቻል መዘጋጀቱ ተገልጿል፡፡ በቱሪዝም ሚኒስቴር ስትራቴጂክ አማካሪ የሆኑት ቴዎድሮስ ደርበው፤ ፎረሙ በዋናነት የመዲናዋን ጸጋዎች ለማስተዋወቅና የዘርፉን ባለድርሻ አካላት በአካል በማገናኘት ተሞክሮ እንዲለዋወጡና አገልግሎታቸውን እንዲያስተዋውቁ እድል የሚፈጥር ነው ብለዋል፡፡   ሚኒስቴሩ በዘርፉ የሚሰማሩ ባለሃብቶች እንዲበራከቱና የቱሪዝም መዳረሻዎች እንዲስፋፉ የጀመረውን ጥረት አጠናክሮ እንደሚቀጥል አረጋግጠዋል፡፡ የአዲስ አበባ ቱሪዝም ኮሚሽን ኮሚሽነር ሁንዴ ከበደ በበኩላቸው፤ ፎረሙ በዋናነት በከተማዋ የቱሪዝም እድገት ላይ ትኩረት ማድረጉን ተናግረዋል፡፡   ፎረሙ በተለይም ከተማዋን በሚገባት ልክ ለማስተዋወቅ በሚያስችሉ ጉዳዮች ዙሪያ ከባለድርሻ አካላት ጠቃሚ ግብአቶችን አግኝተንበታል ብለዋል፡፡ በፎረሙ የተሳተፉ ባለድርሻ አካላት በበኩላቸው፤ የቱሪዝም ፎረሙ የእርስ በርስ ትስስርን ለማጠናከር እና ተሞክሮን ለመለዋወጥ እንዳስቻላቸው ተናግረዋል፡፡ የአዲስ አበባ ሆቴል ባለንብረቶች ማህበር ፕሬዝዳንት አስቴር ሰለሞን፤ ፎረሙ ባለድርሻ አካላት ስለ ዘርፉ አቅምና ቀጣይ ሥራዎች የጋራ ግንዛቤ የፈጠሩበት መሆኑን ገልጸዋል፡፡   የኢትዮጵያ ሼፎች አሶሴሽን ፕሬዝዳንት ሼፍ ሄኖክ ዘሪሁን በበኩሉ፤ ፎረሙ በቱሪዝም ዘርፍ ለተሰማሩ ባለድርሻዎች ከፍተኛ መነቃቃትን የሚፈጥር መሆኑን ጠቅሷል፡፡   የአገልግሎት አሰጣጥ ችግሮችንና ክፍተቶችን በጋራ ለመፍታት የሚያስችል መሆኑን የገለጹት ደግሞ የታላቁ ኢትዮጵያ አስጎብኚ ድርጅቶች ማህበር የቦርድ አባል ናሆም አድማሱ ናቸው ፡፡   በመድረኩ የዘርፉ ተዋናዮች የተሳተፉባቸው የቱሪዝም ንግድ አውደ ርዕይ፣ ኤግዝቢሽንና የፎቶ አውደ ርዕይ ተካሂዷል፡፡
በትራንስፖርት ዘርፉ የሚስተዋሉ ችግሮችን ለመቅረፍ ዘመናዊ አሠራርን ማጠናከር ይገባል 
Dec 16, 2025 64
አዲስ አበባ፤ ታህሳስ 7/2018(ኢዜአ)፦ በትራንስፖርት ዘርፉ የሚስተዋሉ ችግሮችን ለመቅረፍ ዘመናዊ አሠራርን ማጠናከር እንደሚገባ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አሳሰበ። የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዓለሙ ስሜ(ዶ/ር) በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 4ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ ተገኝተው ከምክር ቤቱ አባላት ለተነሱላቸው ጥያቄዎች ምላሽና ማብራሪያ ሰጥተዋል። የምክር ቤቱ አባላት የትራንስፖርት አገልግሎትን ማዘመን፣ የመንገድ ደህንነትን ማስጠበቅና የትራፊክ አደጋን መከላከል ላይ አሠራርን በማዘመን ጠንካራ ሥራ መሥራት ያስፈልጋል ብለዋል።   በዘርፉ የሚስተዋሉ የመልካም አስተዳደር ችግሮችንና ብልሹ አሰራሮችን በማስተካከል በኩል እንዲሁም የመንጃ ፍቃድ አሰጣጥን ከመፈተሽ አንጻር ምን አየተሠራ ነው ሲሉም ጠይቀዋል። የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትሩ ዓለሙ ስሜ(ዶ/ር) በሰጡት ምላሽና ማብራሪያ በኢትዮጵያ የትራፊክ አደጋና የመንገድ ደህንነት ትልቅ ተግዳሮት መሆኑን አንስተዋል። በሀገሪቱ ያለው የተሽከርካሪ ቁጥር አነስተኛ የሚባል ቢሆንም የሚደርሰው አደጋ ግን ከፍተኛ መሆኑን ጠቅሰው ለዚህ ደግሞ ዋነኛው ምክንያት የአሽከርካሪዎች የችሎታ ማነስ እና ስነ-ምግባር ችግር ነው ብለዋል። በኢትዮጵያ አብዛኛው የትራፊክ አደጋዎች በአሽከርካሪዎች ስህተት የሚደርሱ መሆናቸውን ጠቅሰው፣ ይህን ችግር ለመፍታትም ትኩረታችንን በአሽከርካሪዎች ብቃት ላይ አድርገናል ነው ያሉት።   ለአብነትም የአሽከርካሪዎችን ስነ-ምግባር፣ ዕውቀትና ክህሎት ለማሳደግ የስልጠና መስፈርቶችና የብቃት መመዘኛዎች መዘጋጀታቸውን በማንሳት። በህገወጥ መንገድ የተሽከርካሪ ቴክኒክ ፍተሻና የመንጃ ፍቃድ በሚሰጡ ተቋማት ላይ እርምጃ እየተወሰደ መሆኑንም ተናግረዋል። የትራንሰፖርትና ሎጂስቲክስ ዘርፉን በማዘመን የመልካም አስተዳደር ችግርና ብልሹ አሰራርን ለመቅረፍ በቴክኖሎጂ የታገዙ ስራዎች እየተከናወኑ መሆኑንም ሚኒስትሩ አብራርተዋል። ለአብነትም በወጪና ገቢ ንግድ፣ በህዝብ ትራንስፖርትና በሰሌዳ አሰጣጥ ላይ ቴክኖሎጂን መጠቀም የሚያስችሉ አሰራሮች መዘርጋታቸውን አመልክተዋል። በትራንስፖርት ዘርፉ ታዳሽ ኃይልን በመጠቀም እንደ ሀገር አረንጓዴ ኢኮኖሚ ለመገንባት የተያዘውን እቅድ እውን ለማድረግ እየተሰራ እንደሚገኝም አብራርተዋል።
ቪዲዮዎች
ሳይንስና ቴክኖሎጂ
ፋይዳ መታወቂያ ሴቶችን በኢኮኖሚ ውስጥ ደህንነቱ የተጠበቀ አገልግሎት ተጠቃሚ እንዲሆኑ ያስችላል
Dec 16, 2025 43
አዲስ አበባ፤ታኅሣስ 7/2018(ኢዜአ)፡- ፋይዳ መታወቂያ የሴቶችን የዲጂታል ተሳትፎ በማሳደግ ደህንነቱ የተጠበቀ የዲጂታል ኢኮኖሚ አገልግሎት ተጠቃሚ እንደሚያደርጋቸው የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ሂክማ ከይረዲን ገለፁ። የብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ ምዝገባ የሴቶች ንቅናቄና የግንዛቤ መፍጠሪያ መርሃ ግብር በአዲስ አበባ አካሂዷል።   የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ሂክማ ከይረዲን በዚሁ ወቅት እንደገለጹት፤ የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ የሴቶችን ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ትልቅ አቅም ይፈጥራል። በተለይም ሴቶችን በፋይናንስ ተጠቃሚ በማድረግ የብድርና ቁጠባ አገልግሎት እንዲያገኙ እንደሚያስችል ገልፀዋል። ፋይዳ ለሴቶች፣ ህፃናትና አካል ጉዳተኞች አካታችነት፣ የእኩልነት መብት ማረጋገጫና የማስፈፀሚያ መሳሪያ መሆኑንም ተናግረዋል። ከዚህ ባሻገር የሴቶችን የዲጂታል ተሳትፎ በማሳደግ በዲጂታል ኢኮኖሚ ውስጥ ደህንነቱ የተጠበቀ የዲጂታል አገልግሎት ተጠቃሚ እንዲሆኑ ያስችላል ነው ያሉት። የብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም ዋና ዳይሬክተር ዮዳሄ አርዓያሥላሴ በበኩላቸው፤ መንግስት ዜጎችን ሙሉ ለሙሉ የዲጂታል መታወቂያ ተጠቃሚ ለማድረግ እየሰራ ይገኛል ብለዋል።   የኢትዮጵያን ብልፅግና ለማረጋገጥ ዲጂታል መታወቂያ ዲጂታል ኢኮኖሚ ለመገንባት ያለመ መሆኑን ገልጸዋል፡፡ የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ ለሥርዓተ-ፆታ እኩልነት መረጋገጥ መሳሪያ መሆኑን ጠቁመው፤ ሌሎች ሥርዓቶችም እርስ በእርስ እንዲተሳሰሩ ተደርጎ መዘጋጀቱን አስታውቀዋል። የሴቶችን ዲጂታል ተሳትፎ በማሳደግ በዲጂታል ኢኮኖሚ ውስጥ ደህንነቱ የተጠበቀ የዲጂታል አገልግሎት እንዲጠቀሙና እንዲያገኙ ያስችላል ነው ያሉት፡፡ በአሁኑ ወቅት በርካታ ዜጎች የዲጂታል መታወቂያ ምዝገባ ማድረጋቸውን ዋና ዳይሬክተሩ ጠቅሰው፤ በቀጣይ በዞንና ወረዳ ደረጃ ምዝገባ እንደሚከናወን አስታውቀዋል።   ከፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ ተጠቃሚዎች 40 በመቶ የሚሆኑት ሴቶች መሆናቸውንም ጠቅሰዋል፡፡ እንደ ሀገር እስከ ሰኔ 30 ድረስ የፋይዳ ተጠቃሚዎችን ቁጥር 90 ሚሊየን ለማድረስ እየተሰራ መሆኑን ጠቁመው፤ የፋይዳ መታወቂያ ምዝገባን ለማሳካት የሴቶች ተሳትፎ ቁልፍ ሚና እንዳለውም ገልጸዋል።
ኢንስቲትዩቱ የፌደራል ዋና ኦዲተርን ኦዲት አሠራር የሚያዘምን ሥርዓት ሊዘረጋ ነው 
Dec 16, 2025 61
አዲስ አበባ፤ታኅሣስ 7/2018(ኢዜአ)፡-የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት የፌደራል ዋና ኦዲተር መሥሪያ ቤትን የፋይናንሺያል ኦዲት አሠራር ይበልጥ ዘመናዊ ማድረግ የሚያስችል ሥርዓት ሊዘረጋ ነው። የፋይናንሺያል ኦዲት ሥርዓትን በዲጂታል ማዘመን ለኦዲት ጥራት መረጋገጥ ዓይነተኛ ሚና እንደሚጫወት ተገልጿል። የፌደራል ዋና ኦዲተር መሥሪያ ቤት ፋይናንሺያል ኦዲት ሥርዓቱን ዘመናዊ ለማድረግ ከኢትዮጵያ አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ጋር ሥምምነት ተፈራርሟል።   ሥምምነቱን የፌደራል ዋና ኦዲተር መሰረት ዳምጤና የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ወርቁ ጋቸና (ዶ/ር) ተፈራርመዋል። በሥምምነቱ መሰረት ኢንስቲትዩቱ የዋና ኦዲተር መሥሪያ ቤቱን የፋይናንሺያል ኦዲት ሥርዓት ወደ ዘመናዊነት የሚያሸጋግር የቴክኖሎጂ ሥርዓት የሚዘረጋ ይሆናል። የፌደራል ዋና ኦዲተር መሰረት ዳምጤ በዚሁ ወቅት እንዳሉት፤ ዲጂታል ኢትዮጵያን በመገንባት ሂደት የመንግሥት ተቋማት አሠራራቸውን ማዘመን ይጠበቅባቸዋል። የፌደራል ዋና ኦዲተርም ከዲጂታል ኢትዮጵያ ስትራቴጂ ጋር የተጣጣመ አሠራርን ለመተግበር እየሠራ መሆኑን ጠቅሰዋል።   ዛሬ ከኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ጋር የፋይናንሺያል ኦዲትን ለማዘመን የተደረገው ሥምምነት የዚሁ አካል ነው ብለዋል። ተቋማት የሚበጀትላቸውን በጀት በአግባቡ ሥራ ላይ ማዋላቸውን ኦዲት ማድረግ የሚያስችለው የፋይናንሺያል ኦዲት ሥርዓትን ማዘመን ለኦዲት ጥራት መረጋገጥ ዓይነተኛ ሚና እንደሚጫወት ገልጸዋል። አሠራሩን በቴክኖሎጂ ማስደገፍ ጊዜንና ገንዘብን መቆጠብ እንደሚያስችል አመልክተው እንደ ሀገር ሙስናን ለመከላከል እና ተጠያቂነትን ለማስፈን የተያዙ ግቦች እንዲሳኩ አዎንታዊ አስተዋጽኦ ያበረክታል ብለዋል። የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ወርቁ ጋቸና (ዶ/ር) በበኩላቸው፤ የፌደራል ዋና ኦዲተር መሥርያ ቤትን የፋይናንሺያል ኦዲት አሠራርን ዘመናዊ ለማድረግ አስፈላጊው ዝግጅት መደረጉን ተናግረዋል።   በዚህም የፋይናንሺል ኦዲት የሚከወንባቸው መንገዶች እና አጠቃላይ ይዘት ላይ አስፈላጊው ጥናት መደረጉን ጠቁመው የጥናት ውጤቱን መሰረት በማድረግ አሠራሩን የሚያዘምኑ ተግባራት እንደሚከናወኑ አብራርተዋል። ለዚህም ኢንስቲትዩቱ በአንድ ዓመት ከግማሽ ጊዜ ውስጥ የዲጂታል ሥርዓቱን የማበልጸግ ሥራ እንደሚያጠናቅቅ አመልክተዋል።
በግመል ጤንነት፣ እንክብካቤና ደህንነት ላይ ያተኮረ ፕሮጀክት ይፋ ሆነ
Dec 16, 2025 201
ሰመራ፤ታኅሣስ 7/2018(ኢዜአ)፡- በግመል ጤንነት፣ እንክብካቤና ደህንነት ላይ ያተኮረ የአምስት ዓመት ፕሮጀክት ይፋ ተደረገ። ፕሮጀክቱ ይፋ የሆነው የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የእንስሳት ህክምናና ግብርና ኮሌጅ ከሰመራ ዩኒቨርሲቲ ጋር በትብብር ሲሆን በቀጣዮቹ አምስት ዓመታት ውስጥ የግመል ጤንነት፣ እንክብካቤና ደህንነት ላይ ትኩረት ተደርጎ የሚተገበር መሆኑም ታውቋል።   በፕሮጀክቱ ማስጀመሪያ መርሃ ግብር ላይ የሰመራ ዩኒቨርስቲ የምርምርና ቴክኖሎጂ ሽግግር ምክትል ፕሬዝዳንት አደም ዓሊ እንደተናገሩት፤ የአርብቶ አደሩን የኑሮ ሁኔታ ለማሻሻል የሚያስችሉ በርካታ ተግባራት እየተከናወኑ ነው።   በግመል ላይ ያተኮሩ መሰል ፕሮጀክቶች ብዙም ያልተለመዱ መሆናቸውን ያነሱት አቶ አደም፤ የአሁኑ ፕሮጀክት ግን በዓይነቱ ልዩ የሆነና የአርብቶ አደሩ የኑሮ መሠረት በሆነው በግመሎች ጤንነትና ምርታማነት ላይ ትልቅ አቅም የሚፈጥር ነው ብለዋል። ለፕሮጀክቱ በአምስት ዓመት ትግበራ 16 ሚሊዮን ብር በጀት የተያዘለት መሆኑንም አክለዋል።   በፕሮጀክቱ ማስጀመሪያ ላይ የተገኙት የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ተወካይና በዩኒቨርሲቲው የእንሰሳት ህክምናና ግብርና ኮሌጅ ዲን ሂካ ዋቆቶላ (ዶ/ር) ፤ፕሮጀክቱ የግመል ህክምና፣ እንክብካቤና የአረባብ ሁኔታ ላይ ትኩረት በማድረግ በተለይም የአርብቶ አደሩ ህይወት መሻሻል አስተዋፅኦ ለማድረግ ታልሞ የተከናወነ መሆኑን ተናግረዋል።   በሀገሪቷ የጋማ ከብቶች ላይ ትኩረት ተደርጎ በርካታ ሥራዎች ሲሰሩ መቆየታቸውን ገልጸው፤ በበረሃው አካባቢ ሰፊ አገልግሎት እየሰጠ ያለውና የአርብቶ አደሩ መገለጫ በሆነው በግመል ላይ ግን በቂ ስራ አለመሰራቱን አንስተዋል። ይህን ለመቅረፍ ፕሮጀክቱ በሐሳብ ደረጃ ምርምር ሲደረግበት ለረጅም ጊዜ የቆየ መሆኑን አንስተዋል። በአጭር ጊዜ ተግባራዊ እንዲሆን ለተጀመረው ፕሮጀክት ውጤታማነት የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲና ሰመራ ዩኒቨርሲቲ በጋራ የሚያስፈጽሙት መሆኑን አንስተዋል።
የኢትዮ ኮደርስ ስልጠና የቴክኖሎጂ ክህሎታችችንን በማሳደግ ስራዎቻችንን በላቀ ፍጥነት እንድናከናውን አስችሎናል - ሰልጣኝ ሠራተኞች
Dec 16, 2025 53
ድሬደዋ፣ ታህሳስ 7/2018(ኢዜአ):- የኢትዮ ኮደርስ ስልጠና የቴክኖሎጂ ክህሎታቸውንና ብቃታቸውን በማሳደግ ስራቸውን በላቀ ፍጥነት ለመወጣት እንዳስቻላቸው በድሬደዋ አስተዳደር የተለያዩ ተቋማት ሰልጣኝ ሠራተኞች ተናገሩ። በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ኢንሼቲቭ በመላው ሀገሪቷ የተጀመረው የኢትዮ ኮደርስ ስልጠና በቴክኖሎጂ በዕውቀትና ክህሎት ተወዳዳሪና ብቁ ባለሙያዎች ለማፍራት መሠረታዊ አስተዋጽኦ እያበረከተ ይገኛል። 5 ሚሊዮን ኢትዮጵያውያንን ተጠቃሚ የሚያደርገው ይሄው ሀገርአቀፍ ስልጠና እንደ ሀገር የተጀመረውን ዲጂታል ኢትዮጵያን ዕውን ለማድረግ አበርክቶው የላቀ ነው። የዚህ ስልጠና ተጠቃሚ የሆኑ የድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ሰራተኞች ለኢዜአ እንዳሉት፤ ስልጠናው ሀገራዊ የሲቪል ሰርቪስ ሪፎርምን በተሟላ መንገድ ዳር ለማድረስ የተጀመረውን የዲጂታል አገልግሎት አሰጣጥ ለማቀላጠፍ አስችሏል። ከሰልጣኞቹ መካከል የድሬደዋ አስተዳደር ሲቪል ሰርቪስና የሰው ሃብት ልማት ቢሮ የህዝብ ግንኙነት ባለሙያ አቶ ፍቅሩ ዘውዴ በአራት የተለያዩ ዘርፎች የቀሰሙት የቴክኖሎጂ ክህሎትና ዕውቀት በየትኛውም ዘርፍ ተወዳዳሪና ብቁ ባለሙያ እንዲሆኑ አስችሏቸዋል። የተቋማቸውን መረጃን በፍጥነትና በላቀ ብቃት በቴክኖሎጂ አውታሮች ለተገልጋዮች ተደራሽ በማድረግ ማህበረሰቡ ከተቋሙ ጋር ትስስሩን እንዲያጠናክር እየሰሩ መሆኑን በመግለፅ ። እንደ አቶ ፍቅሩ ገለፃ ኢትዮ ኮደርስ አገራዊውን የሲቪል ሰርቪሱ ሪፎርም በተሟላ መንገድ ለመተግበር የተጀመረውን ስራ ለማሳካትም የሚያስችል በመሆኑ ሠራተኞች ስልጠናውን በአግባቡ መከታተል ይገባቸዋል። የድሬደዋ አስተዳደር የንግድ፣ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ የዳታ አጠናቃሪ አቶ ከድር ሙስጠፋ እና ስልጠናው የቴክኖሎጂ ክህሎትና ዕውቀታቸውን በማጎልበት በስራቸው ውጤታማ እንዲሆኑ ማስቻሉን ገልጸዋል። ስልጠናው ከስራ ውጭ ባሉ ሰአታት ተደራሽ መደረጉ ደግሞ የመንግሥት ሰራተኛውን ሆነ በየትኛውም ዘርፍ የተሰማራውን ዜጋ ተጠቃሚ የሚያደርግ መሆኑን በማስታወስ ። የአስተዳደሩ የንግድ፣ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ የህዝብ ግንኙነት ባለሙያ አቶ አሸናፊ አበራ በበኩላቸው ቴክኖሎጂ እንዳይቀድመን እኛ ቀድመን እንድንገኝ አስችሎናል ብለዋል። በነፃ እየተሰጠ የሚገኘው የቴክኖሎጂ ስልጠና የትኛውንም ነዋሪ ተጠቃሚ የሚያደርግና በቴክኖሎጂ ዘርፍ ብቁና ተወዳዳሪ ዜጋ ለመፍጠር እንደሚያስችል አቶ አሸናፊ አክለው ተናግረዋል ። ስልጠናው ከስራ ሰአታት ውጭ ተደራሽ መደረጉ ደግሞ ከዋናው ስራ በተጓዳኝ የመንግሥት ሰራተኛውን የበለጠ ተጠቃሚ የሚያደርግ መሆኑን በማስታወስ። በድሬዳዋ አምና 4ሺህ 600 የሚሆኑ ወጣቶችና ሠራተኞች ስልጠናውን በስኬት አጠናቀው የማረጋገጫ ምስክር ወረቀት መቀበላቸው ከድሬደዋ አስተዳደር ሳይንስና ቴክኖሎጂ ኤጀንሲ የተገኘው መረጃ ያሳያል። ዘንድሮም ከ17ሺህ 600 በላይ የህብረተሰብ ክፍሎችና ወጣቶች ስልጠናውን ለመከታተል መመዝገባቸውንና ከግማሽ በላይ የሚሆኑት በስልጠና ላይ መሆናቸውም ታውቋል።
ስፖርት
የ2018 ዓ.ም የልወቅሽ ኢትዮጵያ ክላሲክስ የውድድር ዘመን ዛሬ በይፋ ተጀመረ   
Dec 16, 2025 55
አዲስ አበባ፤ ታህሳስ 7/2018(ኢዜአ)፦ የቱሪዝም ዘርፉን የማስተዋወቅ አላማ ያለው የ2018 ዓ.ም የልወቅሽ ኢትዮጵያ ክላሲክስ የውድድር መርሃ ግብር ዛሬ ይፋ ሆኗል። የውድድር መርሃ ግብሩ ዘንድሮ የደብረ ብርሃን እና ሐረር ከተሞችን አካቷል። ይህ ስፖርት እና ቱሪዝምን በማቀናጀት የኢትዮጵያን ከተሞች እና የቱሪዝም ስፍራዎችን በስፋት እያስተዋወቀ የሚገኘው መርሃ ግብር አዳዲስ ከተሞችን በመጨመር ለሁለተኛ ተከታታይ ዓመት የሚካሔድ ሲሆን ከጥር እስከ ሐምሌ ፤ ከአንኮበር እስከ ሐረር በር በመሪ ሀሳብ ይከናወናል። ልወቅሽ ኢትዮጵያ ንቅናቄ ትውልዱ ስለ ሀገሩ ባህል፣ ታሪክ እና የቱሪዝም መዳረሻዎች እንዲያውቅ ለማድረግ ያለመ ንቅናቄ ነው። ከታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ጋር በመተባበር በተለያዩ ከተሞች የ"ልወቅሽ ኢትዮጵያ" የሩጫ ውድድር ባለፉት ዓመታት እየተካሄደ ይገኛል። ዘንድሮም ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ከቱሪዝም ሚኒስቴር ጋር በመተባበር ልወቅሽ ኢትዮጵያ ክላሲክስ በሚል ስያሜ በስድስት የክልል ከተማዎች ላይ ተከታታይ የሩጫ ውድድር እንደሚያዘጋጅ አስታውቋል።   በ2017 ዓ.ም በአራት መዳረሻ ከተማዎች ላይ የተካሄደው የልወቅሽ ኢትዮጵያ ክላሲክስ ተከታታይ ውድድር ፤ በዚህም ዓመት ደብረብርሃን እና ሐረርን በመጨመር ስድስት ከተማዎች ላይ ይካሄዳል። ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ባለፈውም ዓመት አዘጋጅ በነበሩት ሃዋሳ፣ ጅማ፣ በቆጂ እና አርባምንጭ ላይ ለተከታታይ ዓመታት ያደረገ ሲሆን ዘንድሮም ውድድሩን ለማካሄድ ተዘጋጅቷል። የቱሪዝም ሚኒስቴር እና ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ስፖርት እና ቱሪዝምን በማስተሳሰር እየሰሯቸው ያሉትን ስራዎች ይበልጥ አጠናክሮ ለመስራት የሚያስችላቸው የመግባቢያ ሰነድ ዛሬ ተፈራርመዋል። የቱሪዝም ሚኒስትር ዲኤታ እንደገና አበበ (ዶ/ር) ልወቅሽ ኢትዮጵያ ኢትዮጵያንን ብቻ ሳይሆን የተለያዩ ሀገራት ተሳታፊዎችን መሳብ የቻለ ዝግጅት ለመሆን መብቃቱን ገልጸዋል። የባህል እና ስፖርት ሚኒስቴር የስፖርት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዲኤታ መኪዩ መሃመድ በበኩላቸው “ስፖርትን ከቱሪዝም ጋር በማጣመር ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ እየሰራ ያለውን ስራ አድንቀዋል። መንግስት ልወቅሽ ኢትዮጵያ ውድድር እንዲሰፋ ከታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ጋር በትብብር ይሰራል ብለዋል።   የታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ስራ አስኪያጅ ዳግማዊት አማረ በበኩላቸው፤ ‘ልወቅሽ ኢትዮጵያ’ የሚል አዲስ የቱሪዝም ምርት በማስተዋወቃችን እና ከሩጫ ውድድርነት ባሻገር ኢትዮጵያን በትንሹም ቢሆን ማሳየት በመቻላችን ደስተኞች ነን ሲሉ ገልጸዋል። መንግስት ንቅናቄው እና ውድድሩ እንዲሳካ ላደረገው ድጋፍ ምስጋና አቅርበዋል። የልወቅሽ ኢትዮጵያ በደብረ ብርሃን ከተማ ጥር 3 ቀን 2018 ዓ.ም. የማራቶን ዱላ ቅብብል እና የሀገር አቋራጭ ውድድሮችን በማካተት ጅማሮውን ያደርጋል። መርሃ ግብሩ ከሩጫው ባሻገር ልዩ የጉብኝት ፓኬጆችን በማዘጋጀት ዜጎች የተፈጥሮና የቅርስ ስፍራዎችን እንዲጎበኙ እያስቻለ ይገኛል።
በካራባኦ ዋንጫ ካርዲፍ ሲቲ ከቼልሲ ጋር ይጫወታል
Dec 16, 2025 78
አዲስ አበባ፤ ታህሳስ 7/2018 (ኢዜአ)፦ በእንግሊዝ ካራባኦ ካፕ የሩብ ፍጻሜ መርሃ ግብር ካርዲፍ ሲቲ ከቼልሲ ጋር ጨዋታቸውን ያደርጋሉ። የሁለቱ ክለቦች ጨዋታ ምሽት አምስት ሰዓት ላይ በካርዲፍ ስታዲየም ይካሄዳል። ካርዲፍ ሲቲ በአራተኛው ዙር ሬክሳምን 2 ለ 1 አሸንፏል። ቼልሲ ዎልቭስን 4 ለ 3 ረቷል። የዌልሱ ክለብ ካርዲፍ ሲቲ የካራባኦ ዋንጫን አንስቶ አያውቅም። እ.አ.አ በ2011/12 ለፍጻሜ ደርሶ በሊቨርፑል የተሸነፈ ሲሆን ብቸኛው ለዋንጫው የተጠጋበት አጋጣሚም ነበር። የምዕራብ ለንደኑ ክለብ ቼልሲ አምስት ጊዜ የካራባኦ ዋንጫን አንስቷል። ቡድኑ ለመጨረሻ ጊዜ የውድድሩ አሸናፊ የነበረው እ.አ.አ በ2014/15 ነበር። የካራባኦ ዋንጫ የሩብ ፍጻሜ መርሃ ግብር ነገም ሲቀጥል ማንችስተር ሲቲ ከብሬንትፎርድ እና ኒውካስትል ዩናይትድ ከፉልሃም ጨዋታቸውን ያደርጋሉ። በዚህ ሳምንት ሊደረግ የነበረው የአርሰናል እና ክሪስታል ፓላስ የሩብ ፍጻሜ ጨዋታ ክሪስታል ፓላስ ተደራራቢ ጨዋታዎች ስለበዙብኝ ይራዘምልኝ ብሎ ለአወዳዳሪው አካል ባቀረበው ጥያቄ መሰረት ወደ ቀጣዩ ሳምንት ተሸጋግሯል። እ.አ.አ በ1960 የተጀመረው የካራባኦ ካፕ (በቀድሞ አጠራሩ የእንግሊዝ ፉትቦል ሊግ ዋንጫ) በእንግሊዝ ከአንጋፋው ኤፍ ካፕ ውጪ የሚደረገው የጥሎ ማለፍ ውድድር ነው። ሊቨርፑል 10 ጊዜ ዋንጫውን በማንሳት የውድድሩ ስኬታማ ክለብ ነው። ማንችስተር ሲቲ ስምንት እና ማንችስተር ዩናይትድ ስድስት ጊዜ ውድድሩን በማሸነፍ ይከተላሉ።
ስምንት ግቦች በተቆጠሩበት አዝናኝ ጨዋታ ማንችስተር ዩናይትድ እና ቦርንማውዝ አቻ ተለያዩ
Dec 16, 2025 88
አዲስ አበባ፤ ታህሳስ 6/2018(ኢዜአ)፦ በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የ16ኛ ሳምንት የመጨረሻ መርሃ ግብር ማንችስተር ዩናይትድ እና ቦርንማውዝ አራት አቻ ተለያይተዋል። ማምሻውን በኦልድትራፎርድ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ አማድ ዲያሎ፣ ካሲሚሮ፣ ብሩኖ ፈርናንዴዝ እና ማትያስ ኩንሃ ለማንችስተር ዩናይትድ ግቦቹን አስቆጥረዋል። አንቶዋን ሴሜንዮ፣ ኢቫኒልሰን፣ ማርከስ ታቫርኒየር እና ጁኒየር ክሩፒ ለቦርንማውዝ ጎሎቹን ከመረብ ላይ አሳርፈዋል። ማንችስተር ዩናይትድ በጨዋታው ሶስት ጊዜ መምራት ቢችልም ውጤቱን ማስጠበቅ አለመቻሉ ዋጋ አስከፍሎታል። ጨዋታው ተመጣጣኝ እና አዝናኝ ፉክክር ታይቶበታል። የሁለቱ ቡድኖች የተከላካይ ክፍል መስመር ተጋላጭነትም በግልጽ ለመመልከት ተችሏል። በጨዋታው ከ30 በላይ የግብ ሙከራዎች ተደርገዋል። ውጤቱን ተከቶሎ ማንችስተር ዩናይትድ በ26 ነጥብ ደረጃውን ከስምንተኛ ወደ ስድስተኛ ከፍ አድርጓል። ቦርንማውዝ በ21 ነጥብ ደረጃውን ከ15ኛ ወደ 13ኛ ከፍ ማድረግ ችሏል። ቡድኑ ባለፉት ሰባት ጨዋታዎች ማሸነፍ አልቻለም።
አካባቢ ጥበቃ
በዚህ ዓመት በተፈጥሮ ሃብት ጥበቃና በተፋሰስ ልማት 4 ነጥብ 6 ሚሊዮን ሔክታር መሬት ይለማል-የግብርና ሚኒስቴር
Dec 14, 2025 191
አዲስ አበባ፤ታህሳስ 5/2018(ኢዜአ)፦ በዚህ ዓመት በተፈጥሮ ሃብት ጥበቃና በተፋሰስ ልማት 4 ነጥብ 6 ሚሊዮን ሔክታር መሬት እንደሚለማ የግብርና ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ በግብርና ሚኒስቴር የተፈጥሮ ሀብት ልማትና አጠቃቀም መሪ ስራ አስፈጻሚ ፋኖሴ መኮንን፤ የተፈጥሮ ሃብት ጥበቃ እና የተቀናጀ የተፋሰስ ልማት ሥራ በማህበረሰቡ ዘንድ ባህል እየሆነ መጥቷል ብለዋል፡፡ በየዓመቱ በሀገሪቱ ሁሉም አካባቢዎች በህብረተሰብ ንቅናቄ የአፈር እና ውሃ ጥበቃ ሥራዎች እየተከናወኑ መሆኑን ተናግረዋል፡፡ የተፈጥሮ ሀብት ጥበቃ ስራ የተራቆቱ መሬቶች እንዲያገግሙ፤ የአፈር መሸርሸርን በመከላከል ለምነት እንዲጨምርና ምርትና ምርታማነት እንዲያድግ እያደረገ ነው ብለዋል። ከዚህ ባለፈም ወጣቶች ተደራጅተው ኢኮኖሚያዊ ጠቀሜታ ያላቸውን አትክልቶችንና ፍራፍሬዎችን እንዲያመርቱ በማስቻል ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነትን እያሳደገ መሆኑን ተናግረዋል። የዘንድሮው የተፈጥሮ ሀብት ጥበቃና የተፋሰስ ልማት ንቅናቄ በሀገር አቀፍ ደረጃ ጥር ወር ላይ በይፋ እንደሚጀመር ጠቅሰው፥ ለዚህም የዝግጅት ስራው በመጠናቀቅ ላይ መሆኑን ገልጸዋል፡፡ በዚህ ዓመት በ21 ሺህ ተፋሰሶች በሚከናወነው የተፈጥሮ ሃብት ጥበቃ ሥራ 4 ነጥብ 6 ሚሊዮን ሔክታር መሬት እንደሚለማ አስረድተዋል፡፡ የተፈጥሮ ሃብት ስራ የተፈጥሮ ሚዛንን በመጠበቅ ለአየር ንብረት ለውጥ ከፍተኛ ጠቀሜታ ያለው በመሆኑ ሁሉም የህብረተሰብ ክፍል በንቅናቄው ወጥቶ መስራት እንዳለበትም ጥሪ አቅርበዋል። በሚከናወነው የተፈጥሮ ሃብት ጥበቃ ስራ በድርቅ እና በአካባቢ መራቆት የተጎዱ አካባቢዎች መልሰው እንዲያገግሙ ይደረጋል ብለዋል። በየዓመቱ በህዝብ ንቅናቄ በሚከናወነው የተፈጥሮ ሃብት ጥበቃ ስራ በአማካይ ከ14 ሚሊዮን በላይ ሰዎች እንደሚሳተፉ ተናግረዋል፡፡ በዚህም ህብረተሰቡ በአማካይ በየዓመቱ ከ18 ቢሊዮን ብር በላይ የሚገመት ጊዜ፣ ጉልበትና ሀብት አስተዋጽኦ የሚያደርግበት መሆኑን ነው የገለጹት፡፡
ኮፕ-32 ጉባኤን የበለጠ ስኬታማ ለማድረግ ባለሃብቶች ሚናቸውን መወጣት አለባቸው - ከንቲባ አዳነች አቤቤ
Dec 12, 2025 272
አዲስ አበባ፤ ታህሳስ 3/2018 (ኢዜአ)፡- ኢትዮጵያ የምታስተናግደው 32ኛው የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የአየር ንብረት (ኮፕ-32) ጉባኤን የበለጠ ስኬታማ ለማድረግ ባለሃብቶች ሚናቸውን መወጣት እንዳለባቸው የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ፡፡ ኢትዮጵያ የምታስተናግደውን የመንግሥታቱ ድርጅት የአየር ንብረት ለውጥ ጉባኤ /ኮፕ-32/ በተመለከተ የባለድርሻ አካላት የውይይት መድረክ በአራዳ ፓርክ ተካሂዷል።   በመርሀ ግብሩ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ኃላፊ እና የካቢኔ ጉዳዮች ሚኒስትር ዓለምጸሀይ ጳውሎስ፣ የፕላንና ልማት ሚኒስትር ዴኤታ ስዩም መኮንን፣ የመዲናዋ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎችና የተለያዩ ባለብቶች እንዲሁም አልሚዎች ተገኝተዋል። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በዚህ ወቅት እንዳሉት፤ ኢትዮጵያ የኮፕ-32 ጉባኤን እንድታዘጋጅ የተመረጠችው በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) በሳል የዲፕሎማሲ አመራር የተገኘ ስኬት ነው። ይህም ትልቅ የዲፕሎማሲ ድል መሆኑን ነው ከንቲባ አዳነች አቤቤ የተናገሩት። ኢትዮጵያ በአረንጓዴ ዐሻራ መርሀ ግብር፣ በከተሞች ልማትና ውበት የተመዘገቡ ውጤቶች ዓለም አቀፉን ጉባኤ እንድታስተናግድ ተመራጭ አድርጓታል ብለዋል። ኢትዮጵያ ብሎም አዲስ አበባ የዓለም የስበት ማዕከል መሆናቸውን በመጥቀስ፣ መዲናዋ ባለፈው ዓመት በርካታ ዓለም አቀፍ፣ አሕጉራዊ እና ሀገራዊ ሁነቶችን ማስተናገድ መቻሏን ገልጸዋል። ኮፕ-32 የዓለማችን ትልቁ የትኩረት ማዕከል መሆኑንም ነው የተናገሩት። ጉባኤው ለኢትዮጵያውያን ብዙ ዕድል ይዞ ይመጣል ያሉት ከንቲባዋ፤ ለዚህ ደግሞ መንግሥት የመሪነት ሚናውን እንዲወጣ ባለድርሻ አካላት በትብብር መስራት እንዳለባቸው ገልጸዋል። ጉባኤው ኢትዮጵያ በቀጣይ ሌሎች ዓለም አቀፍ ሁነቶችን የማዘጋጀት ዕድል እንድታገኝ፣ የኢትዮጵያን ነባራዊ ሁኔታ ለማሳየትና የስራ ዕድል ለመፍጠር ወሳኝ ነው ብለዋል። በመሆኑም ባለሀብቶች አልሚዎችና አጠቃላይ የኢትዮጵያ ሕዝብ ከመንግሥት ጋር በመተባበር ጉባኤውን በስኬት ለማካሄድ ከወዲሁ ዝግጅት ማድረግ እንዳለባቸው አስረድተዋል። ጉባኤውን በብቃት በማስተናገድ ለኢትዮጵያ ለውጥ መሰረት መጣል አለብን ያሉት ከንቲባዋ፤ ዛሬ የስራ ክፍፍል በማድረግና ዝግጅት በመጀመር ግባችንን ማሳካት አለብን ብለዋል። የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ኃላፊና የካቢኔ ጉዳዮች ሚኒስትር ዓለምጸሀይ ጳውሎስ በበኩላቸው፤ ኢትዮጵያ ዓለም አቀፍ ሁነቶችን የማስተናገድ አቅሟ እያደገ መምጣቱን ገልጸዋል። በኢትዮጵያ ዓለም አቀፋዊ፣ አህጉራዊና ሀገራዊ ኮንፍረንሶችን በብቃት ማስተናገድ የሚያስችል አቅም መፈጠሩን ገልጸው፤ ውጤቱም በጋራ ትብብር የተመዘገበ መሆኑን ተናግረዋል። እንደ ሀገር ያስመዘገብናቸው ስኬቶች ለቀጣይ ስራዎቻችን መስፈንጠሪያ እንደሚሆኑ በመጥቀስ፤ ኮፕ-32 እንዲሁ የተገኘ አይደለም ብለዋል። ኢትዮጵያ የኮፕ-32 ጉባኤ አዘጋጅነትን ለማግኘት ዓለም አቀፋዊ ውድድር ማድረግ ነበረባት ያሉት ኃላፊዋ፤ በአረንጓዴ ዐሻራ እና በሌሎችም አረንጓዴ ልማት ስራዎች በተገኙ ውጤቶች መመረጧን በመግለጽ። ኢትዮጵያ በተያዘው በጀት ዓመት አምስት ወራት ከ105 በላይ ሁነቶችን ማዘጋጀቷን ገልጸው፤ እነዚህ ስኬቶች የኮፕ 32 ጉባኤ ዝግጅትን በድል እንደምንወጣ የሚያረጋግጡ ናቸው ብለዋል።   በመርሃ ግብሩ ላይ የተሳተፉ ባለሃብቶችና አልሚዎች በበኩላቸው፤ ኢትዮጵያ ኮፕ-32 ለማስተናገድ መመረጧ ትልቅ ዕድል ይዞ ይመጣል ብለዋል፡፡ በጉባኤው የሚሳተፉ አካላት የውጭ ምንዛሪ ይዘው እንደሚመጡ በማንሳት፤ በቆይታቸው የአገልግሎት ዘርፉን ገቢ ለማሳደግ ገንቢ ሚና እንደሚኖራቸው ገልጸዋል፡፡ ኮፕ-32 የኢትዮጵያ የዲፕሎማሲያ ስኬት ማሳያ እንዲሁም ለገጽታ ግንባታ የጎላ አበርክቶ እንዳለውም ተናግረዋል፡፡ በመሆኑም ኢትዮጵያ ጉባኤውን በስኬት ማስተናገድ እንድትችል ከመንግስት ጎን በመሆን አስፈላጊውን ትብብር እንደሚያደርጉ አረጋግጠዋል፡፡ በብራዚል ቤለም በተካሄደው 30ኛ ጉባኤ ላይ ከሁለት ዓመታት በኋላ የሚካሄደውን 32ኛ የዓለም የአየር ንብረት ጉባኤ (COP-32) ኢትዮጵያ እንድታስተናግድ መመረጧ ይታወቃል።
ኢትዮጵያ ኮፕ-32 ጉባኤን እንድታዘጋጅ መመረጧ ዲፕሎማሲያዊ ስኬት ነው
Dec 12, 2025 195
አዲስ አበባ፤ ታህሳስ 3/2018(ኢዜአ)፦ ኢትዮጵያ 32ኛው የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የአየር ንብረት(ኮፕ-32) ጉባኤን እንድታዘጋጅ መመረጥ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) በሳል የዲፕሎማሲ አመራር የተገኘ ስኬት መሆኑን የአዲስ አበባ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ። ኢትዮጵያ የምታስተናግደውን የመንግሥታቱ ድርጅት የአየር ንብረት ለውጥ ጉባኤ /ኮፕ-32/ በተመለከተ የባለድርሻ አካላት የውይይት መድረክ በአራዳ ፓርክ ተካሂዷል።   በመርሀ ግብሩ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ኃላፊ እና የካቢኔ ጉዳዮች ሚኒስትር ዓለምጸሀይ ጳውሎስ፣ የፕላንና ልማት ሚኒስትር ዴኤታ ስዩም መኮንን፣ የመዲናዋ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎችና የተለያዩ ባለሃብቶች እንዲሁም አልሚዎች ተገኝተዋል። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በዚህ ወቅት እንዳሉት፤ ኢትዮጵያ የኮፕ-32 ጉባኤን እንድታዘጋጅ የተመረጠችው በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) በሳል የዲፕሎማሲ አመራር የተገኘ ስኬት ነው። ይህም ትልቅ የዲፕሎማሲ ድል መሆኑን ነው ከንቲባ አዳነች አቤቤ የተናገሩት። ኢትዮጵያ በአረንጓዴ ዐሻራ መርሀ ግብር፣ በከተሞች ልማትና ውበት የተመዘገቡ ውጤቶች ዓለም አቀፉን ጉባኤ እንድታስተናግድ ተመራጭ አድርጓታል ብለዋል። ኢትዮጵያ ብሎም አዲስ አበባ የዓለም የስበት ማዕከል መሆናቸውን በመጥቀስ፣ መዲናዋ ባለፈው ዓመት በርካታ ዓለም አቀፍ፣ አሕጉራዊ እና ሀገራዊ ሁነቶችን ማስተናገድ መቻሏን ገልጸዋል። ኮፕ-32 የዓለማችን ትልቁ የትኩረት ማዕከል መሆኑንም ነው የተናገሩት።   ጉባኤው ለኢትዮጵያውያን ብዙ ዕድል ይዞ ይመጣል ያሉት ከንቲባዋ፤ ለዚህ ደግሞ መንግሥት የመሪነት ሚናውን እንዲወጣ ባለድርሻ አካላት በትብብር መስራት እንዳለባቸው ገልጸዋል። ጉባኤው ኢትዮጵያ በቀጣይ ሌሎች ዓለም አቀፍ ሁነቶችን የማዘጋጀት ዕድል እንድታገኝ፣ የኢትዮጵያን ነባራዊ ሁኔታ ለማሳየትና የስራ ዕድል ለመፍጠር ወሳኝ ነው ብለዋል። በመሆኑም ባለሀብቶች አልሚዎችና አጠቃላይ የኢትዮጵያ ሕዝብ ከመንግሥት ጋር በመተባበር ጉባኤውን በስኬት ለማካሄድ ከወዲሁ ዝግጅት ማድረግ እንዳለባቸው አስረድተዋል። ጉባኤውን በብቃት በማስተናገድ ለኢትዮጵያ ለውጥ መሰረት መጣል አለብን ያሉት ከንቲባዋ፤ ዛሬ የስራ ክፍፍል በማድረግና ዝግጅት በመጀመር ግባችንን ማሳካት አለብን ብለዋል። የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ኃላፊና የካቢኔ ጉዳዮች ሚኒስትር ዓለምጸሀይ ጳውሎስ በበኩላቸው፤ ኢትዮጵያ ዓለም አቀፍ ሁነቶችን የማስተናገድ አቅሟ እያደገ መምጣቱን ገልጸዋል። በኢትዮጵያ ዓለም አቀፋዊ፣ አህጉራዊና ሀገራዊ ኮንፍረንሶችን በብቃት ማስተናገድ የሚያስችል አቅም መፈጠሩን ገልጸው፤ ውጤቱም በጋራ ትብብር የተመዘገበ መሆኑን ተናግረዋል። እንደ ሀገር ያስመዘገብናቸው ስኬቶች ለቀጣይ ስራዎቻችን መስፈንጠሪያ እንደሚሆኑ በመጥቀስ፤ ኮፕ-32 እንዲሁ የተገኘ አይደለም ብለዋል። ኢትዮጵያ የኮፕ-32 ጉባኤ አዘጋጅነትን ለማግኘት ዓለም አቀፋዊ ውድድር ማድረግ ነበረባት ያሉት ኃላፊዋ፤ በአረንጓዴ ዐሻራ እና በሌሎችም አረንጓዴ ልማት ስራዎች በተገኙ ውጤቶች መመረጧን በመግለጽ። ኢትዮጵያ በተያዘው በጀት ዓመት አምስት ወራት ከ105 በላይ ሁነቶችን ማዘጋጀቷን ገልጸው፤ እነዚህ ስኬቶች የኮፕ 32 ጉባኤ ዝግጅትን በድል እንደምንወጣ የሚያረጋግጡ ናቸው ብለዋል። በብራዚል ቤለም በተካሄደው 30ኛው ጉባኤ ላይ ከሁለት ዓመታት በኋላ የሚካሄደውን 32ኛ የዓለም የአየር ንብረት ጉባኤ(COP-32) ኢትዮጵያ እንድታስተናግድ መመረጧ ይታወቃል።
በሚቀጥሉት አስር ቀናት በአገሪቱ የተለያዩ አካባቢዎች የሌሊቱና የማለዳው ቅዝቃዜ አንጻራዊ ጥንካሬ ይኖረዋል -የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት
Dec 12, 2025 177
አዲስ አበባ ታህሳስ 3/2018 (ኢዜአ)፦ በሚቀጥሉት አስር ቀናት በሰሜን፣ ምስራቅ፣ መካከለኛው እና ደቡብ ደጋማ የአገሪቱ ክፍሎች የሌሌቱና የማለዳው ቅዝቃዜ አንጻራዊ ጥንካሬ እንደሚኖረው የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት አስታወቀ። የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት ለኢዜአ በላከው መግለጫ የበጋው ደረቅ፣ ፀሐያማና ነፋሻማ የአየር ሁኔታ በአብዛኛዎቹ የአገሪቱ አካባቢዎች ላይ እንደሚስተዋል አስታውቋል። በሚቀጥሉት አስር ቀናት ከሳይቤሪያ ከፍተኛ የአየር ግፊት በመነሳት ወደ አገራችን የሚነፍሰው ደረቅ እና ቀዝቃዛ የአየር ሁኔታ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል አሃዛዊ የትንበያ መረጃዎች ያሳያሉ ብሏል። በአንዳንድ አካባቢዎች ቅዝቃዜው ከአምስት ዲግሪ ሴልሺየሽ በታች እንደሚሆን የትንበያ መረጃዎች እንደሚያሳዩ አስታውቋል። በዚህም በሰሜን ፣ሰሜን ምስራቅ፣ ምስራቅ፣ መካከለኛው እና ደቡብ ደጋማ የአገሪቱ ክፍሎች የሌሊቱና የማለዳው ቅዝቃዜ አንጻራዊ ጥንካሬ እንደሚኖረው ገልጿል። አልፎ አልፎ በአንዳንድ አካባቢዎች ላይ ውርጭ የማስከተል ጥንካሬ እንደሚኖረውም ጠቁሟል። በጋ ሁለተኛ የዝናብ ወቅታቸው በሆኑት የደቡብና ደቡብ ምስራቅ የአገሪቱ አካባቢዎች የሚገኙ ጥቂት ቦታዎች ቀላል መጠን ያለው ዝናብ ያገኛሉ ብሏል። በተጨማሪም በሰሜን ምዕራብ፣ ምዕራብ እና ደቡብ ምዕራብ የአገሪቱ ክፍሎች አልፎ አልፎ አነስተኛ መጠን ያለው ዝናብ እንደሚኖር የትንበያ መረጃዎች እንደሚያመላክቱ ገልጿል። በዚሁ ወቅት አብዛኛው ተፋሰሶች ደረቅ የአየር ሁኔታ እንደሚስተዋል አሃዛዊ የትንበያ መረጃዎች ያሳያሉ ብሏል።  
ዓለም አቀፍ ዜናዎች
የመጀመሪያው የአፍሪካ ሚዲያ ሽልማት ዛሬ በአዲስ አበባ ተካሂዷል
Dec 4, 2025 627
አዲስ አበባ፤ ህዳር 25/2018(ኢዜአ)፦ የመጀመሪያው የአፍሪካ ሚዲያ ሽልማት ዛሬ ማምሻውን በአዲስ አበባ ተከናውኗል።   በዕውቅና መርሃ ገብሩ የኢፌዴሪ መንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር እናትአለም መለሰ እንዲሁም ከፍተኛ የመንግሥት የስራ ኃላፊዎች፣ የተለያዩ ሀገራት የኮሙኒኬሽንና ኢንፎርሜሽን ዘርፍ ሚኒስትሮችና ተወካዮች እንዲሁም የሚዲያ ተቋማት የሥራ ኃላፊዎች ተገኝተዋል። ሽልማቱ ለአፍሪካ ጋዜጠኝነት፣ ብሮድካስት ሚዲያ፣ ዲጂታል ሚዲያ እና ዘገባዎች እውቅና የሰጠ ነው። በአፍሪካ ሚዲያ ምህዳርን በመቅረጽ ሚናቸውን የተወጡ ጋዜጠኞች ተሸልመዋል። ምርጥ የዜና ዘገባ፣ ምርጥ ቃለ መጠይቅ፣ ምርጥ ዶክመንተሪ፣ ምርጥ ወቅታዊ ፕሮግራም፣ ምርጥ አፍሪካ ተኮር የመዝናኛ ፕሮግራምና ምርጥ የቪዲዮ ፕሮዳክሽን በመገናኛ ብዙሃን ዘርፍ እና ሽልማት የተሰጠባቸው ዘርፎች ናቸው።   አፍሪካ ተኮር ምርጥ የማህበራዊ ሚዲያ ተንቀሳቃሽ ምስል፣ ምርጥ የወቅታዊ ጉዳይ የማህበራዊ ሚዲያ ተንቀሳቃሽ እና ምርጥ አጭር የማህበራዊ ሚዲያ ተንቀሳቃሽ ምስል የማህበራዊ ሚዲያ ሽልማት የተሰጠባቸው ዘርፎች ናቸው። ሁሉም እጩዎች 2000 ዶላር ሽልማት ያገኙ ሲሆን በእያንዳንዱ ዘርፍ ያሸነፉ ተወዳዳሪዎች የስድስት ሺህ ዶላር ሽልማት አግኝተዋል። የምርጦች ምርጥ የይዘት ፈጣሪዎች አሸናፊም "The Golden Alkebulan" የተሰኘ ልዩ በወርቅ የተለበጠ የዋንጫ ተሸላሚ ሆኗል። በሽልማቱ ላይ ከ40 ሀገራት በላይ የተወጣጡ የሚዲያ ባለሙያዎች ከ800 በላይ ስራዎችን ማቅረባቸውን ተገልጿል። የአፍሪካ ሕብረት ብሮድካስቲንግ፣ የፓትሪስ ሉሙምባ ፋውንዴሽን፣ የክዋሜ ንክሩማህ ፋውንዴሽን፣ የምዋሊሙ ኒዬሬሬ ፋውንዴሽን፣ የኬኔት ካውንዳ ሌጋሲ ፋውንዴሽን፣ የሲሱሉ ፋውንዴሽን ለማኅበራዊ ፍትህ፣ የፒኤልኦ ሉሙምባ ፋውንዴሽንና የሩስያው አር ቲ ሚዲያ የሽልማቱ አጋር ናቸው።
ግድቡ አፍሪካውያን ለጋራ ራዕይ ከቆሙ ህልማቸውን ማሳካት እንደሚችሉ ያሳየ ነው - የኢጋድ የሚዲያ ሽልማት አሸናፊዎች እና ተሳታፊ ጋዜጠኞች
Dec 1, 2025 520
አዲስ አበባ፤ ህዳር 22/2018(ኢዜአ)፦ ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ አፍሪካውያን ለጋራ ራዕይ ከቆሙ ህልማቸውን ማሳካት እንደሚችሉ ያሳየ ነው ሲሉየምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት ባለስልጣን (ኢጋድ) የሚዲያ ሽልማት አሸናፊዎች እና ተሳታፊ ጋዜጠኞች ገለጹ። የታላቁ ሕዳሴ ግድብ የአፍሪካን ትርክት በመቀየር ትልቅ ሚና የሚወጣ ግዙፍ ፕሮጀክት መሆኑንም ተናግረዋል። ሶስተኛው የኢጋድ የሚዲያ ሽልማት ለሁለት ቀናት በአዲስ አበባ ኢትዮጵያ መካሄዱ ይታወቃል። የሶስተኛው የኢጋድ የሚዲያ ሽልማት አሸናፊዎች እና ተሳታፊ ጋዜጠኞች ዛሬ ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብን ጎብኝተዋል። በሴት ጋዜጠኞች ዘርፍ አሸናፊ ከሆኑት መካከል ዩጋንዳዊቷ ጋዜጠኛ አይባሬ ሲንደሬላ ኢትዮጵያ በዜጎቿ አስተዋጽኦ ህዳሴ ግድብን ለመገንባት ያሳየችውን ቁርጠኝነት አድንቃለች። በበርካታ ሀገራት ዜጎች ከሚከፍሉት ታክስ ተጨባጭ ውጤቶችን እምብዛም ሲያዩ አይስተዋልም ያለችው ጋዜጠኛዋ ኢትዮጵያ በግልጽነትና በጠንካራ ራዕይ የህዝብን ሀብቶች አሻጋሪ ብሄራዊ ፕሮጀክት መቀየሯን ተናግራለች። የአፍሪካ መሪዎች ከሕዳሴ ግድብ ጠቃሚ ተሞክሮዎችን ሊወስዱ ይገባል ብላለች። የኬንያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን ከፍተኛ አዘጋጅ አሻ ሃሚሲ አፍሪካውያን የራሳቸውን ችግሮች ያለ ምንም ጣልቃ ገብነት መፍታት እንዳለባቸው ገልጻለች። ሕዳሴ ግድብ ዜጎች ለሀገራቸው መስዋዕትነት እንደሚከፍሉ የሚያሳይ ፕሮጀክት ነው ያለችው አሻ ይህም በህዝብ እና በመንግስት መካከል ያለ መተማመንና ነገን የተሻለ ለማድረግ ዛሬ ላይ መስራት ያለውን ቁርጠኝነት የሚያመላከት ነው ብላለች። ግድቡ አፍሪካውያን ለጋራ ራዕይ ከቆሙ ህልማቸውን ማሳካት እንደሚችሉ ያሳየ እንደሆነም ተናግራለች። በኢጋድ ሚዲያ ሽልማት በዲጂታል ሚዲያ ዘርፍ ካሸነፉት ጋዜጠኞች መካከል አንዱ የሆነው ደቡብ ሱዳናዊው የፊልም ባለሙያ እና ተራኪ ጋብርኤል ጋትሉዋክ ዋል ኬት በበኩሉ ህዳሴ ግድብ አፍሪካ ያላትን አቅም በተግባር ያሳየ ነው ሲል ተናግሯል። ኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብን የመሰለ ግዙፍ ፕሮጀክት ካሳካች ሌሎች ሀገራትም ይህን ፈለግ ተከትለው ትላልቅ ፕሮጀክቶችን እውን ማድረግ ይችላሉ ብሏል። አፍሪካውያን ሀገራቸውን በራሳቸው መገንባት እንደሚችሉ ማመን አለባቸው ያለው ኬት የራሳቸውን ዕጣ ፈንታ ሌሎች እንዲወስኑላቸው መፍቀድ የለባቸውም ሲልም ገልጿል። የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ነቢያት ጌታቸው ለሕዳሴ ግድብ ኢትዮጵያን እና በውጭ የሚኖሩ ዳያስፖራዎች የከፈሉትን መስዋዕትነት አንስተዋል። ሕዳሴ ግድ የአፍሪካ የስኬት ተምሳሌት ፕሮጀክት እንደሆነ ገልጸው ከግድቡ የሚገኘው የኤሌክትሪክ ኃይል ጎረቤት ሀገራትን ተጠቃሚ እንደሚያደርግ አመልክተዋል። ይህም ቀጣናዊ ትስስርን የሚያጠናክርና የአፍሪካ ህብረት አጀንዳ 2063 ራዕይ የሆነውን የበለጸገች እና የተሳሰረች አፍሪካን የመፍጠር ራዕይን እንደሚደግፍም ተናግረዋል። ግድቡ የአፍሪካን ትርክት የመቀየር ትልቅ ኃይል ያለው ፕሮጀክት ነው ብለዋል አምባሳደሩ።
የአፍሪካን ዘላቂ የልማት ግቦች ለማሳካት ዓለም አቀፍ ትብብርን በማጠናከር በቁርጠኝነት መስራት ያስፈልጋል
Nov 21, 2025 862
አዲስ አበባ፤ ሕዳር 12/2018(ኢዜአ)፦ የአፍሪካን ዘላቂ የልማት ግቦች ለማሳካት በጋራ ተጠቃሚነት ላይ የተመሰረተ ዓለም አቀፍ ትብብርን በማጠናከር በቁርጠኝነት መስራት እንደሚያስፈልግ በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን ገለጸ። በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን አዘጋጅነት የ2025 የአፍሪካ ዘላቂ የልማት ሪፖርት ዋና ዋና ግኝቶችና የፖሊሲ ምክረ ሃሳቦች ላይ የዌብናር ውይይት ተካሂዷል። በመድረኩም የአፍሪካ ሕብረት አባል ሀገራት ወሳኔ ሰጪዎች፣ ቀጣናዊ የኢኮኖሚ ማህበረሰቦች፣ ዓለም አቀፍ ተቋማት፣ የገንዘብ ተቋማት፣ ተመራማሪዎችና የልማት አጋሮች ተሳትፈዋል። በመንግስታቱ ድርጅት የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን የልማት ዕቅድ ክፍል ኃላፊ ኦዬባንኬ አበጂሪን፤ የምንፈልጋትን አፍሪካ ዕውን ለማድረግ በዘላቂ የልማት ግቦች ላይ በትብብር መስራት ያስፈልጋል ብለዋል። የአፍሪካ ሀገራት የ2030 ዘላቂ የልማት አጀንዳና የአፍሪካ ሕብረት አጀንዳ 2063 አፈፃጸም ሂደትን የሚከታተል የሪፖርት ሥርዓት መኖሩንም ገልጸዋል። እ.ኤ.አ በ2017 የተጀመረው የአፍሪካ ዘላቂ ልማት ሪፖርት ክትትል ሥርዓትም የአህጉሪቷን ዘላቂና ቁልፍ የልማት ማዕቀፎች አፈፃጸም የሚገመገምበትን መድረክ በማመቻቸት ወሳኝ ሚና እየተጫወተ መሆኑን ተናግረዋል። እ.ኤ.አ የ2025 የአፍሪካ ዘላቂ ልማት ሪፖርት መድረክም የአህጉሪቷ ልማት በሳይንስና ማስረጃ የተመሰረቱ የመፍትሔ አፈፃጸሞችን ያመላከተ መሆኑን አስገንዝበዋል። ሪፖርቱም የአፍሪካ ዕድገት በጤና፣ በሥርዓተ ፆታ እኩልነት፣ በኢኮኖሚ ዕድገት፣ በውቅያኖስ ጥበቃና ዓለም አቀፍ ሽርክና ጋር በአፍሪካ ሀገራት እ.ኤ.አ የ2030 ዘላቂ የልማት ግብና የአፍሪካ ሕብረት አጀንዳ 2063 ወሳኝ አካል መሆኑን አስረድተዋል። የአህጉሪቷን ዘላቂ የልማት ግቦች ለማሳካትም በጋራ ተጠቃሚነት ላይ የተመሰረተ የትብብር ሥርዓትን በማጠናከር በቁርጠኝነት ሊሰሩ እንደሚገባ አስገንዝበዋል። የ2025 የአፍሪካ ዘላቂ ልማት ሪፖርትም ወሳኝ የአፈፃጸም ግኝቶችን በማረም የፖሊሲ ምክረ ሃሳቦችን በሚገባ ለመተግበር አቅም እንደሚፈጥር አስረድተዋል። በመድረኩም የአህጉሪቷን ዘላቂ የልማት ግቦችና አጀንዳዎች የአፈፃጸም ስኬት ልምድና ተሞክሮ በመለዋወጥ የፖሊሲ አቅጣጫዎችን ለመቅረጽ የሚችል ተግባቦት መፈጠሩን አስገንዝበዋል። በቀጣይም የአህጉሪቷን የልማት ግቦች ለማሳካትም አዲስ ዓለም የፋይናንስ ድጋፍ ማዕቀፍ አስፈላጊነትን ታሳቢ በማድረግ በትኩረት የሚሰራበት ጉዳይ መሆኑን አብራርተዋል። መድረኩም ብሔራዊና ቀጣናዊ የልማት ስኬት አፈፃጸም የአሰራር ስርዓቶችን በመፈተሽ ዕድሎችን በማስፋት የአህጉሪቷን ዘላቂ የልማት አጀንዳዎ ማሳካት እንደሚያስፈልግም አጽንኦት ሰጥተዋል።
የአፍሪካ ህብረት እና ማሌዥያ የአጋርነት አድማሳቸውን ለማስፋት እንደሚሰሩ ገለጹ
Nov 20, 2025 754
አዲስ አበባ፤ ሕዳር 11/2018(ኢዜአ)፦ የአፍሪካ ህብረት እና ማሌዥያ በትምህርት እና ዲጂታል ዘርፍ ጨምሮ በተለያዩ መስኮች ያላቸውን አጋርነት ለማጠናከር በቅርበት እንደሚሰሩ አስታወቁ። የማሌዥያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዳቶ ሰሪ አንዋር ቢን ኢብራሂም በአፍሪካ ህብረት ዋና ኮሚሽን ዛሬ ይፋዊ የስራ ጉብኝት አድርገዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ህብረቱን የጎበኙ የመጀመሪያ ማሌዥያ መሪ ሆነዋል።   የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀ መንበር መሐሙድ አሊ ዩሱፍ ከማሌዥያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዳቶ ሰሪ አንዋር ቢን ኢብራሂም ጋር ተወያይተዋል። ውይይቱ ሁለቱ ወገኖች በተለያዩ መስኮች ያላቸውን አጋርነት ማጠናከርን ያለመ ነው። ሊቀመንበሩ የጠቅላይ ሚኒስትሩ ጉብኝት የአፍሪካ እና ማሌዥያ ትብበር ውስጥ ታሪካዊና የሁለቱን ወገኖች ስትራቴጂካዊ ትብብር እንደሚያጠናክር አመልክተዋል። እ.አ.አ በ2024 የአፍሪካ እና ማሌዥያ የንግድ ልውወጥ መጠን 7 ነጥብ 5 ቢሊዮን የአሜሪካን ዶላር መድረሱን ጠቅሰው፤ ይህም በዘርፉ ያለው ትብብር እየተጠናከረ መምጣቱን የሚያሳይ ነው ብለዋል። ትምህርት የሁለቱ ወገኖች አጋርነት ዋነኛ ምሰሶ መሆኑንና ከእ.አ.አ 2012 አንስቶ ከ40 ሺህ በላይ አፍሪካውያን በማሌዥያ ትምህርታቸውን መከታተላቸውን ገልጸዋል።   ማሌዥያ ቀጣይ የደቡብ ምስራቅ እስያ ሀገራት ሊቀ መንበር መሆኗ እና ብሪክስን ለመቀላቀል ያላት ፍላጎት ኢንቨስትመንትን ጨምሮ ከአፍሪካ ጋር ያለውን ትብብር ለማጠናከር መልካም አጋጣሚ ይፈጥራል ነው ያሉት። ሁለቱ ወገኖች በዲጂታል ኢኖቬሽን፣ በግብርና ማቀነባበሪያ ልማት፣ በደቡብ ደቡብ ንግድ እና ትምህርት ዘርፍ ያላቸውን አጋርነት ለማጠናከር ያላቸውን የጋራ ቁርጠኝነት ገልጸዋል። ሊቀ መንበሩ የአፍሪካ ህብረት እና ማሌዥያ ዓመታዊ ምክክር እ.አ.አ በ2026 እንዲካሄድ ሀሳብ አቅርበዋል። የማሌዥያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዳቶ ሰሪ አንዋር ቢን ኢብራሂም በበኩላቸው፤ ማሌዥያ እና አፍሪካ ንግድ፣ ግብርና እና ትምህርትን ጨምሮ በቁልፍ ጉዳዮች ትብብር እያደገ መምጣታቸውን አመልክተዋል።   ሁለቱ ወገኖች ያላቸውን የትብብር አድማስ በማስፋት የጋራ ተጠቃሚነታቸውን ለማረጋገጥ መስራት እንደሚገባቸው መግለጻቸውን ኢዜአ ከአፍሪካ ህብረት ያገኘው መረጃ ያመለክታል። በውይይቱ ላይ የማሌዥያ መንግስት ከፍተኛ ባለስልጣናት ተሳትፈዋል። የአፍሪካ ህብረት እና ማሌዥያ የአጋርነታቸውን አድማስ ለማስፋት እንደሚሰሩ ገልጸዋል::
ሐተታዎች
መልካምነት ይከፍላል..!!!
Dec 11, 2025 329
መልካምነት ይከፍላል...!!! በማስረሻ ሀብታሙ (ኢዜአ-ወላይታ ሶዶ ቅርንጫፍ) መልካም ስነ ምግባርና ባህሪ ከራስ ባለፈ ቤተሰብን ያኮራል፤ ከዚህ ከፍ ሲልም ለማህበረሰብ ግንባታና ለሀገር የሚኖረው ፋይዳ የጎላ ነው። ሌብነትና ሙስናን ለመከላከልም እንዲሁ አስተዋጾ አለው። በመልካም ስነምግባር ታንጾ ያደገ ሰው በላቡና በወዙ ጥሮ ግሮ ያፈራውን እንጂ የሌሎች የሆነን ሀብትና ንብረት አይመኝም። ዛሬ የራሱ ያልሆነውን ንብረት በሀሰት ምሎና ተገዝቶ ለመውሰድና ለመክበር የሚጥር ሰው በበዛበት በዚህ ዘመን ላይ ወድቆ ያገኙትን ንብረት ለባለቤቱ ለመመለስ "ገንዘብ የጣለ" እያለ በአደባባይ ባለቤቱን የሚያፈላለግ ሰው ሲገጥም ግርምትን ከማጫር ባለፈ እንዲህ አይነት ሰውም አለ ወይ? ያስብላል።   ነገሩ የተከሰተው በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጋሞ ዞን ገረሴ ዙሪያ ወረዳ ኮሻሌ ቀበሌ ነው። በአካባቢው ባህልና እምነት የሰው ገንዘብም ሆነ ንብረት ያለአግባብ መውሰድ "ጎሜ" ወይም እንደ "ሀጥያት" ተደርጎ ይቆጠራል። በኮሻሌ ቀበሌ ተወልደው ያደጉት አርሶ አደር ሴዳ ጋርዜ በዚህ ባህልና እምነት ውስጥ ያደጉ ቢሆንም በቤተሰባቸው በመልካም ስነ ምግባር ታንጸው ማደጋቸው አሁን ላላቸው ታማኝነትና ቅንነት ትልቁን ድርሻ ይይዛል። አርሶ አደሩ ታማኝነታቸውን በተግባር ጭምር በማሳየታቸው ከመንግስት ጭምር እውቅና ተችሯቸዋል። ነገሩ እንዲህ ነው አንድ ቀን ገበያ ውለው ሲመለሱ በመንገዳቸው ላይ ተጠቅልሎ የታሰረ ነገር ይመለከታሉ። መሬት ወድቆ ያገኙት ነገር እስሩን ፈትው ሲያዩ በርከት ያለ የገንዘብ ኖት ነው። ለማመን እያቃታቸው ገንዘቡን መቁጠር ጀመሩ። በላስቲክ የተጠቀለለው ብር 30 ሺህ ነበር። የራሳቸው ያልሆነውን ገንዘብ ይዞ ወደ ቤት መግባት የህሊና እዳ መስሎ ስለታያቸው አማራጭ ያሉትን አደረጉ፡፡ የገንዘቡ ትክክለኛ ባለቤት ከተገኘ በሚል "ገንዘብ የጠፋበት! ገንዘብ የጠፋበት" እያሉ በአደባባይ ጽምጻቸውን ከፍ አድርገው መጠየቅ ጀመሩ። የሰማቸው ሁሉ ግራ ስለተጋባ ቀረብ ብሎ ሊጠይቃቸው ይቅርና ጤነኛ ሰውም አድርጎ አላያቸውም። የገንዘቡ ባለቤት እኔ ነኝ የሚል ትክክለኛ ሰውም ባለመገኘቱ ልፋታቸው ድካም ብቻ ሆነ። የያዙትን 30 ሺህ ብር ይዘው ወደ ቤታቸው ለመሄድ ተገደዱ። በአካባቢው የገበያ ቀን በሳምንት አንድ ቀን ብቻ ነው። እናም የገንዘቡን ባለቤት ለማግኘት እስከ ሳምንት ድረስ መቆየት ግድ ሆኖባቸው። ባለቤቱ ይገኛል ወይስ አይገኝም በሚል ሀሳብ ሳምንቱን አሳለፉ። ቀጣይ የገበያ ቀን ሲደርስም ገንዘቡን እንጨት ላይ አስረው በማንጠልጠል "ገንዘብ የጠፋበት! ገንዘብ የጠፋበት" አያሉ በገበያ ስፍራ በመዘዋወር ዳግም የጠፋበትን ሰው ማፈላለግ ጀመሩ። ገንዘቡ የእኔ ነው፤ ጠፍቶብኛል እያለ የሚመጣ ሰው ቢበዛም ትክክለኛውን የገንዘብ መጠንና ምልክቱን የሚጠራ ሰው አለመኖሩ ግን ፍለጋቸውን አድካሚ አድርጎታል። የገንዘቡን ባለቤት አግኝተው እስኪያስረክቡ ድረስ ተስፋ አልቆረጡም፤ “ገንዘብ የጠፋበት፣ ገንዘብ የጠፋበት...” እያሉ ገበያውን ከዳር ዳር ዞሩ። የኋላ ኋላ ግን ድካማቸው በከንቱ አልቀረም። በስተመጨረሻ ትክክለኛውን የገንዘብ መጠን ከእነምልክቱ እና ቦታው የሚናገር አንድ ግለሰብ ተገኘ።   ከገንዘቡ ባለቤት ጋር ከተወያዩ በኋላ ገንዘቡ ወድቆ ወዳገኙበት ስፍራ ይዘው በመሄድ የያዙትን ገንዘብ መሬት ላይ ጥለው ራሱ ባለቤቱ ምሎ እንዲያነሳ ያደርጋሉ። በእዚህ ሁኔታ ወደቆ ያገኙትን ገንዘብ በታማኝነት ያስረከቡት አቶ ሴዳ ለዚህ መልካም ተግባራቸው ከደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ስነ-ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን በቅርቡ እውቅና ተችሯቸዋል። የእሳቸው መልካም ተግባር መረጃ የደረሰው ኮሚሽኑም የአርሶ አደሩን አርአያነት ለሌላው ለማስተማር አፈላልጎ ያገኛቸዋል፡፡ ህዳር 26 ቀን 2018 ዓ.ም በወላይታ ሶዶ ከተማ 22ኛው ዓለም አቀፍ የፀረ ሙስና ቀንን ሲያከብር በማጠቃለያው ላይ የክልሉ ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባኤ አቶ አለማየሁ ባውዲ በተገኙበት የእውቅና ምስክር ወረቀትና የ15 ሺህ ብር ስጦታ አበርክቶላቸዋል፡፡   የክልሉ ስነ ምግባር እና ፀረ ሙስና ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነርና የሙስናና ብልሹ አሰራር መከላከል ዘርፍ ኃላፊ አቶ አማኑኤል አብደላ ከቤተሰብ ጀምሮ በትምህርት ቤቶች በዜጎች ስነ ምግባር ላይ አበክሮ መስራት እንዲህ ያሉ ዜጎችን በብዛት ለማፍራት የሚያስችል መሆኑን ነው የገለጹት። ታማኝ የሆኑ ሰዎች ሲበራከቱ ደግሞ ሀገርና ህዝብን የሚጎዳውን ሙስና ለመከላከል ጠቀሜታው የጎላ መሆኑንም ተናግረዋል፡ እንደ አርሶ አደር ሴዳ ጋርዜ በስነ ምግባር የታነጸ ትውልድ የሚገነባው ከቤት ጀምሮ በሚሰራ ሥራ መሆኑን የገለጹት ኃላፊው ኮሚሽኑ ትውልድን በስነ-ምግባር ለማነጽ የጀመረውን ስራ ለማጠናከር በሚሰራው ሥራ እንደ አርሶ አደሩ ያሉ ታማኞች ጠቀሜታቸው የጎላ መሆኑን ተናግረዋል። በክልሉ የተቋቋመው የጸረ ሙስና ግብረ ኃይልም በጸረ ሙስና ትግሉ ላይ በልዩ ትኩረት እየሰራ መሆኑን ጠቁመዋል። ህብረተሰቡም ታማኝነትን ባህሉ ከማድረግ ባለፈ የጸረ ሙስና ትግሉን በመደገፍ ሀገራዊ ግዴታውን እንዲወጣም ነው ያሳሰቡት። የአርሶ አደር ሴዳ ጋርዜ መልካም ተግባርና ታማኝነትም ለብዙዎች ምሳሌ ይሆናል። በተለይ ያለፉበትን ለማግኘትና በአቋራጭ ለመክበር የሚሯሯጡ ሰዎች ከእሳቸው መልካም ተግባር ሊማሩ ይገባል። የሰው ሀብት ወስዶ ከመክበር ይልቅ በታማኝነት ከምናቆየው ንጹህ ህሊና ይበልጥ አትራፊ እንሆናለን። ለሰዎች መልካም መስራት ክብርና ዋጋ የሚያሰጥ መሆኑንም የእኚህ አርሶ አደሩ ተሞክሮ ያሳያልና እንደእሳቸው ለሰራነው መልካም ተግባር ዋጋ እንዲከፈለን ታማኝነትን የህይወታችን መርህ ማድረግ አለብን። መልካምነት ቢቆይም እንኳ በራሱ ይከፍላልና።  
ለቀጣናዊ የጋዜጠኝነት ሙያዊ ልህቀት እውቅና የሚሰጠው የኢጋድ የሚዲያ ሽልማት
Nov 28, 2025 717
የኢጋድ የሚዲያ ሽልማት የተጀመረው በምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት ባለስልጣን (ኢጋድ) አማካኝነት ነው። ሽልማቱ የኢጋድ የኮሙኒኬሽን ስትራቴጂ እና ተቋማዊ አቅምን የማጠናከር ጥረቶች አካል ነው። በኢጋድ ቀጣና በጋዜጠኝነት የላቀ ስራ ላከናወኑ የሚዲያ ባለሙያዎች በሽልማቱ እውቅና ይሳጣቸዋል። ሽልማቱ ቴሌቪዥን፣ ሬዲዮ፣ ህትመት፣ ፎቶግራፍ፣ ዲጂታል ሚዲያ እና ሌሎችም ተጓዳኝ መድረኮችን የሚሸፍን ነው። የሚዲያ ስራው በቀጣናው በተለይም የድርቅ አይበገሬነት፣ ሰላም፣ ደህንነት፣ የአየር ንብረት ለውጥ እና ልማት ያሉ ጉዳዮች ላይ ያተኮረ መሆን ይኖርበታል። ዓመታዊው የኢጋድ ሽልማት የቀጣናዊ ተቋሙ አባል ሀገራት ውስጥ የሚገኙ ጋዜጠኞች፣ በግላቸው የሚሰሩ የሚዲያ ባለሙያዎች፣ የዲጂታል ይዘት ፈጣሪዎች እና የፎቶ ጋዜጠኞች ጨምሮ አጠቃላይ የሚዲያ ባለድርሻ አካላት የሚሳተፉበት ነው። በተጨማሪም የቀጣናውን ጉዳይ የሚሸፍኑ የውጭ ሀገራት ጋዜጠኞችም ይሳተፉበታል። በውድድሩ ላይ የሚሳተፉ ባለሙያዎች ስራቸውን በእንግሊዘኛ፣ ፈረንሳይኛ እና በኢጋድ አባል ሀገራት በሚገኙ ቋንቋዎች ያቀርባሉ። ከተለያዩ ሙያዎች የተወጣጡ የውሳኔ ሰጪ ወይም ገምጋሚ ቡድን ተቋቁሙ ስራዎቹን በመመዘን አሸናፊዎችን ይለያል።   የመጀመሪያው የኢጋድ የሚዲያ ሽልማት የተካሄደው እ.አ.አ በ2023 በጅቡቲ ነበር። “የድርቅ ተጽእኖዎችን መቋቋም የሚያስችል ትብብር መፍጠር” የሽልማቱ መሪ ሀሳብ ነው። መሪ ሀሳቡ በድርቅ፣ አይበገሬ አቅም መገንባት፣ የውሃ አስተዳደር እና ቀጣናዊ ትብብር ያተኮረ ነው።   ቴሌቪዥን፣ ሬዲዮ፣ ህትመንት፣ ጦማር (ብሎግ) እና የፎቶ ጋዜጠኝነት የሽልማት ዘርፎቹ ናቸው። በመጀመሪያው ሽልማት ላይ ከቀጣናው 105 ባለሙያዎች የተሳተፉ ሲሆን 14 ባለሙያዎች በዘርፎቹ ተመርጠው ተሸልመዋል። የኢጋድ የሚዲያ ሽልማት ተቋሙ ሚዲያን ለግንዛቤ መፍጠር እና ቀጣናዊ ትብብር እንደ መሳሪያ ለመጠቀም ያለውን ቁርጠኝነት እንደሚያሳይ በወቅቱ ገልጾ ነበር። በድርቅ እና በምግብ ዋስትና ላይ ያሉ የጋራ ፈተናዎችን ለመፍታት የሚዲያ ሚና ወሳኝ እንደሆነም አመልክቷል። ሁለተኛው የኢጋድ የሚዲያ ሽልማት የተካሄደው እ.አ.አ በ2024 በኬንያ ናይሮቢ ነው። “የተስፋ ትርክቶች፤ የቀጣናውን መጻኢ ጊዜ ሰላማዊ፣ ደህንነቱ የተረጋገጠ እና ሁሉን አቃፊ ማድረግ” የሽልማቱ መሪ ሀሳብ ነው። ሽልማቱ በሰላም፣ ደህንነት፣ ሁሉን አሳታፊ የሆነ መጻኢ ጊዜን መፍጠር፣ ቀጣናዊ ትብብር እና መረጋጋት ላይ ትኩረቱን ያደረገ ነው። ቴሌቪዥን፣ ሬዲዮ፣ ህትመት፣ ፎቶግራፍ፣ ዲጂታል ሚዲያ፣ ተጽእኖ ፈጣሪ ግለሰቦች፣ የእድሜ ዘመን ተሻላሚ ከሽልማት ዘርፎቹ ውስጥ ናቸው። ለ2024ቱ ሽልማት 318 የሚዲያ ባለሙያዎች ስራቸውን ያቀረቡ ሲሆን 18 የሚዲያ ባለሙያዎች በዘርፎቹ ሽልማት አግኝተዋል። ሁለተኛው ሽልማት ከመጀመሪያው በዘርፎች እና በተሳታፊዎች ብዛት መሻሻል የታየበት ነበር። ይህም ሚዲያ በቀጣናዊ ሰላም፣ ደህንነት እና ቀጣናዊ ትስስር ላይ ያላቸውን ሚና የሚያሳይ ነው። ሶስተኛው የኢጋድ የሚዲያ ሽልማት ወደ አፍሪካ መዲና አዲስ አበባ መጥቷል። ሽልማቱ ነገ ህዳር 20 እና 21 ቀን 2018 ዓ.ም ይካሄዳል። የሽልማት ስነ ስርዓቱ “ ውጤታማ የአየር ንብረት ዘገባ ደህንነቱ ለተረጋገጠ፣ ጠንካራ እና የተረጋጋ ቀጣና” በሚል መሪ ሀሳብ የሚከናወን ነው። ኢጋድ ቀጣናዊ ሁነቱን ያዘጋጀው ከኢትዮጵያ መንግስት ጋር በመተባበር ነው። ፐልስ ኦፍ አፍሪካ ሚዲያና የአፍሪካ ኢምፖርት እና ኤክስፖርት ባንክ (አፍሪኤግዚም ባንክ) ለፕሮግራሙ ድጋፍ እንደሚያደርጉም አስታውቋል። የዚህ ዓመት ሽልማት በአፍሪካ ቀንድ ውጤታማ የአየር ንብረት ትርክትን ለቀረጹ ጋዜጠኞች እና የፊልም ባለሙያዎች እውቅና የሚሰጥ ነው። የሁለት ቀን ሁነቱ የአየር ንብረት ጠንካራ ዘገባዎች እና ሀሳቦች የሚቀርቡበት እንዲሁም ቀጣናዊ ትብብር ጎልቶ የሚታይበት መሆኑን ኢጋድ ለኢዜአ በላከው መረጃ አመልክቷል። የ2025 የኢጋድ የሚዲያ ሽልማት በ10 ዘርፎች የሚከናወን ነው። የህትመት ጋዜጠኝነት፣ የሬዲዮ ጋዜጠኝነት፣ የቴሌቪዥን ጋዜጠኝነት፣ ዲጂታል ሚዲያ፣ ፎቶግራፈር፣ ሀገር በቀል ዘገባ፣ የዓመቱ ተጽእኖ ፈጣሪ/ የይዘት ቀራጭ፣ የማህበራዊ ሚዲያ ተጽእኖ ፈጣሪዎች እና የእድሜ ዘመን ሽልማት የሽልማት ዘርፎቹ ናቸው። 400 የሚሆኑ የኢጋድ አባል ሀገራት ባለሙያዎች ስራዎቻቸውን ማስገባታቸውን ጠቁመው፤ ከዚህ ውስጥ 94 የሚሆኑት ኢትዮጵያዊያን ባለሙያዎች መሆናቸውን ኢጋድ አስታውቋል። ሽልማቱ በቀጣናው ገንቢ ሚና ያለው ጋዜጠኝነት እንዲጎለብት አዎንታዊ ሚና እንደሚጫወትም አመልክቷል። ኢትዮጵያ ሶስተኛውን የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግሥታት ባለስልጣን (ኢጋድ) የሚዲያ አዋርድ ማስተናገዷም ለአረንጓዴ ኢኮኖሚ ግንባታ ስኬቶች ዕውቅና የሚሰጥ መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል። በሚዲያ ሽልማት ውድድሩ ላይ በርካታ የኢጋድ አባል ሀገራት የመገናኛ ብዙሃን ሙያተኞች እንደሚሳተፉም ገልጿል። የሽልማት ሥነ-ስርዓቱ በአዲስ አበባ መካሄዱም በፐብሊክ ዲፕሎማሲ የህዝብ ለህዝብ ግንኙነትን በማጠናከር የኢትዮጵያን ገጽታ ለመገንባት አዎንታዊ ሚና እንደሚጫወትም ነው ሚኒስቴሩ ያመለከተው። የኢጋድ የሚዲያ ሽልማት በቀጣናዊ ጉዳዮች ላይ ለሚሰሩ የሚዲያ ባለሙያዎች እውቅና ከመስጠት ባለፈ ሙያዊ ደረጃውን የጠበቁ እና ተጽእኖ ፈጣሪ ዘገባዎች እንዲጠናከሩ ምቹ ሁኔታ ይፈጥራል። ቀጣናዊ ትብብርን ለማጠናከር፣ የማህበረሰብን ግንዛቤ ለማሳደግ፣ ብዝሃ ድምጾች እንዲሰሙ በማድረግ፣ ለዴሞክራሲ እሴቶች መጎልበት እና ዘላቂ ልማት የበኩሉን ሚና ይወጣል።  
 የኢትዮጵያ የኮፕ 32 አዘጋጅነት
Nov 14, 2025 910
ለረጅም አስርት ዓመታት ኢትዮጵያ የአፍሪካ ጠንካራ የዲፕሎማሲ ምሰሶ ሆና ቆማለች። በሀገራት መካከል የግንኙነት ድልድል እና የአንድነት መልዕክተኛ መሆን ችለላች። ከምስረታው አንስቶ የአፍሪካ ህብረት መቀመጫ ናት። የአፍሪካ መዲና በመባል የምትጠራው አዲስ አበባ በርካታ ድርድሮች፣ የሰላም ውይይቶች እና አህጉራዊ ውሳኔዎች የተላለፈባቸው ሁነቶች ተስተናግደውባታል። ውሳኔዎቹ የአፍሪካ ቀጣና ፖለቲካ እና የልማት ጉዞ ላይ አሻራቸውን ያሳረፉ ናቸው። የኢትዮጵያ የመሪነት ሚና ከዲፕሎማሲውም የተሻገረ ነው። ሀገሪቷ የገባችውን ቃል ከተግባር ጋር በማጣጣም በአየር ንብረት ለውጥ ላይ እርምጃ በመውሰድ የሚለኩ ውጤቶችን እያስመዘገብች ትገኛለች። የተራቆቱ መሬቶች ወደ ነባር ይዞታቸው እንዲመለሱ በማድረግ እና የታዳሽ ኃይል አማራጮቿን በማስፋት ለአረንጓዴ ልማት እና እድገት ያላትን ቁርጠኝነት አሳይታለች። በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ሀሳብ አመንጪነት የተጀመረው አረንጓዴ አሻራ ሚሊዮኖችን ከዳር እስከ ዳር በማነቃነቅ ኢትዮጵያ በአየር ንብረት ለውጥ ከችግር ተናገሪነት ወደ ተጨባጭ መፍትሄ አመንጪነት ሽግግር በማድረግ በአፍሪካ እና በዓለም ደረጃ ምሳሌ የሚሆን ተግባር አከናውናለች። ኢትዮጵያ በአየር ንብረት ለውጥ መከላከል ያስመዘገበቻቸው ስኬቶች በዓለም ደረጃ ያላትን ተአማኒነት እና ተቀባይነት እንዲያድግ አድርጎታል። ኢትዮጵያ በከባቢ አየር ጥበቃ ቁርጠኝነት እና አቅምን በማጣመር ለውጥ አምጥታለች። ኢትዮጵያ በዓለም አቀፍ ደረጃ ያገኘችው እምነት እና የመሪነት ሚና ውጤት የሚያሳይ ተጨማሪ ሃላፊነት ከሰሞኑ ከብራዚል የደን ከተማ ቤለም ተሰምቷል። 30ኛው የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የአየር ንብረት ለውጥ ጉባኤ (ኮፕ 30) በቤለም እየተካሄደ ይገኛል። የዓለም ሀገራት በአንገብጋቢ የአየር ንብረት ለውጥ ጉዳዮች እና ቀጣይ የመፍትሄ አቅጣጫዎች ላይ እየመከሩ ይገኛል። በጉባኤው ላይ እየተሳተፈች የምትገኘው ኢትዮጵያ እ.አ.አ በ2027 የሚካሄደውን 32ኛው የተባበሩት መንግስታት ድርጅት አየር ንብረት ለውጥ ጉባኤ ለማስተናገድ ይፋዊ ጥያቄ አቅርባለች። በብራዚል የኢትዮጵያ አምባሳደር ልዑልሰገድ ዓለም ሀገራት የአየር ንብረት ለውጥን ለመቋቋም የገቡትን ቃል በተግባር ለመቀየር ቁርጠኝነት ባነሳቸው ወቅት ኢትዮጵያ ለሌሎች ምሳሌ የሚሆን ተግባር መፈጸሟን ገልጸዋል። ኢትዮጵያ ዓለም አቀፍ ጉባኤዎችን በማዘጋጀት የረጅም ጊዜ ልምድ እንዳላት ገልጸው የዳበረ የትራንስፖርት አገልግሎት ከብዙ የዲፕሎማሲ ተቋማት መቀመጫነት ጋር ሲደመር የዝግጁነት አቅሟን በላቀ ሁኔታ እንደሚያሳድገው አመልክተዋል። ኢትዮጵያ 32ኛውን የዓለም የአየር ንብረት ለውጥ ጉባኤን ለማዘጋጀት ኢትዮጵያ ልምዱም አቅሙም እንዳላት ገልጸው፣ ሀገራት ድጋፍ እንዲሰጡ ጠይቀዋል። ናይጄሪያም ጉባኤውን ለማስተናገድ ጥያቄ አቅርባ ነበር። የኢትዮጵያ የኮፕ 32 የማስተናገድ ፍላጎት ከአፍሪካ ሀገራት ሙሉ ድጋፍ አግኝቷል። የወቅቱ የአፍሪካ የአየር ንብረት ተደራዳሪዎች ቡድን ሊቀመንበር የሆነችው ታንዛንያ የኢትዮጵያ ጥያቄ ተቀባይነት ማግኘቱን ገልጻለች። የአፍሪካውያን ውሳኔ ከቃል ባሻገር ኢትዮጵያ የአህጉሪቷን የአየር ንብረት የቅድሚያ ትኩረቶች የማራመድ እና የመወከል አቅም አላት ብለው ይሁንታ የሰጡበት ነው። ይህ ጠንካራ እምነት ኢትዮጵያ በአየር ንብረት ለውጥ ጉዳይ ሁሉን አፍሪካውያን ያሳተፈ ውይይት እንዲደረግ እና አህጉሪቷን ያማከለ ውሳኔዎች በዓለም መድረክ እንዲተላለፍ እያደረገች ያለውን ጥረት ይበልጥ ውጤታማ የሚያደርግም ነው። በብራዚል የኢትዮጵያ አምባሳደር ልዑልሰገድ ታደሰ አፍሪካውያን ኢትዮጵያ ኮፕ 32ን እንድታስናግድ ድጋፍ በመስጠታቸው አመስግነው፤ ጉባኤውን በተሳካ ሁኔታ ለማስተናገድ አበክራ እንደምትሰራ ተናግረዋል። በቅርቡ በአዲስ አበባ የተካሄደው ሁለተኛው የአፍሪካ አየር ንብረት ጉባኤ ኢትዮጵያ መሰል አህጉራዊ እና ዓለም አቀፍ ሁነቶችን በብቃት ማስተናገድ እንደምትችል የሚያመላክት ነው ብለዋል። አዲስ አበባ እንግዶቿን በሚመጥን ደረጃ ጉባዔውን ለማስተናገድ ዝግጁ መሆኗን ያረጋገጡት አምባሳደሩ፥ ለኢትዮጵያ ጥያቄ ሌሎች ሀገራትም ድጋፍ እንዲሰጡ ጥሪ አቅርበዋል። የኢትዮጵያ የኮፕ 32ን ለማስተናገድ መመረጧ በድንገት የመጣ ጉዳይ አይደለም። በተግባር የተረጋገጥ የአየር ንብረት ለውጥ መከላከል የመሪነት ሚና፣ አረንጓዴ እና ለአየር ንብረት ለውጥ የማይበገር ኢኮኖሚ ለመገንባት እያከናወነች ያለቻቸው ስራዎች እና የፖለቲካ ቁርጠኝነቷ፣ የአፍሪካ የአየር ንብረት ለውጥ ድምጽ እና ምልክት መሆኗ ከቃል ባለፈ በተጨበጠ ስራ መታየቱ፣ ዓለም አቀፍ ሁነቶችን የማስተናገድ ውጤታማነቷ እና የዲፕሎማሲ ተሰሚነቷ ድምር ውጤቶች እንጂ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፤ ኢትዮጵያ ኮፕ 32ን እንድታስተናግድ ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ትልቅ ኃላፊነት ስለሰጠን ክብር ይሰማናል ብለዋል። አፍሪካ በ2025 በተባበሩት መንግሥታት የአየር ንብረት ለውጥ ኮንፈረንስ (COP 30) ላይ በብራዚል በአንድ ድምጽ ተናግራለች፤ ዓለምም አዳምጧል ብለዋል። እንዲሁም ኢትዮጵያ በፈረንጆቹ በ2027 በአዲስ አበባ COP 32ን ለማስተናገድ ያቀረበችውን ጥያቄ ሙሉ በሙሉ ለደገፉ የአፍሪካ ሀገራት ተወካዮች ምሥጋና አቅርበዋል። በሰው ልጆች ኑሮ በጣም አንገብጋቢ ከሆኑት ተግዳሮቶች መካከል አንዱን ለመቅረፍ እንዲቻል የጋራ ጥረቶችን ለመምራት ዕድሉን ስላገኘንም አመሥጋኞች ነን ብለዋል። ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ይህን ትልቅ ኃላፊነት ስለሰጠንም ክብር ይሰማናል ነው ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ። ይህ ዕውቅና ኢትዮጵያ በአየር ንብረት ላይ ያላትን ቁርጠኛ ርምጃ፣ አመራር ብሎም ዋና ዋና ዓለም አቀፍ ዝግጅቶችን የማስተናገድ የዳበረ ዐቅም ያሳያል ሲሉም በአጽንኦት ገልጸዋል። በመሆኑም ኢትዮጵያ በምታስተናግደው የኮፕ 32 መድረክ በአየር ንብረት ለውጥ ላይ የጋራ ርምጃን የሚያበረታታ ጠንካራ እና ትርጉም ያለው ውጤት ለማምጣት ሙሉ በሙሉ ቁርጠኛ መሆኗን አረጋግጠዋል። ኢትዮጵያ ኮፕ 32ን ማዘጋጀቷ በዓለም አቀፍ እና ቀጣናዊ መድረኮች ኢትዮጵያ ያላትን የአየር ንብረት የመሪነት ሚና የበለጠ ያሳድጋል። የአየር ንብረት ለውጥ መከላከል ስራ የሚያስፈልጋትን ፋይናንስ ለማግኘት እና ዓለም አቀፍ አጋርነትን ለማጠናከር መልካም አጋጣሚን ይፈጥርላታል። በሺህዎች የሚቆጠሩ የጉባኤው ተሳታፊዎች የቱሪዝም መስህቧቿንና መዳረሻዎቿን ሲጎበኙ ከዘርፉ የሚያገኘው ገቢ ያድጋል ይህም ኢኮኖሚውን በመደገፍ ቁልፍ ሚና ይጫወታል። በአፍሪካ ዲፕሎማሲ ውስጥ ያላትን ተጽእኖ ፈጣሪን ጉባኤው በማስተናገድ በኩል ጉልህ አበርክቶ የሚኖረው ሲሆን ዘላቂ የሆነ የከባቢ አየር ትብብርን ለመፍጠር ያስችላል። ለኢትዮጵያ ኮፕ 32ን ማስተናገድ ከክብር ባሻገር ኢትዮጵያ ለአፍሪካ እና ሰው ለሚኖርባት ምድር ጥበቃ ያላትን ቁርጠኝነት በተግባር የምታሳይበት ይሆናል። ኢትዮጵያ ጠንካራ የከባቢ አየር ጥበቃ ኢኒሼቲቮች፣ የማይበገር ዲፕሎማሲ እና የነገ አረንጓዴ እድገት ህልሟ ከጉባኤው ጋር ተዳምረው የተፈጥሮ ጠበቃነቷን እና የዓለም ትብብር ተምሳሌትና መሪነቷን የበለጠ ያሳድጉታል። ኢትዮጵያ እና ህዝቧቿ ከመቼውም ጊዜ በላይ የአየር ንብረት የረጅም ጊዜ ፈተናዎች እንዲፈቱ ከአፍሪካ ብሎም ከመላው ዓለም ጋር ለመፍታት ከመቼውም ጊዜ በላይ ዝግጁ እና ቁርጠኛ ናት።
" መሬት እና ፍትህ" - የአፍሪካ ሁሉን አቀፍ የእድገት ጉዞ
Nov 11, 2025 932
መሬት በአፍሪካ ታሪክ ውስጥ ትልቅ ትርጉም ያለው ነው። መሬት ከአፍሪካውያን የአኗኗር ዘይቤ፣ ማንነት፣ ባህል እና ማህበራዊ መስተጋብር ጋር የተቆራኘ ነው ቢባል ማጋነን አይሆንም። ከቅኝ ግዛት ዘመን በፊት የአፍሪካ በርካታ ማህበረሰቦች መሬት በልማዳዊ እና ባህላዊ ስርዓት ያስተዳድሩ ነበር። የቤተሰብ ጎሳዎች ወይም ማህበረሰቦች መሬት የመጠቀም፣ የማስተዳደር እና ባህላዊ መንገዶች በሰጣቸው መብት ሲያስተላልፉ ቆይተዋል። በእንደዚህ አይነት ስርዓት ውስጥ መሬት ከሀብት ባለፈ ከማህበራዊ ግንኙነቶች፣ መንፈሳዊ መስተጋብሮች እና የተፈጥሮ ሀብቶችን በጋራ የማስተዳደር ኃላፊነት ጋር ትስስር አለው።   በቅኝ ግዛት ዘመን የአውሮፓ ኃይሎች በስምምነቶች፣ በአዋጆች እና ኃይል በመጠቀም መሬት የቁጥጥር፣ የብዝበዛ እና ሀብትን የመንጠቂያ መሳሪያ አድርገውታል። መሬት ፖሊሲ ኃይልን ማጠናከሪያ እና የኢኮኖሚ ብዝበዛ መንገድ ሆኗል። አፍሪካውያን በልማዳዊ እና ባህላዊ መንገዶች የነበራቸውን የመሬት መብቶች በመንጠቅ ከአፍሪካ ውጪ የሚገኙ ዜጎች ከፍተኛ የሰፈራ ፕሮግራም ማካሄጃ እንዲሆኑ በር ከፍቷል። በዚህም ከፍተኛ የሆነ የአፍሪካ ሀብት ሲበዘበዝ ቆይቷል። ሀገር በቀል ማህበረሰቦች ከመሬታቸው የመፈናቀል እና የመገለል ሰለባ ሆነዋል። በቅኝ ገዢዎች የወጡ የመሬት ፖሊሲዎች፣ የመሬት ምዝገባ እና የመሬት አስተዳደር ስርዓት የአፍሪካ መሬት ተጠቃሚዎችን መብት የነፈገ ነበር። የቅኝ ግዛት የቀረጸው የመሬት አስተዳደር ስርዓት አፍሪካውያንን ህጋዊ የመሬት ባለቤትነትን ያሳጣ ነው።   የአፍሪካ ሀገራት ከነጻነታቸው በኋላ እኩልነት ያልተረጋገጠባቸውን የመሬት መብቶች እና ስርዓቶች ወርሰዋል። ሀገራት የመሬት ፖሊሲዎቹን አሁን ያሉ የልማት ግቦችን፣ የፍትህ ፍላጎቶች እና ወቅታዊ የአስተዳደር ማዕቀፎች ባማከለ ሁኔታ የመቀየር ስራ በማከናወን ላይ ናቸው። በቅኝ ግዛት ዘመን የመሬት መብታቸውን ላጡ ዜጎች በተለይም ተጋላጭ የህብረተሰብ ክፍሎች እየተመለሰላቸው ይገኛል። ይሁንና የቅኝ ግዛት የመሬት ቅድሚያ መጥፎ፣ በሀገራት ብሄራዊ ህግ ውስጥ ያሉ የተደባለቁ የህግ ማዕቀፎች (ለምሳሌ ልማዳዊ ህጎች ከመደበኛ ህጎች ጋር መደባለቅ) እና የተቋማት የአስተዳደር ስርዓት አለመናከር በአፍሪካ ፍትሃዊ እና እኩልነት የመሬት ስርዓት የማስፈን ጉዞ ላይ ጋሬጣ ሆኗል። ዛሬ ላይ አፍሪካ አጀንዳ 2063 እና ዘላቂ ልማት ግቦች እየተገበረች ትገኛለች። የአህጉራዊ እና ዓለም አቀፍ አጀንዳዎች አንኳር ምሰሶ ተደርገው ከሚጠቀሱት ጉዳዮች መካከል አንዱ መሬት ነው። እኩል የመሬት መብት የምግብ ዋስትና እና ስርዓተ ጾታ እኩልነትን ለማረጋገጥ፣ ለከባቢ አየር ጥበቃ እና ሁሉን አቀፍ የኢኮኖሚ እድገት ቁልፍ ሚና እንደሚጫወቱ የአጀንዳ 2063 ሰነድ ያስረዳል። የአፍሪካ ህብረት ከተባበሩት መንግስታት የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን (ኢሲኤ) እና የአፍሪካ ልማት ባንክ በመተባበር በአፍሪካ የመሬት ፖሊሲ ላይ ማዕቀፎች እና የህግ አሰራሮችን በመቅረጽ እያስተዋወቁ ይገኛሉ። የአፍሪካ ህብረት አባል ሀገራት የመሬት ህጎችን የተሰናነሰኑ እንዲሆኑና የተቋማት አቅምን እንዲያጠናክሩ ጥሪ በማቅረብ ላይ ነው።   “የመሬት አስተዳደር፣ ፍትህ እና ካሳ ለአፍሪካውያን እና ለዘርዓ አፍሪካውያን” በሚል መሪ ሀሳብ ስድስተኛው የአፍሪካ የመሬት ፖሊሲ ኮንፍረንስ ከህዳር 1 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ በአዲስ አበባ በመካሄድ ላይ ይገኛል። ኮንፍረንሱን ያዘጋጁት የአፍሪካ ህብረት፣ የአፍሪካ ልማት ባንክ እና የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን (ኢሲኤ) በጋራ በመተባበር ነው። ከአፍሪካ ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ፣ ታሪካዊ እና የአካባቢ ጉዳዮች ጋር የተጣጣሙ እና ለነባራዊ እውነታዎች ምላሽ የሚሰጡ የመሬት ፖሊሲ ምርጥ ተሞክሮዎች በኮንፍረንሱ ላይ እየቀረቡ ይገኛል። ህዳር 1 በነበረው የጉባኤው መክፈቻ ላይ ንግግር ያደረጉት የተባበሩት መንግስታት የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን ዋና ጸኃፊ ክላቨር ጋቴቴ በአፍሪካ የመሬት ፖሊሲ ጉዳይ ላይ የሚመክረው ስብሰባ በወሳኝ ወቅት የተዘጋጀ ነው ብለዋል።   አፍሪካውያን ያላቸውን ሰፊ የመሬት ሀብት በቅኝ ግዛት አሰራሮች ሳቢያ በአግባቡ መጠቀም ባለመቻላቸው በአፍሪካ መሬት ዛሬም የግጭትና የኢ-ፍትሐዊነት መገለጫ ሆኗል ብለዋል። በአፍሪካ የመሬት አስተዳደር በሴቶች፣ በወጣቶችና በዝቅተኛ አርሶ አደሮች ዘንድ ኢ-ፍትሐዊነትን በማንገስ ሰፊ የኢኮኖሚ ልዩነት መፍጠሩን ገልጸዋል። የአፍሪካ የመሬት ፖሊሲ ስብሰባ ከአፍሪካ ሕብረት 2025 "የማካካሻ ፍትህ ለአፍሪካውያን እና ዘርዓ አፍሪካውያን" መሪ ሀሳብ ጋር የተጣጣመ መሆኑን አንስተው፤ ዓላማው አፍሪካውያን ከዓለም ነባራዊ ሁኔታ ተጠቃሚ እንዲሆኑ ማድረግ ነው ብለዋል። የአፍሪካውያንና ዘርዓ አፍሪካውያን የካሳ ጥያቄ ያለፈውን ማስመለስ ሳይሆን አሁን ባለው የዓለም የፋይናንስ ስርዓት ፍትሐዊ ተጠቃሚነትን ማረጋገጥ እንደሆነ ገልጸዋል። አፍሪካ 65 በመቶ ያልታረሰ መሬት፣ ከዓለም ኢንዱስትሪ ሁለት በመቶ ብቻ ድርሻ ያላት፣ ለአየር ንብረት ለውጭ ተፅዕኖ ያላት ድርሻ ከአራት በመቶ በታች የሆነ አህጉር መሆኗን አንስተዋል። በአፍሪካ የመሬት አስተዳደር ስርዓቱን በማዘመን ፍትሐዊነትን ማስፈን ጊዜው አሁን ነው ያሉት ዋና ጸኃፊው፣ ሴቶችን ወጣቶችና ዝቅተኛ አርሶ አደሮችን በማሳተፍ የምግብ ዋስትናን ማረጋገጥና ዘላቂ ሰላም ማስፈን እንደሚገባ ገልጸዋል። የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን የዜጎችና ዳያስፖራ ዳይሬክተር አምር አልጆዋሊ የአፍሪካ የመሬት ፖሊሲ የአህጉሪቱን መፃኢ ጊዜ ለመቀየር ወሳኝ ምዕራፍ መሆኑን ገልጸዋል።   በአፍሪካና ዘርዓ አፍሪካውያን ላይ የደረሰው በደል ዕውቅና ማግኘት እንዳለበት ገልጸው፤ የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን ለሕብረቱ መሪ ሀሳብ ትግበራ ቁርጠኛ መሆኑን ተናግረዋል። የመሬት አስተዳደር የፍትሐዊነት ምልክት መሆኑን በማንሳት፤ የመሬት ፍትሐዊ ተጠቃሚነት መስፈን አለበት ብለዋል። የአፍሪካ ሕብረት አጀንዳ 2063 በማሳካት አካታች ብልፅግናና ሰላምን ለማረጋገጥ በትብብር መስራት ይገባል ብለዋል። ሕብረቱ በመሬት አስተዳደር ዙሪያ ግልፅ አሰራር እንዲሰፍን ለአባል ሀገራት አስፈላጊውን ድጋፍ ለማድረግ ቁርጠኛ መሆኑን አንስተዋል። ስድስተኛው የአፍሪካ የመሬት ፖሊሲ ኮንፍረንስ እስከ ህዳር 5 ቀን 2018 ዓ.ም ይቆያል። ውጤታማ እና ተጠያቂነት የሰፈነበት የመሬት አስተዳደር ስርዓት መገንባት፣ ተቋማዊ አቅምን መፍጠር እና የቁጥጥርና ክትትልን ማጠናከር በሚቻልባቸው ሁኔታዎች ላይ ምክክር እንደሚደረግ የአፍሪካ ህብረት መረጃ ያመለክታል። የአፍሪካ ህብረት አባል ሀገራት የቅኝ ግዛት አሻራዎች እና ወቅታዊ የኢ-ፍትሃዊነት ጉዳዮች በመሬት ባለቤትነት እና አስተዳደር ያሳደሯቸውን ተጽእኖዎች ለመፍታት ያላቸውን የጋራ ቁርጠኝነታቸውን ይገልጻሉ። በመሬት ፖሊሲ ቀረጻ፣ ትግበራ እና ቁጥጥር አቅምን መገንባት፣ የእውቀት ሽግግርን ማሳደግ እና የፖሊሲ ቁርጠኝነትን ወደ ሚጨበጥ የተግባር ምላሽ የመቀየር ጉዳይም አጽንዖት የሚሰጣቸው አጀንዳዎች መሆናቸውን ህብረቱ ገልጿል።   በአህጉራዊ ኮንፍረንሱ ላይ የአፍሪካ ህብረት አባል ሀገራት፣ የህብረቱ ተቋማት እና አደረጃጀቶች ከፍተኛ አመራሮች፣ ተመራማሪዎች፣ የፖሊሲ ባለሙያዎች፣ የማህበረሰብ መሪዎች፣ ትውልደ አፍሪካውያንና ሌሎች ባለድርሻ አካላት እየተሳተፉ ይገኛል። የአፍሪካ የመሬት ፖሊሲ ኮንፍረንስ በየሁለት ዓመቱ የሚካሄድ ሁነት ነው። የመሬት ፖሊሲ ጉባኤው አፍሪካውያን ፍትሃዊ እና ዘላቂ የመሬት አስተዳደርን ለማስፈን ያላቸውን የጋራ ቁርጠኝነታቸውን እያሳዩበት የሚገኝ መድረክ ነው። ጉባኤው አፍሪካውያን ከባለፈው ታሪክ በመማር ፖሊሲ፣ ጥናት እና የማህበረሰብ ድምጾችን በማቀናጀት ረገድ ያለው ፋይዳ ወሳኝ ነው። ጉባኤው የመሬት ፍትህን የማስፈን፣ አይበገሬነትን የመገንባት እና ለሁሉም አፍሪካውያን የጋራ ብልጽግና የማረጋገጥ የጋራ ራዕይ በመደገፍ ረገድ የበኩሉን ድርሻ ይወጣል።
ትንታኔዎች
ብክነትን መቀነስ የኃይል አቅርቦትን ማሳደግ፤ የአፍሪካ የኢነርጂ ውጤታማነት አጀንዳ 
Dec 8, 2025 450
አፍሪካ በዓለማችን በታዳሽ ኃይል እምቅ ሀብቶችን የያዘች አህጉር ናት። የዓለም 60 በመቶ የፀሐይ ኃይል ሀብት የሚገኘው በአፍሪካ ነው። አህጉሪቱ ከፀሐይ በየዓመቱ ከአንድ ሚሊዮን በላይ ቴራዋት ሰዓት ኢነርጂ የማመንጨት አቅም አላት። ይሁንና በፀሐይ የምታመነጨው ኃይል ድርሻ አነስተኛ መሆነን የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የአፍሪካ ኢኮኖሚ ኮሚሽን (ኢሲኤ) የእ.አ.አ 2023 ጥናት ያመለክታል። የዓለም ባንክ ተቋም የሆነው ዓለም አቀፉ የፋይናንስ ኮርፖሬሽን በበኩሉ አፍሪካ 25 በመቶ የዓለም የንፋስ ኃይል አቅም ያላት ሲሆን 180 ሺህ ቴራ ዋት ሰዓት ማመንጨት እንደምትችል ይገልጻል። ይሁንና በዓለም ላይ በዘርፉ ያላት ድርሻ ከአንድ በመቶ በታች መሆኑን ያነሳል። ሃይድሮ ፓወር የአፍሪካ ሌላኛው የኢነርጂ ሀብት ማሳያ ነው። የአህጉሪቷ ወንዞች እና ተፋሰሶች በየዓመቱ 1 ሺህ 500 ቴራ ዋት ሰዓት የማመንጨት አቅም ቢኖራም ጥቅም ላይ የዋለው 10 በመቶውን ብቻ ነው። የናይል ተፋሰስ፣ የኮንጎ ተፋሰስ እና የዛምቤዚ ተፋሰሶችን የያዘችው አፍሪካ ከፍተኛ የሃይድሮ ፓወር አቅሟን መጠቀም አልቻለችም ይላል የዓለም አቀፉ የታዳሽ ኃይል ኢነርጂ ኤጀንሲ ጥናት። ወደ ምስራቅ አፍሪካ ስምጥ ሸለቆ ያለው የእንፋሎት ኃይል ሌላኛው ትልቅ እድል ነው። የአፍሪካ የእንፋሎት (ጂኦተርማል) አቅም ከ15 እስከ 20 ጊጋዋት መሆኑን የአፍሪካ ኢነርጂ ምክር ቤት መረጃ ያሳያል። አፍሪካ ከዓለም የኢነርጂ ምርት ውስጥ ከአራት በመቶ በታች እንዲሁም በታዳሽ ኃይል ደግሞ ከ1 ነጥብ 6 በመቶ ያነሰ ድርሻ እንዳላት መረጃዎች ያመለክታሉ። የአፍሪካ የኢነርጂ ምህዳር ሁለት ተጻራሪ እውነታዎችን የያዘ ነው። አህጉሪቷ የዓለምን 17 በመቶ ህዝብ ብትይዝም በዓለም የኢነርጂ አጠቃቀም ያላት ድርሻ ከአራት በመቶ በታች ነው። በአሁኑ ሰዓት 600 ሚሊዮን ገደማ የሚሆን የአፍሪካ ህዝብ የኤሌክትሪክ ኃይል እንደማያገኝ መረጃዎች ያመለክታሉ። 21 በመቶ አፍሪካውያን ብቻ ንጹህ የማብሰያ ነዳጅ እና ቴክኖሎጂዎችን ያገኛሉ። ባህላዊ የምግብ ማብሰያ አማራጮች ለጤና አሉታዊ ተጽእኖ የሚያሳድሩ ናቸው። በአፍሪካ ከከተሜነት መስፋፋት እና ከፈጣን የህዝብ እድገት ጋር በተያያዘ የኢነርጂ ፍላጎት በፍጥነት እየጨመረ ይገኛል። እ.አ.አ በ2040 የአፍሪካ ህዝብ 2 ነጥብ 1 ቢሊዮን ህዝብ እንደሚያልፍ ትንበያዎች ያሳያሉ። በተለይም የህዝብ ብዛት መጨመሩ በኢነርጂ አቅርቦት ላይ ጫና ያሳድራል። ከእ.አ.አ 2014 እስከ 2023 የአፍሪካ የታዳሽ ኢነርጂ በእጥፍ አድጎ ከ32 ነጥብ 5 ጊጋ ዋት ወደ 62 ነጥብ 1 ጊጋ ዋት ማደጉ መልካም የሚባል እምርታ መሆኑን የዓለም አቀፉ የታዳሽ ኃይል ኢነርጂ ኤጀንሲ ይገልጻል። የአፍሪካ ሌላኛው ፈተና የምትጠቀመውን ኢነርጂ የብክነት ምጣኔ ነው። በበቂ ሁኔታ ባልተደራጀው የኢነርጂ ስርዓት ምክንያት አፍሪካ በየዓመቱ በቢሊዮን ዶላሮች የሚገመት ገንዘብ ታጣለች። እንደ ዓለም አቀፉ የኢነርጂ ኤጀንሲ መረጃ ከሆነ አፍሪካ የኢነርጂ አጠቃቀሟን የምታሻሽል ከሆነ 30 በመቶ የኢነርጂ ወጪዋን መቀነስ ትችላለች። ይህም የአፍሪካ መንግስታት ለማህበራዊ ልማት የሚያወጡትን በጀት እንደሚያሳድግ እና አዲስ የኃይል ማመንጫዎችን ሳትገነባ የካርቦን ልቀትን መቀነስ የምትችልበትን እድል ይፈጥርላታል። ኢትዮጵያ ከወራጅ ወንዞች በአመት 124 ቢሊዮን ኪዩቢክ ሜትር ውሃ ያላት ሲሆን ከ36 እስከ 40 ቢሊዮን ኪዩቢክ ሜትር የከርሰ ምድር የውሃ ሃብት እንዳላት የውሃ እና ኢነርጂ ሚኒስቴር መረጃ ያሳያል። ከገፀ ምድር የውሃ ሃብቷ 83 በመቶ የሚገኘው ከተከዜ፣ ባሮ፣ አባይና ጊቤ ኦሞ ወንዞች ነው። አንዱ የኢትዮጵያ የኤሌክትሪክ ኃይል የሚመነጨው ካላት የውሃ ሀብት ነው። ኢትዮጵያ በውሃ፣ በፀሐይ፣ በነፋስ እና በጂኦ-ተርማል የኃይል አማራጮች በአጠቃላይ ከ300 እስከ 400 ጊጋ ዋት ኃይል የማመንጨት አቅም እንዳላት መረጃዎች ያሳያሉ። በ10 ዓመት መሪ ልማት እቅዱ ኢትዮጵያ አሁን እያመነጨች ያለውን 4 ሺህ 818 ሜጋ ዋት የኤሌክትሪክ ኃይል ወደ 17 ሺህ ሜጋ ዋት ለማሳደግ አቅዳለች። ከለውጡ በኋላ በኢነርጂው ዘርፍ ያለውን አቅም ለመጠቀም የተለያዩ የማሻሻያ ስራዎች ተከናውነዋል። ከስራዎቹ መካከል ለሶስት አስርት ዓመታት ስራ ላይ የነበረውን የኢነርጂ ፖሊሲ ማሻሻል ይገኝበታል። ፖሊሲው ከ2013 ዓ.ም አንስቶ የማሻሻያ ዝግጅት ሲደረግበት ቆይቷል። የፖሊሲ ማሻሻያው የተዘጋጀው አሁን ያለውን ሀገራዊ፣ ቀጣናዊ እና ዓለም አቀፍ ነባራዊ እውነታ መሰረት ባደረገ መልኩ ነው። ለኢነርጂ ፖሊሲው ማሻሻል ምክንያቶች ከሆኑት መካከልም ከሀገር በቀል ኢኮኖሚ፣ ከአረንጓዴ ልማት፣ ከ10 ዓመቱ የልማት ዕቅድና ከዘላቂ የልማት ግቦች ጋር ማጣጣም በማስፈለጉ እንደሆነም የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር መረጃ ያመለክታል። በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የተመረቀው የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብም በአፍሪካ ግዙፉ የኢነርጂ ፕሮጀክት ሲሆን ለቀጣናው እና ለአፍሪካ ሀገራት ትልቅ አቅምን ይዞ መጥቷል። ከፖሊሲው ትኩረት አንዱ ከአገር ውስጥ የኤሌክትሪክ ኃይል ተደራሽነት ለጎረቤት አገራት ኃይል በማቅረብ ቀጣናዊ ትስስርን ማጠናከር እንደሆነም በሰነዱ ላይ ሰፍሯል። በ10 ዓመቱ የመሪ ልማት እቅዱም ዜጎችን በስፋት የአሌክትሪክ ኃይል ተጠቃሚ የማድረግ ግብ ተይዟል። ከዚህ ባሻገር በእቅዱ ኢትዮጵያ የቀጣናው ሀገራትን በኃይል የማስተሳሰር ዕቅድ ሰንቃ እየሰራች ትገኛለች። በእቅዱ ለጎረቤት አገራት እየቀረበ ያለውን 2 ሺህ 803 ጊጋ ዋት ሰዓት የኤሌክትሪክ ኃይል ሽያጭ ወደ 7 ሺህ 184 ጊጋ ዋት ሰዓት የማሳደግ ውጥን ተይዟል። የአፍሪካ የኢነርጂ አጠቃቀምን ለማሻሻል እና ብክነትን ለመቀነስ የተቀናጀ ምላሽ የመስጠት ጉዳይ ጊዜ የማይሰጠው ነው። የአፍሪካ ህብረት ያዘጋጀው የመጀመሪያው አህጉራዊ የኢነርጂ ውጤታማነት ኮንፍረንስ (Energy Efficiency Conference) ታህሳስ 2 እና 3 ቀን 2018 ዓ.ም በህብረቱ ዋና መቀመጫ በአዲስ አበባ ይደረጋል። ኮንፍረንሱ እ.አ.አ በ2024 በአዘርባጃን ባኩ በተካሄደው 29ኛው የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የአየር ንብረት ለውጥ ጉባኤ (ኮፕ-29) ይፋ የተደረገው የአፍሪካ ኢነርጂ ውጤታማነት ጥምረት ማዕቀፍ ስር የሚካሄድ ነው። የጥምረቱ ማዕቀፍ በአፍሪካ ህብረት ስራ አስፈጻሚ ምክር ቤት መጽደቁ ይታወቃል። “የአፍሪካ የኢነርጂ ውጤታማነት አጀንዳን በስትራቴጂካዊ አጋርነት ውጤታማ ማድረግ” የኮንፍረንሱ መሪ ሀሳብ ነው። አህጉራዊው ሁነት የተዘጋጀው የአፍሪካ ህብረት ልዩ ተቋም በሆነው የአፍሪካ ኢነርጂ ኮሚሽን እና በኢትዮጵያ መንግስት ትብብር ነው። ኮንፍረንሱ የኢነርጂ ውጤማነትን በማረጋገጥ የአፍሪካ ኢኮኖሚ እድገት፣ ዘላቂ ልማት እና ለአየር ንብረት ለውጥ የተግባር ምላሽ አቀጣጣይ ሞተር የማድረግ አላማ ያለው መሆኑ ተገልጿል። የአፍሪካ ኢነርጂ ኮሚሽን ዋና ዳይሬክተር ራሺድ አሊ አብደላ ኮንፍረንሱን አስመልክቶ ባስተላለፉት መልዕክት የኢነርጂ ውጤማነት የአፍሪካ ዘላቂ ልማት ዋንኛ ሀብት ነው ሲሉ ተናግረዋል። የኢነርጂ ውጤማነት የኃይል ብክነት፣ የካርቦን ልህቀት እና ወጪ ለመቀነስ እንዲሁም ሁሉን አቀፍ የኢኮኖሚ እድገት ለማረጋገጥ እንደሚያስችል ገልጸዋል። ኮንፍረንሱ የአፍሪካ ህብረት ከፍተኛ አመራሮች፣ ሚኒስትሮች፣ የኢንዱስትሪ መሪዎች፣ የፋይናንስ ተቋማት፣ የግሉ ዘርፍ፣ የሲቪል ማህበረሰብ ተቋማት ፣ ተመራማሪዎች እና ባለሙያዎችን በአንድ መድረክ የሚያገናኝ ነው። ባለድርሻ አካላቱ በአፍሪካ ዘላቂ የኢነርጂ ትራንስፎርሜሽንን ለማፋጠን የሚያስችሉ ውጤታማ የኢንቨስትመንት አማራጮችና ፖሊሲዎች ላይ በመምከር ቀጣይ ስራዎች ላይ የጋራ አቅጣጫ እንደሚያስቀምጡ ኢዜአ ከአፍሪካ ህብረት ያገኘው መረጃ ያመለክታል። የአፍሪካ ከፍተኛ እና በሰፊው ጥቅም ላይ ያልዋለ የታዳሽ ኢነርጂ አቅም በቀጣይ የዓለም የኢነርጂ ሽግግር እና አቅርቦት ውስጥ ትልቅ ሚና የሚጫወት ነው። የኢነርጂ አቅሙን ትሩፋቶች የመጠቀም ጉዳይ አነስተኛ ነው ማለት ይቻላል። ኢትዮጵያን ጨምሮ ሌሎች የአፍሪካ ሀገራት ያላቸውን የታዳሽ ኃይል ምንጭን ለመጠቀም እየወሰዷቸው የሚገኟቸው እርምጃዎች ተስፋ ሰጪ ናቸው። የኢነርጂ ውጤታማነትን ማሳደግ፣ የተቀናጁ ፖሊሲዎች፣ የተቀናጀ ቀጣናዊ የኃይል ቋቶችን መፍጠር፣ የኢነርጂ ፋይናንስን ማሳደግ እና የመንግስታት የፖለቲካ ቁርጠኝነት የአፍሪካ ኢነርጂ አቅሞች ወደ ዘላቂ ልማት፣ የኢነርጂ ደህንነት የማረጋገጥ፣ የአየር ንብረትን የሚቋቋም ጠንካራ ኢኮኖሚ መገንባትን ጨምሮ ዘርፈ ብዙ ትሩፋቶች ይዞ ይመጣል።  
ማድያት እና ህክምናው
Sep 29, 2025 2977
ማድያትን ለማከም አስቸጋሪ መሆኑንና በታካሚዎች ላይም የሥነ ልቡና እንዲሁም ኢኮኖሚያዊ ጫና ሊያመጣ የሚችል መሆኑን የቆዳ ሕክምና ባለሙያዎች ይናገራሉ። ስለ ማድያት መንስዔ፣ ስለሚከሰትበት የሰውነት ክፍል፣ ማድያት ያለበት ሰው ማድረግ ስላለበት ጥንቃቄ፣ ቆዳን ስለሚያስቆጣ ሠርካዊ ልማድ እና ሕክምናውን በተመለከተ በራስ ደስታ ዳምጠው መታሰቢያ ሆስፒታል የቆዳ እና አባላዘር በሽታዎች ስፔሻሊስት ዶክተር አደራጀው ብርሃን ከኢዜአ ቆይታ አድርገዋል። በማብራሪያቸውም፤ በቆዳ ውስጥ ያሉ ቀለም አምራች ኅዋሶች(ሴሎች) ከመጠን በላይ ቀለም ሲያመርቱ ማድያት ተከሰተ እንደሚባል ገልጸዋል። ለዚህም መንስዔው የተፈጥሮ ተጋላጭነት ከተለያዩ ቀስቃሽ ምክንያቶች ጋር የሚያደርጉት መሥተጋብር መሆኑን አስረድተዋል። 👉 የማድያት መንስዔ ምንድን ነው? 1ኛ. የሆርሞን ለውጥ፡- በእርግዝና ወቅት ወይም የወሊድ መቆጣጠሪያ ሲጠቀሙ የሚኖር የሆርሞን ለውጥ ማድያት እንዲከሰት ወይም እንዲባባስ ያደርጋል ይላሉ የሕክምና ባለሙያው። 2ኛ. የፀሐይ ጨረር፡- ከልክ ያለፈ ፀሐይ ቀለም አምራች ኅዋሶች(ሴሎች) በብዛት ቀለም እንዲያመርቱ ስለሚያነቃቃ፤ የፀሐይ ጨረር ዋነኛ ቀስቃሽ እና አባባሽ ምክንያት መሆኑንም ገልጸዋል። 3ኛ. የዘር ሐረግ፡- በቤተሰብ ውስጥ ማድያት ካለ በዘር የመተላለፍ ዕድሉ ከፍተኛ መሆኑንም ይናገራሉ። 4ኛ. የቆዳ ዓይነት፡- ጥቁሮች (ከቡናማ እስከ ጥቁር የቆዳ ቀለም ያላቸው) ንቁ ቀለም አምራች ሴሎች ስላሏቸው ለማድያት የሚኖራቸው ተጋላጭነት ከፍተኛ መሆኑን ነው የተናገሩት። 5ኛ. ሌሎች መንስዔዎች፡- ሙቀት (የሚታዩ እና የማይታዩ ጨረሮች እንዲሁም የምድጃ እሳት)፤ የተለያዩ መድኃኒቶችና የመዋቢያ ምርቶች፤ የእንቅርት ዕጢ ህመሞች እንዲሁም ጭንቀት ማድያት እንዲከሰት ወይም እንዲባባስ ከሚያደርጉ ምክንያቶች መካከል መሆናቸውንም የሕክምና ባለሙያው አስገንዝበዋል። 👉 ማድያት በየትኛው የቆዳ ክፍል ላይ ይከሰታል? ማድያት ከሚከሰትበት የቆዳ እና የሰውነት ክፍሎች አንጻር በሁለት ከፍሎ ማየት እንደሚቻል ዶክተር አደራጀው አንስተዋል። እነሱም 1ኛ. ከሚከሰትበት የቆዳ ክፍል አንጻር፡- ማድያት በውስጠኛውም ሆነ በላይኛው የቆዳ ክፍሎች ላይ ወይም በሁለቱም ላይ ሊከሰት ይችላል ብለዋል። 2ኛ. ከሚከሰትበት የሰውነት ክፍሎች አንጻር፡- የሕክምና ባለሙያው እንዳሉት 60 በመቶ ማድያት ግንባር፣ ጉንጭ፣ አፍንጫ፣ የላይኛው ከንፈር እና አገጭ ላይ ይከሰታል ብለዋል። 30 በመቶው ደግሞ ጉንጭ እና አፍንጫ ላይ እንዲሁም 10 በመቶው የአገጭ መስመርን ተከትሎ እንደሚከሰት አስረድተዋል። በሌላ በኩል አልፎ አልፎ ከፊት የሰውነት ክፍሎች በተጨማሪ በደረት፣ አንገት እና ክንድ ላይ የሚከሰትበት ሁኔታ መኖሩንም ጠቁመዋል። 👉 የማድያት ባሕርይ ማድያት የቆዳ ቀለም ለውጥ ያመጣል፤ በግራና በቀኝ የፊት ክፍል ይወጣል። የማሳከክ ወይም የህመም ስሜት እንደሌለውም ዶክተር አደራጀው አስረድተዋል። • ማድያት በላይኛው የቆዳ ክፍል ላይ ሲከሰት፡- ነጣ ወይም ጠቆር ያለ ቡናማ የሆነ የቆዳ ቀለም ለውጥ እንደሚያሳይ አመላክተዋል። • ማድያት በውስጠኛው የቆዳ ክፍል ላይ ሲከሰት፡- ሰማያዊ ግራጫ ወይም ጠቆር ያለ ግራጫ የቆዳ ቀለም ለውጥ እንደሚያሳይ አንስተዋል። • ማድያት በሁለቱም የቆዳ ክፍሎች ላይ ሲከሰት፡- የተቀላቀለ የቡናማ እና ግራጫ ቀለም ለውጥ እንደሚያሳይም ባለሙያው አብራርተዋል። 👉 ማድያት ያለበት ሰው ምን ዓይነት ጥንቃቄዎችን ማድረግ ይገባዋል? 1ኛ. ወርቃማ ጥንቃቄ፡- • ተከታታይና ጥብቅ የሆነ የፀሐይ መከላከያ መጠቀም ይገባል ይላሉ የሕክምና ባለሙያው። በዚህም መሠረት ከቤት ከመውጣት ከ20 እስከ 30 ደቂቃ ቀደም ብሎ የፀሐይ መከላከያ ክሬሞችን መቀባትና በሁለት ሠዓት ልዩነት እየደረቡ መቀባት። • በሌላ በኩል ከ4 እስከ 10 ሠዓት ያለው የፀሐይ ሙቀት ለቆዳ ህመም አጋላጭ መሆኑን በመገንዘብ ከፀሐይ መከላከያ ክሬም በተጨማሪ ጥላና ኮፍያን መጠቀም እንደሚገባ መክረዋል። 2ኛ. ቆዳን የሚያስቆጣ የቆዳ እንክብካቤ (መስተካከል ያለበት ልማድ)• ቆዳን የሚያስቆጡ መታጠቢያዎች(ሳሙናን ጨምሮ ሌሎችም) እንዲሁም መዋቢያዎችና የሚቀቡ ነገሮች (ኮስሞቲክስን ጨምሮ ሌሎችም) አለመጠቀም ይገባል ይላሉ። • ለቆዳ ተስማሚ የሆኑ ማለስለሻዎችን በደንብ መጠቀም እንደሚገባም ይመክራሉ። 3ኛ. በሐኪም የታዘዙ መድኃኒቶችን በአግባቡ መጠቀም • በሐኪም የታዘዘ መድኃኒትን በአግባቡ(ሳያቆራርጡ) መጠቀም እንደሚመከር ያስረዱት ዶክተር አደራጀው፤ እንደ ማድያቱ እና እንደ ሰዎቹ ቆዳ ዓይነት መድኃኒቱ ለውጥ የሚያሳይበት ጊዜ ስለሚለያይና ከ8 እስከ 12 ሣምንት ሊወስድ ስለሚችል ታግሶ በደንብ ቢጠቀሙ መልካም ነው ይላሉ። 4ኛ. የተለያዩ የሕክምና አማራጮችን መጠቀም• የሕክምና ባለሙያው እንደሚመክሩት፤ በዘርፉ ያሉ የተለያዩ የሕክምና ዓይነቶችን ለምሳሌ እንደ ኬሚካል ፒልስ፣ የቆዳ ሕክምና እና ማይክሮ ኒድሊንግ ያሉትን በሐኪም ምርመራ መሠረት መጠቀም ይገባል። 5ኛ. ከወሊድ መቆጣጠሪያ አጠቃቀም ጋር በተያያዘ የተከሰተ ማድያት ከሆነ ከሕክምና ባለሙያ ጋር በመመካከር ሌላ አማራጭ መጠቀም እንደሚገባም አንስተዋል። እንዲሁም ጭንቀትን መቀነስ እንደሚገባ መክረዋል። 👉 የማድያት ሕክምናን በተመለከተ የማድያት ሕክምና በጣም አስቸጋሪ ከሚባሉትና ረጂም ጊዜ ከሚወስዱ እንዲሁም በመመላለስ ከሚያስቸግሩ የቆዳ ሁኔታዎች አንዱ መሆኑን ዶክተር አደራጀው ገልጸዋል። በሕክምና ማድያቱ የጠፋላቸው ሰዎች መኖራቸውን አረጋግጠው፤ በሌላ በኩል በሕክምና ሂደት የማድያቱ ሁኔታ ከነበረበት እየቀነሰ ለውጥ የሚታይበት ሁኔታ አለ ብለዋል። ይህን ለውጥ የተለያዩ አማራጮችን በመጠቀም ማስቀጠል እንደሚገባም ይመክራሉ። እንክብካቤው ከተቋረጠ ግን ማድያቱ እንደገና የሚመለስበት ሁኔታ መኖሩን አስገንዝበዋል። 👉 የማድያት ሕክምና አማራጮች የሚቀቡ መድኃኒቶች፣ የሚዋጡ መድኃኒቶች፣ ሌሎች የሕክምና አማራጮች(ኬሚካል ፒልስ፣ የቆዳ ሕክምና እና ማይክሮ ኒድሊንግ)፣ የፀሐይ መከላከያ አማራጮችን በአግባቡ አዘውትሮ መጠቀም እንደሚገባ ይመክራሉ።
በ600 ዓመታት አንድ ጊዜ  7 ቀናት የሚኖሯት ጳጉሜን…
Sep 5, 2025 2916
ጳጉሜን በሦስት ዓመታት አምስት፣ በአራት ዓመታት ውስጥ ስድስት እንዲሁም በ600 ዓመታት ውስጥ አንድ ጊዜ ሰባት ቀናት ይኖሯታል። 👉 ‘ጳጉሜን’ ማለት ምንድን ማለት ነው? ‘ጳጉሜን’ የሚለው ስያሜ “ኤፓጉሜኔ” ከሚለው የግሪክ ቃል መምጣቱን በቅድስት ሥላሴ ዩኒቨርሲቲ የነገረ መለኮትና የሥነ-ልቡና መምህር አባ ጌዴዎን ብርሀነ ይገልጻሉ። ትርጉሙም “ተውሳክ ወይም ተረፍ” ማለት መሆኑን ከኢዜአ ጋር ባደረጉት ቆይታ አስረድተዋል። (አለቃ ኪዳነ ወልድ ክፍሌ፤ መዝገበ መጽሐፈ ሰዋስው ወግስ ወመዝገብ ቃላት፤ ገጽ ፱፻፭) ላይም “በዓመቱ መጨረሻ ላይ አምስት ወይም ስድስት ቀን በመሆን ተጨማሪ ሆና የምትመጣ መሆኗ ተገልጿል። በዚሁ መሠረት በሦስት ዓመት አምስት፤ በአራት ዓመት (በዘመነ ዮሐንስ) ስድስት እንዲሁም በ600 ዓመታት አንድ ጊዜ ሰባት ቀናት እንደምትሆን ተመላክቷል። 👉 የጳጉሜን መሠረት? ይህን በተመለከተ መምህር አባ ጌዴዎን ሲያስረዱ፤ በየቀኑ የሚተርፉ ተረፈ ደቂቃዎችና ሰከንዶች ቀናትን እያስገኙ ተጠራቅመው ከዓመቱ በስተመጨረሻ አምስት ዕለታት ይተርፋሉ ይላሉ። በዚህም ጳጉሜን የተባሉ አምስት ዕለታት እንደሚገኙ ጠቁመው፤ አንድ ዓመት ደግሞ 365 ዕለት ከ15 ኬክሮስ ከ6 ካልኢት ይሆናል ሲሉ ይገልጻሉ። 15ቱ ኬክሮስ በአራት ዓመት ስድስት ጳጉሜንን ይወልዳል ያሉት መምህሩ፤ ስድስቱ ካልኢት ደግሞ በ600 ዓመት ሰባተኛ ጳጉሜንን ያስገኛሉ በማለት አብራርተዋል። 👉 ከጭማሬ ቀንነት በተለየ ያላት ትርጓሜ ምንድን ነው? እንደ መምህር አባ ጌዴዎን ገለጻ፤ ‘ጳጉሜን’ ከተጨማሪ ቀናትነት የተሻገረ ለኢትዮጵያውያን የማንነት ዐሻራ የእኩልነት ምልክት ናት። በዓለም ዘንድ ባለው የበላይነት እና ሌላውን አሳንሶ የማየት ዝንባሌ እንደነዚህ ያሉ የጥበብ መንገዶች የኢትዮጵያውያንን ማንነትና በዓለም ዘንድ የነበራቸውን የቀዳሚነት ቦታም ከሚያሳዩ ምልክቶች መካከል አንዱ በመሆኑ የማንነት መገለጫ ናት ይላሉ። ምክንያቱም ከማንም ያልተወሰደ የራስ ማንነት መኖሩ ኢትዮጵያውያን አባቶቻችን በዓለም ዘንድ የነበራቸውን የመፈላሰፍ፣ የስልጣኔና አካባቢያቸውን በንቃት የመገንዘብ አቅም የሚያሳይ ስለሆነ ብለዋል። ጳጉሜን ኢትዮጵያን ከቀደምት ስልጡን ሀገራት መካከል ቀዳሚ የስልጣኔ ፋና የፈነጠቀባት ለመሆኗ ማሳያ ስለመሆኗም ይናገራሉ። የሰው ልጅ አካባቢውን በንቃት መገንዘብ መጀመሩ እና የሰማያዊ አካላትን የማይዋዥቁ ክስተቶች በመከታተል የማይታየውንና የማይሰፈረውን የጊዜ ርዝማኔ በብርሃናት እየሰፈረና እየለካ፤ ዕለታትን፣ ሳምንታትን፣ ወራትን፣ ወቅትን፣ ዓመታትን፣ አዝማናትን እና ሌሎች ዐውዳትን መቀመሩን ጠቅሰዋል። በዚህም የጊዜ ልኬት ከሥነ-ፈለክ እና ከሐሳበ-ከዋክብት ጋር በእጅጉ የተቆራኘ እንዲሆን አድርጎታል ነው ያሉት። በአጭሩ ኢትዮጵያውያን አባቶቻችን ከሚያዩአቸው ተደጋጋሚ ሁነቶች በመነሳት የጊዜ አሃዶችን ወስነዋል፤ ክፍፍሎችንም በይነዋል ብለዋል መምህር አባ ጌዴዎን። በተለይም ለዕይታቸው ቅርብ የሆኑት የፀሐይ እና የጨረቃ ያለማቋረጥ መውጣት እና መግባት፣ የሚወጡበት እና የሚገቡበትም የጊዜ መጠን በአንጻራዊነት ቋሚ በመሆኑ ለቀን አቆጣጠራቸው ዋነኛ ግብዓቶች እንደሆኗቸው ተናግረዋል። በሂደትም የዑደታቸውን የጊዜ መጠን በሚገባ ተረድተው፣ የዑደታቸውን ህጸጾች ዐወቁ ይላሉ። በዚህ ብቻ ሳይገደቡ የሰማይ አሰሳን ከፀሐይ እና ጨረቃ ወደ ሌሎች አፍላካት፣ ወደ ከዋክብትም ጭምር ማስፋታቸውን ነው የሚገልጹት። በዚሁ መሠረት ኢትዮጵያ የራሳቸው የቀን መቁጠሪያ ቀመር ካላቸው ቀደምት ሀገራት መካከል አንዷ መሆን መቻሏን አስገንዝበዋል። ለዚህም በዋቢነት ከሚጠቀሱት ጥንታዊ መዛግብቶቿ መካከል መጽሐፈ ሄኖክን እና አቡሻኽርን አንስተዋል። 👉 ከነበረው ወደ ሌላኛው ዓመት መሻገሪያ እንደመሆኗ ሰዎች በዚህ ወቅት ምን አይነት ሥነ-ልቡናዊ ዝግጅት እንዲያደርጉ ይመከራል? ጊዜ የለውጥ መስፈሪያ (መለኪያ ወይም መለያ ድንበር) መሆኑን የሚገልጹት መምህር አባ ጌዴዎን፤ ለውጥ ያለጊዜ፣ ጊዜም ያለ ለውጥ አይሆኑም፤ ትርጉምም የለውም ይላሉ። ጊዜ በዚህ ዓለም የማይቋረጥ ሂደት፤ የማይቆም የለውጥ ጥያቄ መሆኑንም ያስገነዝባሉ። በዚህ የለውጥ ምክንያት የሰው ልጅ የሚኖረው ከተሰጠው ወይም ካለው እየቀነሰ እንጅ እየጨመረ እንዳልሆነም ይጠቅሳሉ። ስለዚህ ጳጉሜን የማንቂያ ደወል ናት፤ የአዲስ ዘመን ማብሰሪያ አዲስ ዘመን በለውጥ ምክንያት የተገኘ በመሆኑ ከነበረው የዕለታት ድምር ባሻገር አዲስ የሚል ቅጽል ይዞ መጥቷል ይላሉ። ስለዚህ ጳጉሜን ምን አዲስ ነገር አለ የሚል የሕይወት ጥያቄ አስከትላ የመጣች በልባችን ምኅዋር የምታቃጭል ናት ብለዋል። በጳጉሜን ብዙዎች በጽሞና ሆነው ራሳቸውን የሚያዳምጡባት ወደውስጥ በጥልቀት የሚመለከቱባት በመሆኗ ባለፉት ጊዜያት ያልተሳኩትን በቀጣይ ለማሳካት አዳዲስ ሐሳቦችን እና እቅዶችን በማዘጋጀት ለቀጣዩ ምዕራፍ የምታሻግር ናት በማለት ገልጸዋል።
የባሕር  በር የሌላቸው ሀገራት አንገብጋቢው ጉዳይ
Aug 6, 2025 3817
የባህር በር ጉዳይ በሀገራት ዘንድ በተለይም እንደ ኢትዮጵያ ባሉ ግዙፍ ኢኮኖሚና ሰፊ ህዝብ ላላቸው ሀገራት ሕልውና ጉዳይ ሆኗል። በቱርክሜኒስታን አዋዛ ከተማ ሶስተኛው ባህር በር አልባ ታዳጊ ሀገራት ጉባዔ በመካሄድ ላይ ይገኛል። የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ፀሃፊ አንቶኒዮ ጉተሬዝም በጉባኤው መክፈቻ ላይ ቁልፍ መልዕክት አስተላለፈዋል። ዋና ፀሐፊው ባህር በር የሌላቸው ሀገራት በተለይም መልኩ እየተለዋወጠ ባለው ዓለም፤ በአየር ንብረት ለውጥና መሰል ተጽዕኖዎች ሳቢያ መልከ ብዙ ፈተና እንደተደቀነባቸው ገልጸዋል። በተለይ ለአንዳንዶቹ ህልውናቸውን እየተፈታተነ ስለመሆኑም አጽንኦት ሰጥተዋል። የዋና ጸሐፊው ንግግርም ፦ ዛሬ ከዚህ የተሰባሰብነው ለማንክደው አንድ ዕውነት ነው። መልክዓ ምድር መዳረሻን መወሰን የለበትም። ነገር ግን በአፍሪካ፣ በኤዥያ፣ በላቲን አሜሪካና በአፍውሮፓ 32 ሀገራት ባህር በር ስለሌላቸው የማደግ ዕድላቸው ተገድቧል፤ ኢ-ፍትሃዊነትንም አስፍቷል። ሀገራችሁ አያሌ ተግዳሮቶች ተጋርጦባቸዋል። ዕድገታቸው እንዲወሰን፣ በከፍተኛ የወጪ ንግድ ትራንስፖርት እንዲበዘበዙና በዓለም ገበያ ተደራሽ እንዳይሆኑ ፈተና ገጥሟቸዋል። በርካቶች በጥሬ ዕቃ ኤክስፖርት እንዲወሰኑ፣ ለተለዋዋጭ ዓለም አቀፍ ገበያ እንዲጋለጡ ብሎም በጠባብ ኢኮኖሚያዊ መሰረት እንዲታጠሩ አድርጓቸዋል። በሌላ በኩል የዕዳ ጫና ለመልከ ብዙና ዘላቂነት ላለው ችግር ዳረጓቸዋል። አንድ ሶስተኛው የዓለማችን ባህር በር አለባ ሀገራትም ለደህንነት እንዲጋለጡና የግጭት አዙሪት ችግር እንዲገጥማቸው ተገደዋል። ምንም እንኳን 7 በመቶው የዓላማችን ህዝብ ድርሻ ቢይዙም በዓለም ኢኮኖሚ አንድ በመቶ ብቻ ድርሻ ይዘዋል። ይህም ምንጊዜም ኢ-ፍትሃዊነትና መገለል ሁነኛ ማሳያ ነው። ይህ የኢ-ፍትሃዊነት መልክ ዘላለማዊ መሆን የለበትም። ባህር በር የሌላቸው ሀገራት በዓለም የፋይናንስና የንግድ መዋቅር ውስጥ ለከፍተኛ ችግር የተጋለጡ ናቸው። በበይነ-ዓለም ትስስር በገሀድ በሚታይበት የዛሬው የዓለም መልክ ስርዓታዊ መድሎና መገለል በይፋ የደረሰባቸው ሀገራት ናቸው። ይህም በብዙ ምክንያቶችም የቅኝ ግዛት አሻራ ምልክት ነው። በቅርብ ጊዜ ትውስታዎች እንኳን ከኮቪድ 19 እስከ አየር ንብረት ለውጥ ቀውሶች፣ ከአቅርቦት ሰንሰለት መስተጓጎል እስከ ግጭት እንዲሁም በጂኦፖለቲካዊ ውጥረቶች ሳቢያ ባህር በር የሌላቸው ሀገራት ዘላቂ የልማት ግቦችን ዕውን ለማድረግ ተቸግረዋል። ይህ ጉባኤ ችግሮችን ከማንሳት ባሻግር መፍትሄዎች ላይ ማተኮር አለበት። የቀጣይ ዘመን የእድገት መሻት ጉዞን መቀየስ ብሎም ባህር በር አልባ ታዳጊ ሀገራትን የማልማት ዕድሎች በጋራ መግለጥ በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ መምክር ይገባል። የተባበሩት መንግስታት ድርጅትም በዚህ ረገድ ከሀገራቱ ጎን የቆመ ነው። በቀጣይ አስርት ዓመታት በትብብር መሰራት ካለባቸው ጉዳዮች መካከል አንዱ መዋቅራዊ ሽግግርን ማሳለጥ እና ኢኮኖሚያዊ ስብጥርን ማብዛት ላይ መተኮር ይገባል። ምክንያቱም እነዚህ ሀገራት በሰው ሃይል እና በተፈጥሮ ሀብት የታደሉ ቢሆንም በፋይናንስ እጥረትና በገበያ እጦት ይህን አቅም ተጠቅመው መልማት አልቻሉም። ወሳኝ የሆኑ እሴት ጨማሪ ኢንዱስትሪዎችን መገንባት፣ ሀገር ውስጥ ፈጠራዎችን ማጎልበት እንዲሁም ለቀጣናው ለትውልድ ትሩፋት የሚያቋድስ አካታች ልማትን ዕውን ማድረግ ይሻል። የሀገራቱን የገበያና የመልክዓ ምድር ተግዳሮቶችን ለማቅለል አንዱ መፍትሄ የዲጂታላይዜሸን ሽግግር ነው። በዲጂታል ምህዳር ተደራሽነት ለማቅለልም በሰው ሰራሽ አስተውሎት ስራዎች መጠንከር አለባቸው። የግል ዘርፉን ማጠናከርም ኢ-ፍትሃዊነትና ተደራሸነትን ችግርን ለማቅለል ያግዛል። ሀገራቱ በቋንቋ፣ በባህልና በጥበብ በጥልቅ የተቆራኙ ናቸው። በሀገራቱ መካከል ያለው የተቆራረጠ ሎጂስቲክስ፣ ያልተሳለጠ የድንበር ግብይት፣ የተሟላ መሰረተ ልማት አለመኖር በዓለም ገበያ ተወዳደሪና ተደራሽ ለመሆን አልቻሉም። በመሆኑም ድንበር ዘለል የሆኑ ትስስሮችን ማሳለጥ በተለይም ሀገራትን የሚያስተሳሰሩ ኮሪደሮችን መገንባት፣ የጭነት ሎጂስቲክስን ማሳለጥ፣ የሃይል እና የአየር ትራንስፖርት ትስስርን መጨመር ያስፈልጋል። ይህን መንገድ በመከተል በቀጣናውና በዓለም ገበያ መግባት ብሎም ከጥሬ ዕቃ አቅራቢነት ወደ እሴት የተጨመረባቸው ምርቶችን ማቅረብ መሸጋገር ይቻላል። በዓለም አቀፍ ደረጃ የንግድ ግብይት መልክን መለወጥ፣ የትብብርና የጋራ ተጠቃሚነት ላይ የተቃኘ አካሄድ መከተል ይገባል። ዓለም አቀፍ የባለብዙ ወገን የፋይናንስ ተቋማትም የበይነ ሀገራት የድንበር ላይ ትስስርና የጋራ ልማት ላይ ተገቢውን የኢንቨስትመነት ልማት ፋይናንስ ማቅረብ ይገባቸዋል። ባህር በር የሌላቸው ሀገራት በቀጣናው ደረጃ ከተሰባሰቡ ልማትን ዕውን ማድረግ ያስችላልና። ባህር በር አልባ ሀገራት ምንም እንኳን ከዓለማችን ሀገራት የበካይ ጋዝ ልቀታቸው ለከ3 በመቶ ያነሱ ቢሆነም የአየር ንብረት ለውጥ ቀውስ ገፈት ቀማሾች ግን እንርሱ ናቸው። ከሰሃራ በርሃ መስፋፋት እስከ በረዶ የሚቀልጥባቸው ተራራማ ሀገራት፣ የኤስያ ሀገራት አስቸጋሪ የአየር ጸባይ ለውጥ፣ በከባድ ዝናብና አውሎንፋስ የሚመቱ የላቲን አሜሪካ ሀገራት ለዚህ ማሳያ ናቸው። የአየር ንብረት ለውጥ ባህር በር አልባ ሀገራትን እየበላቸው ነው። የአየር ንብረት ለውጥና ባህር በር አልባነት ተዳምሮ ዕድገታቸውን እንዲወሰን ለአንዳንዶቹም በህልውናቸው ላይ አደጋ ደቅኗል። በተባበሰው የአየር ንብረት ለውጥ ተጽዕኖ ሳቢያ በአንድ አዳር በሚደርስ የመሰረተ ልማት ውድመት የሀገራት ዓለም አቀፍ ንግድ ተሳትፎ አደጋ ውስጥ ይወድቃል። በመሆኑም ቃል የተገቡ የአየር ንብረት ለውጥ ተፅዕኖ መቋቋሚያ ፋየናንስ መተግበር፣ ተዕጽኖ የሚቋቋም መሰረተ ልማት መዘርጋት ይሻል” በማለት ነበር መልዕክታቸውን ያስተላለፉት። በአረንጓዴ ልማት፣ በፋይናንስ ማሰባሰብ፣ በብድር አቅርቦት እና ወለድ አያያዝና ትግበራ ጉዳይም ልብ መባል ያለበትን ጉዳይ ጠቅሰዋል። ባህር በር አልባ ሀገራት በጋራ ነጋቸውን ለማሳመርና ፈተናዎቻቸውን ለመሻገር በትብብር እንዲቆሙ ጥሪ አቅርበዋል። ኢትዮጵያ የባህር በር ለማግኘት ጥያቄዋን በይፋ ከገለጸች ውላ አድራለች፤ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) የባህር በር ጥያቄ የህልውና ጉዳይ መሆኑን በተደጋጋሚ መግለጻቸው ይታወሳል።
ልዩ ዘገባዎች
በኢትዮጵያ ስንት ዓይነት የአዕዋፍ ዝርያዎች አሉ? 
Oct 13, 2025 2336
አዲስ አበባ፤ ጥቅምት 3/2018 (ኢዜአ)፡- ኢትዮጵያ ለአዕዋፍ ኑሮ ምቹ እና ተስማሚ ሁኔታዎች ካሉባቸው ሀገራት አንዷ ናት። በፈረንጆቹ 2024 እና 2025 የተደረጉ የጥናት ውጤቶች እንዳመላከቱት፤ በኢትዮጵያ ከ881 እስከ 926 የሚደርሱ የአዕዋፍ ዝርያዎች ይገኛሉ። ይህ አሃዝ ነዋሪ እና ፍልሰተኛ የአዕዋፍ ዝርያዎችን እንደሚያካትት በኢትዮጵያ ዱር እንስሣት ጥበቃ ባለሥልጣን የጥበቃ ቦታዎችና የብሔራዊ ፓርኮች ዋርደን ፋንታዬ ነጋሽ ለኢዜአ ገልጸዋል። ኢትዮጵያ ለአዕዋፋት ኑሮ ምቹና አስፈላጊ ከሆኑ ሀገራት መካከል እንደምትመደብም ጠቅሰዋል። 639 ነዋሪዎችን እና 224 ወቅታዊ ፍልሰተኞችን ጨምሮ 926 የአዕዋፍ ዝርያዎች በኢትዮጵያ እንደሚገኙ ባሳለፍነው ነሐሴ ወር ላይ የተደረገ ጥናት ውጤት አመላክቷል ነው ያሉት። ከእነዚህ መካከል በኢትዮጵያ ብቻ የሚገኙት የአዕዋፍ ዝርያዎች ቁጥራቸው ከ18 እስከ 20 እንደሚደርስ ጠቁመዋል። አማካኝ የወፎች ዕድሜ እንደ ዝርያ፣ መጠን እና አካባቢ ስለሚለያይ ለሁሉም ወፎች አንድ አማካይ ዕድሜ አለመኖሩንም አንስተዋል። ትንሽ ዕድሜ የሚኖሩት የድንቢጥ ዝርያዎች መሆናቸውን ጠቅሰው አማካኝ ዕድሜያቸውም ሦስት ዓመት መሆኑን ተናግረዋል። እንደ አልባትሮስ (Albatrosses and Some Parrots) ያሉ ትላልቅ የአዕዋፍ ዝርያዎች እና አንዳንድ በቀቀኖች ለብዙ አሥርተ ዓመታት ሊኖሩ እንደሚችሉ አመላክተዋል። መጠን፣ ዝርያ እና የመኖሪያ አካባቢ በአዕዋፍ የሕይወት ዘመን ላይ ተጽዕኖ እንደሚያሳድሩም አስገንዝበዋል። በዚህም መሠረት ትልልቅ ወፎች ከትንንሽ ወፎች የበለጠ ረጅም ዕድሜ ይኖራሉ ብለዋል። እንደ ዝርያቸው የሚወሰን ቢሆንም አዕዋፋት ከቀዝቃዛ እስከ ሞቃታማ የአየር ንብረት ያላቸው አካባቢዎች ላይ መኖር እንደሚችሉም አንስተዋል። አንድ ተመራጭ የአየር ንብረት የላቸውም፤ አብዛኞቹ የአዕዋፍ ዝርያዎች የተረጋጋ፣ አስተማማኝ የምግብ አቅርቦት ለማግኘት እና ልጆቻቸውን ለመንከባከብ ተስማሚ ሁኔታዎችን የሚቸር የአየር ሁኔታን ይመርጣሉ ነው ያሉት። በአሁኑ ጊዜ በዓለም አቀፍ ደረጃ የሚታወቁ 11 ሺህ 100 የሚጠጉ የአዕዋፍ ዝርያዎች እንዳሉም ነው ያስረዱት።
በየዓመቱ በሚሊየን የሚቆጠሩ ወፎች በፍልሰት ወደ ኢትዮጵያ ይገባሉ
Oct 11, 2025 1502
አዲስ አበባ፤ ጥቅምት 1/2018(ኢዜአ)፡- በየዓመቱ በሚሊየን የሚቆጠሩ ፍልሰተኛ ወፎች ወደ ኢትዮጵያ እንደሚገቡ የኢትዮጵያ ዱር እንስሳት ጥበቃ ባለሥልጣን አስታውቋል። የዓለም የስደተኛ ወፎች ቀን በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ20ኛ በኢትዮጵያ ደግሞ ለ15ኛ ጊዜ "ምቹ የመኖሪያ ቦታ፤ ለአዕዋፋት አኗኗር ምቹ የሆኑ ከተምች እና ማኅበረሰብ" በሚል መሪ ሐሳብ ዛሬ በመላው ዓለም እየተከበረ ነው። በኢትዮጵያ ዱር እንስሳት ጥበቃ ባለሥልጣን የጥበቃ ቦታዎችና የብሔራዊ ፓርኮች ዋርደን ፋንታዬ ነጋሽ ለኢዜአ እንዳሉት፤ የዓለም የፍልሰተኛ ወፎች ቀን የሚከበረው ስለ ፍልሰተኛ ወፎች ያለ የማኅበረሰብ ግንዛቤን ለማሳደግ እና በእንቅስቃሴያቸው ወቅት ተገቢ ጥበቃ እንዲደረግላቸው ዓለም አቀፍ ትብብርን ለማጎልበት ነው። ለምግብና ለመራባት በይበልጥ ምቹ ሁኔታ በመፈለግ ብሎም ከወቅታዊ ተፈጥሯዊ ሁኔታዎች (ቅዝቃዜና ሙቀት ) ለማምለጥ ወፎች ምቹ ወደሚሉት አካባቢ እንደሚፈልሱ አንስተዋል።   በዚህም መሠረት ከአውሮፓ፣ እስያ፣ ከተለያዩ የአፍሪካ እና ባልካን ሀገራት በየዓመቱ በተለያዩ ወቅቶች በሚሊየን የሚቆጠሩ ወፎች በፍልሰት ወደ ኢትዮጵያ እንደሚገቡ ጠቁመዋል። አንዳንድ ፍልሰቶች አጭር መሆናቸውን ገልጸው፤ አኅጉራትን፣ በረሃዎችን እና ውቅያኖሶችን ማቋረጥ የግድ የሚሆንባቸው ረጅም ርቀት የሚሸፍኑ ፍልሰቶች እንዳሉም አስገንዝበዋል። ትክክለኛ ዓመታዊ ቆጠራ ላይ የተመሠረተ አሀዛዊ መረጃ ማግኘት ቢያዳግትም፤ በተለይም በምሥራቅ አፍሪካ ስምጥ ሸለቆ መስመር አማካኝነት በየዓመቱ በርካታ ፍልሰተኛ ወፎች ወደ ኢትዮጵያን ይመጣሉ ብለዋል። በዚህም መሠረት ከ1 ነጥብ 5 ሚሊየን የሚልቁ ፍልሰተኛ ወፎች በኢትዮጵያ በኩል የሚያልፈውን የስምጥ ሸለቆ መስመር ይጠቀማሉ ነው ያሉት። በተጨማሪም 199 ገደማ ዝርያዎች ከአውሮፓና እስያ እንዲሁም 47 ዓይነት ዝርያዎች ከአፍሪካ የተለያዩ ሀገራት በፍልሰት ወደ ኢትዮጵያ እንደሚገቡ እና ከወራት ቆይታ በኋላ ወደተለያዩ አቅጣጫዎች ተመልሰው እንደሚሄዱም አንስተዋል። እንደዝርያቸው ቢወሰንም ከቅዝቃዜ እስከ ሞቃታማ የአየር ንብረት ያላቸውን አካባቢዎች በማካለል የሚኖሩት እነዚህ ፍልሰተኛ ወፎች ቋሚ የመኖሪያ ሥፍራ እና ወጥ የአየር ንብረት የላቸውም ብለዋል። ነገር ግን አብዛኞቹ የወፍ ዝርያዎች ለአስተማማኝ የምግብ አቅርቦትና ልጆቻቸውን ለመንከባከብ ተስማሚ የአየር ንብረት ወዳላቸው አካባቢዎች ርቀው በመሄድ አስቸጋሪ ወቅቶች እስከሚያልፉ ይጠብቃሉ ነው ያሉት።
ባጃጅ ላይ ወድቆ የተገኘው የአደራ ገንዘብ- 82 ሺህ 265 ብር
Mar 5, 2025 7318
በአማራ ክልል ዋግኸምራ አስተዳደር የሰቆጣ ከተማ ነዋሪው ባለባጃጅ ወጣት ሠለሞን ቢምረው ተሳፋሪ ደንበኞቹን ከቦታ ቦታ በማዘዋወር ዕለታዊ ተግባሩን ይከውናል። ዛሬ ማለዳ ታዲያ በሰቆጣ ወረዳ የሰርክ ተግባሩን እያከናወነ ሳለ በድንገት ከአንድ ተሳፋሪ የተረሳ በኬሻ የተቀመጠ ንብረት ባጃጁ ውስጥ ያገኛል። ሰለሞን ቢምረው ማንነቱን ባላወቀው ተሳፋሪ የተረሳው ምንነቱን ያላወቀው በኬሻ የተቋጠረ ንብረት ገንዘብ መሆኑን ያወቀው ከደቂቃዎች በኋላ ነበር። 'ታማኝነት ለራስ ነው' የሚለው ወጣት ሰለሞን፥ ከተሳፋሪ ደንበኛ የተረሳን መጠኑን ያላወቀው ገንዘብ ለመመለስ ተጣደፈ። ተሳፋሪውን በእግር በፈረስ ማፈላለግ ይጀምራል። በሌላ በኩል የሰቆጣ ወረዳ ነዋሪዋ ወይዘር ኃይሌ በአደራ የተረከቡትን በኬሻ የተቋጠረ 82 ሺህ ብር በላይ ገንዘብ ፌርማታ ላይ ከባጃጅ ሲወርዱ መርሳታቸውን ካወቁበት ቅጽበት ጀምሮ በደንጋጤ ድባቴ ውስጥ ገብተዋል። ጉዳያቸውን ለፖሊስ አሳውቀው የአደራ ገንዘባቸውን በይገኛል ተስፋ እና ጭንቀት የባጃጅ አሽከርካሪውን ፍላጋ በየፌርማታው እየኳተኑ ነው። ተሳፋሪ እና አሳ'ፋሪ በየፊናው መፈላለጉን ተያያዙት። በዚህ መሀል የባጃጅ አሽከርክሪው ሰለሞን ቢምረው ወደ ተሳፋሪዋ ወይዘር ኃይሌ ድንገት ከተፍ ይላል። የወይዘሮ ወይዘር ደስታ ወደር አጣ። አሳፋሪው ሰለሞንም እፎይታ ተሰማው። በተለይ የአደራ ገንዘብ መሆኑን ሲረዳ። ባጃጅ አሽከርክሪው ሰለሞን እና ተሳፋሪዋ ወይዘሮ ወይዘር በፖሊስ ፊት ንብረት ተረካከቡ። ወጣቱ ሰለሞን እንደገለጸው የተሳፋሪ ንብረት በመመለሱ ደስተኛ ነው። ለወይዘሮ ወይዘር አደራ ያስረከበችው የገንዘቡ ባለቤት ወይዘሪት ወለለ ንጉስ፤ በሰለሞን ቢምረው ነባይነት(ታማኝነት) እንዳስገረማቸው ይናገራሉ። በዚህ ወቅት ይህን ያህል ገንዘብ አግኝቶ መመለስ በዕውነቱ በነፍስም በስጋም የሚያስመሰገን በጎ ምግባር ነው ስትል አመስግናለች። የሰቆጣ ከተማ አስተዳደር ፖሊስ ጽህፈት ቤት ኃላፊ ምክትል ኢንስፔክተር ደሳለኝ አባተ ወጣት ሰለሞን ከአሁን ቀደምም ሞባይል ጥለው የሄዱትን ለባለቤቱ በታማኝነት መመለሱን አስታውሰዋል። አሁን ደግሞ በኬሻ የተቋጠረን 82 ሽህ 265 ብር ከግል ይልቅ የህዝብን ጥቅም በማስቀደም ለግለሰቧ በታማኝነት ማስረከቡን አረጋግጠዋል። ይህን መሰል በጎ ምግባር በሁሉም የማህበረሰብ ዘንድ በአርዓያነት ሊወሰድ የሚገባው ነው ሲሉም ጥሪ አቅርበዋል።
"የኦሞ ቻይልድ የወደፊት መሪዎች አካዳሚ"- የዕልፍ ሕጻናት አድኑ ላሌ ላቡኮ አዲስ ፍኖት
Dec 13, 2024 5805
  ሚንጊ የታዳጊዎችን ተስፋና ሕልም ብቻ ሳይሆን ሕልውና የነጠቀ ጎጂ ባህላዊ ልማዳዊ ድርጊት ነው። በደቡብ ክልል ደቡብ ኦሞ ዞን እንደ ካራ፣ ሀመርና ቤና ህዝቦች ዘንድ የሚዘወተረው ሚንጊ፤ በአካባቢው ልማድ በታችኛው ድድ ጥርስ የሚያበቅሉ እንስሳት ቅዱስ፣ በላይኛው ድድ ጥርስ የሚያበቅሉ እንስሳት ደግሞ ርኩስ የሚል ስያሜ ይሰጣል። የላይኛው የወተት ጥርሳቸው ቀድሞ የሚበቅል ሕጻናት እንደ እርኩሳን እንስሳት ከመጥፎ መንፈስ ጋር ተቆጥሮ ለማህበረሰቡ የማይበጅ፣ አድጎም ለቤተሰቡ ጠንቅ ተቆጥሮ የመገደል ዕጣ ፈንታ ይገጥማቸዋል። በተመሳሳይ በማህበረሰቡ አባል ሴት ከትዳር በፊት ልጅ ከወለደች የተወለደው ሕጻን በ'ሚንጊ'ነት ይፈረጃል። በ'ሚንጊ'ነት የተፈረጁ ሕጻናት ደግሞ መርገምት፣ ቁጣ፣ ርሀብ በሽታ… መንስዔ እንደሚሆኑ ታምኖ ከጥልቅ ወንዝ መጣል፣ ወደ ገደል መወርወር አልያም በጫካ ውስጥ የመጣል መጥፎ ዕጣ ይጠብቃቸዋል። ቤተሰባቸውን በዚህ ጎጂ ባህላዊ ድርጊት ያጡት አቶ ላሌ ላቡኮ 'ሚንጊ'ን ከመሰረቱ ለመንቀል 'የኦሞ ቻይልድ' መንግስታዊ ያልሆነ ድርጅት በማቋቋም ውጤታማ ስራዎች አከናውነዋል። አሁን ደግሞ የእስካሁን ጥረቶችን ተቋማዊ መልክ በመስጠት 'ሚንጊ'ን በዘላቂነት ማስቀረት የሚያስችል ተቋም አስመርቀዋል። ይህም በደቡብ ኦሞ ዞን ካራ-ዱስ ቀበሌ በዛሬው ዕለት የተመረቀው "የኦሞ ቻይልድ የወደፊት መሪዎች አካዳሚ'' ነው። አካዳሚውን በምክትል ርዕሰ መሰተዳድር ማዕረግ የማህበራዊ ክላስተር አስተባባሪና የትምህርት ቢሮ ኃላፊ አበባየሁ ታደሰ (ዶ/ር) እና ሌሎች አመራሮች በተገኙበት ዛሬ ተመርቋል። ዕልፍ ህፃናትን ሕይወት የቀጠፈና ወላጆችን የወላድ መካን ያደረገውን የሚንጊ "ልብ ሰባሪ" ድርጊት ለማስቀረት እንደ ላሌ ላቡኮ ባሉ ቅን ልቦች ብርቱ ተጋድሎ መልከ ብዙ ስራዎች እየተከናወኑ መሆኑን ቢሮ ኅላፊው ገልጸዋል። ያም ሆኑ ይህን ጎጂ ልማዳዊ ድርጊት በዘላቂነት ለማጥፋት የተቀናጀ ስራ እንደሚጠይቅ ይናገራሉ። በዕለቱ የተመረቀው አካዳሚም የክልሉ መንግስት በአርብቶ አደሩ አካባቢ ዕድሜያቸው ለትምህርት የደረሱ ህጻናት ከባህል ተፅዕኖ ተላቀው መማር እንዲችሉ የሚያግዝ እንደሆነ አብራርተዋል። በህፃናት ላይ የሚፈፀሙ ጎጂ ልማዳዊ ድርጊቶችን ሙሉ በሙሉ ለማስቀረት የተጀመሩ ስራዎች ውጤታማ መሆናቸውን ደግሞ የደቡብ ኦሞ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ማዕከል ማሊኮ ይገልጻሉ። ሚንጊን ለማስቀረት ከማህበረሰቡ የባህል መሪዎች ጋር በመቀናጀት በተከናወኑ ስራዎች የአስተሳሰብ ለውጥ እየመጣ መሆኑን ያነሳሉ። እናም ወትሮ በ'ሚንጊ'ነት የሚፈረጁ ሕጻናት ዛሬ ላይ "የአብራካችን ክፋይ፤ የኛ ልጆች" ተብለው በወላጆች ዕቅፍ ማደግ መጀመራቸውን ይገልጻሉ። የኦሞ ቻይለድ መስራችና ሥራ አስኪያጅ አቶ ላሌ ላቡኮ፤ "ይህን መሰል ጎጂ ልማድ ድርጊት ማስወገድ በቀላሉ የሚታሰብ ሳይሆን እስከ ሕይወት መስዋዕትነት የሚጠይቅ ዋጋ መክፈል ይጠይቃል" ይላሉ። ያም ሆኖ ራሳቸውን ለመስዕዋትነት ዝግጁ በማድረግ ድርጊቱ እንዲቀር ማድረግ ስለመቻላቸው ያነሳሉ። በእርሳቸው ድርጅት ብቻ ላለፉት 15 ዓመታት ከ60 በላይ በ'ሚንጊ'ነት የተፈረጁ ሕጻናትን ሕይወት እና ሕልም በመታደግ ለሀገር ኩራት እንዲሆኑ ማድረግ ተችሏል። "ትምህርት ባይኖር በልበ ሙሉነት ማውራት አልችልም ነበር" የሚሉት አቶ ላሌ፤ "የኦሞ ቻይልድ የወደፊት መሪዎች አካዳሚ'' ባለብሩህ አዕምሮ ሀገር ተረካቢ ሕፃናት የሚፈልቁበት ማዕከል እንደሚሆን አረጋግጠዋል።
በብዛት የታዩ
ጀርመን በኢትዮጵያ የሽግግር ፍትሕ ሂደት እንዲሳካ ድጋፍ ታደርጋለች - አምባሳደር ስቴፋን አወር
Jun 17, 2023 58338
አዲስ አበባ ሰኔ 10/2015 (ኢዜአ) ፦ ጀርመን በኢትዮጵያ የሽግግር ፍትሕ ሂደት እንዲሳካ ድጋፍ እንደምታደርግ በአገሪቷ የኢትዮጵያ አምባሳደር ስቴፋን አወር ገለጹ። ጀርመን ለኢትዮጵያ የምትሰጠውን የሰብአዊ ድጋፍ በእጥፍ ማሳደጓንም አመልክተዋል። ጀርመን ከኢትዮጵያ ጋር ግንኙነት ከጀመረችበት ጊዜ አንስቶ በፖለቲካው፣ በማህበራዊ እና በኢኮኖሚ የትብብር መስኮች ያላቸው አጋርነት እየተጠናከረ መምጣቱን አምባሳደር ስቴፋን ለኢዜአ ገልጸዋል። ጀርመን በአቅም ግንባታ፣ በግብርና ምርታማነት እንዲሁም በማህበራዊ ልማትና በመልካም አስተዳደር ዘርፎች ለኢትዮጵያ የምታደርገው የልማት ትብብር ማደጉን አመልክተዋል። ጀርመን በተለይም በልማት ኤጀንሲዋ(ጂ አይ ዜድ) በኩል ለኢንዱስትሪው እድገት ወሳኝ የሆኑ በሺዎች የሚቆጠሩ ዜጎች የአቅም ግንባታ ድጋፍ ማድረጓን ጠቅሰዋል። በሌላ በኩል የሰብዓዊ መብት ኮሚሽንና የብሔራዊ ምርጫ ቦርድን ሙያዊ ድጋፍ እንዲሁም የግብርና ምርትና ምርታማነት እንዲጨምር ድጋፍ እየተደረገ መሆኑን ነው አምባሳደሩ የገለጹት። በኢትዮጵያ ለችግር የተጋለጡ ዜጎችን ለመደገፍ ሰው ተኮር የሆኑ ፕሮጀክቶችን ለአብነትም የሰብአዊና የመልሶ ማቋቋም ስራዎች ድጋፍ እየተደረገ እንደሚገኝ ተናግረዋል። ጀርመን ለኢትዮጵያ የምታደርገውን የሰብአዊ እርዳታ ወደ 82 ነጥብ 5 ሚሊዮን ዶላር ከፍ በማድረግ በእጥፍ ማሳደጓንና ይሄም "ጀርመን በኢትዮጵያ ከፍተኛ የሰብአዊ ድጋፍ በማድረግ በሁለተኛ ደረጃ ላይ ያስቀምጣታል" ብለዋል። በሌላ በኩል ጀርመንና ኢትዮጵያ በንግድና ኢንቨስትመንት ግንኙነቱን ለማጠናከር የሚያስችሉ ምቹ ሁኔታዎች መኖራቸውን ጠቅሰው ይህንንም እውን ለማድረግ እየተሰራ መሆኑን ገልጸዋል። የሁለቱን አገራት የሕዝብ ለሕዝብ ግንኙነት ለማጠናከር የሚያስችሉ ለአብነትም በጀርመን የባህል ተቋምና በሌሎችም ኢንስቲትዩት እየተከናወኑ ያሉ ስራዎችን በማሳየነት ጠቅሰዋል። በኢትዮጵያ በተለይም በሰሜኑ የአገሪቱ ክፍል የተጀመረው የሰላም ስምምነት ቀጣይነት እንዲኖረው ጀርመን ፍላጎት እንዳላት ገልጸው ለዚህም ድጋፍ እያደረገች ትገኛለች ነው ያሉት አምባሳደር ስቴፋን። የኢትዮጵያ መንግሥት የሽግግር ፍትህ ለማረጋገጥ የጀመረው ጥረት የሚበረታታ መሆኑን የጠቆሙት አምባሳደሩ ጀርመን ሂደቱ የተሳካ እንዲሆን ድጋፍ ታደርጋለች ብለዋል። ጀርመን የአፍሪካ ሕብረት እንዲጠናከር በተለይም በአፍሪካ አገራት መካከልም የፖለቲካና ምጣኔ ኃብታዊ ውህደት እንዲረጋገጥ የምታደርገውን ድጋፍ አጠናክራ እንደምትቀጥል ጠቁመዋል። ኢትዮጵያና ጀርመን ግንኙነታቸውን የጀመሩት እንደ አውሮፓውያኑ አቆጣጠር በ1905 ነው።
በኢትዮጵያና ሩስያ መካከል የዳበረውን ባህላዊና ኪነ ጥበባዊ ትስስር ይበልጥ ለማጎልበት እየተሰራ መሆኑ ተገለፀ
Jun 29, 2023 52918
አዲስ አበባ ሰኔ 22/2015(ኢዜአ)፡- በኢትዮጵያና ሩስያ መካከል የዳበረውን ባህላዊና ኪነ ጥበባዊ ትስስር ይበልጥ ለማጎልበት እየተሰራ መሆኑ የሀገራቱ ተወካዮች ገለጹ። 'የሩስያ ባህል ቀን በኢትዮጵያ' በሚል መሪ ሃሳብ የሀገሪቱን ባህል የተመለከተ መርሃ ግብር በኢትዮጵያ የሩስያ ኤምባሲ አዘጋጅነት አዲስ አበባ በሚገኘው የሩስያ የሳይንስና ባህል ማዕከል/ፑሽኪን/ ተካሂዷል። የሩስያን ባህል የሚያስቃኝ የኪነ ሕንጻ ዐውደ ርዕይ በማዕከሉ የተከፈተ ሲሆን በሁለቱ ሀገራት ባህላዊና መንፈሳዊ ቅርሶችና ተዛማጅ ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት ተደርጓል።   የኢትዮጵያና ሩስያ ታሪካዊ ግንኙነት በርካታ ምዕተ ዓመታትን ቢያስቆጥርም ይፋዊ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት የተጀመረው ግን በ19ኛው ክፍለ ዘመን መገባደጃ በዳግማዊ አጼ ምኒልክ ዘመነ መንግስት እንደሆነ ይነገራል። 125ኛው ዓመቱን ያስቆጠረው የሁለቱ ሀገራት ዘመናትን የተሻገረ ጽኑ ዲፕሎማሲያዊ ወዳጅነት ከፖለቲካዊና ኢኮኖሚያዊ ትብብሮች ባሻገር ባህላዊና መንፈሳዊ ትስስሮችም እንደጎለበቱ ይወሳል። በኢትዮጵያ የሩስያ አምባሳደር ኢያቭገኒ ተርኪን እንዳሉት ዘመናትን በጽኑ ወዳጅነት የዘለቀው የኢትዮ-ሩስያ ዲፕሎማሲያዊ እና የህዝብ ለህዝብ ትስስር በባህላዊና መንፈሳዊ ቅርርብ ያዳበረ ነው።   በሁለቱ ሀገራት መካከል ለዘመናት የዳበሩ ባህላዊ፣ መንፈሳዊ፣ ኪነ ጥበባዊ እና ታሪካዊ ግንኙነቶችና ትብብሮች ወደላቀ ደረጃ ለማሸጋገር የሚያስችሉ ተግባራት እየተከናወነ መሆኑን ገልጸዋል። በመጭው ሕዳር ወር ዕውቅ የሩስያ ድምጻዊያንን ያካተተ ባህላዊ የሙዚቃ ቡድን ወደ ኢትዮጵያ መጥቶ ስራውን እንደሚያቀርብ ገልጸዋል። ከዚህም በሻጋር የኢትዮጵያ ኪነ ጥበብ ሙያተኞች ወደ ሩስያ በመሄድ የኢትዮጵያን ባህል የሚያስተዋውቁብትን ዕድል ለማመቻቸት ፍላጎት እንዳላቸውም ገልጸዋል። የኢትዮጵያ ቅርስ ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ረዳት ፕሮፌሰር አበባው አያሌው በበኩላቸው የሁለቱን ወዳጅ አገሮች ባህል ልውውጥ ይበልጥ ለማጎልበት የሚያግዙ ዝግጅቶች በአዲስ አበባ ፑሽኪን ማዕከል ጋር በመተባበር እንደሚዘጋጁ ጠቁመዋል።   የኢትዮ-ሩስያ ባህላዊ ትስስር ለማጠናከር በኪነ ሕንጻ፣ በስነ ጥበብ እና በሌሎች ኪነ ጥበብ ዘርፎች ላይ በስፋት እንደሚሰራ አረጋገጠዋል። ኢትዮጵያ ባህላዊና መንፈሳዊ ቅርሶቿን ለዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ለማስተዋወቅ ዘርፈ ብዙ ስራዎችን እያከናወነች መሆኑን ገልጸዋል። ለአብነትም የላሊበላ አብያተ ክርስቲያናትን የሚዘክር የአርኪኦሎጂና የቨርቹዋል ሪያሊቲ ቋሚ ዐውደ ርዕይ በላሊበላ መከፈቱን ገልጸዋል። ”ላሊበላ በእምነት የታነፀ” በሚል መሪ ሀሳብ የተከፈተው ዐውደ ርዕይ በቀጣይ ሩስያን ጨምሮ ወደ አውሮፓ ሀገራት እና ሰሜን አሜሪካ የመውሰድ ዕቅድ ተይዞ እየተሰራ መሆኑን ተናግረዋል። የሩስያ ዘመናዊ ሥነ-ጽሁፍ አባት የሚሰኘው ዕውቁ ሩስያዊ ባለቅኔ አሌክሳንደር ፑሽኪን 225ኛ ልደት በዓል በቀጣይ ዓመት በድምቀት እንደሚከበር ተገልጿል። በአሌክሳንደር ፑሽኪን ልደት ቀን የተሰየመው የሩስያ ቋንቋ ቀን በቅርቡ በአዲስ አበባ መዘከሩም ይታወሳል።
“የመደመር ትውልድ” መጽሐፍን በኦሮሚያ ክልል ደረጃ የማስተዋወቅ መርሐ-ግብር እየተካሄደ ነው
Mar 21, 2023 33591
አዲስ አበባ መጋቢት 12/2015(ኢዜአ)፦“የመደመር ትውልድ” መጽሐፍን በኦሮሚያ ክልል ደረጃ የማስተዋወቅና የሽያጭ ማስጀመሪያ መርሐ-ግብር በሸራተን አዲስ ሆቴል እየተካሄደ ነው። በኦሮሚያ ክልል ከመጽሐፉ ሽያጭ የሚገኘው ገቢ በባሌ ዞን ለሚገኘው የሶፍ ዑመር ዋሻ የቱሪዝም መሠረተ ልማት ማስገንቢያ እንደሚውል ተገልጿል።   በጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ የተጻፈው "የመደመር ትውልድ" መጽሐፍ በአፋን ኦሮሞ፣ በአማርኛ እና በእንግሊዝኛ ቋንቋ የተዘጋጀ ሲሆን ሶስት ክፍሎች እና አስር ምዕራፎችም አሉት።   እየተካሄደ በሚገኘው መርሐ-ግብር ላይ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ-መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳና የጨፌ ኦሮሚያ አፈ-ጉባኤ ሰዓዳ አብዱረህማንን ጨምሮ የክልሉ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ሃላፊዎች፣ የሃይማኖት አባቶች፣ አባ ገዳዎች፣ ዲፕሎማቶች እንዲሁም ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል።   የ"መደመር ትውልድ" መጽሐፍ ባለፈው ቅዳሜ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድን ጨምሮ የፌዴራልና የክልል ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎችና ሌሎችም እንግዶች በተገኙበት መመረቁ ይታወሳል።
ባጃጅ ውስጥ ተረስቶ ያገኘውን 150ሺህ ብር ለባለቤቱ የመለሰው የባጃጅ አሽከርካሪ አድናቆት እየተቸረው ነው
Mar 26, 2023 31118
አዲስ አበባ መጋቢት 17/2015 (ኢዜአ)፦ በድሬዳዋ ከተማ በሚያሽከረከረው ባጃጅ ውስጥ ተሳፋሪ ረስቶት ያገኘውን 150ሺህ ብር ለባለቤቱ የመለሰው አሽከርካሪ አድናቆት እየተቸረው ይገኛል። መኮንን ግርማ ኑሮውን ለማሸነፍ እና የነገውን ተሰፋ ብሩህ ለማድረግ በባጃጅ አሽከርካሪነት ተቀጥሮ የሚሰራ ወጣት ነው። ወጣቱ መጋቢት 15 ቀን 2015ዓ.ም በድሬዳዋ ከተማ ከምሽቱ 3 ሰዓት ላይ የተለመደ ስራውን እያከናወነ ሳለ የከተማው ነዋሪ የሆኑት አቶ መሐመድ ኡስማን ከሳቢያን ኦርቢት ተብሎ ወደሚጠራው የከተማው ክፍል ለመጓዝ መሳፈራቸውን ተናግሯል። ይህ ከሆነ ከአንድ ሰዓት በኋላ “ስልክ ተደውሎ ባጃጁ ላይ ገንዘብ ወድቆ እንደሆነ እንድመለከት” ተነገረኝ ይላል ወጣቱ አሽከርካሪ መኮንን። በተነገረው መሰረት ወደ ተሳፋሪ ወንበር ላይ ዞሮ ሲመለከት በላስቲክ የተጠቀለለ 150ሺህ ብር በማግኘቱ ወዲያው ወደ ድሬዳዋ ፖሊስ ትራፊክ ዳይሬክቶሬት በማምራት ብሩን ለባለቤቱ መመለሱን ገልጿል። ገንዘቡን ለባለቤቱ መመለሱ እንዳስደሰተው የተናገረው ወጣቱ፤ የራስ ያልሆነ ገንዘብ ለግል መጠቀም የህሊና ቁስል በመሆኑ በራስ ወዝ ብቻ ሀብት ማፍራት እንደሚገባ መናገሩን ከድሬዳዋ ፖሊስ ማህበራዊ ትስስር ገጽ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል። ገንዘባቸው የተመለሰላቸው አቶ መሐመድ ኡስማን በበኩላቸው ገንዘባቸው በጠፋ በአንድ ሰዓት ውስጥ የተሳፈሩበትን የባጃጅ የጎን ቁጥር ለትራፊክ ፖሊስ በመናገር በፍጥነት ገንዘባቸው በመገኘቱ መደሠታቸውን ገልጸዋል። አቶ መሐመድ ለድሬዳዋ ትራፊክ ቁጥጥር ዳይሬክቶሬት እና ለወጣት መኮንን ግርማ ምስጋናቸውን አቅርበዋል። የድሬዳዋ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ አዛዥ ኮሚሽነር ዓለሙ መግራ ስነ-ምግባር ያለው አሽከርካሪ እንዲፈጠር እየሰራን ያለው ስራ ፍሬ እያፈራ መምጣቱን ይህ ትልቅ ማሳያ ነው ብለዋል።
የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታዬ አፅቀስላሴ በአልሸባብ ጥቃት በደረሰው ጉዳት የተሰማቸውን ጥልቅ ሃዘን ገለፁ
Feb 14, 2024 26862
አዲስ አበባ፤ የካቲት 6/2016 (ኢዜአ)፦ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታዬ አፅቀስላሴ አሸባሪው አልሸባብ ከሰሞኑ በሶማሊያ በፈፀመው የሽብር ጥቃት በደረሰው ጉዳት የተሰማቸውን ሃዘን ገለፁ። አምባሳደር ታዬ ባስተላለፉት የሃዘን መልዕክት በሽብር ቡድኑ ጥቃት ምክኒያት በደረሰው የሰው ህይወት መጥፋት እና አካል ጉዳት ጥልቅ ሃዘን እንደተሰማቸው ገልፀዋል። በኢትዮጵያ መንግስት እና ህዝብ እንዲሁም በራሳቸው ስም የተሰማቸውን ጥልቅ ሃዘን ለሶማሊያ መንግስት እና ህዝብ የገለጹት ሚኒስትሩ ፤ በልምምድ ወቅት ወታደራዊ መኮንኖችን ኢላማ በማድረግ የተፈፀመውን ጥቃት የወንጀል ተግባር ነው ብለዋል። የወንጀል ተግባሩን ኢትዮጵያ በፅኑ እንደምታወግዘውም ባስተላለፉት መልዕክት አስታውቀዋል። ጥቃቱ አልሸባብ የሽብር ቡድን በሶማሊያ እና በክፍለ አህጉሩ ደህንነት አደጋ መደቀኑን በግልፅ ያረጋገጠ መሆኑን በመግለፅ ፥ የአካባቢው ሀገራት በፀረ ሽብር የሚያደርጉትን ትብብር ሊያጠናክሩ እንደሚገባም አመልክተዋል። የሶማሊያን ሰላም እና ደህንነት በጋራ ለማረጋገጥ ኢትዮጵያ ትብብሯን አጠናክራ በቁርጠኛነት እንደምትቀጥልም ባስተላለፉት የሃዘን መልዕክት ማስታወቃቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መረጃ ያመላክታል።    
በአዲስ አበባ ከሚያዚያ 16 ጀምሮ የነዳጅ ግብይት ሙሉ በሙሉ በኤሌክትሮኒክስ የክፍያ መንገዶች ብቻ ይፈጸማል-ባለስልጣኑ
Apr 6, 2023 25639
አዲስ አበባ መጋቢት 28/2015(ኢዜአ)፡ በአዲስ አበባ ከሚያዚያ 16 ጀምሮ የነዳጅ ግብይት ሙሉ በሙሉ በኤሌክትሮኒክስ የክፍያ መንገዶች ብቻ እንደሚፈጸም የነዳጅና ኢነርጂ ቁጥጥር ባለስልጣን ገለጸ። የነዳጅና ኢነርጂ ቁጥጥር ባለስልጣን የነዳጅ ግብይት በኤሌክትሮኒክስ ክፍያ መንገዶች ብቻ የሚፈፀምበትን የድርጊት መርሐ ግብር በተመለከተ ከባለድርሻ አካላት ጋር ዛሬ በአዲስ አበባ ተወያይቷል።   የውይይቱ ዓላማ በመዲናዋ የሚገኙ ሁሉም የነዳጅ ማደያዎችና ኩባንያዎች በአሰራሩ ዙሪያ የጋራ ግንዛቤ እንዲይዙ ለማስቻል መሆኑ ተነግሯል። በዚህ ወቅት የነዳጅና ኢነርጂ ቁጥጥር ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ወይዘሮ ሳህረላ አብዱላሂ፤ ባለስልጣኑ የነዳጅ ግብይትን በኤሌክትሮኒክስ ክፍያ ለማድረግ የተለያዩ ስራዎችን ሲሰራ መቆየቱን ተናግረዋል። በዚህም ቀደም ብሎ ከነዳጅ ማደያና አከፋፋይ ኩባንያዎች ጋር ሲሰራ መቆየቱን ገልፀው፤ አሁን ደግሞ ለሙሉ ትግበራው ባለድርሻ አካላትን ያሳተፈ ውይይት ተደርጓል ብለዋል። በአዲስ አበባ የኤሌክትሮኒክስ የክፍያ ስርዓቱ በአማራጭነት ለሙከራ እየተተገበረ መሆኑን ጠቅሰው፤ ከሚያዚያ 16 ጀምሮ የነዳጅ ግብይት በአስገዳጅ ሁኔታ ሙሉ በሙሉ በኤሌክትሮኒክስ ክፍያ መንገዶች ብቻ እንደሚፈጸም ተናግረዋል። በመሆኑም ህብረተሰቡ ማንኛውም የነዳጅ ግብይት በኤሌክትሮኒክስ ብቻ የሚፈጸም መሆኑን ተገንዝቦ ከወዲሁ አስፈላጊውን ዝግጅት ሊያደርግ እንደሚገባ አሳስበዋል። የነዳጅ ግብይት በኤሌክትሮኒክስ ክፍያ አተገባበር በሀገር አቀፍ ደረጃ ከሀምሌ አንድ ጀምሮ በአስገዳጅነት እንደሚተገበርም ጠቁመዋል። በኢትዮ ቴሌኮም ቺፍ ሞባይል መኒ ኦፊሰር ብሩክ አድሃነ፤ የነዳጅ ግብይትን በኤሌክትሮኒክስ ክፍያ መንገዶች በማድረግ ረገድ በቴሌ ብር ውጤታማ ስራ ሲሰራ ቆይቷል ብለዋል። ለዚህም ባለፉት ዘጠኝ የሙከራ ወራት በቴሌ ብር ብቻ ከ30 ቢሊዮን ብር በላይ የነዳጅ ግብይት መፈጸሙን አንስተዋል። የነዳጅ ግብይቱን በአግባቡ በኤሌክትሮኒክስ የክፍያ መንገዶች ለማከናወን የሚያስችል ዘመናዊ የቴክኖሎጂ መገንባቱንም እንዲሁ። የኢትዮጵያ ነዳጅ ማደያዎች ማኅበር አባል የሆኑት አቶ ሚካኤል ገብረስላሴ እና የማህበሩ የቦርድ አባል አቶ ኤፍሬም ተስፋዬ የነዳጅ ግብይት ስርዓቱ በኤሌክትሮኒክስ ክፍያ መንገዶች ብቻ መሆኑ ዘርፈ ብዙ ጠቀሜታ አለው ብለዋል። በተለይ ለነዳጅ አዳዮች ጥሬ ገንዘብ በመቁጠር የሚያባክኑትን ጊዜ ከመቅረፍ አንፃር እንዲሁም በማደያዎች የሚቀመጥ የግብይት ገንዘብ እንዳይኖር በማድረግ የደህንነት ስጋትን እንደሚፈታ ተናግረዋል። በተጨማሪም መንግስት የነዳጅ ምርት ከመነሻው እስከ መድረሻው ያለውን ስርጭት ሂደት መረጃ እንዲኖረው እና ነጋዴዎችም ግብርና ታክስ እንዳያጭበረብሩ በማድረግ ቴክኖሎጂው ትልቅ ሚና አለው ነው ያሉት።  
ለላቀ ውጤት - የተማሪ መምህርና ወላጆች ጥምር ጥረት
Mar 27, 2023 25202
በሃብታሙ ገዜ ስልጡን የመንገድ ጠበብቶች በጥንቃቄ የከተማ ውብ ገፅታ አልበሰው ባነጿት ከዚራ አካባቢ የሚገኘው የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት አዳራሽ በሰው ተሞልቷል። የተሰበሰቡት ወጣት ተማሪዎች፣ የድሬደዋ አመራሮች፣ የትምህርት ዘርፍን የሚመሩ አካላትና ወላጆች በፈገግታ ተሞልተዋል። ይበልጥኑ ከወጣቶቹ ገፅታ የሚንፀባረቀው የደስታ ፈገግታ ለአዳራሹ የተለየ ብርሃን ደርቦለታል። የደስታቸው ምንጭ ደግሞ አምና የተፈተኑትን የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና በላቀ ውጤት አልፈው ሽልማት በመቀበል ላይ መሆናቸው ነው። የአዳራሹን የሽልማት መርሃ ግብር የሚመራው ሰው ድንገት "የዛሬው ልዩ ክስተት ከሚሸለሙት ተማሪዎቻችን መካከል ከ600 በላይ ውጤት በማምጣት ከወንድሞቿ ጋር ሦስት ሆነው ወደ ዩኒቨርሲቲ የሚገቡ የአንድ ቤተሰብ አባላት መገኘታቸው ነው" ሲል ተናገረ። ይሄኔ አዳራሹ በጭብጨባ ተናጋ፤ ሁሉም ተሰብሳቢ በአንድነት ቆሞ ጭብጨባውን አቀለጠው። ለሽልማት ወደ አደባባዩ የመጡት በደስታ ፀዳል የወረዙት የወላጅ ተወካይ እንጂ የድሉ ባለቤት የሆኑት እነዚህ ሦስት ተማሪዎቹ አይደሉም። በአዳራሹ የተሰባሰቡት የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ከዲር ጁሃርና የካቢኔ አባላት እንዲሁም ተሸላሚዎቹ ተማሪዎች "የዓመቱ የተለየ ክስተት የሆኑትን ተማሪዎች" ለማየት ዓይኖቻቸው ቢባዝንም አልተሳካም። ለምን ካላችሁ ተማሪዎቹ ወደ ተመደቡበት አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በመጓዛቸው ነው። የመድረኩ የድምፅ ማጉያ ባለቤትም ሆነ ተሰብሳቢዎቹ የዓመቱ ክስተት የሆኑት ኒያ ሰላሃዲን 602፤ አሊ ሰላሃዲን 556፣ አማን ሰላሃዲን 526 ያመጡት ተማሪዎች መንትዮች መሆናቸውን ቢያውቁ ኖሮ አዳራሹ ሌላ የግርምት ደስታን ባስተናገደ ነበር። ሽልማቱን ያበረከቱት የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ከዲር ጁሃር ተሸላሚዎች በጥረታቸው በትጋታቸው ባመጡት ውጤት መደሰታቸውን አብስረዋል። አገር በዜጎች አንድነትና መተባበር እንደሚፀናው፤ የተማሪዎች ውጤትም በተማሪዎችና በመምህራን ጥረት ብቻ ሳይሆን በወላጆች ጠንካራ ክትትልና ድጋፍ ጭምር የሚመጣ ነው። "በተለይ ከአንድ ቤተሰብ የበቀሉት ተማሪዎችና የዛሬው ሽልማት እና ውጤት ያስተማረን ይህንኑ ነው" ብለዋል ከንቲባው። በዚህ አደራሽ ውስጥ የሁሉም ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ርዕሰነ-መምህራን ታድመዋል። እንደ ድሬደዋ አስተዳደር ከተፈተኑት ከ3 ሺህ 700 በላይ ተማሪዎች መካከል በቀጥታ ያለፉት 250 ተማሪዎች ብቻ ናቸው። ለመጣው ውጤት ተሞጋሹም ተወቃሹም የዘርፉ አመራሮች፣ ተማሪዎች፣ መምህራንና ወላጆች ናቸው። የድሬዳዋ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ወይዘሮ ሙሉካ መሐመድ "ለመጣው ዝቅተኛ ውጤት በትምህርት ዘርፍ ውስጥ ያለነው በሙሉ ተጠያቂዎች ነን" ብለዋል። ኃላፊዋ ሌላውም ከዚህ ትምህርት መውሰድ እንዳለበት ነው የገለጹት። እንደ አስተዳደሩም የትምህርት አመራሮች፣ ርዕሳነ መምህራን፣ መምህራንና ወላጆች ያካተተ ኮሚቴ ተዋቅሮ የተሻለ ውጤት ለማምጣት የተቀናጀ እንቅስቃሴ መጀመሩን አውስተዋል። በመንግስት የ12ተኛ ክፍል መልቀቂያ ብሔራዊ ፈተናን ከኩረጃ ነፃ ለማድረግ የተወሰደው እርምጃ ተማሪዎች በጥረታቸውና በብቃታቸው የልፋታቸውን ውጤት እንዲያገኙ ያስቻለ ነው። የፈተና አሰጣጡና ውጤቱ እንደአገር ያለንበትን አዘቀት አስተምሮ ለትምህርት ጥራት መረጋገጥ፤ ብቁና በራስ የሚተማመን ዜጋ ለማዋለድም ጥርጊያ መንገድ ሆኖ አልፏል ማለት ይቻላል። መንግስት የትምህርት ጥራትን ከታችኛው እርከን ጀምሮ ለማረጋገጥም በዘርፉ ሙሁራን ጥልቅ ጥናት ላይ ተመስርቶ ያዘጋጀውን የትምህርት ፍኖተ ካርታ መሠረት ያደረገ ስርዓተ ትምህርት ቀርጾ ዘንድሮ እስከ 8ተኛ ክፍል ተግባራዊ አድርጓል። ለመማር ማስተማሩ መጻህፍት ተዘጋጅተው ለመምህራን ስልጠና በመስጠትም ተግባራዊ እየተደረገ ይገኛል። በሚቀጥለው ዓመትም በሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ለመጀመር ዝግጅት እየተደረገ ነው። በሽልማት ሥነስርዓቱ ላይ እንደታየው ለተማሪዎች ውጤት ማማር የወላጆች ሚና የጎላ ነው። ወላጆች ተገቢውን ድጋፍ እና ጥብቅ ክትትል ካደረጉ የሚፈልገው ለውጥና ውጤት ማምጣት ይቻላል። ወይዘሮ ሙሉካ በአትኩሮት ከገለጹት ሃሶቦች መካከል ዋናዎቹን ሰበዞች መዝዤ፤ "ተጠያቂዎቹ እኛው ነን" የሚለውን ሃሳብ አንግቤ ለድሬዳዋና ለአገር ከፍ ሲል ለዓለም ህዝብ ጭምር በየዘርፉ ታላላቅ ሙሁራን ወደ አፈሩት የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች አመራሁ። ድንገት ሃሳቤን ቀለበስኩት። መነሻዬ የወላጆች ኃላፊነት እና ድጋፍ መሆኑን መርሳት ዞሮ ዞሮ የምፅፈው መዳረሻ መርሳት ይሆንብኛል ብዬ ነው። እናም ወደ ሦስቱዎቹ፤ የዓመቱ ክስተቶች አባት አመራሁ። ድሬዳዋን ለሁለት እኩሌታ የሚከፍላትን የደቻቱን ድልድይ ተሻግሬ ወደአንድ የግል የሕክምና አገልግሎት መስጫ ሆስፒታል ገባሁ። አምሮ በተሰናዳው ሆስፒታል ውስጥ ሙያዊ ኃላፊነታቸው እየተወጡ አገኘኋቸው፤ የማህፀንና የፅንስ ስፔሻሊስት ዶክተር ሰላሃዲን ዩሱፍን። የውጤታማ ተማሪዎቹ ወላጅ ናቸው፤ በ1970 ዎቹ ወደ ከፍተኛ የትምህርት ተቋም መዝለቅ በመርፌ ቀዳዳ የመሹለክ ያህል በሚቆጠርበት ዘመን በከፍተኛ ማዕረግ አልፈው በቀሰሙት ዕውቀትና ጥበብ የሰዎችን ሕይወት እየታደጉ ይገኛሉ። ዶክተር ሰላሃዲን ለትምህርት ጥራት መውደቅ ወደ ዩኒቨርሲቲ በስርቆትና ኩረጃ የመግባት ዝንባሌዎች እንደሆኑና ይሄም ሁሌም የሚያንገበግባቸው ጉዳይ መሆኑን አጫወቱኝ። መንግስት በተለይ የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ እና ባልደረቦቻቸው በሁለተኛ ደረጃ የፈተና አሰጣጥ ላይ የወሰዱት እርምጃ አስደስቷቸዋል። "በተለይ ተማሪዎች በትምህርት ቤት ከሚያሳልፉት ጊዜ በበለጠ ከወላጆቻቸው ጋር ያላቸው ጊዜ ይበልጣል። ከሁሉም ነገር በላይ ለትምህርት ትኩረት ማድረጋቸውን መከታተልና መደገፍ የኛ ፋንታ ነው፤ አንዴ መስመር ከያዙ የሚመልሳቸው ችግር አይኖርም" ይላሉ። ሦስቱ ልጆቻቸውን በዚህ መንገድ በመደገፍ እና ከትምህርት ቤታቸው ጋር የጠበቀ ግንኙነት በመፍጠር የተሻለ ውጤት እንዲያመጡ አስችለዋል። 604 ያመጣችው ስኮላርሽፕ ሺፕ አግኝታ ወደ ውጭ ሄዳለች፤ ሁለቱ ደግሞ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ትምህርታቸውን እየተከታተሉ ናቸው። "ለልጆቼ የፈለጉትን የማድረግ አቅም ቢኖረኝም ያለትምህርት የሚፈጠር አንዳች ነገር እንደሌለ ገብቷቸው ለውጤት በቅተዋል" ይላሉ ዶክተር ሰላሃዲን። ብዙ የመስራት እንጂ ብዙ የመናገር ዝንባሌ የማይታይባቸው እኚህ የታታሪዎች አባት ለትምህርት ጥራት መረጋገጥ እና ውጤታማ ተማሪዎችን ለማፍራት በሚደረግ ጥረት የወላጆች ክትትልና ድጋፍ ወሳኝ መሆኑን ነው በአፅንኦት ያሳሰቡት። "የሽልማቱ መርሃ ግብር ወደሌላ አካባቢ በሄድኩበት አጋጣሚ በመካሄዱ ሳልገኝ ቀረሁ፤ በጣም የቆጨኝና ቅር ያለኝ ዕለት ሆኖ አልፏል" ብለዋል። እሳቸውን ጨምሮ አንቱ የተሰኙ ሙሁራን ያፈራው የድሬዳዋ አጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ርዕሰ መምህር ፍቃዱ ሰንበቶ፤ የማርያም ሰፈር አንደኛና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ርዕሰ መምህር ኢጀታ መኮንን ካለፈው ክፍተት በመማር ዘንድሮ የተሻለ ውጤት እንዲመጣ የተማሪዎች አመለካከት ላይ ለውጥ እና እችላለሁ የሚል መርህ የማስረጽ ሥራ ተሰርቷል ብለውኛል። ለውጤቱ ቀዳሚ ባለቤት ተማሪዎች ቢሆኑም ከወላጆቻቸው ጋር የጠበቀ ግንኙነት በመፍጠር የተለያዩ የማካካሻና ለፈተና ዝግጁ የሚያደርጉ ተግባራት እየተከናወኑ መሆናቸውን ነው ርዕሳነ መምህራኑ የገለጹት። ቅኝቴን በመቀጠል ሽቅብ ወደ ሳብያን ሁለተኛ እና የመሰናዶ ትምህርት ቤት አመራሁ። ይህ ትምህርት ቤት በከተማዋ ካሉት ትምህርት ቤቶች በውጤታማነት እና በብዛት ተማሪዎችን ወደ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በማሳለፍ ረገድ ወደር አልነበረውም፤ ባለፉት ዓመታት። ከተመሠረተ 22 ዓመታትን ያስቆጠረው ይህ ትምህርት ቤት በምክትል ርዕሰ መምህርነት የሚመሩት አቶ በፍቃዱ ወልደሰማያትን አገኘኋቸው። ትምህርት ቤት በ2014 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ካስፈተናቸው ከ800 በላይ ተማሪዎች መካከል ያለፉት 20 ናቸው። የመጣው ውጤት ያለንበትን ደረጃ ፍንትው አድጎ ያሳየን መሆኑን ተከትሎ መሠረታዊ የሆኑት ችግሮች በጋራ ተነቅሰው ለመጪው ጊዜ የተሻለ ውጤት ለማምጣት የጋራ ኮሚቴ ተዋቅሮ ወደ ሥራ ተገብቷል። አቶ በፍቃዱ እንዳሉት ከድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ጋር የጋራ የመግባቢያ ሰነድ በመፈራረም ትምህርት ቤቱን ሞዴል ትምህርት ቤት ለማድረግ እየተሰራ ሲሆን ለዘንድሮው ተፈታኞች ልዩ የማጠናከሪያ ትምህርት እየተሰጠ ነው። እነዚህን ሥራዎች የተማሪ፣ መምህርና ወላጅ ህብረት በቅርበት እንዲከታተል ተደርጓል። ለተማሪዎች ውጤት ማማር የወላጆች የቅርብ ክትትልና ደጋፍ መሠረታዊ ጉዳይ ነው የሚሉት አቶ በፍቃዱ፣ ለዚህ ጉዳይ ትምህርት ቤቱ ልዩ ትኩረት እንደሚሰጠው ነው የገለጹት። "በተለይ ወላጆች በትምህርት ውጤታማነት ላይ ሚናቸውን እንዲወጡ ልክ እንደ ዶክተር ሰላሃዲን አይነት ቤተሰቦች ተሞክሮ የማስፋት ሥራ ለመስራት ትምህርት ቤቱ አቅጣጫ አስቀምጧል" ብለዋል። "ፍቃደኛ ከሆኑ የመጀመሪያው እንግዳችን ዶክተር ሰላሃዲን በማድረግ ለወላጆች ህብረት ተሞክሮን እንዲያካፍሉ እናደርጋለን " ብለዋል። በድሬዳዋ ታሪክ ከፍ ሲልም እንደ አገር በ12ተኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ከ1990 ዎቹ ዘመን ጀምሮ እንዲህ አይነት ዝቅተኛ ውጤት አለመምጣቱን የሚገልጹት ደግሞ የትምህርት ቤቱ አንጋፋ መምህር እዮብ ረታ ናቸው። የፊዚክስ መምህሩ እንደሚሉት የአምናው ክፍተት በሰከነ መንፈስ ታይቶ ዘንድሮ የተሻለ ሥራ ለመስራት መምህራን በጥሩ መንፈስ ጉዞ ጀምረዋል። ወላጆችም ልጆቻቸውን ትምህርት ቤት መላክ ብቻ ሳይሆን የዕለት ተዕለት ክትትልና ድጋፍ ማድረግ እንደሚጠበቅባቸው ነው የገለጹት። "የተማሪዎች የትምህርት ቤት ቆይታ ለሰዓታት ብቻ የተወሰነ መሆኑን በመረዳት ወላጆች በስነ ምግባር የታነፀ በራስ የሚተማመን ዜጋ ለማፍራት የተጀመረውን ጉዞ መደገፍ አለባቸው" በትምህርት ቤቱ የዘንድሮው የ12ተኛ ክፍል ተፈታኝ ተማሪ ረደኤት ገነሙ በበኩሏ "እንደአገር በዩኒቨርሲቲዎች የተጀመረው የፈተና አሰጣጥ ኩረጃን የሚጠየፍ በራሱ ጥረት ውጤት ለማምጣት የሚተጋ ትውልድ ለመፍጠር ያግዛል" ብላለች። በትምህርት ቤቱ የተጀመረው ልዩ ዕገዛ መጠናከርና መቀጠል እንዳለበት የምትገልጸው ተማሪ ረድኤት ወላጆቿ ተገቢውን ድጋፍ ከማድረግ በተጨማሪ ከመምህራን ጋር የጠበቀ ግንኙነት በመፍጠር የልጆቻቸውን ትምህርት ሊከታተሉ እንደሚገባ አውግታኛለች። እኔም ሆንኩ የዘንድሮ ተፈታኞች ትምህርት ቤታችንንና ድሬዳዋን በውጤት ለማስጠራት ጠንክረን እያጠናን ነው ብላለች። ከገጠር ከተማ ተጉዞ የሚማረው የድሬዳዋ አጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የዘንድሮ ተፈታኝ ተማሪ አላሙዲን አልይ በበኩሉ፤ መንግሥት የፈተና ኩረጃን ለማስቀረት የጀመረውን ተግባር ይበልጥ ማጠናከር እንዳለበት ነው የገለፀው። "የዘንድሮ የመምህራን ድጋፍ የተለየ ነው፤ እኛም ልዩ የጥናት ጊዜ እንዲጀመር ጫና እየፈጠርን ነው፤ ወላጆቼም በአቅማቸው እየደገፉኝ በመሆኑ ቀሪው ሥራ የኔ ጥረትና ብርታት ይሆናል፤ ልፋቴ ውጤት እንዲያስገኝ የስርቆትና የኩረጃ ሂደት መወገድ አለበት" ብሏል ተማሪ አላሙዲን። ከሳብያን ሁለተኛ ደረጃና መሰናዶ ትምህርት ቤት ግቢ ለቅቄ ስወጣ ዶክተር ሰላሃዲን ዩሱፍ ያሉኝ ትዝ አለኝ። "ለተሞክሮ የሚሆን ነገር እኔ ጋር ካለ ያለችኝን ጊዜ አብቃቅቼ ለዘንድሮው ተፈታኞች ሃሳቤን ለማካፈል ዝግጁ ነኝ" ያሉኝ በአዕምሮዬ ደጋግሞ እያቃጨለብኝ ጉዞዬን ቀጠልኩ። ለመውጫ ያህል፤ በድሬዳዋ አስተዳደር ዘንድሮ በመንግሥት እና በግል 22 ትምህርት ቤቶች ከ5 ሺህ በላይ ተፈታኞች በትምህርት ገበታ ላይ ናቸው። እነዚህ ተፈታኞች በራሳቸው ጥረት የተሻለ ውጤት እንዲያመጡ በየአቅጣጫው የተቀናጀ ድጋፍ የማድረግ ጅምር ተግባራት ተስተውለዋል፤ ይሄ በቀጣይም ተጠናክሮ መቀጠል አለበት። ይህን ዙሪያመለስ ድጋፍ በማጠናከር ተማሪዎቹን ለውጤት ማብቃት በሁሉም ዘንድ ለአፍታ መዘንጋት የለበትም። መድረሻውን ለማሳመር መነሻውን አድምቶ ማበጃጀት ግድ እንደሚልም እንዲሁ።
በልጆቿ የጀግንነት ተጋድሎ ነፃነትን ሳትራብ ዘመናትን የተሻገረች-ኢትዮጵያ
Mar 1, 2023 25159
በቀደሰ ተክሌ (ሚዛን አማን ኢዜአ) ነፃነት የሰው ልጅ ከፈጣሪ ከተቸሩት ፀጋዎች አንዱና ዋነኛው ነው፤ በራስ ፈቃድ መወሰን፣ በራስ መሻት መከወንና በራስ ማንነት መኖር የሰው ልጅ የነፃነት አብነቶች ናቸው። ፈጣሪ ይህን ፀጋ የቸረው ያለ አንዳች ቅድመ ሁኔታ ነው። ይሁን እንጂ ይህን ከፈጣሪ የተቸረውን ነፃነት በራሱ በወገኑ የመነጠቅ ዕጣ ፈንታ መግጠሙ አልቀረም፤ ነፃነቱን በራሱ ወገን እየተነጠቀ በራስ ፈቃድ መወሰን የማይችል እንዲሆን ተደረገ። ጥቁር ሕዝቦች በተለይም አፍሪካውያን በነጮች ዘንድ የባርነት ግብር ተሰጣቸው። ቅኝ መግዛት ለእነሱ የኃያልነት መገለጫ አድርገው መረጡ። በዚህም አፍሪካን ተቀራምተው የራሳቸው አደረጉ። ያኔ ቅኝ ግዛት አስተዳደር ዘመናቸው በራስ እምነት መቆም፣ በራስ ባህል፣ ወግና ማንነት መኖር አይታሰብም። የሰው ልጅ ከቆዳ ቀለም ልዩነት በስተቀር በራሱ አምሳል ለተፈጠረው ሰው ተገዥ ይሆን ዘንድ አውሮፓውያን ከእኛ ውጭ ሰው ብለው በግዞት የያዟቸውን አገሮች ዜጎች የስቃይና የመከራ ህይወት እንዲያሳልፉ ፈረዱ። ከባዱን የባርነት ቅንበር በጫንቃቸው ላይ ጫኑ። ማንነታቸውን አስረስተው ያሻቸውን አደረጉ። የቅኝ አገዛዝ ገፈት ቀማሽ እንድትሆን ፅዋ የደረሳት የጥቁሮች ፈርጥ ኢትዮጵያ ግን እንዲህ በቀላሉ ለቅኝ ገዥዎች እጅ አልሰጠችም። ሰውን በሰውነቱ ብቻ የምታከብረው ኢትዮጵያ የልጆቿ ነፃነት በማንም ቁጥጥር ስር እንዲወድቅ አልፈቀደችም።ኢትዮጵያን አፅንቶ ያቆማት በመከባበርና በአብሮነት ላይ የታነፀ ባህል፣ እሴት፣ ወግና ሥርዓት በባዕዳን እጅ ወድቆ ከሚከስም ''እኛ እንቅደም'' የሚል ጠንካራ የሀገር ፍቅርና ወኔ በአበራኮቿ ክፋይ ልብ ውስጥ እንደ አቶን እሳት ተንቀለቀለ። በፈጣሪያቸው እንጂ በምድራዊ ኃይል የሚመኩ አይደሉምና ቅኝ ሊገዛቸው የመጣን የውጭ ወራሪ ኃይል በጀግንነት ታግለው የኢትዮጵያን አንድነት፣ ነፃነትና ሉዓላዊነት ለማስጠበቅና ለማስከበር በአንድ ልብ ወስነው ቀፎው እንደተነካበት ንብ ወደ አውደ ገባሩ ተመሙ። ኢትዮጵያዊ አንድነትን ኃይል፤ ወኔና ሞራልን ትጥቃቸው አድርገው በዓድዋ ተራራ እስከ አፍንጫው ዘመናዊ የጦር መሳሪያ የታጠቀውን የኢጣሊያ ጦር ገጠመ። ደረታቸውን ለጥይት ሰጥተው ተፋለሙ፣ ደማቸውን አፍሰው፣ አጥንታቸውን ከስክሰው ለእኛ ለልጆቻቸው ነፃነትን አወረሱ፤ ለምንምና ለማንም የማይበገረው ኢትዮጵያዊ አንድነትን ትጥቅና ስንቃቸው ያደረጉትን የኢትዮጵያውያንን ከብረት የጠነከረ ክንድ መቋቋም የተሳነው ወራሪ የኢጣሊያ ኃይል ገሚሱ የጎራዴ እራት ሲሆን፤ ቀሪው ቁስለኛና ምርኮኛ ሆነ፤ ሌላው ደግሞ እግሬ አውጣኝ ብሎ ህይወቱን ለማትረፍ እግሩ ወደመራው ፈረጠጠ። ጅግኖች አባቶቻችን ደማቸውን አፍሰው፣ አጠንታቸውን ከሰክሰው የኢትዮጵያ ክብርና ሉዓላዊነት አስጠብቀውና አስከብረው የፈጣሪ ልዩ ፀጋ የሆነውን "ነፃነት" ለዛሬው ትውልድ አስረከቡ። ኢትዮጵያም በትውልድ ቅበብሎሽ ሉዓላዊነቷምን አፅንታ የቆመች ነፃ አገር ሆና ቀጠለች። በዘመኑ የነበረውን ጥቁር ነጭን ማሸነፍ አይችልም የሚለውን አስተሳሰብ በሀገር ፍቅርና ወኔ ወራሪውን የፋሽሽት ኢጣሊያ ኃይል በጦር በጎራዴ አርበድብደው ድል በመንሳት ጥቁር ነጭን ማሸነፍ እንደሚች በቅኝ ገዥዎች የአገዛዝ አስተዳደር ስር ወድቀው ለነበሩ የዓለም ጭቁን ሕዝቦች በተግባር አረጋገጡ። በደማቸው ዘመን ተሻጋሪ ደማቅ የአርነት የታሪክ ድርሳን ጻፋ። በዘመን ጅረት የማይወይብ ታሪክ የካቲት 23 ቀን 1888 ዓ.ም በዓድዋ ተራሮች ላይ ተጻፈ። ኢትዮጵያ በልጆቿ አንድነትና የጀግንነት ተጋድሎ ነፃነት ሳትራብ ዘመናትን ተሻገረች። የነፃነት ዓርማ ሆና ለአፍሪካውያን ታየች። የዓድዋ ድል በቅኝ አገዛዝ አስተዳደር ስር ወድቀው ይሰቃዩ የነበሩ የዓለም ጭቁን ሕዝቦች በተለይም አፍሪካውያን የአርነት ትግል አድርገው የግፍ፣ የስቃይና የመከራ ቀንበርን ከጫንቃቸው ላይ አሽቀንጥረው እንዲጥሉ የፃነት ተምሳሌት ሆነ። በኢትዮጵያ የተለኮሰውን የነፃነት ችቦን አቀጣጥለው ብርቱ የአርነት ተጋድሎ አደረጉ፤ በዓድዋ ድል ከቅኝ ገዥዎች መዳፍ አፈተለኩ። የጥቁር ጭቁን ህዝቦች ነፃነት በዓድዋ የድል ገድል ለዓለም ታወጀ። አፍሪካውያን በራሳቸው ቋንቋ በነፃነት መናገር፣ በራሳቸው ባህል፣ወግና ሥርዓት እንዲሁም በራሳቸው መሪ ወደ ሚተዳደሩበት ምዕራፍ ተሸጋገሩ።የዓድዋ ድል ነገሮች አልጋ በአልጋ ሆነው በቀላሉ የተገኘ አይደለም። ኢትዮጵያውያውያ ለሀገራቸው ባላቸው ቀናሂነትና ከብረት በጠነከረ አንድነትና በጀግንነት ተጋድሎ ተጋምዶ በተደረገ እልህ አስጨራሽ ትግል እንጂ። የዓድዋ ድል ዛሬም ወደ ጀመርነው የልማት፣የዕድገትና የብልፅግና ማማ ላይ የሚያደርሰን መሰላል ነው። ይህ የሚሆነው ግን የአንድነት ኃይል ከጀግንነት ወኔ ሳይነጣጠል ፀንቶ ሲቆይ ብቻ መሆኑ እሙን ነው። ቀደምት አባቶቻቸን የዓድዋ ከፍታን በክብር መቆናጠጥ የቻሉት ዘር እየቆጠሩ ሳይሆን በኢትዮጵያዊ አብሮነትና አንድነት ተጋምደውና ተሰናስለው ነው። ያላቸውን የአንድነት ኃይል ተጠቅመው ድልን ተጎናጸፉ። በየዓመቱ ዓድዋን መዘከር ራስን ''እኔስ ምን ማድረግ እችላለሁ?'' በሚል እሳቤ ከሆነ ዓድዋ ህያው ነው፤ ወደ አለምነው የስኬትና የብልፅግና ከፍታ ላይ የአንድነታችን ኃይሉ እንደሚያደርሰን እሙን ነው። እንደ ቀደምት አባቶቻችን በተጋመደ ኅብረ ብሔራዊ አንድነታችንን በማጠናከር በኢኮኖሚው፣ ማኅበራዊ፣ በፖለቲካው ያሉ ፈተናዎችን በሀሳብ ልዕልና በማሸነፍ ለሌላ ድል መትጋት አለብን። አንድነታችንን በማፅናት በኅብረት ለኢትዮጵያ ከፍታ መትጋት ከሁላችንም ይጠበቃል።"ድር ቢያብር አንበሳ ያስር" እንዲ ሀገራዊ ብሂሉ ከተባበርን የማናልፈው ፈተና አይኖርም። አንዴ በጦርነት ሌላ ጊዜ በድርቅና በሌሎች መንስኤዎች ያጋጠሙንን ተግዳሮቶች በአብሮነት ተጋፍጠን ድል እያደረግን መጥተናል። ፈተና ሁሌም ይኖራል፤ ማሸነፍና መሸነፍ ግን በእኛ ፅናትና ጥንካሬ ይወሰናል። ለወደፊትም የሚያጋጥመንን ፈተና አንድነታችንን አፅንተን ኅብረታችን ለሀገራችን ልማት፣ ዕድገትና ብልፅግና በማዋል በርካታ ዓድዋዎችን እንሰራለን። የዓድዋ ድል ከኢትዮጵያ አልፎ ለመላው ጥቁር ጭቁን ህዝቦች የኩራት ምንጭ የነፃነት ዓርማ ነው። የዓድዋን ታሪክ መጠበቅና መደጋገም የእኛ የኢትዮጵያውን ኃላፊነትና ግዴታ ነው። ልዩነትን መስበክ ከኢትዮጵያዊ ከፍታ መሸራተት ነው። እኛነትን ረስቶ እኔ ማለት የዓድዋን ታሪክ መሸጥ ነው። ኢትዮጵያውያን አንድ ሆነን እንጂ ተከፋፍለን የሰራነው ታሪክ የለም። የትናንት መልካም ስምና ዝና ከዘመኑ ጋር አብሮ ከፍ ከፍ እያለ አብቦ ማፍራት እንጂ፤ በልዩነት አስተሳሰብና አመለካከት ሊኮሰምን አይገባም። የኢትዮጵያውያን የአንድነትና የሉዓላዊነት መገለጫ፣ የዓለም ጭቁን ሕዝቦች የነፃነት ተምሳሌ-ዓድዋ ለዘላለም በክብር ሲዘከር ይኖራል‼  
በብዛት የታዩ
ጀርመን በኢትዮጵያ የሽግግር ፍትሕ ሂደት እንዲሳካ ድጋፍ ታደርጋለች - አምባሳደር ስቴፋን አወር
Jun 17, 2023 58338
አዲስ አበባ ሰኔ 10/2015 (ኢዜአ) ፦ ጀርመን በኢትዮጵያ የሽግግር ፍትሕ ሂደት እንዲሳካ ድጋፍ እንደምታደርግ በአገሪቷ የኢትዮጵያ አምባሳደር ስቴፋን አወር ገለጹ። ጀርመን ለኢትዮጵያ የምትሰጠውን የሰብአዊ ድጋፍ በእጥፍ ማሳደጓንም አመልክተዋል። ጀርመን ከኢትዮጵያ ጋር ግንኙነት ከጀመረችበት ጊዜ አንስቶ በፖለቲካው፣ በማህበራዊ እና በኢኮኖሚ የትብብር መስኮች ያላቸው አጋርነት እየተጠናከረ መምጣቱን አምባሳደር ስቴፋን ለኢዜአ ገልጸዋል። ጀርመን በአቅም ግንባታ፣ በግብርና ምርታማነት እንዲሁም በማህበራዊ ልማትና በመልካም አስተዳደር ዘርፎች ለኢትዮጵያ የምታደርገው የልማት ትብብር ማደጉን አመልክተዋል። ጀርመን በተለይም በልማት ኤጀንሲዋ(ጂ አይ ዜድ) በኩል ለኢንዱስትሪው እድገት ወሳኝ የሆኑ በሺዎች የሚቆጠሩ ዜጎች የአቅም ግንባታ ድጋፍ ማድረጓን ጠቅሰዋል። በሌላ በኩል የሰብዓዊ መብት ኮሚሽንና የብሔራዊ ምርጫ ቦርድን ሙያዊ ድጋፍ እንዲሁም የግብርና ምርትና ምርታማነት እንዲጨምር ድጋፍ እየተደረገ መሆኑን ነው አምባሳደሩ የገለጹት። በኢትዮጵያ ለችግር የተጋለጡ ዜጎችን ለመደገፍ ሰው ተኮር የሆኑ ፕሮጀክቶችን ለአብነትም የሰብአዊና የመልሶ ማቋቋም ስራዎች ድጋፍ እየተደረገ እንደሚገኝ ተናግረዋል። ጀርመን ለኢትዮጵያ የምታደርገውን የሰብአዊ እርዳታ ወደ 82 ነጥብ 5 ሚሊዮን ዶላር ከፍ በማድረግ በእጥፍ ማሳደጓንና ይሄም "ጀርመን በኢትዮጵያ ከፍተኛ የሰብአዊ ድጋፍ በማድረግ በሁለተኛ ደረጃ ላይ ያስቀምጣታል" ብለዋል። በሌላ በኩል ጀርመንና ኢትዮጵያ በንግድና ኢንቨስትመንት ግንኙነቱን ለማጠናከር የሚያስችሉ ምቹ ሁኔታዎች መኖራቸውን ጠቅሰው ይህንንም እውን ለማድረግ እየተሰራ መሆኑን ገልጸዋል። የሁለቱን አገራት የሕዝብ ለሕዝብ ግንኙነት ለማጠናከር የሚያስችሉ ለአብነትም በጀርመን የባህል ተቋምና በሌሎችም ኢንስቲትዩት እየተከናወኑ ያሉ ስራዎችን በማሳየነት ጠቅሰዋል። በኢትዮጵያ በተለይም በሰሜኑ የአገሪቱ ክፍል የተጀመረው የሰላም ስምምነት ቀጣይነት እንዲኖረው ጀርመን ፍላጎት እንዳላት ገልጸው ለዚህም ድጋፍ እያደረገች ትገኛለች ነው ያሉት አምባሳደር ስቴፋን። የኢትዮጵያ መንግሥት የሽግግር ፍትህ ለማረጋገጥ የጀመረው ጥረት የሚበረታታ መሆኑን የጠቆሙት አምባሳደሩ ጀርመን ሂደቱ የተሳካ እንዲሆን ድጋፍ ታደርጋለች ብለዋል። ጀርመን የአፍሪካ ሕብረት እንዲጠናከር በተለይም በአፍሪካ አገራት መካከልም የፖለቲካና ምጣኔ ኃብታዊ ውህደት እንዲረጋገጥ የምታደርገውን ድጋፍ አጠናክራ እንደምትቀጥል ጠቁመዋል። ኢትዮጵያና ጀርመን ግንኙነታቸውን የጀመሩት እንደ አውሮፓውያኑ አቆጣጠር በ1905 ነው።
በኢትዮጵያና ሩስያ መካከል የዳበረውን ባህላዊና ኪነ ጥበባዊ ትስስር ይበልጥ ለማጎልበት እየተሰራ መሆኑ ተገለፀ
Jun 29, 2023 52918
አዲስ አበባ ሰኔ 22/2015(ኢዜአ)፡- በኢትዮጵያና ሩስያ መካከል የዳበረውን ባህላዊና ኪነ ጥበባዊ ትስስር ይበልጥ ለማጎልበት እየተሰራ መሆኑ የሀገራቱ ተወካዮች ገለጹ። 'የሩስያ ባህል ቀን በኢትዮጵያ' በሚል መሪ ሃሳብ የሀገሪቱን ባህል የተመለከተ መርሃ ግብር በኢትዮጵያ የሩስያ ኤምባሲ አዘጋጅነት አዲስ አበባ በሚገኘው የሩስያ የሳይንስና ባህል ማዕከል/ፑሽኪን/ ተካሂዷል። የሩስያን ባህል የሚያስቃኝ የኪነ ሕንጻ ዐውደ ርዕይ በማዕከሉ የተከፈተ ሲሆን በሁለቱ ሀገራት ባህላዊና መንፈሳዊ ቅርሶችና ተዛማጅ ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት ተደርጓል።   የኢትዮጵያና ሩስያ ታሪካዊ ግንኙነት በርካታ ምዕተ ዓመታትን ቢያስቆጥርም ይፋዊ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት የተጀመረው ግን በ19ኛው ክፍለ ዘመን መገባደጃ በዳግማዊ አጼ ምኒልክ ዘመነ መንግስት እንደሆነ ይነገራል። 125ኛው ዓመቱን ያስቆጠረው የሁለቱ ሀገራት ዘመናትን የተሻገረ ጽኑ ዲፕሎማሲያዊ ወዳጅነት ከፖለቲካዊና ኢኮኖሚያዊ ትብብሮች ባሻገር ባህላዊና መንፈሳዊ ትስስሮችም እንደጎለበቱ ይወሳል። በኢትዮጵያ የሩስያ አምባሳደር ኢያቭገኒ ተርኪን እንዳሉት ዘመናትን በጽኑ ወዳጅነት የዘለቀው የኢትዮ-ሩስያ ዲፕሎማሲያዊ እና የህዝብ ለህዝብ ትስስር በባህላዊና መንፈሳዊ ቅርርብ ያዳበረ ነው።   በሁለቱ ሀገራት መካከል ለዘመናት የዳበሩ ባህላዊ፣ መንፈሳዊ፣ ኪነ ጥበባዊ እና ታሪካዊ ግንኙነቶችና ትብብሮች ወደላቀ ደረጃ ለማሸጋገር የሚያስችሉ ተግባራት እየተከናወነ መሆኑን ገልጸዋል። በመጭው ሕዳር ወር ዕውቅ የሩስያ ድምጻዊያንን ያካተተ ባህላዊ የሙዚቃ ቡድን ወደ ኢትዮጵያ መጥቶ ስራውን እንደሚያቀርብ ገልጸዋል። ከዚህም በሻጋር የኢትዮጵያ ኪነ ጥበብ ሙያተኞች ወደ ሩስያ በመሄድ የኢትዮጵያን ባህል የሚያስተዋውቁብትን ዕድል ለማመቻቸት ፍላጎት እንዳላቸውም ገልጸዋል። የኢትዮጵያ ቅርስ ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ረዳት ፕሮፌሰር አበባው አያሌው በበኩላቸው የሁለቱን ወዳጅ አገሮች ባህል ልውውጥ ይበልጥ ለማጎልበት የሚያግዙ ዝግጅቶች በአዲስ አበባ ፑሽኪን ማዕከል ጋር በመተባበር እንደሚዘጋጁ ጠቁመዋል።   የኢትዮ-ሩስያ ባህላዊ ትስስር ለማጠናከር በኪነ ሕንጻ፣ በስነ ጥበብ እና በሌሎች ኪነ ጥበብ ዘርፎች ላይ በስፋት እንደሚሰራ አረጋገጠዋል። ኢትዮጵያ ባህላዊና መንፈሳዊ ቅርሶቿን ለዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ለማስተዋወቅ ዘርፈ ብዙ ስራዎችን እያከናወነች መሆኑን ገልጸዋል። ለአብነትም የላሊበላ አብያተ ክርስቲያናትን የሚዘክር የአርኪኦሎጂና የቨርቹዋል ሪያሊቲ ቋሚ ዐውደ ርዕይ በላሊበላ መከፈቱን ገልጸዋል። ”ላሊበላ በእምነት የታነፀ” በሚል መሪ ሀሳብ የተከፈተው ዐውደ ርዕይ በቀጣይ ሩስያን ጨምሮ ወደ አውሮፓ ሀገራት እና ሰሜን አሜሪካ የመውሰድ ዕቅድ ተይዞ እየተሰራ መሆኑን ተናግረዋል። የሩስያ ዘመናዊ ሥነ-ጽሁፍ አባት የሚሰኘው ዕውቁ ሩስያዊ ባለቅኔ አሌክሳንደር ፑሽኪን 225ኛ ልደት በዓል በቀጣይ ዓመት በድምቀት እንደሚከበር ተገልጿል። በአሌክሳንደር ፑሽኪን ልደት ቀን የተሰየመው የሩስያ ቋንቋ ቀን በቅርቡ በአዲስ አበባ መዘከሩም ይታወሳል።
“የመደመር ትውልድ” መጽሐፍን በኦሮሚያ ክልል ደረጃ የማስተዋወቅ መርሐ-ግብር እየተካሄደ ነው
Mar 21, 2023 33591
አዲስ አበባ መጋቢት 12/2015(ኢዜአ)፦“የመደመር ትውልድ” መጽሐፍን በኦሮሚያ ክልል ደረጃ የማስተዋወቅና የሽያጭ ማስጀመሪያ መርሐ-ግብር በሸራተን አዲስ ሆቴል እየተካሄደ ነው። በኦሮሚያ ክልል ከመጽሐፉ ሽያጭ የሚገኘው ገቢ በባሌ ዞን ለሚገኘው የሶፍ ዑመር ዋሻ የቱሪዝም መሠረተ ልማት ማስገንቢያ እንደሚውል ተገልጿል።   በጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ የተጻፈው "የመደመር ትውልድ" መጽሐፍ በአፋን ኦሮሞ፣ በአማርኛ እና በእንግሊዝኛ ቋንቋ የተዘጋጀ ሲሆን ሶስት ክፍሎች እና አስር ምዕራፎችም አሉት።   እየተካሄደ በሚገኘው መርሐ-ግብር ላይ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ-መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳና የጨፌ ኦሮሚያ አፈ-ጉባኤ ሰዓዳ አብዱረህማንን ጨምሮ የክልሉ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ሃላፊዎች፣ የሃይማኖት አባቶች፣ አባ ገዳዎች፣ ዲፕሎማቶች እንዲሁም ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል።   የ"መደመር ትውልድ" መጽሐፍ ባለፈው ቅዳሜ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድን ጨምሮ የፌዴራልና የክልል ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎችና ሌሎችም እንግዶች በተገኙበት መመረቁ ይታወሳል።
ባጃጅ ውስጥ ተረስቶ ያገኘውን 150ሺህ ብር ለባለቤቱ የመለሰው የባጃጅ አሽከርካሪ አድናቆት እየተቸረው ነው
Mar 26, 2023 31118
አዲስ አበባ መጋቢት 17/2015 (ኢዜአ)፦ በድሬዳዋ ከተማ በሚያሽከረከረው ባጃጅ ውስጥ ተሳፋሪ ረስቶት ያገኘውን 150ሺህ ብር ለባለቤቱ የመለሰው አሽከርካሪ አድናቆት እየተቸረው ይገኛል። መኮንን ግርማ ኑሮውን ለማሸነፍ እና የነገውን ተሰፋ ብሩህ ለማድረግ በባጃጅ አሽከርካሪነት ተቀጥሮ የሚሰራ ወጣት ነው። ወጣቱ መጋቢት 15 ቀን 2015ዓ.ም በድሬዳዋ ከተማ ከምሽቱ 3 ሰዓት ላይ የተለመደ ስራውን እያከናወነ ሳለ የከተማው ነዋሪ የሆኑት አቶ መሐመድ ኡስማን ከሳቢያን ኦርቢት ተብሎ ወደሚጠራው የከተማው ክፍል ለመጓዝ መሳፈራቸውን ተናግሯል። ይህ ከሆነ ከአንድ ሰዓት በኋላ “ስልክ ተደውሎ ባጃጁ ላይ ገንዘብ ወድቆ እንደሆነ እንድመለከት” ተነገረኝ ይላል ወጣቱ አሽከርካሪ መኮንን። በተነገረው መሰረት ወደ ተሳፋሪ ወንበር ላይ ዞሮ ሲመለከት በላስቲክ የተጠቀለለ 150ሺህ ብር በማግኘቱ ወዲያው ወደ ድሬዳዋ ፖሊስ ትራፊክ ዳይሬክቶሬት በማምራት ብሩን ለባለቤቱ መመለሱን ገልጿል። ገንዘቡን ለባለቤቱ መመለሱ እንዳስደሰተው የተናገረው ወጣቱ፤ የራስ ያልሆነ ገንዘብ ለግል መጠቀም የህሊና ቁስል በመሆኑ በራስ ወዝ ብቻ ሀብት ማፍራት እንደሚገባ መናገሩን ከድሬዳዋ ፖሊስ ማህበራዊ ትስስር ገጽ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል። ገንዘባቸው የተመለሰላቸው አቶ መሐመድ ኡስማን በበኩላቸው ገንዘባቸው በጠፋ በአንድ ሰዓት ውስጥ የተሳፈሩበትን የባጃጅ የጎን ቁጥር ለትራፊክ ፖሊስ በመናገር በፍጥነት ገንዘባቸው በመገኘቱ መደሠታቸውን ገልጸዋል። አቶ መሐመድ ለድሬዳዋ ትራፊክ ቁጥጥር ዳይሬክቶሬት እና ለወጣት መኮንን ግርማ ምስጋናቸውን አቅርበዋል። የድሬዳዋ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ አዛዥ ኮሚሽነር ዓለሙ መግራ ስነ-ምግባር ያለው አሽከርካሪ እንዲፈጠር እየሰራን ያለው ስራ ፍሬ እያፈራ መምጣቱን ይህ ትልቅ ማሳያ ነው ብለዋል።
መጣጥፍ
የኢትዮጵያ እና የህንድ ዘመን አይሽሬ እና ድንበር  ተሻጋሪ ወዳጅነት 
Dec 16, 2025 102
በሙሴ መለስ (ኢዜአ) ኢትዮጵያ እና ህንድ ረጅም ክፍለ ዘመናትን ያስቆጠረ ወዳጅነት እና የህዝብ ለህዝብ ግንኙነት አላቸው። በዚህም የስልጣኔ እሴቶችን ይጋራሉ። ሁለቱ ሀገራት የንግድ ትስስር ከፈጠሩ ከ2000 ዓመታት በላይ እንዳስቆጠሩ የታሪክ ድርሳናት ያስረዳሉ። የኢትዮጵያ እና ህንድ ዘመናዊ የዲፕሎማሲ ግንኙነት መሰረት የሀገራቱ ታሪካዊ ወዳሽነት እንደሆነም ይወሳል። ኢትዮጵያ እና ህንድ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነታቸውን የጀመሩት እ.አ.አ በ1948 ነው። እ.አ.አ በ1950 ሳርዳት ሳንት ሲንግ በኢትዮጵያ የመጀመሪያው የህንድ አምባሳደር በመሆን ተሹመዋል። በወቅቱ ኢትዮጵያ እና ህንድ በየሀገራቱ ኤምባሲ በመክፈት የዲፕሎማሲ ትብብሩን ለማጠናከር ያላቸውን ቁርጠኝነት በተግባር ገልጸዋል። ቀዳማዊ ኃይለ ስላሴ እ.አ.አ በ1956 እና በ1958 በህንድ ያደረጓቸው ጉብኝቶች ከኢትዮጵያ መሪዎች ጉብኝቶች በቀዳሚነት የሚጠቀስ ነው። እ.አ.አ 1960 ዎቹ ማብቂያ እና 1970ዎቹ መጀመሪያ ላይ የህንድ ፕሬዝዳንቶች የነበሩት ሳርቬፓሊ ራድሃክሪሽናን እና ዛኪር ሁሴን በኢትዮጵያ የስራ ጉብኝቶችን አድርገዋል። እ.አ.አ በ2011 ከአንድ ዓመት በፊት ህይታቸው ያለፈው የቀድሞው የህንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ማንሞሃን ሲንግ በኢትዮጵያ ያደረጉት የስራ ጉብኝትም ተጠቃሽ ነው። የቀድሞው የህንድ ፕሬዝዳንት ራም ናት ኮቪንድ እ.አ.አ በ2017 የስራ ጉብኝት ያደረጉ ሲሆን በወቅቱ በጉብኝታቸው ህንድ እና ኢትዮጵያ በንግድ፣ ኮሙኒኬሽን እና የሁለትዮሽ ትብብር ማጠናከር የሚያስችሉ የጋራ መግባቢያ ስምምነቶችን ተፈራርመዋል። ደቡብ አፍሪካ እ.አ.አ በ2023 ባዘጋጀችው 15ኛው የብሪክስ የመሪዎች ጉባኤ ላይ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከነበራቸው ተሳትፎ ጎን ለጎን ከህንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ ጋር የሁለትዮሽ ውይይት አድርገዋል። የሀገራቱ መሪዎች በወቅቱ በንግድ፣ በኢንቨስትመንት፣ በመከላከያ፣ በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ፣ በግብርና፣ የወጣቶች ክህሎት ማጎልበት እና በሕዝብ ለሕዝብ ልውውጥ ዙሪያ ትብብርን በማጠናከር ዙሪያ ተወያይተዋል። በወቅቱ ህንድ ባዘጋጀችው የሁለተኛው “Voice of Global South Summit” በተሰኘው ጉባኤ ላይ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ተሳትፎ አድርገዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በ2016 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንደራ ሞዲ በህንድ አጠቃላይ ምርጫ ለሶስተኛ ጊዜ ማሸነፋቸውን ተከትሎ የእንኳን ደስ አለዎት መልዕክት አስተላልፈውም ነበር። የህንዱ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንደራ ሞዲም የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር)ን የደስታ መግለጫ መልዕክት በመቀበል በአዲሱ የስልጣን ዘመናቸው ህንድ ከኢትዮጵያ ጋር ያላት አጋርነት እንደሚያድግ መግለጻቸውም ይታወሳል። ህንድ እና ኢትዮጵያ በአፍሪካና በደቡብ ደቡብ ትብብር ያላቸውን አጋርነት ጠቅላይ ሚኒስትሩ አንስተዋል። በዚህም ህንድ ከኢትዮጵያ ጋር ላላት የሁለትዮሽ ትብብር ከፍተኛ ትኩረት እንደምትሰጥም ነበር ጠቅላይ ሚኒስትር ሞዲ ያስታወቁት። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በቅርቡ በደቡብ አፍሪካ በተካሄደው 20ኛው የቡድን 20 አባላት ሀገራት ጉባኤ ከነበራቸው ተሳትፎ ጎን ለጎን ከህንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ ጋር ተወያይተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ከህንዱ ጠቅላይ ሚኒስትር ጋር ትርጉም ያለው እና ፍሬያማ ውይይት ማድረጋቸውንም ገልጸዋል። ህንድ የቡድን 20 አባል ሀገር መሆኗ የሀገራቱን የባለብዙ ወገን ትብብር የበለጠ የሚያጠናክር ነው። ከእ.አ.አ 2021 እስከ 2024 ባለው ጊዜ ውስጥ ሀገራቱ የሁለትዮሽ እና የባለዙወገን ትብብራቸውን የሚያጠናክሩ ተከታታይ ውይይቶችን አድርገዋል። በወቅቱ የህንድ የትምህርት፣ ንግድ፣ ልማት፣ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ሚኒስትሮች በኢትዮጵያ ያደረጓቸው ጉብኝቶች የሀገራቱ ግንኙነት የበለጠ እየጠነከረ መምጣቱን የሚያሳዩ ናቸው። ህንድ ኢትዮጵያ የብሪክስ አባል እንድትሆን ድጋፍ ያደረገች ሲሆን በብዝሃ ወገን ማዕቀፉ ሁለቱ ሀገራት በትብብር እየሰሩም ይገኛሉ። ኢትዮጵያ እና ህንድ በተለያዩ ጊዜያት በአየር ትራንስፖርት፣ ኢኮኖሚ፣ ኢንቨስትመንት፣ መከላከያ፣ ተደራራቢ ታክስን የማስቀረት፣ ንግድ፣ ኮሙኒኬሽን ሳይንስ፣ባህል፣ ትምህርት እና የጋራ ሚኒስትሮች ኮሚሽን ማቋቋምን ጨምሮ በተለያዩ ዘርፎች መስራት የሚያስችሏቸው የሁለትዮሽ ስምምነቶችን ተፈራርመዋል። እ.አ.አ ፌብሩዋሪ 2025 ኢትዮጵያ እና ህንድ በመከላከያና ደህንነት ዘርፍ የተፈራረሙት የሁለትዮሽ ስምምነት ቁልፍ የሚባል ነው። እ.አ.አ በ2023/24 በወጣ መረጃ የኢትዮጵያ እና ህንድ የሁለትዮሽ የንግድ ልውውጥ ምጣኔ 271 ሚሊዮን ዶላር ደርሷል። ኢትዮጵያ አተር፣ ቅመማ ቅመሞች፣ የቆዳ ውጤቶች እና የከበሩ ድንጋዮችን ወደ ህንድ ትልካለች። ከህንድ ደግሞ ማሽነሪዎች፣ የመድኃኒትት ምርቶች እና የብረታ ብረት ውጤቶችን በዋናነት ታስገባለች። ህንድ የኢትዮጵያ ዋንኛ የኢንቨስትመንት አጋር ከሚባሉ ሀገራት መካከል ትጠቀሳለች። ከ500 በላይ የህንድ ኩባንያዎች በጨርቃ ጨርቅ፣ ግብርና፣ ማኑፋክቸሪንግ እና አገልግሎት ዘርፎች ተሰማርተው ይገኛሉ። ህንድ መሰረተ ልማቶችን ጨምሮ ለኢትዮጵያ ግዙፍ ፕሮጀክቶች የፋይናንስ አቅርቦት ታደርጋለች። ንግድ፣ ኢንቨስትመንት፣ ትምህርት፣ ሳይንስ፣ ቴክኖሎጂ፣ ኢኖቬሽን፣ ጤና እና መሰረተ ልማት ፕሮጀክቶች ከሁለቱ ሀገራት አበይት የትብብር መስኮች መካከል የሚጠቀሱ ናቸው። የህንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ በኢትዮጵያ ይፋዊ የስራ ጉብኝት ለማድረግ ዛሬ ማምሻውን አዲስ አበባ ገብተዋል። ሞዲ በኢትዮጵያ ጉብኝት ሲያደርጉ የአሁኑ ለመጀመሪያ ጊዜ ነው። ከማንሞሃን ሲንግ በኋላ ኢትዮጵያን የጎበኙ ሁለተኛው ጠቅላይ ሚኒስትር ሆነዋል። የጠቅላይ ሚኒስትሩ ጉብኝት ህንድ ኢትዮጵያን ጨምሮ ከአፍሪካ ጋር ያላትን የልማት አጋርነት ማሳደግን ያለመ ነው። የህንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ በኢትዮጵያ ቆይታቸው ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ጨምሮ ከሌሎች የመንግስት ባለስልጣናት ጋር ይወያያሉ ተብሎ ይጠበቃል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እና ለፌዴሬሽን ምክር ቤት አባላት በፓርላማ ተገኝተው ንግግር እንደሚያደርጉ የጉብኝታቸው መርሃ ግብር ያሳያል። የሁለቱ ሀገራት መሪዎች ተከታታይ የሁለትዮሽ ውይይቶች እና የጉብኝት ልውውጦች የኢትዮጵያ እና የህንድን ግንኙነት የበለጠ የሚያጸኑ ናቸው። ኢትዮጵያ እና ህንድ በታዳሽ ኃይል፣ ፋርማሲዩቲካል፣ ዲጂታል ቴክኖሎጂ እና ግብርና ማቀነባበሪያን ጨምሮ በአዳዲስ መስኮች ትብብራቸውን የማጠናከር ጽኑ ፍላጎት አላቸው። የሁለቱ ሀገራት ትብብር ከእርስ በእርስ ግንኙነት ባለፈ የአፍሪካ እና ህንድ እንዲሁም የደቡብ ደቡብ ትብብር ማሳያ ሆኖ የሚጠቀስ ነው። ከ2000 ዓመት በፊት የተጀመረው የሀገራቱ ወዳጅነት ወደ ጠንካራ እና ጽኑ ትብብር ተቀይሯል። በማይናወጥ መሰረት ላይም ቆሟል። የበለጠ ጥልቀቱ እየጨመረ የመጣው የሀገራቱ ግንኙነት በጋራ ብልጽግና፣ ስትራቴጂካዊ ትስስር፣ ዘላቂ ልማት እና የሀገራቱን ዜጎች ተጠቃሚ ባደረገ መልኩ አጠናክሮ ለመቀጠል የጋራ ቁርጠኝነቱ ከመቼውም ጊዜ በላይ ጨምሯል።  
በአረንጓዴ ልምላሜ ያጌጠው - የቤንቾች ቀዬ
Dec 3, 2025 783
በአረንጓዴ ልምላሜ ያጌጠው - የቤንቾች ቀዬ (በቀደሰ ተክሌ) -ከሚዛን ቅርንጫፍ በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል የሚገኘው የቤንች ምድር የሰጡትን የሚያበቅል ክረምት ከበጋ የማይጠወልግ ልምላሜን የታደለ ክልል ነው። በቤንች ሸኮ ዞን ባሉ የተለያዩ ወረዳዎች ደን የሚመስልና በመኖሪያ መንደሮች የሚታየው አብዛኛው አረንጓዴ ስፍራ ለምግብነት የሚያገለግሉ ፍራፍሬዎች፣ ቅጠሎችና ስሮችን የያዘ ነው። የቤንቾች ቤት ዙሪያው በአረንጓዴ ተፈጥሮ ያጌጠ ነው። የቤታቸው ሞገስ፤ የምግብ ዋስትናቸውም ጭምር ነው። ከዚህ ከፍ ሲል ደግሞ ቤንቾች ነፋሻማ አየር እየማጉ የመኖር ልምድን ያጎናጸፋቸው ይኸው አፈር ቆፍረው ዘር ተክለው ያበቀሉትና የተንከባከቡት አረንጓዴ ሀብት ነው። ከአንድ አርሶ አደር ማሳ እንሰት፣ ሙዝ፣ ጎደሬ፣ ፓፓያ፣ አቮካዶ፣ ብርቱካን እና ሌሎች ፍራፍሬዎች ማየት የተለመደ ነው።   እግር ጥሎት ወደ ቀዬያቸው ያመራ እንግዳ ከፍራፍሬዎቹ የደረሰ ካለ ተቆርጦ ይሰጠዋል። በተጨማሪም ከብቶች፣ በጎችና ዶሮዎች የገቢ ምንጮቻቸው ናቸው። ወደ ቤታቸው ዘልቆ የገባ ሰው "ኪዥ" የተሰኘና የቤንች እናቶች ከወተት የሚያዘጋጁትን ''ጎደሬ'' ተብሎ ከሚጠራ የስራ ስር ምግብ ጋር ያጣጥማል። ቤንቾች በቆሎ፣ ማሽላ፣ ስንዴ፣ ባቄላ እንዲሁም ሌሎች የሰብል ዓይነቶችን ያለማሉ። ማር፣ ቡና፣ ኮረሪማ እና ሌሎች የተፈጥሮ ቅመማ ቅመሞችም ቤንቾች ከገበያ ገዝተው የሚያመጡት ሳይሆን ከማሳቸው የሚያፈሩት ነው። የተቀናጀ እርሻን ባህል ያደረጉት ብርቱ የቤንች አርሶ አደሮች ወደ ገበያ አውጥተው የሚሸጡት እንጂ የሚገዙት የለም ቢባል ማጋነን አይሆንም። የፋብሪካ ውጤቶችን ለመግዛትና ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነታቸውን ለማሳደግም ከጓዳቸው ሞልቶ የተረፈውን ወደ ገበያ አውጥተው በመሸጥ ገበያን ያረጋጋሉ። በጠንካራ የእርሻ ባህላቸውም ምክንያት ልጆቻቸው የበሰለ ምግብን ብቻ ሳይሆን የተለያዩ ፍራፍሬዎችንም ከጓሮና ከጫካ ቆርጠው ስለሚመገቡ ረሀብን አያውቁም።   የቤንቾች ቤት ዙሪያ ውብና ጽዱ ነው። ለዚህ ደግሞ ሴቶቹ የቤታቸውን ግድግዳ በተፈጥሮ ቀለም ከማስዋብ ጀምሮ ይጠበቡበታል። በቤንቾች ዘንድ የአንድ አርሶ አደር ጉብዝና የሚለካው በቤቱ ነው። ይህም የቤቱ ዙሪያ ያለው ውበትና የቤቱ ጥንካሬ ብቻም ሳይሆን ገላጣ መሆን አለመሆኑም ጭምር ከግምት ውስጥ ይገባል። አባዎራው በማሳው ላይ የሰብል ስራውን ያከናውናል። ልጆችና እማውራዋ ደግሞ ይኮተኩታሉ ያርማሉ። ከዚህም በተጨማሪ የቤንች እናት ጎደሬና ሌሎች የጓሮ አትክልቶችን የማልማት ኃላፊነት አለባት። የቤታቸው ዙሪያና ቀዬው በሙሉ በአረንጓዴ ልምላሜ አጊጦ የሚታይበት ምስጢሩ ይሄው ነው። ከርቀት ደን መስሎ የሚታየው አረንጓዴው ቀዬአቸው የገቢ ምንጭም በመሆኑ አረንጓዴ ኢኮኖሚ ነውም ማለት ይቻላል። የሌማት ትሩፋት እሳቤ ቀድሞ የገባቸው ቤንቾች ማር አይገዙም፤ ለእንቁላል ሸመታም ገበያ አይወጡም። ወተት ቢያምራቸው በትኩሱ፤ ከዛም አለፍ ሲል በባህላዊ መንገድ እርሾ ጨምረው የሚያዘጋጁት "ኪዥ" የተሰኘ የወተት ውጤትን እንደ አይብም እንደ እርጎም አደርገው ይጠቀሙታል። የትኛውንም መልክዓ ምድር በሚስማማው የሰብል ዓይነት መሸፈን ያውቁበታል። መሬቱ ረግረጋማ ከሆነ ለጎደሬ፤ ዳገታማ ሆኖ ለማረስ የሚያስቸግር ከሆነ ደግሞ ለሙዝ ልማት ያውሉታል።   የምግብ ዋስትናን በቤተሰብ ደረጃ ለማረጋገጥ ሥራ የሚሠራው በጓሮ ነው። ይህም ሁሉን ከአንድ ጓሮ ለማግኘት በመጣር የሚመጣ ነው። ይህም ካልሆነ ደግሞ አስተማማኝና ቋሚ ምርት ማሳ ላይ አልያም ጎተራው ላይ ማኖር ያስፈልጋል። እንደ ቤንቾች በቤተሰብ ደረጃ ምግብን በራስ አቅም ለመቻል የሚደረገው ጥረት እንደሀገር ሲጠናከር ለውጡ ቀጣይነት ባለው መልኩ ይፋጠናን። ሀገራችን ኢትዮጵያ ካላት የሕዝብ ቁጥር አብዛኛው አርሶ አደር ነው። ይሁን እንጂ ጾሙን የሚያድር ሰፊ መሬት እንዳለ መረጃዎች ያመለከታሉ። አንድም መሬት ጾም እንዳያድር በየአካባቢው ስራዎች ቢጀመረም ውጤቱ ቀሪ ሥራዎችን የሚጠይቅ ነው። ዛሬም በምርት እጥረት የኑሮ ውድነትና መሰል ችግሮች ይስተዋላሉ። በእነዚህ መሬቶች ላይ ሰርቶ ከመለወጥ ይልቅ ከተማ ቁጭ ማለትን የሚሻ ትውልድ ማየት የተለመደ ነው። የቤንች ሸኮ ዞን አርሶ አደሮች እጃቸው ብርቱ በመሆኑ እነዚህ ችግሮች በስራ አሽንፈዋል። ይህም በምግብ ራሳቸውን ከመቻል ባለፈ በኢኮኖሚም እንዲረጋጉ አድርጓቸዋል።   ለሀብት ምንጭ የሆነን ማሳ ለቆ ከተማ በመዋል የሚገኝ ነገር አይኖርም። በከተማም ሆነ በገጠር ለመለወጥ እንደ ቤንቾች ብርቱ እጆች ያስፈልጋሉ። ካልተሰራ ገቢ ሳይሆን ወጪ እያደገ ወዳልተገባ መንገድ ለመሄድ ምክንያት ይሆናል። ለችግርም ሆነ ሰርቶ የመለወጥ ዕድሉ የሚወሰነው በምርጫችንና ለሥራችን በምንሰጠው ትኩረት ነው። እንደ ቤንች ሸኮ ዞን አርሶ አደሮች ሰርቶ ለመለወጥና ራስን ለመቻል በየአካባቢው ያለን የተፈጥሮ ሀብት ወደ ልማት ለመቀየር ተግቶ መስራት ያስፈልጋል ። ሰላም!
የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት
2015
ዓ.ም