ቀጥታ፡
አርእስተ ዜና
የሕገ ወጡ ሕወሓት አመራሮች ያላቸው ብቸኛ አማራጭ ጊዜው ሳይረፍድ እጃቸውን ለፌዴራል መንግሥት መስጠት ነው -አረጋዊ በርሔ (ዶ/ር)
Aug 17, 2026 61
አዲስ አበባ ፤ ነሐሴ 11/2018 (ኢዜአ) ፦ የሕገ-ወጡ ሕወሓት አመራሮች ያላቸው ብቸኛ አማራጭ ጊዜው ሳይረፍድ እጃቸውን ለፌዴራል መንግሥት መስጠት ነው ሲሉ የቀድሞው ሕወሃት መስራች አረጋዊ በርሔ (ዶ/ር) ገለጹ። ዶክተር አረጋዊ በርሔ ኢትዮጵያ ያገጠሟትን ፈተናዎች ሁሉ በድል የመወጣት ልምድ ያላት ጠንካራ ሀገር መሆኗን ለኢዜአ ተናግረዋል። ከዚህ አኳያ ሕገ-ወጡ ሕወሓት በተለያዩ ጊዜያት በውጭ ኃይሎች ተላላኪነት ኢትዮጵያን ለማተራመስ ያደረጋቸው ሙከራዎችም ሙሉ በሙሉ አልተሳኩም ነው ያሉት። አሁንም ቢሆን የዚሁ የጥፋት አካል በመሆን የሚያደርገው ጥረት ፈጽሞ የማይሳካና የትም የማያደርሰው መሆኑን አስረድተዋል። ሻዕቢያ የሚገፋው ያጣ የደረቀ እንጨት ማለት ነው ያሉት ዶክተር አረጋዊ የኤርትራን ወጣት ጨርሶ የትግራይን ወጣት ለእኩይ ዓላማው መጠቀሚያ ለማድረግ እየጣረ ነው ሲሉም አስረድተዋል። ሕገ-ወጡ ህወሃት ከዚህ ከደረቀ ቡድን ጋር ተጣብቆ የሚያደርገው መፍጨርጨርም መጨረሻው መጥፋት ብቻ መሆኑን አብራርተዋል። ስለሆነም የሕገ-ወጡ ቡድን አመራሮች ያላቸው ብቸኛ አማራጭ ከዚህ ቀደም ሲከተሉት የነበረውን አጥፊ አካሄድ በመተው እጃቸውን ለፌዴራል መንግሥት መስጠት እንደሆነም መክረዋል። የፌዴራል መንግሥትም በተደጋጋሚ እጁን ለሰላም ሲዘረጋ መቆየቱንና በርካታ ታጣቂዎችም ይህንን ጥሪ በመቀበል ወደ ሰላማዊ ሕይወት በመመለስ ላይ መሆናቸውን ጠቁመዋል። እንደ ሌሎች ታጣቂዎች ሁሉ የሕገ-ወጡ ሕወሓት አመራሮችም የቀረበላቸውን የሰላም ዕድል እንዲጠቀሙበት ነው አጽኖት ሰጥተው የተናገሩት። የፌዴራል መንግስት የቡድኑ አመራሮች የሰላም አማራጭን ሲከተሉ እንደሌሎች ታጣቂዎች እንዲቀበላቸው የሚጠበቅብንን ሚና እንወጣለንም ብለዋል።
ኢትዮጵያ በፍትሕ ትራንስፎርሜሽንና ማህበረሰብ ፍትሕ አርአያ የሚሆን ስራ እያከናወነች ነው
Aug 17, 2026 118
አዲስ አበባ፤ ነሐሴ 11/2018 (ኢዜአ) ፦ የኢትዮጵያ የፍትሕ ትራንስፎርሜሽንና የማህበረሰብ ፍትሕ ተግባር በአርአያነት የሚጠቀስ መሆኑን የሄግ የህግ ኢኖሼሽን ኢንስቲትዩት የኦፕሬሽን ዋና ዳይሬክተር ሼከር ፑላ ገለፁ። የኢንስቲትዩቱ የኦፕሬሽን ዋና ዳይሬክተር ሼከር ፑላ ለኢዜአ እንደተናገሩት፤ ኢትዮጵያ በፍትሕ አማራጭ የግጭት አፈታት ሥርዓትን ለመዘርጋት እያከናወነች ያለችው ተግባር የሚደነቅ ነው። በፍትህ ዘርፍ አበረታች ተግባራት እያከናወኑ ከሚገኙ ሀገራት መካከል ኢትዮጵያ ተጠቃሽ መሆኗን አንስተው በዘርፉ ያስመዘገበችው ውጤታማ ተግባር ለሌሎች ሀገራት ተሞክሮ የሚሆን ነው ሲሉም ገልጸዋል። ፍትሕ ሚኒስቴር ከባህላዊ ዳኝነትና የሀገር ሽማግሌዎች ጋር ያለውን ግንኙነትም አድንቀው፤ በባህላዊ ዳኝነት ወጥና በበቂ መረጃ ላይ የተደገፈ አካሄድ መከተል የሚያስችል አሰራር መዘርጋቱ ግጭቶችን አስቀድሞ ለመፍታት አስተዋፅኦ እንዳለውም አስረድተዋል። እ.አ.አ በ2019 የተካሄደው የፍትህ ፍላጎትና እርካታ ጥናት ክፍተቶችን ያሳየ መሆኑን ጨምረው አስታውሰዋል። ኢንስቲትዩቱ በበርካታ ሀገራት እንደሚሰራ ጠቁመው በኢትዮጵያ ያዩት የፍትሕ ሚኒስቴር ቁርጠኝነት አርአያነት ያለው መሆኑን ተናግረዋል። ኢንስቲትዩቱ በሲዳማ፣ በአፋር እና በአዲስ አበባ የማህበረሰብ ፍትህ ማዕከላትን በመደገፍ የፍትህ ሥርዓቶችን የማጠናከር ተግባራት እያከናወነ እንደሚገኝም ገልፀዋል። ኢትዮጵያ በፍትሕ ትራንስፎርሜሽን ላይ እያከናወነች ያለው ተግባር ለዘላቂ ሰላምና ለፍትሕ ተደራሽነት በትኩረት እየሰራች መሆኗን ያሳያል ብለዋል።
የምክክር ጉባኤው ሀገራዊ መግባባትን በማጠናከር ለኢትዮጵያ ሁለንተናዊ ለውጥ ቁልፍ መፍትሔ ነው
Aug 17, 2026 160
አዲስ አበባ፤ ነሐሴ 11/2018 (ኢዜአ)፦የሀገራዊ ምክክር ጉባኤ ሀገራዊ መግባባትን በማጠናከር ለኢትዮጵያ ሁለንተናዊ ለውጥ ትልቅ መፍትሔ እንደሚያመጣ ተስፋ አለን ሲሉ ኢዜአ ያነጋገራቸው የአዲስ አበባ ነዋሪዎች ገለጹ። በሀገራዊ ምክክሩ ለምክክር የተመረጡት አጀንዳዎች ኢትዮጵያን በሁለንተናዊ መልኩ በመገንባት ልማትን ከማረጋገጥ አንጻር አሉታዊ ተጽእኖ ሲፈጥሩ የቆዩ መሆናቸው ይታወቃል። እነዚህን ችግሮች አካታች እና አሳታፊ በሆነ መንገድ በጠረጴዛ ዙሪያ በመምከር ዘላቂ መፍትሔ ለማበጀት ዋናው የኢትዮጵያ ሀገራዊ የምክክር ጉባኤን ከሐምሌ 8 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ በአዲስ ዓለም አቀፍ ኮንቬንሽን ማዕከል እየተካሄደ ይገኛል። ኢዜአ እየተካሄደ ያለው ሀገራዊ ምክክር ለሀገር ልማትና ዘላቂ ሰላም መረጋገጥ የሚኖረውን ፋይዳ በተመለከተ የአዲስ አበባ ነዋሪዎችን ተዘዋውሮ አነጋግሯል። ኢትዮጵያ የአኩሪ ታሪኮች ባለቤት መሆኗን ጠቁመው በዛው ልክ ደግሞ ልዩነት በሚስተዋልባቸው አጀንዳዎች ላይ ከመመካከር ይልቅ የኃይል አማራጭን እንደመፍትሄ የመውሰድ አካሄድ ኢትዮጵያን ዋጋ ሲያስከፍላት ቆይቷል ብለዋል። ኢትዮጵያ ሀገራዊ የምክክር ጉባኤ እያካሄደች መሆኑ የሃሳብ ልዩነት ሲታይባቸው ለቆዩ ችግሮች የጋራ መፍትሔ በማስቀመጥ ለሀገራዊ ልማትና ዘላቂ ሰላም መጎልበት አይነተኛ አስተዋጽኦ እንደሚያበረክት ገልጸዋል። የአዲስ አበባ ነዋሪው ቀናው አይቸው እየተካሄደ የሚገኘው ሀገራዊ ምክክር የልዩነት ምንጭ በሆኑ ጉዳዮች ላይ በሰለጠነ መንገድ በመመካከር የጋራ የመግባባት ላይ ለመድረስ ዕድል እንደሚፈጥር ተናግረዋል። ኢትዮጵያ በየጊዜው ከሚያጋጥሟት ፈተናዎች ተላቃ የጀመረችውን የልማት እና የብልጽግና ጉዞ አጠናክራ እንድትቀጥል ሀገራዊ ምክክሩ ወሳኝ ምዕራፍ መሆኑንም አክለዋል። እየተካሄደ የሚገኘው ሀገራዊ ምክክር ኢትዮጵያ የውስጥ ችግሮቿን በራሷ አቅም መፍታት የምትችልበትን ልምድ እንደሚያጎለብትም ገልጸዋል። በሀገራዊ ምክክር ጉባኤው ከሁሉም የህብረተሰብ ክፍሎችን የወከሉ አራት ሺህ ተመካካሪዎች በቀረቡት ስምንት አጀንዳዎች ላይ በመምከር የጋራ መግባባት ላይ እየደረሱ መሆኑንም አክለዋል። በዚህም ኢትዮጵያውያን ሁላችን ከምክክሩ የሚገኙ ምክረ ሀሳቦች ለሀገር የሚኖራቸው ፋይዳ እውን እንዲሆን ኃላፊነታችንን መወጣት አለብን ብለዋል። ኢትዮጵያ ለበርካታ ዓመታት የቆዩ ችግሮች ላይ ምክክር ሳታደርግ ያሳለፈቻቸው ጊዜያት ቢኖሩም ዛሬ ላይ ምክክር እየተካሄደ መሆኑ የሚበረታታ መሆኑን የተናገሩት ደግሞ የአዲስ አበባ ነዋሪው ከፍያለው በላይ ናቸው።   ሀገራዊ ምክክሩ ለሀገር እድገት እንቅፋት ሆነው የቆዩ ችግሮችን ከመቅረፍ አኳያ ሚናው የጎላ እንደሆነም አንስተዋል። ምክክሩ ለሀገር በሚጠቅም መንገድ እየተካሄደ መሆኑን ከመገናኛ ብዙሃን መገንዘባቸውን ጠቁመው በቀጣይም ለችግሮች መፍትሄ የሚሰጥ ውጤት እንደሚመጣ ተስፋ እንዳላቸው ገልጸዋል። የመዲናዋ ነዋሪ የሆኑት መኮንን መገርሳ በበኩላቸው ዘላቂ ሰላምን ለማጠናከርና ምጣኔ ሃብታዊ እድገትን ለማፋጠን ምክክርን መነሻ ያደረገ አካሄድ መከተል ጠቃሚ ነው ብለዋል።   ምክክሩ ልዩነት በሚፈጥሩ ጉዳዮቻችን ላይ በጠረጴዛ ዙሪያ ተሰባስበን በመምከር ዘላቂ መፍትሔ ማምጣት እንደሚቻል ትምህርት የቀሰምንበት እና ምክክር ባህል እንዲሆን ያስቻለ ነው ሲሉም አክለዋል። በኢትዮጵያ ሁለንተናዊ ለውጥ ለማምጣት ምክክሩ አይነተኛ ሚና እንዳለው ጠቁመው፤ በቀጣይም በሀገራዊ አጀንዳዎቻችን ዙሪያ አሳታፊና አካታች ምክክር በማድረግ የጋራ መግባባት ላይ የመድረስ ባህልን እንደሚያጠናክር ተናግረዋል።   ሌላኛው አስተያየት ሰጪ አዲሱ ከተማ ሀገራዊ አንድነታችንን ያጠናከሩና በህብረት ያሳካናቸው አኩሪ ተሪኮች ባለቤት ነን ያሉ ሲሆን በማያግባቡ ሀገራዊ አጀንዳዎች ላይ የምክክርን ባህል ባለማድረጋችን ሀገሪቱን ለችግር ስናጋልጥ ቆይተናል ብለዋል። አሁን እየተካሄደ ባለው ሀገራዊ ምክክር የልዩነት ምንጭ በሆኑ አጀንዳዎች ላይ በሰለጠነ መንገድ በመመካከር ዘላቂ የመፍትሄ ሀሳቦች መለየታቸው ሀገር ወደ ተሻለ እድገት ጎዳና እንድትጓዝ ያስችላል ሲሉ ገልጸዋል። በሀገራዊ ምክክሩ በአጀንዳዎች ላይ የጋራ መግባባትንና አንድነትን የሚያጠናክር ውጤት እንደሚገኝበት ያላቸውን ተስፋ ተናግረዋል።    
ሕገ-ወጡ የሕወሓት ቡድን የትግራይ ወጣቶችን ለጦርነት በመሸጥ የሻዕቢያና የግብፅ ታማኝ ቅጥረኛ መሆኑን በተግባርእያሳየ ነው
Aug 17, 2026 155
አዲስ አበባ ፤ ነሐሴ 11/2018 (ኢዜአ) ፦ ሕገ-ወጡ የሕወሓት ቡድን የትግራይ ወጣቶችን ለጦርነት በመሸጥ የሻዕቢያና የግብፅ ታማኝ ቅጥረኛ መሆኑን በተግባር እያሳየ ነው ሲሉ የመከላከያ ሰራዊት የቀድሞ አባል ኮሎኔል ገብረዋህድ ኃይሉ ገለጹ ። የ’’ፅምዶ” መሪዎችና ባለቤቶችም ግብፅና ሻዕቢያ ሲሆኑ ሕገ-ወጡ የሕወሓት ኋላቀር ቡድን ደግሞ የታሪካዊ ጠላቶች ተላላኪና ዓላማ አስፈጻሚ መሆኑንም አጋልጠዋል። ኮሎኔል ገብረዋህድ ኃይሉ ለኢዜአ እንዳሉት፤ ሕገ-ወጡ የሕወሓት ቡድን የትግራይን ሕዝብ እንደ ግል ንብረቱ በመቁጠር ለከፋ ጉስቁልና እየዳረገው ይገኛል። ሕገ-ወጥ ቡድኑ’’ፅምዶ” በሚል ስያሜ ከሀገር ውስጥ ፅንፈኛ ኃይሎችና ከውጭ ታሪካዊ ጠላቶች ጋር የሚያደርገው የክህደት እንቅስቃሴም ሀገርን ለማጎሳቆል ያለመ መሆኑን ተናግረዋል። ለዚህም የኢትዮጵያን መዳከም የሰርክ ሥራቸው ያደረጉትን የሻዕቢያና የግብፅን የጥፋት ዓላማ በማንገብ የትግራይ ክልል ወጣቶችን ለገበያ እያቀረበ እንደሚገኝ አንስተዋል። የፕሪቶሪያ የሰላም ስምምነት የትግራይ ክልልን ሕዝብ የሰላምና የልማት ፍላጎት ምላሽ የሰጠ ታሪካዊ የሰላም ውልና ፀጋ መሆኑን አስታውሰዋል። ሕገ-ወጥ ቡድኑም አሁን ላይ የክልሉን ህዝብ ሰላምና እፎይታን ያጎናፀፈውን ስምምነት በማደናቀፍ የራሱን ሥርዓት አልበኛና አምባገነናዊ አስተዳደር መፍጠሩን አስረድተዋል። በአሁኑ ወቅት የትግራይ ክልል ህዝብ በሕገ-ወጡ ቡድኑ የጥፋት እንቅስቃሴ የከፋ ስቃይና እንግልት እያስተናገደ እንደሚገኝ ጠቅሰዋል። በተለይም በሥርዓት አልበኛ እንቅስቃሴው ወጣቶችን በአስገዳጅ ወታደራዊ አፈሳ ለውጭ ገበያ በማቅረብ የትግራይ ክልል እናቶችን ለከፍተኛ ስቃይ እየዳረገ መሆኑን አብራርተዋል። የትግራይ ክልል እናቶች በሕገ-ወጥ ቡድኑ ላይ የሚያደርጉት ተቃውሞም በእስርና አፈና በማዋረድ ጭምር በማፈን ኢ-ሰብዓዊ ድርጊት እየፈጸመ እንደሚገኝ ገልጸዋል። የሕገ-ወጥ ቡድኑ እንቅስቃሴ ሕገ-መንግሥቱን፣ የሕዝብን ፍላጎትና የፕሪቶሪያን የሰላም ስምምነት በመቃረን ለውጭ ታሪካዊ ጠላቶችና ኃይሎች በጥፋት መሳሪያነት ለማገልገል እየተንቀሳቀሰ እንደሚገኝም ተናግረዋል። የ’’ፅምዶ” መሪዎችና ባለቤቶች ግብፅና ሻዕቢያ ናቸው ያሉት ኮሎኔል ገብረዋህድ፤ ሕገ-ወጡ የሕወሓት ኋላቀር ቡድን ደግሞ የታሪካዊ ጠላቶች ተላላኪና ዓላማ አስፈጻሚ ነው ብለዋል። በሌላ መልኩም ሕገ-ወጡ ቡድን በትግራይ ክልል ወጣቶች ላይ የሚፈፅመው አስገዳጅ ወታደራዊ አፈሳም ሻዕቢያ የሚጠቀምበትን ኢ-ሰብዓዊ አስተሳሰብ እየተከተለ እንደሚገኝ አብራርተዋል። የሕገ-ወጡ ሕወሓት ቡድን ጋላቢ የሆነው ሻዕቢያም በዋናነት የትግራይ ክልል ህዝብን እንዲሁም የኤርትራን ህዝብ ለከፋ ስደትና ስቃይ የሚዳርግ ጨካኝና ፀረ-ዴሞክራሲ መሆኑን አስገንዝበዋል። ሕገ-ወጡ ሕወሓት በትግራይ ክልል ሕዝብ ላይ ኢ-ሰብዓዊ በደል ከፈፀመው ሻዕቢያ ጋር ’’ፅምዶ’’ በሚል ስያሜ የፈጠረው ያልተቀደሰ ጋብቻም በህዝብ ላይ ያነጣጠረ የጥፋት እንቅስቃሴ መሆኑን አንስተዋል። የትግራይ ክልልን ሕዝብ እንደ ግል ንብረቱ በመቁጠር ጭምር የሕፃናትና ወጣቶችን ነፍስም እንደተራ ሸቀጥ ከራሱ የጥፋት ዓላማ ባሻገር ለውጭ ገበያ በማቅረብ የጦርነት ሰለባ እያደረጋቸው እንደሚገኝ ገልጸዋል። የሕገ-ወጥ ቡድኑ ጥቂት ስብስቦችም በውጭ ጠላቶች እየታዘዙ የሕዝብ ጉስቁልናን ከቁብ የማይቆጥሩ የለውጥ አስተሳሰብ የተነፈጋቸው አካላት መሆናቸውን አብራርተዋል። ቡድኑ የትግራይ ክልል ሕፃናትና ወጣቶችን ከእናትና ቤተሰቦቻቸው ጉያ በመንጠቅ በሚፈፅመው አስገዳጅ ወታደራዊ አፈሳም ለሕዝብ ደንታ እንደሌለው በተግባር እያረጋገጠ ነው ብለዋል። የትግራይ ክልል ሕዝብም የሕገ-ወጡን የሕወሓት ቡድን የጥፋት እንቅስቃሴ በመፀየፍ በግልፅ እየተጋፈጠ እንደሚገኝ አስረድተዋል። የክልሉን ሕዝብ የጥፋት መንገድን አማራጭ ካደረገው የሕገ-ወጥ ቡድን የግፍና የመከራ ቀንበር ለማላቀቅም ቀጣይነት ያለው ትግል ማድረግ እንደሚያስፈልግ መልዕክት አስተላልፈዋል።
በክረምት የበጎ ፈቃድ አገልግሎትና በአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር ትብብርና ተሳትፏችን ተጠናክሮ ይቀጥላል- ወጣቶች
Aug 17, 2026 118
ባህር ዳር፤ ነሐሴ 11/2018 (ኢዜአ)፡- በክረምት የበጎ ፈቃድ አገልግሎትና በአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር እያደረጉት ያለው ተሳትፎ ተጠናክሮ የሚቀጥል መሆኑን የባህር ዳር ከተማ ወጣቶች ገለጹ። በባህር ዳር ከተማ በርካታ ወጣቶች ከኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት ጋር በመሆን የአረንጓዴ አሻራቸውን ያኖሩ ሲሆን ከበጎ ፈቃድና ተያያዥ ጉዳዮች ጋር በተገናኘ የውይይት መድረክ አካሂደዋል። በዚሁ መርሃ ግብር ከተሳተፉት ወጣቶች መካከል ወጣት ዘላለም ታከለ፤ በበጎ ፈቃድ ስራዎች ላይ በመሳተፍ ማህበረሰብን በነፃ የማገልገል እድል በማግኘቱ መደሰቱን ገልጿል። የመተባበር፣ የመተጋገዝና የመረዳዳት ባህሎችን በማስፋት በተለይም አቅመ ደካሞችን ማገዝ መቀጠል ያለበት መልካም እሴት መሆኑን አንስቶ በአረንጓዴ ልማትና ሌሎችም መርሃ ግብሮች በሀገር ልማት ላይ መሳተፍ መቻል አስደሳች መሆኑን አንስቷል። በክረምት የበጎ ፈቃድ አገልግሎትና በአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር እያደረጉት ያለው ተሳትፎ ተጠናክሮ የሚቀጥል መሆኑን ተናግሯል። በቀጣይም በከተማዋ ለሚከናወኑ በጎ ተግባራት ጠንካራ ትብብርና ተሳትፎ ለማድረግ ዝግጁ መሆኑን ገልጿል። ሌላው ወጣት በላይነህ ደጉ፤ ከኢዜአ ጋር በመሆን በችግኝ ተከላ አሻራውን ማኖሩን ገልጾ በክረምቱ በተለያዩ በጎ ተግባራት ላይ በንቃት እየተሳተፈ መሆኑን ተናግሯል። በቀጣይም በክረምትም ይሁን በበጋ ማህበረሰብን በነፃ ለማገልገል በሚደረገው ጥረትና በሀገር ልማት ላይ ተሳትፎውን አጠናክሮ የሚቀጥል መሆኑን አረጋግጧል። የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት ከቀናት በፊት በክረምት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት በባህር ዳር ከተማ የቅድመ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ግንባታ ማስጀመሩ ይታወቃል።  
የሚታይ
ምክክሩ ኢትዮጵያ የምትሻገርባቸውን የጋራ መፍትሔዎች ለማፈላለግ የሚያግዝ፤ሁሉንም አሸናፊ የሚያደርግ ሂደት ነው -ኮሚሽኑ
Aug 17, 2026 197
አዲስ አበባ፤ ነሐሴ 11/2018 (ኢዜአ)፦ሀገራዊ ምክክር ኢትዮጵያ የምትሻገርባቸውን የጋራ መፍትሔዎች ለማፈላለግ የሚያግዝ፤ ሁሉንም አሸናፊ የሚያደርግ ሂደት መሆኑን የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን አስታወቀ። የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን የሂደቱን ገለልተኝነት፣አካታችነትና ተሳትፎ በተመለከተ መግለጫ አውጥቷል። ኮሚሽኑ በሰጠው መግለጫ፤ሀገራዊ ምክክሩ ለዘላቂ ሰላም፣መግባባትና ዴሞክራሲያዊ ሥርዓት ያለውን ፋይዳ በመገንዘብ በርካታ ተግባራትን ማከናወኑን ገልጿል። ሐምሌ 8 ቀን 2018 ዓ.ም በይፋ የተጀመረው ጉባዔ፣ ኮሚሽኑ ነጻና ገለልተኛ ሆኖ ባዘጋጀው ዕቅድ መሠረት በመልካም ሁኔታ እየተከናወነ እንደሚገኝ አመልክቷል። ምክክሩ ኢትዮጵያ የገጠሟትን ጥልቅና ውስብስብ ፖለቲካዊና ማህበራዊ ልዩነቶች በሰላማዊ መንገድ ለመፍታት የተከፈተ ታሪካዊ ዕድል በመሆኑ፣ ሁሉም ወገኖች በባለቤትነት ሊንከባከቡት እንደሚገባ አስታውቋል። ኮሚሽኑ ሂደቱን በነፃነት፣ በገለልተኝነት፣ በአካታችነት እና በአሳታፊነት ለማስኬድ ትኩረት ሰጥቶ እየሠራ እንደሚገኝና የትኛውንም ልዩ የፖለቲካ አጀንዳ ማስፈጸሚያ እንዳልሆነ ገልጿል። ኮሚሽኑ የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) በቅርቡ ያወጣውን መግለጫ አስመልክቶ ማብራሪያ የሰጠ ሲሆን፣ ሂደቱ አካታችና አሳታፊ አይደለም የሚለውን የአብን አቋም ተገቢውን ምርመራና ማጣራት ካደረገ በኋላ የማይጋራው መሆኑን አስታውቋል። በምክክር ጉባዔው ከተለያዩ የሕብረተሰብ ክፍሎች፣ ከፖለቲካ ፓርቲዎች፣ ከተቋማትና ማህበራት፣ የመንግሥት አካላት፣ ታዋቂ ኢትዮጵያውያን፣ የቀድሞ ታጣቂ ኃይሎች፣ የዳያስፖራው ማህበረሰብ እና ሌሎች ባለድርሻ አካላት ተወክለው የተለያዩ ድምፆች እየተሳተፉና እየተደመጡ እንደሚገኙና አብንም እስካሁን በሂደቱ ንቁ ተሳትፎ እያደረጉ ካሉ ፓርቲዎች አንዱ መሆኑንም ነው የገለጸው። ኮሚሽኑ የማንኛውንም ተመካካሪ አቤቱታና ቅሬታ በቀላሉ እንደማያልፈውና ለአብንም ሆነ ለሌሎች አካላት ለሚቀርቡ ቅሬታዎች በቅሬታ አፈታት ሥርዓቱ መሠረት ምላሽ እየሰጠ እንደሚገኝ አስታውቋል። ሂደቱን ለማሻሻል የሚቀርቡ ገንቢ አስተያየቶችና ቅሬታዎችን በግብዓትነት ለመውሰድ ዝግጁ መሆኑንም አክሏል። በመሆኑም ኮሚሽኑ አብንንና ሌሎች ባለድርሻ አካላትን በቀሪው የምክክር ሂደት በንቃት እንዲሳተፉ እና የጋራ መግባባት ለመፍጠር እንዲተባበሩ ጥሪ አቅርቧል። ሀገራዊ ምክክር የአንድ ወገን ድል ወይም የሌላ ወገን ሽንፈት አይደለም፡፡ኢትዮጵያ የምትሻገርባቸውን የጋራ መፍትሔዎች ለማፈላለግ የሚያግዝ፤ ሁሉንም አሸናፊ የሚያደርግ ሂደት መሆኑንም ጠቅሷል። ሀገራዊ ምክክር የአንድ ወገን ድል ወይም የሌላ ወገን ሽንፈት ሳይሆን ሁሉንም አሸናፊ የሚያደርግ ሂደት መሆኑን ጠቅሶ፣ የሁሉንም ዜጎች ድምፅ በእኩልነት ለማዳመጥና ሂደቱን በነፃነትና በገለልተኝነት ለመምራት ያለውን ቁርጠኝነት አረጋግጧል። መላው የኢትዮጵያ ሕዝቦች፣ የፖለቲካ ፓርቲዎች፣ የሲቪክ ማኅበራትና ልዩ ልዩ ተቋማት ለምክክሩ ስኬታማነት የሚያደርጉትን አዎንታዊ አስተዋጽኦ አጠናክረው እንዲቀጥሉ ኮሚሽኑ ጥሪውን አስተላልፏል። ኢትዮጵያ እየመከረች ነው! ሀገራዊ ምክክር፤ ለሀገራዊ መግባባት! የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ነሐሴ 11 2018 ዓ.ም አዲስ አበባ
ኢትዮጵያ በቀጣናው እየፈጠረች ባለው መልካም ተፅዕኖ ተሰሚነቷ እያደገ መጥቷል
Aug 17, 2026 183
አዲስ አበባ፣ነሐሴ 11/2018 (ኢዜአ)፦ኢትዮጵያ በቀጣናው እየፈጠረች ባለው መልካም ተፅዕኖ ተሰሚነቷ እያደገ መምጣቱን በመከላከያ የውጭ ግንኙነትና ወታደራዊ ትብብር ዋና ዳይሬክቶሬት የሥልጠና ዳይሬክተር ሌተናል ኮሎኔል ምናሴ ኃይሉ ገለጹ። ኢትዮጵያ ለአፍሪካ ቀንድ ሠላምና መረጋጋት ኢትዮጵያ ግንባር ቀደም ሚና እየተጫወተች መሆኑን ደግሞ የአሜሪካ መከላከያ ልዑካን ገልጿል፡፡   መነሻውን ከሮድ አይላንድ ያደረገው የአሜሪካ መከላከያ ቡድን በኢትዮጵያ መከላከያ ሠላም ማስከበር ማዕከል ሥልጠና መስጠት ጀምሯል። ስልጠናው ሁለቱ ሀገራት በወታደራዊ መስክ በትብብር ለመስራት ያደረጉትን ስምምነት መነሻ በማድረግ የተዘጋጀ ሲሆን፥በወታደራዊ ተልዕኮዎች ወቅት በሰብዓዊ መብቶችና ዓለም አቀፍ ወታደራዊ ሕጎች አጠባበቅ ላይ ያተኮረ ነው። በመከላከያ የውጭ ግንኙነትና ወታደራዊ ትብብር ዋና ዳይሬክቶሬት የሥልጠና ዳይሬክተር ሌተናል ኮሎኔል ምናሴ ኃይሉ እንዳሉት፥ኢትዮጵያ በቀጣናው እየፈጠረች ባለው መልካም ተፅዕኖ ተሰሚነቷ እያደገ መጥቷል።   ሀገራት በአፍሪካ ቀንድ ያለውን አለመረጋጋት ለመፍታት ያለ ኢትዮጵያ ማሳካት እንደማይቻል በመረዳታቸው ለጋራ ተጠቃሚነት ከኢትዮጵያ ጋር እየሠሩ ነው ብለዋል። ኢትዮጵያ በሠላም ማስከበር ተልዕኮዎች በምትወጣቸው ግዳጆች በተለይም በፈንጅ አወጋገድና በወታደራዊ እንቅስቃሴዎች ወቅት በሰብአዊ መብትና ዓለም አቀፍ ሕጎች አጠባበቅ ዙርያ አዲስ ዕውቀት የሚፈጥር ሥልጠና መሆኑን ተናግረዋል። ሥልጠና መስጠት ብቻ ሳይሆን እኛ ጋር ያለውን የካበተ ልምድ ይወስዳሉ ነው ያሉት፡፡   የሥልጠና ልዑኩ አስተባባሪ ሌተናል ኮሎኔል ዛከሪ ማካርተር በበኩላቸው፥ኢትዮጵያ በአፍሪካ ቀንድ በተለይም ለሶማሊያ ሠላምና መረጋጋት ግንባር ቀደም ሚና እየተጫወተች እንደምትገኝ አመልክተዋል።   አሜሪካ ከኢትዮጵያ ጋር በቅርበት እየሰራች መሆኑን አውስተው፥ሥልጠናው የሁለቱን ሀገራት ወታደራዊ ተግባራት ይበልጥ ውጤታማ ለማድረግ የሚያግዝ ነው ማለታቸውን የመከላከያ ኦንላይን ሚዲያ ለኢዜአ ዲጂታል የላከው መረጃ ያመለክታል።
እየተካሄደ በሚገኘው የምክክር ጉባኤ በየቡድኖች የተጠናቀሩ ምክረ ሃሳቦችን የማጣጣም ሥራ እየተጠናቀቀ ነው
Aug 17, 2026 239
አዲስ አበባ፤ ነሐሴ 11/2018 (ኢዜአ)፦ እየተካሄደ በሚገኘው ሀገራዊ ምክክር ጉባኤ በየቡድኖቹ የተጠናቀሩ ምክረ ሃሳቦችን የማጣጣም ሥራ እየተጠናቀቀ መሆኑን የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ገለጸ፡፡ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ምክትል ዋና ኮሚሽነር ሒሩት ገ/ስላሴ እየተካሄደ የሚገኘውን ምክክር አስመልክተው ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥተዋል፡፡ በመግለጫቸውም ከስምንቱ ቡድኖች የተውጣጡ 120 የሚጠጉ ተወካዮች ካለፈው ሐሙስ ጀምሮ ምክረ ሃሳቦችን የማጣጣም ስራ ሲያከናውኑ መቆየታቸውን ጠቅሰዋል፡፡ ከየቡድኑ የተወጣጡት 15 ተወካዮች፣ በስምንቱ ቡድኖች መካከል የተዘጋጁ ምክረ ሃሳቦች ድግግሞሽ እንዳይኖርባቸው፣ በአንድ ወጥ መልክ እንዲቀርቡ የማጣጣም ስራ ሲሰሩ ቆይተዋል ብለዋል። ተወካዮቹ ስለሌሎች ቡድኖች ምክረ ሃሳቦችም ግንዛቤ በመውሰድ እርስ በርስ የሚመካከሩ መሆናቸውን ገልጸዋል። የተጣጣሙት ምክረ ሃሳቦች ለስምንቱም ቡድኖች ተመልሰው እንደሚቀርቡ ጠቅሰው፣ ቡድኖቹም ዛሬ ከሰዓት በኋላ በተሰራው ስራ ላይ ግብዓት እንደሚሰጡ ተናግረዋል። የተሰበሰበው ግብዓት ነገ ላይ ተጠናቅሮ፣ ረቡዕ ዕለት በአራትሺህ ተሳታፊዎች እንደሚጸድቅ አብራርተዋል።  
በተቀናጀ ዐቅም ተግተን ከሠራን ብልጽግና ሕይወት፣ድህነት ታሪክ ይሆናል- ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ
Aug 16, 2026 408
አዲስ አበባ ፤ነሀሴ 10 /2018 (ኢዜአ)፦ለም አፈር፣ ንጹሕ ውኃና ሥራ ወዳድ ሕዝብ ባለበት ምድር፣ በተቀናጀ ዐቅም ተግተን ከሠራን ብልጽግና ሕይወት፣ ድህነት ታሪክ ይሆናል ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለፁ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልእክት የሃይቅ ዙሪያ አርሷደሮች መሬት እና እርሻቸውን ከጫት ወደ አትክልት እና ፍራፍሬ ክላስተር አሸጋግረውታል ብለዋል። አርሷደሮቹ የአካባቢን አንጻራዊ የልማት ጉልበት መለየት እና ወደ አትራፊ እና ዘላቂ የግብርና ጎዳና መሸጋገር ይገባል የሚለውን ሃገራዊ መርህ እና ስምሪት ተግብረው አሳይተዋል ነው ያሉት። ከዚህ ቀደም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በሎጎ ሐይቅ ሪዞርት ምርቃት ላይ ባስተላለፉት ታሪካዊ መልዕክት "ሐይቅ የታሪክ ብቻ ሳይሆን የፍራፍሬ ልማት፣ የተትረፈረፈ ምርት፣ የውበትና የጥጋብ ሥፍራ መሆን አለባት" ማለታቸውን አስታውሰዋል። ዛሬ የርሳቸው ቃል ፍሬ አፍርቶ በአማራ ክልል ደቡብ ወሎ ዞን፣ ተሁለደሬ ወረዳ የጎበያ ቀበሌ በአትክልት እና ፍራፍሬ ክላስተር ተሸፍኗል። ይህ የልማት ትጋት ኢትዮጵያ ለጀመረችው የምግብ ሉዓላዊነት ተደማሪ ጥሪት እና ወረት ነው ሲሉ ጠቁመዋል። መንግሥት ለዚህ ልማት አስፈላጊውን ድጋፍ ማድረጉን ይቀጥላል ያሉ ሲሆን ለም አፈር፣ ንጹሕ ውኃና ሥራ ወዳድ ሕዝብ ባለበት ምድር፣ በተቀናጀ ዐቅም ተግተን ከሠራን - ብልጽግና ሕይወት፣ ድህነት ታሪክ እንደሚሆን ገልጸዋል።
የምግብ ሉዓላዊነትን ለማረጋገጥ የተተገበሩ የፖሊሲ እርምጃዎች ተጨባጭ ውጤት እያስገኙ ነው - ሶፊያ ካሳ (ዶ/ር)
Aug 16, 2026 446
አዲስ አበባ፤ ነሐሴ 10/2018 (ኢዜአ)፦የግብርና ምርታማነትን በማሳደግ የምግብ ሉዓላዊነትን ለማረጋገጥ የተተገበሩ የፖሊሲ እርምጃዎች ተጨባጭ ውጤት እያስገኙ መሆኑን የግብርና ሚኒስትር ዴኤታ ሶፊያ ካሳ (ዶ/ር) ገለጹ። የግብርና ሚኒስትር ዴኤታ ሶፊያ ካሳ ለኢዜአ እንዳሉት፤ በኢትዮጵያ የግብርናውን ዘርፍ ውጤታማነት ለማሳደግ ተግባራዊ የተደረጉ የፖሊሲ እርምጃዎች ተጨባጭ ውጤቶች እያመጡ ነው። የግብርና ምርታማነትን ለማሻሻል የተመቻቹ የፋይናንስ አቅርቦት ዕድሎች የግል ባለሀብቶችን ተሳትፎ እያሳደጉ መምጣታቸውንም ገልጸዋል። ይህም የግሉ ዘርፍ በፋይናንስ፣ በቴክኖሎጂና በሌሎች የትብብር መስኮች የሚያደርገውን ተሳትፎ ለማጎልበት ምቹ ሁኔታ እየፈጠረ መሆኑን ተናግረዋል። ዘመናዊ የግብርና ግብዓቶችና ሜካናይዜሽን በሰፊው ጥቅም ላይ እንዲውሉ መደላድል በመፈጠሩም የምርት መጠንና ጥራት እያደገ መምጣቱን አስረድተዋል። የምግብ ሉዓላዊነትን ለማረጋገጥም በማዳበሪያ አቅርቦት ላይ ያለውን ጥገኝነት በሀገር ውስጥ አቅም ለመተካት የሚያስችል የማዳበሪያ ፋብሪካ በግንባታ ሂደት ላይ መሆኑን አንስተዋል።   የግብርና ትራንስፎርሜሽን ኢኒስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ማንደፍሮ ንጉሴ (ዶ/ር) በበኩላቸው፤ በአምስት ዓመታት ጊዜ የታረሰውን መሬት በሦስት እጥፍ ማሳደግ እንደተቻለ አስረድተዋል። በዚህም በሰብልና በእንስሳት ሃብት ልማት ምርታማነትን ጨምሮ በሁሉም የግብርና ዘርፎች የምግብ ሉዓላዊነትን ማረጋገጥ የሚያስችል እምርታዊ ዕድገት እየተመዘገበ መሆኑን ገልጸዋል። የምግብ ሉዓላዊነትን ማረጋገጥም ከሀገር ነፃነትና ደህንነት ጋር ቀጥተኛ ቁርኝት ያለው ቁልፍ ጉዳይ መሆኑን አብራርተዋል። የግብርና ሚኒስትር ዴኤታ ሶፊያ ካሳ (ዶ/ር) በበኩላቸው፤ የአረንጓዴ ዐሻራ የአየር ንብረት ለውጥ ተፅዕኖን በመቀነስ ለግብርና ምርታማነት ዘርፈ ብዙ ጠቀሜታ እያስገኘ ነው ብለዋል። ይህም የግብርናውን ትራንስፎርሜሽን ውጤታማነት በማጎልበት የምግብ ዋስትና እንዲረጋገጥ መሠረት ከመጣል ባሻገር በሥራ ዕድል ፈጠራም የላቀ አስተዋጽኦ እያበረከተ መሆኑን ገልጸዋል። መርሃ ግብሩ የሀገር ውስጥ ፍጆታን ከመሸፈን ባለፈ ለውጭ ገበያ የሚቀርቡ ምርቶች እየተገኙበት ነው ያሉት ሚኒስትር ዴኤታዋ፤ የውጭ ምንዛሬ ግኝትም እንዲጨምር እያደረገ መሆኑን ጠቁመዋል። የግብርና ትራንስፎርሜሽን ኢኒስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ማንደፍሮ ንጉሴ (ዶ/ር) በበኩላቸው፤ አረንጓዴ ዐሻራ የሥነ-ምኅዳር ደኅንነትን በማስጠበቅ በካርቦን ሽያጭ ጭምር ገቢ መፍጠር እያስቻለ ነው ብለዋል። ለአየር ንብረት ለውጥ የማይበገር የግብርና ሥርዓት ለመገንባት የአረንጓዴ ዐሻራ መርሃ ግብር ከፍተኛ አስተዋጽኦ ያለው መሆኑንም ገልጸዋል።  

Pulse Of Africa

POA English

POA English

Pulse Of Africa - English Language

Your news, current affairs and entertainment channel

Join us on

POA Arabic

POA Arabic - عربي

Pulse Of Africa - Arabic Language

قناتكم الاخبارية و الترفيهية

Join us on

ፖለቲካ
ኢትዮጵያ በፍትሕ ትራንስፎርሜሽንና ማህበረሰብ ፍትሕ አርአያ የሚሆን ስራ እያከናወነች ነው
Aug 17, 2026 118
አዲስ አበባ፤ ነሐሴ 11/2018 (ኢዜአ) ፦ የኢትዮጵያ የፍትሕ ትራንስፎርሜሽንና የማህበረሰብ ፍትሕ ተግባር በአርአያነት የሚጠቀስ መሆኑን የሄግ የህግ ኢኖሼሽን ኢንስቲትዩት የኦፕሬሽን ዋና ዳይሬክተር ሼከር ፑላ ገለፁ። የኢንስቲትዩቱ የኦፕሬሽን ዋና ዳይሬክተር ሼከር ፑላ ለኢዜአ እንደተናገሩት፤ ኢትዮጵያ በፍትሕ አማራጭ የግጭት አፈታት ሥርዓትን ለመዘርጋት እያከናወነች ያለችው ተግባር የሚደነቅ ነው። በፍትህ ዘርፍ አበረታች ተግባራት እያከናወኑ ከሚገኙ ሀገራት መካከል ኢትዮጵያ ተጠቃሽ መሆኗን አንስተው በዘርፉ ያስመዘገበችው ውጤታማ ተግባር ለሌሎች ሀገራት ተሞክሮ የሚሆን ነው ሲሉም ገልጸዋል። ፍትሕ ሚኒስቴር ከባህላዊ ዳኝነትና የሀገር ሽማግሌዎች ጋር ያለውን ግንኙነትም አድንቀው፤ በባህላዊ ዳኝነት ወጥና በበቂ መረጃ ላይ የተደገፈ አካሄድ መከተል የሚያስችል አሰራር መዘርጋቱ ግጭቶችን አስቀድሞ ለመፍታት አስተዋፅኦ እንዳለውም አስረድተዋል። እ.አ.አ በ2019 የተካሄደው የፍትህ ፍላጎትና እርካታ ጥናት ክፍተቶችን ያሳየ መሆኑን ጨምረው አስታውሰዋል። ኢንስቲትዩቱ በበርካታ ሀገራት እንደሚሰራ ጠቁመው በኢትዮጵያ ያዩት የፍትሕ ሚኒስቴር ቁርጠኝነት አርአያነት ያለው መሆኑን ተናግረዋል። ኢንስቲትዩቱ በሲዳማ፣ በአፋር እና በአዲስ አበባ የማህበረሰብ ፍትህ ማዕከላትን በመደገፍ የፍትህ ሥርዓቶችን የማጠናከር ተግባራት እያከናወነ እንደሚገኝም ገልፀዋል። ኢትዮጵያ በፍትሕ ትራንስፎርሜሽን ላይ እያከናወነች ያለው ተግባር ለዘላቂ ሰላምና ለፍትሕ ተደራሽነት በትኩረት እየሰራች መሆኗን ያሳያል ብለዋል።
የምክክር ጉባኤው ሀገራዊ መግባባትን በማጠናከር ለኢትዮጵያ ሁለንተናዊ ለውጥ ቁልፍ መፍትሔ ነው
Aug 17, 2026 160
አዲስ አበባ፤ ነሐሴ 11/2018 (ኢዜአ)፦የሀገራዊ ምክክር ጉባኤ ሀገራዊ መግባባትን በማጠናከር ለኢትዮጵያ ሁለንተናዊ ለውጥ ትልቅ መፍትሔ እንደሚያመጣ ተስፋ አለን ሲሉ ኢዜአ ያነጋገራቸው የአዲስ አበባ ነዋሪዎች ገለጹ። በሀገራዊ ምክክሩ ለምክክር የተመረጡት አጀንዳዎች ኢትዮጵያን በሁለንተናዊ መልኩ በመገንባት ልማትን ከማረጋገጥ አንጻር አሉታዊ ተጽእኖ ሲፈጥሩ የቆዩ መሆናቸው ይታወቃል። እነዚህን ችግሮች አካታች እና አሳታፊ በሆነ መንገድ በጠረጴዛ ዙሪያ በመምከር ዘላቂ መፍትሔ ለማበጀት ዋናው የኢትዮጵያ ሀገራዊ የምክክር ጉባኤን ከሐምሌ 8 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ በአዲስ ዓለም አቀፍ ኮንቬንሽን ማዕከል እየተካሄደ ይገኛል። ኢዜአ እየተካሄደ ያለው ሀገራዊ ምክክር ለሀገር ልማትና ዘላቂ ሰላም መረጋገጥ የሚኖረውን ፋይዳ በተመለከተ የአዲስ አበባ ነዋሪዎችን ተዘዋውሮ አነጋግሯል። ኢትዮጵያ የአኩሪ ታሪኮች ባለቤት መሆኗን ጠቁመው በዛው ልክ ደግሞ ልዩነት በሚስተዋልባቸው አጀንዳዎች ላይ ከመመካከር ይልቅ የኃይል አማራጭን እንደመፍትሄ የመውሰድ አካሄድ ኢትዮጵያን ዋጋ ሲያስከፍላት ቆይቷል ብለዋል። ኢትዮጵያ ሀገራዊ የምክክር ጉባኤ እያካሄደች መሆኑ የሃሳብ ልዩነት ሲታይባቸው ለቆዩ ችግሮች የጋራ መፍትሔ በማስቀመጥ ለሀገራዊ ልማትና ዘላቂ ሰላም መጎልበት አይነተኛ አስተዋጽኦ እንደሚያበረክት ገልጸዋል። የአዲስ አበባ ነዋሪው ቀናው አይቸው እየተካሄደ የሚገኘው ሀገራዊ ምክክር የልዩነት ምንጭ በሆኑ ጉዳዮች ላይ በሰለጠነ መንገድ በመመካከር የጋራ የመግባባት ላይ ለመድረስ ዕድል እንደሚፈጥር ተናግረዋል። ኢትዮጵያ በየጊዜው ከሚያጋጥሟት ፈተናዎች ተላቃ የጀመረችውን የልማት እና የብልጽግና ጉዞ አጠናክራ እንድትቀጥል ሀገራዊ ምክክሩ ወሳኝ ምዕራፍ መሆኑንም አክለዋል። እየተካሄደ የሚገኘው ሀገራዊ ምክክር ኢትዮጵያ የውስጥ ችግሮቿን በራሷ አቅም መፍታት የምትችልበትን ልምድ እንደሚያጎለብትም ገልጸዋል። በሀገራዊ ምክክር ጉባኤው ከሁሉም የህብረተሰብ ክፍሎችን የወከሉ አራት ሺህ ተመካካሪዎች በቀረቡት ስምንት አጀንዳዎች ላይ በመምከር የጋራ መግባባት ላይ እየደረሱ መሆኑንም አክለዋል። በዚህም ኢትዮጵያውያን ሁላችን ከምክክሩ የሚገኙ ምክረ ሀሳቦች ለሀገር የሚኖራቸው ፋይዳ እውን እንዲሆን ኃላፊነታችንን መወጣት አለብን ብለዋል። ኢትዮጵያ ለበርካታ ዓመታት የቆዩ ችግሮች ላይ ምክክር ሳታደርግ ያሳለፈቻቸው ጊዜያት ቢኖሩም ዛሬ ላይ ምክክር እየተካሄደ መሆኑ የሚበረታታ መሆኑን የተናገሩት ደግሞ የአዲስ አበባ ነዋሪው ከፍያለው በላይ ናቸው።   ሀገራዊ ምክክሩ ለሀገር እድገት እንቅፋት ሆነው የቆዩ ችግሮችን ከመቅረፍ አኳያ ሚናው የጎላ እንደሆነም አንስተዋል። ምክክሩ ለሀገር በሚጠቅም መንገድ እየተካሄደ መሆኑን ከመገናኛ ብዙሃን መገንዘባቸውን ጠቁመው በቀጣይም ለችግሮች መፍትሄ የሚሰጥ ውጤት እንደሚመጣ ተስፋ እንዳላቸው ገልጸዋል። የመዲናዋ ነዋሪ የሆኑት መኮንን መገርሳ በበኩላቸው ዘላቂ ሰላምን ለማጠናከርና ምጣኔ ሃብታዊ እድገትን ለማፋጠን ምክክርን መነሻ ያደረገ አካሄድ መከተል ጠቃሚ ነው ብለዋል።   ምክክሩ ልዩነት በሚፈጥሩ ጉዳዮቻችን ላይ በጠረጴዛ ዙሪያ ተሰባስበን በመምከር ዘላቂ መፍትሔ ማምጣት እንደሚቻል ትምህርት የቀሰምንበት እና ምክክር ባህል እንዲሆን ያስቻለ ነው ሲሉም አክለዋል። በኢትዮጵያ ሁለንተናዊ ለውጥ ለማምጣት ምክክሩ አይነተኛ ሚና እንዳለው ጠቁመው፤ በቀጣይም በሀገራዊ አጀንዳዎቻችን ዙሪያ አሳታፊና አካታች ምክክር በማድረግ የጋራ መግባባት ላይ የመድረስ ባህልን እንደሚያጠናክር ተናግረዋል።   ሌላኛው አስተያየት ሰጪ አዲሱ ከተማ ሀገራዊ አንድነታችንን ያጠናከሩና በህብረት ያሳካናቸው አኩሪ ተሪኮች ባለቤት ነን ያሉ ሲሆን በማያግባቡ ሀገራዊ አጀንዳዎች ላይ የምክክርን ባህል ባለማድረጋችን ሀገሪቱን ለችግር ስናጋልጥ ቆይተናል ብለዋል። አሁን እየተካሄደ ባለው ሀገራዊ ምክክር የልዩነት ምንጭ በሆኑ አጀንዳዎች ላይ በሰለጠነ መንገድ በመመካከር ዘላቂ የመፍትሄ ሀሳቦች መለየታቸው ሀገር ወደ ተሻለ እድገት ጎዳና እንድትጓዝ ያስችላል ሲሉ ገልጸዋል። በሀገራዊ ምክክሩ በአጀንዳዎች ላይ የጋራ መግባባትንና አንድነትን የሚያጠናክር ውጤት እንደሚገኝበት ያላቸውን ተስፋ ተናግረዋል።    
ሕገ-ወጡ የሕወሓት ቡድን የትግራይ ወጣቶችን ለጦርነት በመሸጥ የሻዕቢያና የግብፅ ታማኝ ቅጥረኛ መሆኑን በተግባርእያሳየ ነው
Aug 17, 2026 155
አዲስ አበባ ፤ ነሐሴ 11/2018 (ኢዜአ) ፦ ሕገ-ወጡ የሕወሓት ቡድን የትግራይ ወጣቶችን ለጦርነት በመሸጥ የሻዕቢያና የግብፅ ታማኝ ቅጥረኛ መሆኑን በተግባር እያሳየ ነው ሲሉ የመከላከያ ሰራዊት የቀድሞ አባል ኮሎኔል ገብረዋህድ ኃይሉ ገለጹ ። የ’’ፅምዶ” መሪዎችና ባለቤቶችም ግብፅና ሻዕቢያ ሲሆኑ ሕገ-ወጡ የሕወሓት ኋላቀር ቡድን ደግሞ የታሪካዊ ጠላቶች ተላላኪና ዓላማ አስፈጻሚ መሆኑንም አጋልጠዋል። ኮሎኔል ገብረዋህድ ኃይሉ ለኢዜአ እንዳሉት፤ ሕገ-ወጡ የሕወሓት ቡድን የትግራይን ሕዝብ እንደ ግል ንብረቱ በመቁጠር ለከፋ ጉስቁልና እየዳረገው ይገኛል። ሕገ-ወጥ ቡድኑ’’ፅምዶ” በሚል ስያሜ ከሀገር ውስጥ ፅንፈኛ ኃይሎችና ከውጭ ታሪካዊ ጠላቶች ጋር የሚያደርገው የክህደት እንቅስቃሴም ሀገርን ለማጎሳቆል ያለመ መሆኑን ተናግረዋል። ለዚህም የኢትዮጵያን መዳከም የሰርክ ሥራቸው ያደረጉትን የሻዕቢያና የግብፅን የጥፋት ዓላማ በማንገብ የትግራይ ክልል ወጣቶችን ለገበያ እያቀረበ እንደሚገኝ አንስተዋል። የፕሪቶሪያ የሰላም ስምምነት የትግራይ ክልልን ሕዝብ የሰላምና የልማት ፍላጎት ምላሽ የሰጠ ታሪካዊ የሰላም ውልና ፀጋ መሆኑን አስታውሰዋል። ሕገ-ወጥ ቡድኑም አሁን ላይ የክልሉን ህዝብ ሰላምና እፎይታን ያጎናፀፈውን ስምምነት በማደናቀፍ የራሱን ሥርዓት አልበኛና አምባገነናዊ አስተዳደር መፍጠሩን አስረድተዋል። በአሁኑ ወቅት የትግራይ ክልል ህዝብ በሕገ-ወጡ ቡድኑ የጥፋት እንቅስቃሴ የከፋ ስቃይና እንግልት እያስተናገደ እንደሚገኝ ጠቅሰዋል። በተለይም በሥርዓት አልበኛ እንቅስቃሴው ወጣቶችን በአስገዳጅ ወታደራዊ አፈሳ ለውጭ ገበያ በማቅረብ የትግራይ ክልል እናቶችን ለከፍተኛ ስቃይ እየዳረገ መሆኑን አብራርተዋል። የትግራይ ክልል እናቶች በሕገ-ወጥ ቡድኑ ላይ የሚያደርጉት ተቃውሞም በእስርና አፈና በማዋረድ ጭምር በማፈን ኢ-ሰብዓዊ ድርጊት እየፈጸመ እንደሚገኝ ገልጸዋል። የሕገ-ወጥ ቡድኑ እንቅስቃሴ ሕገ-መንግሥቱን፣ የሕዝብን ፍላጎትና የፕሪቶሪያን የሰላም ስምምነት በመቃረን ለውጭ ታሪካዊ ጠላቶችና ኃይሎች በጥፋት መሳሪያነት ለማገልገል እየተንቀሳቀሰ እንደሚገኝም ተናግረዋል። የ’’ፅምዶ” መሪዎችና ባለቤቶች ግብፅና ሻዕቢያ ናቸው ያሉት ኮሎኔል ገብረዋህድ፤ ሕገ-ወጡ የሕወሓት ኋላቀር ቡድን ደግሞ የታሪካዊ ጠላቶች ተላላኪና ዓላማ አስፈጻሚ ነው ብለዋል። በሌላ መልኩም ሕገ-ወጡ ቡድን በትግራይ ክልል ወጣቶች ላይ የሚፈፅመው አስገዳጅ ወታደራዊ አፈሳም ሻዕቢያ የሚጠቀምበትን ኢ-ሰብዓዊ አስተሳሰብ እየተከተለ እንደሚገኝ አብራርተዋል። የሕገ-ወጡ ሕወሓት ቡድን ጋላቢ የሆነው ሻዕቢያም በዋናነት የትግራይ ክልል ህዝብን እንዲሁም የኤርትራን ህዝብ ለከፋ ስደትና ስቃይ የሚዳርግ ጨካኝና ፀረ-ዴሞክራሲ መሆኑን አስገንዝበዋል። ሕገ-ወጡ ሕወሓት በትግራይ ክልል ሕዝብ ላይ ኢ-ሰብዓዊ በደል ከፈፀመው ሻዕቢያ ጋር ’’ፅምዶ’’ በሚል ስያሜ የፈጠረው ያልተቀደሰ ጋብቻም በህዝብ ላይ ያነጣጠረ የጥፋት እንቅስቃሴ መሆኑን አንስተዋል። የትግራይ ክልልን ሕዝብ እንደ ግል ንብረቱ በመቁጠር ጭምር የሕፃናትና ወጣቶችን ነፍስም እንደተራ ሸቀጥ ከራሱ የጥፋት ዓላማ ባሻገር ለውጭ ገበያ በማቅረብ የጦርነት ሰለባ እያደረጋቸው እንደሚገኝ ገልጸዋል። የሕገ-ወጥ ቡድኑ ጥቂት ስብስቦችም በውጭ ጠላቶች እየታዘዙ የሕዝብ ጉስቁልናን ከቁብ የማይቆጥሩ የለውጥ አስተሳሰብ የተነፈጋቸው አካላት መሆናቸውን አብራርተዋል። ቡድኑ የትግራይ ክልል ሕፃናትና ወጣቶችን ከእናትና ቤተሰቦቻቸው ጉያ በመንጠቅ በሚፈፅመው አስገዳጅ ወታደራዊ አፈሳም ለሕዝብ ደንታ እንደሌለው በተግባር እያረጋገጠ ነው ብለዋል። የትግራይ ክልል ሕዝብም የሕገ-ወጡን የሕወሓት ቡድን የጥፋት እንቅስቃሴ በመፀየፍ በግልፅ እየተጋፈጠ እንደሚገኝ አስረድተዋል። የክልሉን ሕዝብ የጥፋት መንገድን አማራጭ ካደረገው የሕገ-ወጥ ቡድን የግፍና የመከራ ቀንበር ለማላቀቅም ቀጣይነት ያለው ትግል ማድረግ እንደሚያስፈልግ መልዕክት አስተላልፈዋል።
ምክክሩ ኢትዮጵያ የምትሻገርባቸውን የጋራ መፍትሔዎች ለማፈላለግ የሚያግዝ፤ሁሉንም አሸናፊ የሚያደርግ ሂደት ነው -ኮሚሽኑ
Aug 17, 2026 197
አዲስ አበባ፤ ነሐሴ 11/2018 (ኢዜአ)፦ሀገራዊ ምክክር ኢትዮጵያ የምትሻገርባቸውን የጋራ መፍትሔዎች ለማፈላለግ የሚያግዝ፤ ሁሉንም አሸናፊ የሚያደርግ ሂደት መሆኑን የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን አስታወቀ። የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን የሂደቱን ገለልተኝነት፣አካታችነትና ተሳትፎ በተመለከተ መግለጫ አውጥቷል። ኮሚሽኑ በሰጠው መግለጫ፤ሀገራዊ ምክክሩ ለዘላቂ ሰላም፣መግባባትና ዴሞክራሲያዊ ሥርዓት ያለውን ፋይዳ በመገንዘብ በርካታ ተግባራትን ማከናወኑን ገልጿል። ሐምሌ 8 ቀን 2018 ዓ.ም በይፋ የተጀመረው ጉባዔ፣ ኮሚሽኑ ነጻና ገለልተኛ ሆኖ ባዘጋጀው ዕቅድ መሠረት በመልካም ሁኔታ እየተከናወነ እንደሚገኝ አመልክቷል። ምክክሩ ኢትዮጵያ የገጠሟትን ጥልቅና ውስብስብ ፖለቲካዊና ማህበራዊ ልዩነቶች በሰላማዊ መንገድ ለመፍታት የተከፈተ ታሪካዊ ዕድል በመሆኑ፣ ሁሉም ወገኖች በባለቤትነት ሊንከባከቡት እንደሚገባ አስታውቋል። ኮሚሽኑ ሂደቱን በነፃነት፣ በገለልተኝነት፣ በአካታችነት እና በአሳታፊነት ለማስኬድ ትኩረት ሰጥቶ እየሠራ እንደሚገኝና የትኛውንም ልዩ የፖለቲካ አጀንዳ ማስፈጸሚያ እንዳልሆነ ገልጿል። ኮሚሽኑ የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) በቅርቡ ያወጣውን መግለጫ አስመልክቶ ማብራሪያ የሰጠ ሲሆን፣ ሂደቱ አካታችና አሳታፊ አይደለም የሚለውን የአብን አቋም ተገቢውን ምርመራና ማጣራት ካደረገ በኋላ የማይጋራው መሆኑን አስታውቋል። በምክክር ጉባዔው ከተለያዩ የሕብረተሰብ ክፍሎች፣ ከፖለቲካ ፓርቲዎች፣ ከተቋማትና ማህበራት፣ የመንግሥት አካላት፣ ታዋቂ ኢትዮጵያውያን፣ የቀድሞ ታጣቂ ኃይሎች፣ የዳያስፖራው ማህበረሰብ እና ሌሎች ባለድርሻ አካላት ተወክለው የተለያዩ ድምፆች እየተሳተፉና እየተደመጡ እንደሚገኙና አብንም እስካሁን በሂደቱ ንቁ ተሳትፎ እያደረጉ ካሉ ፓርቲዎች አንዱ መሆኑንም ነው የገለጸው። ኮሚሽኑ የማንኛውንም ተመካካሪ አቤቱታና ቅሬታ በቀላሉ እንደማያልፈውና ለአብንም ሆነ ለሌሎች አካላት ለሚቀርቡ ቅሬታዎች በቅሬታ አፈታት ሥርዓቱ መሠረት ምላሽ እየሰጠ እንደሚገኝ አስታውቋል። ሂደቱን ለማሻሻል የሚቀርቡ ገንቢ አስተያየቶችና ቅሬታዎችን በግብዓትነት ለመውሰድ ዝግጁ መሆኑንም አክሏል። በመሆኑም ኮሚሽኑ አብንንና ሌሎች ባለድርሻ አካላትን በቀሪው የምክክር ሂደት በንቃት እንዲሳተፉ እና የጋራ መግባባት ለመፍጠር እንዲተባበሩ ጥሪ አቅርቧል። ሀገራዊ ምክክር የአንድ ወገን ድል ወይም የሌላ ወገን ሽንፈት አይደለም፡፡ኢትዮጵያ የምትሻገርባቸውን የጋራ መፍትሔዎች ለማፈላለግ የሚያግዝ፤ ሁሉንም አሸናፊ የሚያደርግ ሂደት መሆኑንም ጠቅሷል። ሀገራዊ ምክክር የአንድ ወገን ድል ወይም የሌላ ወገን ሽንፈት ሳይሆን ሁሉንም አሸናፊ የሚያደርግ ሂደት መሆኑን ጠቅሶ፣ የሁሉንም ዜጎች ድምፅ በእኩልነት ለማዳመጥና ሂደቱን በነፃነትና በገለልተኝነት ለመምራት ያለውን ቁርጠኝነት አረጋግጧል። መላው የኢትዮጵያ ሕዝቦች፣ የፖለቲካ ፓርቲዎች፣ የሲቪክ ማኅበራትና ልዩ ልዩ ተቋማት ለምክክሩ ስኬታማነት የሚያደርጉትን አዎንታዊ አስተዋጽኦ አጠናክረው እንዲቀጥሉ ኮሚሽኑ ጥሪውን አስተላልፏል። ኢትዮጵያ እየመከረች ነው! ሀገራዊ ምክክር፤ ለሀገራዊ መግባባት! የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ነሐሴ 11 2018 ዓ.ም አዲስ አበባ
ኢትዮጵያ በቀጣናው እየፈጠረች ባለው መልካም ተፅዕኖ ተሰሚነቷ እያደገ መጥቷል
Aug 17, 2026 183
አዲስ አበባ፣ነሐሴ 11/2018 (ኢዜአ)፦ኢትዮጵያ በቀጣናው እየፈጠረች ባለው መልካም ተፅዕኖ ተሰሚነቷ እያደገ መምጣቱን በመከላከያ የውጭ ግንኙነትና ወታደራዊ ትብብር ዋና ዳይሬክቶሬት የሥልጠና ዳይሬክተር ሌተናል ኮሎኔል ምናሴ ኃይሉ ገለጹ። ኢትዮጵያ ለአፍሪካ ቀንድ ሠላምና መረጋጋት ኢትዮጵያ ግንባር ቀደም ሚና እየተጫወተች መሆኑን ደግሞ የአሜሪካ መከላከያ ልዑካን ገልጿል፡፡   መነሻውን ከሮድ አይላንድ ያደረገው የአሜሪካ መከላከያ ቡድን በኢትዮጵያ መከላከያ ሠላም ማስከበር ማዕከል ሥልጠና መስጠት ጀምሯል። ስልጠናው ሁለቱ ሀገራት በወታደራዊ መስክ በትብብር ለመስራት ያደረጉትን ስምምነት መነሻ በማድረግ የተዘጋጀ ሲሆን፥በወታደራዊ ተልዕኮዎች ወቅት በሰብዓዊ መብቶችና ዓለም አቀፍ ወታደራዊ ሕጎች አጠባበቅ ላይ ያተኮረ ነው። በመከላከያ የውጭ ግንኙነትና ወታደራዊ ትብብር ዋና ዳይሬክቶሬት የሥልጠና ዳይሬክተር ሌተናል ኮሎኔል ምናሴ ኃይሉ እንዳሉት፥ኢትዮጵያ በቀጣናው እየፈጠረች ባለው መልካም ተፅዕኖ ተሰሚነቷ እያደገ መጥቷል።   ሀገራት በአፍሪካ ቀንድ ያለውን አለመረጋጋት ለመፍታት ያለ ኢትዮጵያ ማሳካት እንደማይቻል በመረዳታቸው ለጋራ ተጠቃሚነት ከኢትዮጵያ ጋር እየሠሩ ነው ብለዋል። ኢትዮጵያ በሠላም ማስከበር ተልዕኮዎች በምትወጣቸው ግዳጆች በተለይም በፈንጅ አወጋገድና በወታደራዊ እንቅስቃሴዎች ወቅት በሰብአዊ መብትና ዓለም አቀፍ ሕጎች አጠባበቅ ዙርያ አዲስ ዕውቀት የሚፈጥር ሥልጠና መሆኑን ተናግረዋል። ሥልጠና መስጠት ብቻ ሳይሆን እኛ ጋር ያለውን የካበተ ልምድ ይወስዳሉ ነው ያሉት፡፡   የሥልጠና ልዑኩ አስተባባሪ ሌተናል ኮሎኔል ዛከሪ ማካርተር በበኩላቸው፥ኢትዮጵያ በአፍሪካ ቀንድ በተለይም ለሶማሊያ ሠላምና መረጋጋት ግንባር ቀደም ሚና እየተጫወተች እንደምትገኝ አመልክተዋል።   አሜሪካ ከኢትዮጵያ ጋር በቅርበት እየሰራች መሆኑን አውስተው፥ሥልጠናው የሁለቱን ሀገራት ወታደራዊ ተግባራት ይበልጥ ውጤታማ ለማድረግ የሚያግዝ ነው ማለታቸውን የመከላከያ ኦንላይን ሚዲያ ለኢዜአ ዲጂታል የላከው መረጃ ያመለክታል።
እየተካሄደ በሚገኘው የምክክር ጉባኤ በየቡድኖች የተጠናቀሩ ምክረ ሃሳቦችን የማጣጣም ሥራ እየተጠናቀቀ ነው
Aug 17, 2026 239
አዲስ አበባ፤ ነሐሴ 11/2018 (ኢዜአ)፦ እየተካሄደ በሚገኘው ሀገራዊ ምክክር ጉባኤ በየቡድኖቹ የተጠናቀሩ ምክረ ሃሳቦችን የማጣጣም ሥራ እየተጠናቀቀ መሆኑን የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ገለጸ፡፡ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ምክትል ዋና ኮሚሽነር ሒሩት ገ/ስላሴ እየተካሄደ የሚገኘውን ምክክር አስመልክተው ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥተዋል፡፡ በመግለጫቸውም ከስምንቱ ቡድኖች የተውጣጡ 120 የሚጠጉ ተወካዮች ካለፈው ሐሙስ ጀምሮ ምክረ ሃሳቦችን የማጣጣም ስራ ሲያከናውኑ መቆየታቸውን ጠቅሰዋል፡፡ ከየቡድኑ የተወጣጡት 15 ተወካዮች፣ በስምንቱ ቡድኖች መካከል የተዘጋጁ ምክረ ሃሳቦች ድግግሞሽ እንዳይኖርባቸው፣ በአንድ ወጥ መልክ እንዲቀርቡ የማጣጣም ስራ ሲሰሩ ቆይተዋል ብለዋል። ተወካዮቹ ስለሌሎች ቡድኖች ምክረ ሃሳቦችም ግንዛቤ በመውሰድ እርስ በርስ የሚመካከሩ መሆናቸውን ገልጸዋል። የተጣጣሙት ምክረ ሃሳቦች ለስምንቱም ቡድኖች ተመልሰው እንደሚቀርቡ ጠቅሰው፣ ቡድኖቹም ዛሬ ከሰዓት በኋላ በተሰራው ስራ ላይ ግብዓት እንደሚሰጡ ተናግረዋል። የተሰበሰበው ግብዓት ነገ ላይ ተጠናቅሮ፣ ረቡዕ ዕለት በአራትሺህ ተሳታፊዎች እንደሚጸድቅ አብራርተዋል።  
የጋምቤላ ክልልን ሰላም በማጽናት የሕዝቡን የልማትና የመልካም አስተዳደር ተጠቃሚነት የማሳደግ ተግባራት ተጠናክረው ይቀጥላሉ
Aug 17, 2026 204
ጋምቤላ፤ ነሐሴ 11/2018 (ኢዜአ)፦ የጋምቤላ ክልልን ሰላም በማጽናት የሕዝቡን የልማትና የመልካም አስተዳደር ተጠቃሚነት ለማሳደግ የሚከናወኑ ተግባራት ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ የክልሉ ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ወይዘሮ መሰረት ማቲዎስ ገለጹ። የክልሉ ምክር ቤት 6ኛ የምርጫ ዘመን፣ 5ኛ የሥራ ዘመን 10ኛ መደበኛ ጉባኤ ዛሬ በጋምቤላ ከተማ መካሄድ ጀምሯል። የምክር ቤቱ አፈ ጉባኤ ወይዘሮ መሰረት ማቲዎስ በዚሁ ወቅት እንዳሉት፤ በክልሉ ዘላቂ ሰላምን በማረጋገጥ የሕዝቡን የልማትና የመልካም አስተዳደር ተጠቃሚነት ለማሳደግ የተጀመሩ ተግባራት ተጠናክረው ይቀጥላሉ። በክልሉ ተከስቶ የነበረውን የጸጥታ ችግር በመፍታት፣ የሕግ የበላይነትን ለማረጋገጥና የተጀመሩ የልማት እቅዶችን ለማሳካት የተከናወኑ ተግባራት ውጤታማ መሆናቸውንም ተናግረዋል። ምክር ቤቱ የተለያዩ ረቂቅ አዋጆችን በማውጣት በአግባቡ እንዲተገበሩ ከማድረግ ባለፈ፣ የልማትና የመልካም አስተዳደር እቅዶች በተያዘላቸው ጊዜና በጀት መፈጸማቸውን በመከታተልና በመቆጣጠር ረገድ ውጤታ ስራ መሰራቱን ተናግረዋል። ዛሬን ጨምሮ ለሁለት ቀና በሚካሔደው ጉባኤ የክልሉን የ2018 በጀት ዓመት የልማትና የመልካም አስተዳደር፣ የኦዲትና የጠቅላይ ፍርድ ቤት ዕቅድ ክንውን አድምጦ ውይይት ያደርጋል። በተጨማሪም በ2019 በጀት ዓመት ዕቅድ፣ በማስፈጸሚያ በጀት፣ በተለያዩ ረቂቅ አዋጆችና በሌሎች ጉዳዮች ላይ ውይይት እንደሚያደርግ ከመርሐ ግብሩ ለማወቅ ተችሏል።
የምክክር ጉባኤው መግባባት የሰፈነባትና ብሩህ ተስፋ ያላትን ሀገር እንደሚፈጥር ጽኑ እምነት አለን-ተመካካሪዎች
Aug 16, 2026 421
አዲስ አበባ፤ ነሐሴ 10/2018 (ኢዜአ)፦የኢትጵያ ሀገራዊ ምክክር ጉባኤ መግባባት የሰፈነባትና ብሩህ ተስፋ ያላትን ሀገር እንደሚፈጥር ጽኑ እምነት እንዳላቸው ተመካካሪ የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ገለጹ። ዋናው የኢትዮጵያ ሀገራዊ የምክክር ጉባኤ ከሐምሌ 8 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ በአዲስ ዓለም አቀፍ ኮንቬንሽን ማዕከል መካሄዱን ቀጥሏል። በምክክሩ በሀገር ውስጥና በውጭ የሚኖሩ አራት ሺህ ተመካካሪዎች በስምንቱ ዐበይት አጀንዳዎች ላይ የጋራ መግባባት ላይ እየደረሱ ይገኛሉ። ተመካካሪ የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ለኢዜአ እንዳሉት፤ የምክክር ጉባኤው ለኢትዮጵያ ዘላቂ ሰላምና ልማት መሠረት የሚጥሉ የጋራ መግባባት ምክረ ሀሳቦች የሚፈልቁበት የሚፈልቁበት ነው። በሂደቱ የሚደረሱት ስምምነቶችም ሕብረብሔራዊ አንድነትን ይበልጥ ለማጠናከር ትልቅ ፋይዳ እንደሚኖረው ተናግረዋል። ምክክሩ ኢትዮጵያዊያን በባለቤትነት መንፈስ የሀገራቸውን የነገ ብሩህ ዕጣ ፈንታ እንዲወስኑ እና ሀገራዊ መግባባት የሰፈነባትን ሀገር መገንባት የሚያስችል ታሪካዊ መሰረት እንደሚጥል ገልጸዋል። ተመካካሪና የኢትዮጵያ መምህራን ማህበር ፕሬዝዳንት ዮሐንስ በንቲ (ዶ/ር)፤ በምክክር ጉባኤው ሁሉም ኢትዮጵያዊያን እኩል የሚሳተፉበት አካታችና አሳታፊ የጋራ መድረክ ነው ብለዋል። ተመካካሪዎች ከ10 እስከ 500 በሚደርሱ የቡድን አደረጃጀቶች የሚመካከሩባቸው ዕድሎች መፈጠራቸው ሃሳብን በነፃነት በማንጸባረቅ አሳታፊ የምክክር ምህዳር እንዲፈጠር ማድረጉን ገልጸዋል። ሂደቱ ለኢትዮጵያ ዘላቂ ሰላም፣ ልማትና አብሮነት መሠረት የሚጥሉ የጋራ መግባባት ምክረ ሀሳቦች የሚፈልቁበት መሆኑንም ተናግረዋል።   ሌላኛው ተመካካሪና የኢትዮጵያ የንግድና ዘርፍ ማህበራት ቦርድ አባል ኢንጂነር አለማየሁ ንጋቱ በበኩላቸው፤ሀገራዊ ምክክሩ ለዘመናት የዘለቁ ችግሮችን በሰለጠነ ምክክር በመፍታት መግባባት የሰፈነባትና ብሩህ ተስፋ ያላትን ሀገር እንደሚፈጥር ጽኑ እምነት እንዳላቸው ገልጸዋል። ህዝብ ለልማት በጋራ የሚነሳበት አውድ በመፍጠርም የተረጋጋች እና ዘላቂ ሰላም ያላት ሀገር ለመገንባት ከፍተኛ ሚና እንደሚጫወት ተናግረዋል። የሲቪክ ማህበረሰብ ተቋምን በመወከል እየተመካከሩ የሚገኙት አብዲሳ አበበ (ዶ/ር) እንደገለጹት፤ በምክክሩ ሁሉም የሕዝብ ወኪል ሃሳቡን በነፃነት እያቀረበበት ይገኛል።   የተለያዩ ሃሳቦች ያለ ገደብ እንዲነሱ ዕድል መፍጠሩን ጠቁመው፤ ይህም ችግሮችን አሳታፊ በሆነ መንገድ በመመካከር ለዛሬ ብቻ ሳይሆን ለነገ የሚበጁ መፍትሄዎችን ማምጣት እንደሚያስችል ተናግረዋል። በተመካካሪዎች እየተነሱ ያሉት ሀሳቦች ኢትዮጵያን ወደ ዘላቂ ሰላም፣ከፍታና እድገት ለማሻገር እንደሚያግዝ ገልፀው፤ሂደቱ ለሀገሪቱ የዲሞክራሲ ስርዓት ግንባታም ከፍተኛ አስተዋጽኦ አለው ብለዋል።
ፖለቲካ
ኢትዮጵያ በፍትሕ ትራንስፎርሜሽንና ማህበረሰብ ፍትሕ አርአያ የሚሆን ስራ እያከናወነች ነው
Aug 17, 2026 118
አዲስ አበባ፤ ነሐሴ 11/2018 (ኢዜአ) ፦ የኢትዮጵያ የፍትሕ ትራንስፎርሜሽንና የማህበረሰብ ፍትሕ ተግባር በአርአያነት የሚጠቀስ መሆኑን የሄግ የህግ ኢኖሼሽን ኢንስቲትዩት የኦፕሬሽን ዋና ዳይሬክተር ሼከር ፑላ ገለፁ። የኢንስቲትዩቱ የኦፕሬሽን ዋና ዳይሬክተር ሼከር ፑላ ለኢዜአ እንደተናገሩት፤ ኢትዮጵያ በፍትሕ አማራጭ የግጭት አፈታት ሥርዓትን ለመዘርጋት እያከናወነች ያለችው ተግባር የሚደነቅ ነው። በፍትህ ዘርፍ አበረታች ተግባራት እያከናወኑ ከሚገኙ ሀገራት መካከል ኢትዮጵያ ተጠቃሽ መሆኗን አንስተው በዘርፉ ያስመዘገበችው ውጤታማ ተግባር ለሌሎች ሀገራት ተሞክሮ የሚሆን ነው ሲሉም ገልጸዋል። ፍትሕ ሚኒስቴር ከባህላዊ ዳኝነትና የሀገር ሽማግሌዎች ጋር ያለውን ግንኙነትም አድንቀው፤ በባህላዊ ዳኝነት ወጥና በበቂ መረጃ ላይ የተደገፈ አካሄድ መከተል የሚያስችል አሰራር መዘርጋቱ ግጭቶችን አስቀድሞ ለመፍታት አስተዋፅኦ እንዳለውም አስረድተዋል። እ.አ.አ በ2019 የተካሄደው የፍትህ ፍላጎትና እርካታ ጥናት ክፍተቶችን ያሳየ መሆኑን ጨምረው አስታውሰዋል። ኢንስቲትዩቱ በበርካታ ሀገራት እንደሚሰራ ጠቁመው በኢትዮጵያ ያዩት የፍትሕ ሚኒስቴር ቁርጠኝነት አርአያነት ያለው መሆኑን ተናግረዋል። ኢንስቲትዩቱ በሲዳማ፣ በአፋር እና በአዲስ አበባ የማህበረሰብ ፍትህ ማዕከላትን በመደገፍ የፍትህ ሥርዓቶችን የማጠናከር ተግባራት እያከናወነ እንደሚገኝም ገልፀዋል። ኢትዮጵያ በፍትሕ ትራንስፎርሜሽን ላይ እያከናወነች ያለው ተግባር ለዘላቂ ሰላምና ለፍትሕ ተደራሽነት በትኩረት እየሰራች መሆኗን ያሳያል ብለዋል።
የምክክር ጉባኤው ሀገራዊ መግባባትን በማጠናከር ለኢትዮጵያ ሁለንተናዊ ለውጥ ቁልፍ መፍትሔ ነው
Aug 17, 2026 160
አዲስ አበባ፤ ነሐሴ 11/2018 (ኢዜአ)፦የሀገራዊ ምክክር ጉባኤ ሀገራዊ መግባባትን በማጠናከር ለኢትዮጵያ ሁለንተናዊ ለውጥ ትልቅ መፍትሔ እንደሚያመጣ ተስፋ አለን ሲሉ ኢዜአ ያነጋገራቸው የአዲስ አበባ ነዋሪዎች ገለጹ። በሀገራዊ ምክክሩ ለምክክር የተመረጡት አጀንዳዎች ኢትዮጵያን በሁለንተናዊ መልኩ በመገንባት ልማትን ከማረጋገጥ አንጻር አሉታዊ ተጽእኖ ሲፈጥሩ የቆዩ መሆናቸው ይታወቃል። እነዚህን ችግሮች አካታች እና አሳታፊ በሆነ መንገድ በጠረጴዛ ዙሪያ በመምከር ዘላቂ መፍትሔ ለማበጀት ዋናው የኢትዮጵያ ሀገራዊ የምክክር ጉባኤን ከሐምሌ 8 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ በአዲስ ዓለም አቀፍ ኮንቬንሽን ማዕከል እየተካሄደ ይገኛል። ኢዜአ እየተካሄደ ያለው ሀገራዊ ምክክር ለሀገር ልማትና ዘላቂ ሰላም መረጋገጥ የሚኖረውን ፋይዳ በተመለከተ የአዲስ አበባ ነዋሪዎችን ተዘዋውሮ አነጋግሯል። ኢትዮጵያ የአኩሪ ታሪኮች ባለቤት መሆኗን ጠቁመው በዛው ልክ ደግሞ ልዩነት በሚስተዋልባቸው አጀንዳዎች ላይ ከመመካከር ይልቅ የኃይል አማራጭን እንደመፍትሄ የመውሰድ አካሄድ ኢትዮጵያን ዋጋ ሲያስከፍላት ቆይቷል ብለዋል። ኢትዮጵያ ሀገራዊ የምክክር ጉባኤ እያካሄደች መሆኑ የሃሳብ ልዩነት ሲታይባቸው ለቆዩ ችግሮች የጋራ መፍትሔ በማስቀመጥ ለሀገራዊ ልማትና ዘላቂ ሰላም መጎልበት አይነተኛ አስተዋጽኦ እንደሚያበረክት ገልጸዋል። የአዲስ አበባ ነዋሪው ቀናው አይቸው እየተካሄደ የሚገኘው ሀገራዊ ምክክር የልዩነት ምንጭ በሆኑ ጉዳዮች ላይ በሰለጠነ መንገድ በመመካከር የጋራ የመግባባት ላይ ለመድረስ ዕድል እንደሚፈጥር ተናግረዋል። ኢትዮጵያ በየጊዜው ከሚያጋጥሟት ፈተናዎች ተላቃ የጀመረችውን የልማት እና የብልጽግና ጉዞ አጠናክራ እንድትቀጥል ሀገራዊ ምክክሩ ወሳኝ ምዕራፍ መሆኑንም አክለዋል። እየተካሄደ የሚገኘው ሀገራዊ ምክክር ኢትዮጵያ የውስጥ ችግሮቿን በራሷ አቅም መፍታት የምትችልበትን ልምድ እንደሚያጎለብትም ገልጸዋል። በሀገራዊ ምክክር ጉባኤው ከሁሉም የህብረተሰብ ክፍሎችን የወከሉ አራት ሺህ ተመካካሪዎች በቀረቡት ስምንት አጀንዳዎች ላይ በመምከር የጋራ መግባባት ላይ እየደረሱ መሆኑንም አክለዋል። በዚህም ኢትዮጵያውያን ሁላችን ከምክክሩ የሚገኙ ምክረ ሀሳቦች ለሀገር የሚኖራቸው ፋይዳ እውን እንዲሆን ኃላፊነታችንን መወጣት አለብን ብለዋል። ኢትዮጵያ ለበርካታ ዓመታት የቆዩ ችግሮች ላይ ምክክር ሳታደርግ ያሳለፈቻቸው ጊዜያት ቢኖሩም ዛሬ ላይ ምክክር እየተካሄደ መሆኑ የሚበረታታ መሆኑን የተናገሩት ደግሞ የአዲስ አበባ ነዋሪው ከፍያለው በላይ ናቸው።   ሀገራዊ ምክክሩ ለሀገር እድገት እንቅፋት ሆነው የቆዩ ችግሮችን ከመቅረፍ አኳያ ሚናው የጎላ እንደሆነም አንስተዋል። ምክክሩ ለሀገር በሚጠቅም መንገድ እየተካሄደ መሆኑን ከመገናኛ ብዙሃን መገንዘባቸውን ጠቁመው በቀጣይም ለችግሮች መፍትሄ የሚሰጥ ውጤት እንደሚመጣ ተስፋ እንዳላቸው ገልጸዋል። የመዲናዋ ነዋሪ የሆኑት መኮንን መገርሳ በበኩላቸው ዘላቂ ሰላምን ለማጠናከርና ምጣኔ ሃብታዊ እድገትን ለማፋጠን ምክክርን መነሻ ያደረገ አካሄድ መከተል ጠቃሚ ነው ብለዋል።   ምክክሩ ልዩነት በሚፈጥሩ ጉዳዮቻችን ላይ በጠረጴዛ ዙሪያ ተሰባስበን በመምከር ዘላቂ መፍትሔ ማምጣት እንደሚቻል ትምህርት የቀሰምንበት እና ምክክር ባህል እንዲሆን ያስቻለ ነው ሲሉም አክለዋል። በኢትዮጵያ ሁለንተናዊ ለውጥ ለማምጣት ምክክሩ አይነተኛ ሚና እንዳለው ጠቁመው፤ በቀጣይም በሀገራዊ አጀንዳዎቻችን ዙሪያ አሳታፊና አካታች ምክክር በማድረግ የጋራ መግባባት ላይ የመድረስ ባህልን እንደሚያጠናክር ተናግረዋል።   ሌላኛው አስተያየት ሰጪ አዲሱ ከተማ ሀገራዊ አንድነታችንን ያጠናከሩና በህብረት ያሳካናቸው አኩሪ ተሪኮች ባለቤት ነን ያሉ ሲሆን በማያግባቡ ሀገራዊ አጀንዳዎች ላይ የምክክርን ባህል ባለማድረጋችን ሀገሪቱን ለችግር ስናጋልጥ ቆይተናል ብለዋል። አሁን እየተካሄደ ባለው ሀገራዊ ምክክር የልዩነት ምንጭ በሆኑ አጀንዳዎች ላይ በሰለጠነ መንገድ በመመካከር ዘላቂ የመፍትሄ ሀሳቦች መለየታቸው ሀገር ወደ ተሻለ እድገት ጎዳና እንድትጓዝ ያስችላል ሲሉ ገልጸዋል። በሀገራዊ ምክክሩ በአጀንዳዎች ላይ የጋራ መግባባትንና አንድነትን የሚያጠናክር ውጤት እንደሚገኝበት ያላቸውን ተስፋ ተናግረዋል።    
ሕገ-ወጡ የሕወሓት ቡድን የትግራይ ወጣቶችን ለጦርነት በመሸጥ የሻዕቢያና የግብፅ ታማኝ ቅጥረኛ መሆኑን በተግባርእያሳየ ነው
Aug 17, 2026 155
አዲስ አበባ ፤ ነሐሴ 11/2018 (ኢዜአ) ፦ ሕገ-ወጡ የሕወሓት ቡድን የትግራይ ወጣቶችን ለጦርነት በመሸጥ የሻዕቢያና የግብፅ ታማኝ ቅጥረኛ መሆኑን በተግባር እያሳየ ነው ሲሉ የመከላከያ ሰራዊት የቀድሞ አባል ኮሎኔል ገብረዋህድ ኃይሉ ገለጹ ። የ’’ፅምዶ” መሪዎችና ባለቤቶችም ግብፅና ሻዕቢያ ሲሆኑ ሕገ-ወጡ የሕወሓት ኋላቀር ቡድን ደግሞ የታሪካዊ ጠላቶች ተላላኪና ዓላማ አስፈጻሚ መሆኑንም አጋልጠዋል። ኮሎኔል ገብረዋህድ ኃይሉ ለኢዜአ እንዳሉት፤ ሕገ-ወጡ የሕወሓት ቡድን የትግራይን ሕዝብ እንደ ግል ንብረቱ በመቁጠር ለከፋ ጉስቁልና እየዳረገው ይገኛል። ሕገ-ወጥ ቡድኑ’’ፅምዶ” በሚል ስያሜ ከሀገር ውስጥ ፅንፈኛ ኃይሎችና ከውጭ ታሪካዊ ጠላቶች ጋር የሚያደርገው የክህደት እንቅስቃሴም ሀገርን ለማጎሳቆል ያለመ መሆኑን ተናግረዋል። ለዚህም የኢትዮጵያን መዳከም የሰርክ ሥራቸው ያደረጉትን የሻዕቢያና የግብፅን የጥፋት ዓላማ በማንገብ የትግራይ ክልል ወጣቶችን ለገበያ እያቀረበ እንደሚገኝ አንስተዋል። የፕሪቶሪያ የሰላም ስምምነት የትግራይ ክልልን ሕዝብ የሰላምና የልማት ፍላጎት ምላሽ የሰጠ ታሪካዊ የሰላም ውልና ፀጋ መሆኑን አስታውሰዋል። ሕገ-ወጥ ቡድኑም አሁን ላይ የክልሉን ህዝብ ሰላምና እፎይታን ያጎናፀፈውን ስምምነት በማደናቀፍ የራሱን ሥርዓት አልበኛና አምባገነናዊ አስተዳደር መፍጠሩን አስረድተዋል። በአሁኑ ወቅት የትግራይ ክልል ህዝብ በሕገ-ወጡ ቡድኑ የጥፋት እንቅስቃሴ የከፋ ስቃይና እንግልት እያስተናገደ እንደሚገኝ ጠቅሰዋል። በተለይም በሥርዓት አልበኛ እንቅስቃሴው ወጣቶችን በአስገዳጅ ወታደራዊ አፈሳ ለውጭ ገበያ በማቅረብ የትግራይ ክልል እናቶችን ለከፍተኛ ስቃይ እየዳረገ መሆኑን አብራርተዋል። የትግራይ ክልል እናቶች በሕገ-ወጥ ቡድኑ ላይ የሚያደርጉት ተቃውሞም በእስርና አፈና በማዋረድ ጭምር በማፈን ኢ-ሰብዓዊ ድርጊት እየፈጸመ እንደሚገኝ ገልጸዋል። የሕገ-ወጥ ቡድኑ እንቅስቃሴ ሕገ-መንግሥቱን፣ የሕዝብን ፍላጎትና የፕሪቶሪያን የሰላም ስምምነት በመቃረን ለውጭ ታሪካዊ ጠላቶችና ኃይሎች በጥፋት መሳሪያነት ለማገልገል እየተንቀሳቀሰ እንደሚገኝም ተናግረዋል። የ’’ፅምዶ” መሪዎችና ባለቤቶች ግብፅና ሻዕቢያ ናቸው ያሉት ኮሎኔል ገብረዋህድ፤ ሕገ-ወጡ የሕወሓት ኋላቀር ቡድን ደግሞ የታሪካዊ ጠላቶች ተላላኪና ዓላማ አስፈጻሚ ነው ብለዋል። በሌላ መልኩም ሕገ-ወጡ ቡድን በትግራይ ክልል ወጣቶች ላይ የሚፈፅመው አስገዳጅ ወታደራዊ አፈሳም ሻዕቢያ የሚጠቀምበትን ኢ-ሰብዓዊ አስተሳሰብ እየተከተለ እንደሚገኝ አብራርተዋል። የሕገ-ወጡ ሕወሓት ቡድን ጋላቢ የሆነው ሻዕቢያም በዋናነት የትግራይ ክልል ህዝብን እንዲሁም የኤርትራን ህዝብ ለከፋ ስደትና ስቃይ የሚዳርግ ጨካኝና ፀረ-ዴሞክራሲ መሆኑን አስገንዝበዋል። ሕገ-ወጡ ሕወሓት በትግራይ ክልል ሕዝብ ላይ ኢ-ሰብዓዊ በደል ከፈፀመው ሻዕቢያ ጋር ’’ፅምዶ’’ በሚል ስያሜ የፈጠረው ያልተቀደሰ ጋብቻም በህዝብ ላይ ያነጣጠረ የጥፋት እንቅስቃሴ መሆኑን አንስተዋል። የትግራይ ክልልን ሕዝብ እንደ ግል ንብረቱ በመቁጠር ጭምር የሕፃናትና ወጣቶችን ነፍስም እንደተራ ሸቀጥ ከራሱ የጥፋት ዓላማ ባሻገር ለውጭ ገበያ በማቅረብ የጦርነት ሰለባ እያደረጋቸው እንደሚገኝ ገልጸዋል። የሕገ-ወጥ ቡድኑ ጥቂት ስብስቦችም በውጭ ጠላቶች እየታዘዙ የሕዝብ ጉስቁልናን ከቁብ የማይቆጥሩ የለውጥ አስተሳሰብ የተነፈጋቸው አካላት መሆናቸውን አብራርተዋል። ቡድኑ የትግራይ ክልል ሕፃናትና ወጣቶችን ከእናትና ቤተሰቦቻቸው ጉያ በመንጠቅ በሚፈፅመው አስገዳጅ ወታደራዊ አፈሳም ለሕዝብ ደንታ እንደሌለው በተግባር እያረጋገጠ ነው ብለዋል። የትግራይ ክልል ሕዝብም የሕገ-ወጡን የሕወሓት ቡድን የጥፋት እንቅስቃሴ በመፀየፍ በግልፅ እየተጋፈጠ እንደሚገኝ አስረድተዋል። የክልሉን ሕዝብ የጥፋት መንገድን አማራጭ ካደረገው የሕገ-ወጥ ቡድን የግፍና የመከራ ቀንበር ለማላቀቅም ቀጣይነት ያለው ትግል ማድረግ እንደሚያስፈልግ መልዕክት አስተላልፈዋል።
ምክክሩ ኢትዮጵያ የምትሻገርባቸውን የጋራ መፍትሔዎች ለማፈላለግ የሚያግዝ፤ሁሉንም አሸናፊ የሚያደርግ ሂደት ነው -ኮሚሽኑ
Aug 17, 2026 197
አዲስ አበባ፤ ነሐሴ 11/2018 (ኢዜአ)፦ሀገራዊ ምክክር ኢትዮጵያ የምትሻገርባቸውን የጋራ መፍትሔዎች ለማፈላለግ የሚያግዝ፤ ሁሉንም አሸናፊ የሚያደርግ ሂደት መሆኑን የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን አስታወቀ። የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን የሂደቱን ገለልተኝነት፣አካታችነትና ተሳትፎ በተመለከተ መግለጫ አውጥቷል። ኮሚሽኑ በሰጠው መግለጫ፤ሀገራዊ ምክክሩ ለዘላቂ ሰላም፣መግባባትና ዴሞክራሲያዊ ሥርዓት ያለውን ፋይዳ በመገንዘብ በርካታ ተግባራትን ማከናወኑን ገልጿል። ሐምሌ 8 ቀን 2018 ዓ.ም በይፋ የተጀመረው ጉባዔ፣ ኮሚሽኑ ነጻና ገለልተኛ ሆኖ ባዘጋጀው ዕቅድ መሠረት በመልካም ሁኔታ እየተከናወነ እንደሚገኝ አመልክቷል። ምክክሩ ኢትዮጵያ የገጠሟትን ጥልቅና ውስብስብ ፖለቲካዊና ማህበራዊ ልዩነቶች በሰላማዊ መንገድ ለመፍታት የተከፈተ ታሪካዊ ዕድል በመሆኑ፣ ሁሉም ወገኖች በባለቤትነት ሊንከባከቡት እንደሚገባ አስታውቋል። ኮሚሽኑ ሂደቱን በነፃነት፣ በገለልተኝነት፣ በአካታችነት እና በአሳታፊነት ለማስኬድ ትኩረት ሰጥቶ እየሠራ እንደሚገኝና የትኛውንም ልዩ የፖለቲካ አጀንዳ ማስፈጸሚያ እንዳልሆነ ገልጿል። ኮሚሽኑ የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) በቅርቡ ያወጣውን መግለጫ አስመልክቶ ማብራሪያ የሰጠ ሲሆን፣ ሂደቱ አካታችና አሳታፊ አይደለም የሚለውን የአብን አቋም ተገቢውን ምርመራና ማጣራት ካደረገ በኋላ የማይጋራው መሆኑን አስታውቋል። በምክክር ጉባዔው ከተለያዩ የሕብረተሰብ ክፍሎች፣ ከፖለቲካ ፓርቲዎች፣ ከተቋማትና ማህበራት፣ የመንግሥት አካላት፣ ታዋቂ ኢትዮጵያውያን፣ የቀድሞ ታጣቂ ኃይሎች፣ የዳያስፖራው ማህበረሰብ እና ሌሎች ባለድርሻ አካላት ተወክለው የተለያዩ ድምፆች እየተሳተፉና እየተደመጡ እንደሚገኙና አብንም እስካሁን በሂደቱ ንቁ ተሳትፎ እያደረጉ ካሉ ፓርቲዎች አንዱ መሆኑንም ነው የገለጸው። ኮሚሽኑ የማንኛውንም ተመካካሪ አቤቱታና ቅሬታ በቀላሉ እንደማያልፈውና ለአብንም ሆነ ለሌሎች አካላት ለሚቀርቡ ቅሬታዎች በቅሬታ አፈታት ሥርዓቱ መሠረት ምላሽ እየሰጠ እንደሚገኝ አስታውቋል። ሂደቱን ለማሻሻል የሚቀርቡ ገንቢ አስተያየቶችና ቅሬታዎችን በግብዓትነት ለመውሰድ ዝግጁ መሆኑንም አክሏል። በመሆኑም ኮሚሽኑ አብንንና ሌሎች ባለድርሻ አካላትን በቀሪው የምክክር ሂደት በንቃት እንዲሳተፉ እና የጋራ መግባባት ለመፍጠር እንዲተባበሩ ጥሪ አቅርቧል። ሀገራዊ ምክክር የአንድ ወገን ድል ወይም የሌላ ወገን ሽንፈት አይደለም፡፡ኢትዮጵያ የምትሻገርባቸውን የጋራ መፍትሔዎች ለማፈላለግ የሚያግዝ፤ ሁሉንም አሸናፊ የሚያደርግ ሂደት መሆኑንም ጠቅሷል። ሀገራዊ ምክክር የአንድ ወገን ድል ወይም የሌላ ወገን ሽንፈት ሳይሆን ሁሉንም አሸናፊ የሚያደርግ ሂደት መሆኑን ጠቅሶ፣ የሁሉንም ዜጎች ድምፅ በእኩልነት ለማዳመጥና ሂደቱን በነፃነትና በገለልተኝነት ለመምራት ያለውን ቁርጠኝነት አረጋግጧል። መላው የኢትዮጵያ ሕዝቦች፣ የፖለቲካ ፓርቲዎች፣ የሲቪክ ማኅበራትና ልዩ ልዩ ተቋማት ለምክክሩ ስኬታማነት የሚያደርጉትን አዎንታዊ አስተዋጽኦ አጠናክረው እንዲቀጥሉ ኮሚሽኑ ጥሪውን አስተላልፏል። ኢትዮጵያ እየመከረች ነው! ሀገራዊ ምክክር፤ ለሀገራዊ መግባባት! የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ነሐሴ 11 2018 ዓ.ም አዲስ አበባ
ኢትዮጵያ በቀጣናው እየፈጠረች ባለው መልካም ተፅዕኖ ተሰሚነቷ እያደገ መጥቷል
Aug 17, 2026 183
አዲስ አበባ፣ነሐሴ 11/2018 (ኢዜአ)፦ኢትዮጵያ በቀጣናው እየፈጠረች ባለው መልካም ተፅዕኖ ተሰሚነቷ እያደገ መምጣቱን በመከላከያ የውጭ ግንኙነትና ወታደራዊ ትብብር ዋና ዳይሬክቶሬት የሥልጠና ዳይሬክተር ሌተናል ኮሎኔል ምናሴ ኃይሉ ገለጹ። ኢትዮጵያ ለአፍሪካ ቀንድ ሠላምና መረጋጋት ኢትዮጵያ ግንባር ቀደም ሚና እየተጫወተች መሆኑን ደግሞ የአሜሪካ መከላከያ ልዑካን ገልጿል፡፡   መነሻውን ከሮድ አይላንድ ያደረገው የአሜሪካ መከላከያ ቡድን በኢትዮጵያ መከላከያ ሠላም ማስከበር ማዕከል ሥልጠና መስጠት ጀምሯል። ስልጠናው ሁለቱ ሀገራት በወታደራዊ መስክ በትብብር ለመስራት ያደረጉትን ስምምነት መነሻ በማድረግ የተዘጋጀ ሲሆን፥በወታደራዊ ተልዕኮዎች ወቅት በሰብዓዊ መብቶችና ዓለም አቀፍ ወታደራዊ ሕጎች አጠባበቅ ላይ ያተኮረ ነው። በመከላከያ የውጭ ግንኙነትና ወታደራዊ ትብብር ዋና ዳይሬክቶሬት የሥልጠና ዳይሬክተር ሌተናል ኮሎኔል ምናሴ ኃይሉ እንዳሉት፥ኢትዮጵያ በቀጣናው እየፈጠረች ባለው መልካም ተፅዕኖ ተሰሚነቷ እያደገ መጥቷል።   ሀገራት በአፍሪካ ቀንድ ያለውን አለመረጋጋት ለመፍታት ያለ ኢትዮጵያ ማሳካት እንደማይቻል በመረዳታቸው ለጋራ ተጠቃሚነት ከኢትዮጵያ ጋር እየሠሩ ነው ብለዋል። ኢትዮጵያ በሠላም ማስከበር ተልዕኮዎች በምትወጣቸው ግዳጆች በተለይም በፈንጅ አወጋገድና በወታደራዊ እንቅስቃሴዎች ወቅት በሰብአዊ መብትና ዓለም አቀፍ ሕጎች አጠባበቅ ዙርያ አዲስ ዕውቀት የሚፈጥር ሥልጠና መሆኑን ተናግረዋል። ሥልጠና መስጠት ብቻ ሳይሆን እኛ ጋር ያለውን የካበተ ልምድ ይወስዳሉ ነው ያሉት፡፡   የሥልጠና ልዑኩ አስተባባሪ ሌተናል ኮሎኔል ዛከሪ ማካርተር በበኩላቸው፥ኢትዮጵያ በአፍሪካ ቀንድ በተለይም ለሶማሊያ ሠላምና መረጋጋት ግንባር ቀደም ሚና እየተጫወተች እንደምትገኝ አመልክተዋል።   አሜሪካ ከኢትዮጵያ ጋር በቅርበት እየሰራች መሆኑን አውስተው፥ሥልጠናው የሁለቱን ሀገራት ወታደራዊ ተግባራት ይበልጥ ውጤታማ ለማድረግ የሚያግዝ ነው ማለታቸውን የመከላከያ ኦንላይን ሚዲያ ለኢዜአ ዲጂታል የላከው መረጃ ያመለክታል።
እየተካሄደ በሚገኘው የምክክር ጉባኤ በየቡድኖች የተጠናቀሩ ምክረ ሃሳቦችን የማጣጣም ሥራ እየተጠናቀቀ ነው
Aug 17, 2026 239
አዲስ አበባ፤ ነሐሴ 11/2018 (ኢዜአ)፦ እየተካሄደ በሚገኘው ሀገራዊ ምክክር ጉባኤ በየቡድኖቹ የተጠናቀሩ ምክረ ሃሳቦችን የማጣጣም ሥራ እየተጠናቀቀ መሆኑን የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ገለጸ፡፡ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ምክትል ዋና ኮሚሽነር ሒሩት ገ/ስላሴ እየተካሄደ የሚገኘውን ምክክር አስመልክተው ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥተዋል፡፡ በመግለጫቸውም ከስምንቱ ቡድኖች የተውጣጡ 120 የሚጠጉ ተወካዮች ካለፈው ሐሙስ ጀምሮ ምክረ ሃሳቦችን የማጣጣም ስራ ሲያከናውኑ መቆየታቸውን ጠቅሰዋል፡፡ ከየቡድኑ የተወጣጡት 15 ተወካዮች፣ በስምንቱ ቡድኖች መካከል የተዘጋጁ ምክረ ሃሳቦች ድግግሞሽ እንዳይኖርባቸው፣ በአንድ ወጥ መልክ እንዲቀርቡ የማጣጣም ስራ ሲሰሩ ቆይተዋል ብለዋል። ተወካዮቹ ስለሌሎች ቡድኖች ምክረ ሃሳቦችም ግንዛቤ በመውሰድ እርስ በርስ የሚመካከሩ መሆናቸውን ገልጸዋል። የተጣጣሙት ምክረ ሃሳቦች ለስምንቱም ቡድኖች ተመልሰው እንደሚቀርቡ ጠቅሰው፣ ቡድኖቹም ዛሬ ከሰዓት በኋላ በተሰራው ስራ ላይ ግብዓት እንደሚሰጡ ተናግረዋል። የተሰበሰበው ግብዓት ነገ ላይ ተጠናቅሮ፣ ረቡዕ ዕለት በአራትሺህ ተሳታፊዎች እንደሚጸድቅ አብራርተዋል።  
የጋምቤላ ክልልን ሰላም በማጽናት የሕዝቡን የልማትና የመልካም አስተዳደር ተጠቃሚነት የማሳደግ ተግባራት ተጠናክረው ይቀጥላሉ
Aug 17, 2026 204
ጋምቤላ፤ ነሐሴ 11/2018 (ኢዜአ)፦ የጋምቤላ ክልልን ሰላም በማጽናት የሕዝቡን የልማትና የመልካም አስተዳደር ተጠቃሚነት ለማሳደግ የሚከናወኑ ተግባራት ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ የክልሉ ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ወይዘሮ መሰረት ማቲዎስ ገለጹ። የክልሉ ምክር ቤት 6ኛ የምርጫ ዘመን፣ 5ኛ የሥራ ዘመን 10ኛ መደበኛ ጉባኤ ዛሬ በጋምቤላ ከተማ መካሄድ ጀምሯል። የምክር ቤቱ አፈ ጉባኤ ወይዘሮ መሰረት ማቲዎስ በዚሁ ወቅት እንዳሉት፤ በክልሉ ዘላቂ ሰላምን በማረጋገጥ የሕዝቡን የልማትና የመልካም አስተዳደር ተጠቃሚነት ለማሳደግ የተጀመሩ ተግባራት ተጠናክረው ይቀጥላሉ። በክልሉ ተከስቶ የነበረውን የጸጥታ ችግር በመፍታት፣ የሕግ የበላይነትን ለማረጋገጥና የተጀመሩ የልማት እቅዶችን ለማሳካት የተከናወኑ ተግባራት ውጤታማ መሆናቸውንም ተናግረዋል። ምክር ቤቱ የተለያዩ ረቂቅ አዋጆችን በማውጣት በአግባቡ እንዲተገበሩ ከማድረግ ባለፈ፣ የልማትና የመልካም አስተዳደር እቅዶች በተያዘላቸው ጊዜና በጀት መፈጸማቸውን በመከታተልና በመቆጣጠር ረገድ ውጤታ ስራ መሰራቱን ተናግረዋል። ዛሬን ጨምሮ ለሁለት ቀና በሚካሔደው ጉባኤ የክልሉን የ2018 በጀት ዓመት የልማትና የመልካም አስተዳደር፣ የኦዲትና የጠቅላይ ፍርድ ቤት ዕቅድ ክንውን አድምጦ ውይይት ያደርጋል። በተጨማሪም በ2019 በጀት ዓመት ዕቅድ፣ በማስፈጸሚያ በጀት፣ በተለያዩ ረቂቅ አዋጆችና በሌሎች ጉዳዮች ላይ ውይይት እንደሚያደርግ ከመርሐ ግብሩ ለማወቅ ተችሏል።
የምክክር ጉባኤው መግባባት የሰፈነባትና ብሩህ ተስፋ ያላትን ሀገር እንደሚፈጥር ጽኑ እምነት አለን-ተመካካሪዎች
Aug 16, 2026 421
አዲስ አበባ፤ ነሐሴ 10/2018 (ኢዜአ)፦የኢትጵያ ሀገራዊ ምክክር ጉባኤ መግባባት የሰፈነባትና ብሩህ ተስፋ ያላትን ሀገር እንደሚፈጥር ጽኑ እምነት እንዳላቸው ተመካካሪ የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ገለጹ። ዋናው የኢትዮጵያ ሀገራዊ የምክክር ጉባኤ ከሐምሌ 8 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ በአዲስ ዓለም አቀፍ ኮንቬንሽን ማዕከል መካሄዱን ቀጥሏል። በምክክሩ በሀገር ውስጥና በውጭ የሚኖሩ አራት ሺህ ተመካካሪዎች በስምንቱ ዐበይት አጀንዳዎች ላይ የጋራ መግባባት ላይ እየደረሱ ይገኛሉ። ተመካካሪ የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ለኢዜአ እንዳሉት፤ የምክክር ጉባኤው ለኢትዮጵያ ዘላቂ ሰላምና ልማት መሠረት የሚጥሉ የጋራ መግባባት ምክረ ሀሳቦች የሚፈልቁበት የሚፈልቁበት ነው። በሂደቱ የሚደረሱት ስምምነቶችም ሕብረብሔራዊ አንድነትን ይበልጥ ለማጠናከር ትልቅ ፋይዳ እንደሚኖረው ተናግረዋል። ምክክሩ ኢትዮጵያዊያን በባለቤትነት መንፈስ የሀገራቸውን የነገ ብሩህ ዕጣ ፈንታ እንዲወስኑ እና ሀገራዊ መግባባት የሰፈነባትን ሀገር መገንባት የሚያስችል ታሪካዊ መሰረት እንደሚጥል ገልጸዋል። ተመካካሪና የኢትዮጵያ መምህራን ማህበር ፕሬዝዳንት ዮሐንስ በንቲ (ዶ/ር)፤ በምክክር ጉባኤው ሁሉም ኢትዮጵያዊያን እኩል የሚሳተፉበት አካታችና አሳታፊ የጋራ መድረክ ነው ብለዋል። ተመካካሪዎች ከ10 እስከ 500 በሚደርሱ የቡድን አደረጃጀቶች የሚመካከሩባቸው ዕድሎች መፈጠራቸው ሃሳብን በነፃነት በማንጸባረቅ አሳታፊ የምክክር ምህዳር እንዲፈጠር ማድረጉን ገልጸዋል። ሂደቱ ለኢትዮጵያ ዘላቂ ሰላም፣ ልማትና አብሮነት መሠረት የሚጥሉ የጋራ መግባባት ምክረ ሀሳቦች የሚፈልቁበት መሆኑንም ተናግረዋል።   ሌላኛው ተመካካሪና የኢትዮጵያ የንግድና ዘርፍ ማህበራት ቦርድ አባል ኢንጂነር አለማየሁ ንጋቱ በበኩላቸው፤ሀገራዊ ምክክሩ ለዘመናት የዘለቁ ችግሮችን በሰለጠነ ምክክር በመፍታት መግባባት የሰፈነባትና ብሩህ ተስፋ ያላትን ሀገር እንደሚፈጥር ጽኑ እምነት እንዳላቸው ገልጸዋል። ህዝብ ለልማት በጋራ የሚነሳበት አውድ በመፍጠርም የተረጋጋች እና ዘላቂ ሰላም ያላት ሀገር ለመገንባት ከፍተኛ ሚና እንደሚጫወት ተናግረዋል። የሲቪክ ማህበረሰብ ተቋምን በመወከል እየተመካከሩ የሚገኙት አብዲሳ አበበ (ዶ/ር) እንደገለጹት፤ በምክክሩ ሁሉም የሕዝብ ወኪል ሃሳቡን በነፃነት እያቀረበበት ይገኛል።   የተለያዩ ሃሳቦች ያለ ገደብ እንዲነሱ ዕድል መፍጠሩን ጠቁመው፤ ይህም ችግሮችን አሳታፊ በሆነ መንገድ በመመካከር ለዛሬ ብቻ ሳይሆን ለነገ የሚበጁ መፍትሄዎችን ማምጣት እንደሚያስችል ተናግረዋል። በተመካካሪዎች እየተነሱ ያሉት ሀሳቦች ኢትዮጵያን ወደ ዘላቂ ሰላም፣ከፍታና እድገት ለማሻገር እንደሚያግዝ ገልፀው፤ሂደቱ ለሀገሪቱ የዲሞክራሲ ስርዓት ግንባታም ከፍተኛ አስተዋጽኦ አለው ብለዋል።
ማህበራዊ
በክረምት የበጎ ፈቃድ አገልግሎትና በአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር ትብብርና ተሳትፏችን ተጠናክሮ ይቀጥላል- ወጣቶች
Aug 17, 2026 118
ባህር ዳር፤ ነሐሴ 11/2018 (ኢዜአ)፡- በክረምት የበጎ ፈቃድ አገልግሎትና በአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር እያደረጉት ያለው ተሳትፎ ተጠናክሮ የሚቀጥል መሆኑን የባህር ዳር ከተማ ወጣቶች ገለጹ። በባህር ዳር ከተማ በርካታ ወጣቶች ከኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት ጋር በመሆን የአረንጓዴ አሻራቸውን ያኖሩ ሲሆን ከበጎ ፈቃድና ተያያዥ ጉዳዮች ጋር በተገናኘ የውይይት መድረክ አካሂደዋል። በዚሁ መርሃ ግብር ከተሳተፉት ወጣቶች መካከል ወጣት ዘላለም ታከለ፤ በበጎ ፈቃድ ስራዎች ላይ በመሳተፍ ማህበረሰብን በነፃ የማገልገል እድል በማግኘቱ መደሰቱን ገልጿል። የመተባበር፣ የመተጋገዝና የመረዳዳት ባህሎችን በማስፋት በተለይም አቅመ ደካሞችን ማገዝ መቀጠል ያለበት መልካም እሴት መሆኑን አንስቶ በአረንጓዴ ልማትና ሌሎችም መርሃ ግብሮች በሀገር ልማት ላይ መሳተፍ መቻል አስደሳች መሆኑን አንስቷል። በክረምት የበጎ ፈቃድ አገልግሎትና በአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር እያደረጉት ያለው ተሳትፎ ተጠናክሮ የሚቀጥል መሆኑን ተናግሯል። በቀጣይም በከተማዋ ለሚከናወኑ በጎ ተግባራት ጠንካራ ትብብርና ተሳትፎ ለማድረግ ዝግጁ መሆኑን ገልጿል። ሌላው ወጣት በላይነህ ደጉ፤ ከኢዜአ ጋር በመሆን በችግኝ ተከላ አሻራውን ማኖሩን ገልጾ በክረምቱ በተለያዩ በጎ ተግባራት ላይ በንቃት እየተሳተፈ መሆኑን ተናግሯል። በቀጣይም በክረምትም ይሁን በበጋ ማህበረሰብን በነፃ ለማገልገል በሚደረገው ጥረትና በሀገር ልማት ላይ ተሳትፎውን አጠናክሮ የሚቀጥል መሆኑን አረጋግጧል። የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት ከቀናት በፊት በክረምት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት በባህር ዳር ከተማ የቅድመ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ግንባታ ማስጀመሩ ይታወቃል።  
መንግስት ለኪነ-ጥበብ ዘርፍ ዕድገት የሰጠው ትኩረት ተተኪ ባለሙያዎችን በስፋት ለማፍራት ትልቅ ዕድል ፈጥሯል
Aug 17, 2026 145
አዲስ አበባ፤ ነሐሴ 11/2018 (ኢዜአ)፦መንግስት ለኪነ-ጥበብ ዘርፍ ዕድገት የሰጠው ትኩረት ተተኪ ባለሙያዎችን በስፋት ለማፍራት ትልቅ ዕድል መፍጠሩን አንጋፋ የኪነ-ጥበብ ባለሙያዎች ገለጹ። የኪነ-ጥበብ ዘርፉ ከሀገር ጋር ተመጣጣኝ ዕድገት እንዲያስመዘግብ በመንግስት የሚደረገው ድጋፍ ተጠናክሮ እንደሚቀጥልም ያላቸውን እምነት ገልጸዋል። ኪነ-ጥበብ የአንድ ሀገር ማንነት፣ ታሪክና እሴት ማንጸባረቂያ ብቻ ሳይሆን ለኢኮኖሚ እድገትና ለስራ ዕድል ፈጠራ የበኩሉን አስተዋጽኦ የሚያበረክት ዘርፍ ነው። መንግስት ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ዘርፉን ለማሳደግ ዘርፈ ብዙ ተግባራትን እያከናወነ ሲሆን፣ ይህም ዘርፉ በመንግስት ልዩ ትኩረት እያገኘ መምጣቱን እንደሚያመላክት ኢዜአ ያነጋገራቸው አንጋፋ አርቲስቶች ገልጸዋል፡፡ በተለይ ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ ኪነጥበቡን የሚያሳድጉ የአዳዲስ ቴአትር ቤቶች ግንባታ እና እድሳት ስራዎች እንዲሁም ዘርፉን የሚያነቃቁ ድጋፎች እየተደረጉ ይገኛሉ። ይህም የኪነ-ጥበብ ባለሙያዎች የጥበብ ስራዎቻቸውን ወቅቱ የፈጠራቸውን ቴክኖሎጂዎች በመጠቀም በተገነቡ እና በተጠገኑ መሠረተ ልማቶች ታግዘው እንዲያቀርቡ ምቹ ሁኔታ መፍጠሩን ተናግረዋል። መንግስት ለዘረፉ ዕድገት የሰጠው ትኩረት ኪነ-ጥበብ ለኢኮኖሚ እድገት፣ ለቱሪዝም መስፋፋትና ለሀገር ገጽታ ግንባታ የምታበረክተውን አስተዋጽኦ እንድታሳድግ ያስችላል። ይህ የመንግስት ትኩረት ለተተኪ የኪነ-ጥበብ ባለሙያዎች መፍለቅ ተስፋ የሚሰጥና በስራዎቻቸውም መነሳሳት እንደሚፈጥርም ነው የገለጹት። አስተያየታቸውን ለኢዜአ የሰጡት አርቲስት ተፈሪ አለሙ መንግስት አዳዲስ ቴአትር ቤቶችን መገንባቱና ነባሮቹንም ለማዘመን እያከናወናቸው የሚገኙት ተግባራት ለኪነ-ጥበብ ኢንዱስትሪው ዕድገት ትልቅ መሠረት የሚጥል ነው ብሏል፡፡ መንግስት ለኪነ-ጥበብ ዘርፉ የሰጠውን ትኩረት እና እያደረገ ያለውን ድጋፍ እንደ ትልቅ ዕድል በመጠቀም የዘርፉ ባለሞያዎችም በመንግስት በሚደረገው ድጋፍ ልክ ብዙ ስራዎችን መስራት ይጠበቅብናል ነው ያለው፡፡ የኪነ-ጥበብ ዘርፉ ከከተማው ዕድገት ጋር የሚመጣጠን ዕድገት እንዲያስመዘግብ መንግስት የሚያደርገውን ድጋፍ በቀጣይም አጠናክሮ እንደሚቀጥል ያለውን እምነት ጠቅሷል፡፡   ሌላኛዋ አንጋፋ አርቲስት አለምፀሃይ ወዳጆ እንደገለጸችው ከቅርብ ጊዜ ወዲህ መንግስት የኪነ-ጥበብ ዘርፉን ለማሳደግ እያከናወናቸው ያሉት ዘርፈ ብዙ ተግባራት ለሙያው ትኩረት መስጠቱን ያመላክታል፡፡ በተለይ በአዲስ አበባ እየተገነቡ የሚገኙት አምፊ ቴአትሮችና አዳዲስ ቴአትር ቤቶች ግንባታና የነባር ቴአትር ቤቶችን ለማዘመን እየተደረገ ያለው ጥረት እንዳስደሰታትም ተናግራለች፡፡ ይህ የመንግስት ትኩረት በዘርፉ አዳዲስ ባለሙያዎችን ለማፍራት ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንዳለውም ገልጻለች፡፡ መንግስት ለዘርፉ የሰጠው ትኩረት እና የኪነ-ጥበብ ባለሙያው ዘርፉን ለማሳደግ የሚያደርጉት ርብርብ ለዘርፉ ዕድገት ተስፋ ሰጪ መሆኑን ጠቅሳለች፡፡    
ኢንስቲትዩቱ የዳኝነት እና የፍትህ ስርዓቱን ለማዘመን የሚያስችሉ ተግባራት እያከናወነ ነው
Aug 17, 2026 270
አዳማ፤ ነሐሴ 11/2018 (ኢዜአ)፡-የፌዴራል ህግና ፍትህ ኢንስቲትዩት የፍትህና የዳኝነት ስርዓቱን ለማዘመን ከባለድርሻ አካላት ጋር በቅንጅት እየሰራ እንደሚገኝ ገለፀ። የኢንስቲትዩቱ ምክትል ዋና ዳይሬክተር ዘካርያስ ኤርኮላ(ዶ/ር) ለኢዜአ እንደገለፁት በሀገር ደረጃ እየተተገበረ ያለው የፍትህ ሪፎርሙ ውጤታማ እንዲሆን በቴክኖሎጂ አጠቃቀምና አሰራርን በማዘመን ላይ ዘርፈ ብዙ ስራዎች እየተከናወኑ ይገኛሉ። በተለይም የዳኝነትና የፍትህ አገልግሎት አሰጣጥን፣ የህግና ፍትህ መረጃዎች አደረጃጀትና አያያዝን፣ እንዲሁም የቴክኖሎጂ አጠቃቀምና የዲጂታል አሰራር ስርዓት አተገባበርና ተደራሽነትን በተመለከተ የጥናትና ምርምር ስራዎች እየተከናወኑ መሆኑን ገልጸዋል። ከምርመራ ጀምሮ እስከ ዐቃቤ ህግ፣ ፍርድ ቤትና ማረሚያ ቤት ድረስ ባለው አሰራር መካከል የተናበበና ወጥ የሆነ የፍትህ ስርዓት ለማረጋገጥ፣ በዲጂታላይዜሽን አሰራር ውጤታማነት ላይም በቅንጅት እየሰሩ መሆናቸውን ተናግረዋል። በተለይም የፍትህ ስርዓቱን የአሰራር ማሻሻያ ሪፎርም ውጤታማ ለማድረግ የጥናትና ምርምር እንዲሁም የዕውቀትና ክህሎት የአቅም ግንባታ ስራዎች በቴክኖሎጂ የተደገፉ እንዲሆኑ እያደረግን ነው ብለዋል።   የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት አቶ ቦጋለ ፈይሳ እንደገለጹት፣ በክልሉ በየደረጃው የሚገኙ ፍርድ ቤቶችን አሰራር ዲጂታል ለማድረግ በቅንጅት እየተሰራ ይገኛል ብለዋል። "ውጤታማና ቀልጣፋ የፍትህ አገልግሎት ለመስጠት ዲጂታላይዜሽን ወሳኝ ነው" ያሉት ፕሬዚዳንቱ፣ ተገልጋዮች ሳይንገላቱና ለወጪ ሳይዳረጉ ባሉበት ሆነው አገልግሎት እንዲያገኙ የፍርድ ቤቶች አሰራሮች ዲጂታል እየተደረጉ ነው ብለዋል። በተለይም በሰበር ሰሚ ችሎት የቪዲዮ ኮንፈረንስን ተግባራዊ በማድረግ ተገልጋዮች ባሉበት ሆነው ውሳኔ እንዲያገኙ እየተደረገ ነው ብለዋል። በቀጣይም ወደ ዲጂታል አሰራር በሙሉ አቅም ለመግባት መረጃዎችን በቴክኖሎጂ የማደራጀትና በሲስተም ውስጥ የማስቀመጥ ስራ እየተሰራ ነው ብለዋል። በዚህም በአዳዲስ አሰራሮች፣ በቴክኖሎጂ አጠቃቀምና በሰው ሃይል አቅም ግንባታ ላይ ከኢንስቲትዩቱ ጋር በትብብር እያከናወኑ ያሉትን ተግባራት አጠናክረው እንደሚቀጥሉ ገልጸዋል።   የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ህግና ፍትህ ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር አቶ ሙሽተባ አባድር በበኩላቸው፣ የፍትህ ሪፎርሙን ውጤታማና የዲጂታል ኢትዮጵያ 2030ን ግብ ለማሳካት የፍትህ ተቋማትን አገልግሎት የማዘመን ስራ እየተሰራ መሆኑን ገልጸዋል። በዳኝነትና በፍትህ ዘርፍ በቴክኖሎጂ የተደገፉ አዳዲስና ዘመናዊ አሰራሮችን እውን ለማድረግ እየተሰራ መሆኑን ያመለከቱት ዳይሬክተሩ፣ ኢንስቲትዩቱ የህግ ጥናትና ምርምር ስራዎችን በማከናወን ለፍትህ ሪፎርሙ ስኬት የሚያግዙ ምክረ ሐሳቦችን በማቅረብ ላይ እንደሚገኝ ገልጸዋል። በተጨማሪም ከፌዴራል ህግና ፍትህ ኢንስቲትዩት ጋር በአሰራር፣ በክህሎት ማደራጃ፣ በዲጂታል ቴክኖሎጂ አጠቃቀምና በአቅም ግንባታ ላይ በትብብር እየሰራን እንገኛለን ብለዋል። በክልሉ የበይነ-መረብ የህግ ክርክር ለማስጀመር ከኢትዮ ቴሌኮም ጋር በመተባበር፣ በክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤትና ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ የዲጂታል አሰራር ዝርጋታን በማጠናቀቅ አገልግሎቱን ወደ ስራ ለማስገባት መሆኑን አክለዋል።   የሐረሪ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ምክትል ፕሬዚዳንት ወይዘሮ አኢሻ ሚኔ እንደገለጹት፣ የዳኝነትና የፍትህ አገልግሎቱን ለማዘመን መዝገቦችን ስካን በማድረግ የዲጂታል አገልግሎት የመስጠት ተግባር እየተከናወነ ነው። በክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤትና በሰበር ሰሚ ችሎቶች የስማርት ችሎት አገልግሎት ማስጀመር መቻላቸውን የገለጹት ፕሬዚዳንቷ፣ በዚህም የውሳኔ ግልባጭና ይግባኞችን ከወረቀት ንክኪ ነፃ በማድረግ ለተገልጋዮች ቀልጣፋ አገልግሎት መስጠት ተችሏል ብለዋል። ኢንስቲትዩቱ የበይነ-መረብ ትምህርትና ስልጠናውን ለማስጀመር የተዘጋጁ ኮርሶችንና ሞጁሎችን በየደረጃው ለሚገኙ የፌዴራልና የክልል የፍትህ ሴክተር አመራሮች እንዲሁም ለባለድርሻ አካላት የማስተዋወቅና ወደ ተግባር ለማስገባት የሚያስችል የምክክር መድረክ በአዳማ ማካሄዱ ይታወሳል።  
የትምህርት ጥራትን ለማስጠበቅ የተጀመሩ ሥራዎች ይጠናከራሉ
Aug 17, 2026 151
ባህር ዳር፤ነሐሴ 11/2018 (ኢዜአ)፦በባህር ዳር ከተማ አስተዳደር ደረጃቸውን የጠበቁ መማሪያ ክፍሎችን በመገንባት የትምህርት ቤቶችን ገጽታ ለመቀየርና የትምህርት ጥራትን ለማስጠበቅ የተጀመሩ ሥራዎች እንደሚጠናከሩ የአስተዳደሩ ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ገለፁ። በባህር ዳር ከተማ በከተሞች የምግብ ዋስትናና ሴፍትኔት ፕሮግራም ደረጃቸውን ጠብቀው የተገነቡ መማሪያ ክፍሎችና የቅድመ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የምረቃ ሥነ ስርዓት ተካሄዷል። የከተማው ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ጎሹ እንዳላማው በዚሁ ወቅት እንዳሉት፤ የትምህርት ቤቶችን የተጎሳቆለ ገፅታ በመቀየር ፅዱ፣ ውብና አረንጓዴ የለበሱ የማድረግ ሥራ እየተሰራ ነው። ለእዚህም የከተማዋን ገጽታ በሚመጥን አግባብ ደረጃቸውን የጠበቁ ትምህርት ቤቶችን የመገንባት ሥራ ትኩረት ተሰጥቶ እየተከናወነ መሆኑን ነው የገለጹት። በዚህም በከተማው ለመማር ማስተማር ሥራው ምቹ፣ ጽዱና ውብ የሆኑ ትምህርት ቤቶችን ቁጥር እያሳደገ በመሆኑ ተጠናክሮ ይቀጥላል ብለዋል። ትምህርት ላይ የሚሰሩ የልማት ሥራዎች ለሃገሩና ለወገኑ ርዕይ ያለው ትውልድ ብሎም ለሃገሩ ልማትና ብልፅግና የሚተጋ ብቁ ዜጋ የማፍራት ሥራን ያጠናክራሉ ብለዋል። ተወዳዳሪና የበቃ ዜጋ ለመገንባት የሚደረገው ጥረት ከትምህርት ቤቶች ደረጃ መሻሻልና ከትምህርት ጥራት መረጋገጥ ጋር በቀጥታ የተያያዘ እንደሆነም ገልፀዋል። በመሆኑም የትምህርት ቤቶችን ደረጃ ከማሻሻል ባለፈ በቴክኖሎጂ ለማደረጃት የተጀመሩ ስራዎች ይበለጥ ተጠናክረው ይቀጥላሉ ሲሉ አረጋግጠዋል። በዛሬው እለትም በአምስት ሕንጻዎች የተገነቡ የቅድመ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች እና 20 ተጨማሪ የመማሪያ ክፍሎች ለአዲሱ የትምህርት ዘመን መዘጋጀታቸውን ተናግረዋል። የአማራ ክልል ከተማና መሰረተ ልማት ቢሮ ሃላፊ ሞላ መልካሙ (ዶ/ር) በበኩላቸው፥ የከተሞች ምግብ ዋስትናና ሴፍትኔት ፕሮግራም የከተሞችን ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ችግሮች ማቃለል ያስቻለ ነው። በክልሉ በተመረጡ 18 ከተሞች ከ600 ሺህ በላይ ወገኖች በፕሮግራሙ ታቅፈው ተጠቃሚ እየተደረጉ መሆናቸውን ጠቅሰው፤ በፕሮግራሙም በርካታ ውጤታማ ተግባራት እየተከናወኑ ይገኛሉ ብለዋል። በፕሮግራሙ የታቀፉ ወገኖችን ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት ከማሳደግ ባለፈ ለህዝብ ግልጋሎት የሚውሉ የማህበራዊ አገልግሎት መስጫ ተቋማትን በመገንባት የተሻለ ሥራ ተሰርቷል። የመማር ማስተማር ሥራውን ለማገዝ በተደረገ ጥረትም 73 ደረጃቸውን የጠበቁ የመማሪያ ክፍሎች በተለያዩ የክልሉ ከተሞች ተገንብተው ለአዲሱ የትምህርት ዘመን ተዘጋጅተዋል ብለዋል። በቀጣይም በፕሮግራሙ የትምህርት ጥራት እና ተደራሽነትን ለማሳደግ የሚደረጉ ጥረቶች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ አስታውቀዋል። በምረቃ ሥነ ስርዓቱ ላይ የክልልና የከተማ አስተዳደሩ አመራሮች እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል።
ኢኮኖሚ
የኮሪደር ልማትና የፅዱ ኢትዮጵያ ኢኒሼቲቭ የደብረ ብርሃን ከተማን ለኢንቨስትመንትና ቱሪዝም ተመራጭ እያደረጓት ነው
Aug 17, 2026 137
ደብረ ብርሃን፤ ነሐሴ 11/2018 (ኢዜአ)፡-የኮሪደር ልማትና የፅዱ ኢትዮጵያ ኢንሼቲቭ የደብረ ብርሃን ከተማን ለኢንቨስትመንትና ለቱሪዝም ተመራጭ እያደረጓት መሆኑን የከተማዋ ነዋሪዎች ገለጹ። በከተማ አስተዳደሩ የምግብ ዋስትናና ሴፍቲኔት፣ የአካባቢ ጥበቃ እንዲሁም የጽዳትና ውበት ተጠሪ ጽሕፈት ቤቶች “ፅዱ ኢትዮጵያ ለትውልድ” በሚል መሪ ሐሳብ የጋራ የንቅናቄ መድረክ አካሂደዋል። በመድረኩም የከተማዋ ነዋሪዎች፤ የኮሪደር ልማትና የፅዱ ኢትዮጵያ ኢንሼቲቭ የደብረ ብርሃን ከተማን ለኢንቨስትመንትና ቱሪዝም ተመራጭ እያደረጓት ነው ብለዋል። ከነዋሪዎቹ መካከል አቶ ደስታ ፀጋ፤ በከተማው የተተገበረው የኮሪደር ልማት ከተማዋን ለኑሮና ለኢንቨስትመንት ምቹ አድርጓታል ብለዋል። ነዋሪዎችም የአካባቢያቸውን ጽዳትና ንጽህና በመጠበቅ የከተማዋን እድገት ለማፋጠን የበኩላቸውን ድርሻ እየተወጡ እንደሚገኙ ገልጸዋል። ሌላኛዋ የከተማዋ ነዋሪ ወይዘሮ ገነት ሀይለሚካኤል በበኩላቸው፤ አስተዳደሩ የከተማዋን ሰላም ከማረጋገጥ ጎን ለጎን ዘላቂ እድገትን የሚያረጋግጡ የልማት ስራዎችን እየከናወነ መሆኑን ተናግረዋል። በከተማው እየተሰራ ያለው የኮሪደር ልማትና የፅዱ ኢትዮጵያ ኢኒሼቲቭ ተግባራት ለዚህ ማሳያ መሆናቸውን አስረድተዋል። የከተማዋን ገጽታ ይበልጥ ለማድመቅም ከራስ ግቢ እስከ ዋናው መንገድ ያለውን በማህበረሰብ ተሳትፎ በማፅዳት የድርሻቸውን እየተወጡ መሆኑን ተናግረዋል። በደብረ ብርሃን ከተማ አስተዳደር የፖለቲካና አቅም ግንባታ ዘርፍ አማካሪ አቶ ታጠቅ ገድለአማኑኤል እንዳሉት፤ የተከናወኑ የልማት ስራዎች ከተማዋን በኢንዱስትሪ፣ በኢንቨስትመንትና በቱሪዝም ተመራጭ እንድትሆን አድርገዋታል። በፅዱ ኢትዮጵያ ኢንሼቲቭ ሁሉም ነዋሪዎች ከመኖሪያ ቀያቸው እስከ መንደራቸው ያሉ አካባቢዎችን ጽዱና የተዋቡ በማድረግ ጤናማና አምራች ዜጋ ለመፍጠር የሚደረገውን ጥረት እያገዙ መሆኑን አስረድተዋል። በቀጣይም የኮሪደር ልማቱን ወደ ገጠር በማስፋት በከተማው እየመጣ ካለው ለውጥ ጋር በማስተሳሰር ፈጣን እድገት ለማስመዝገብ በትኩረት እንደሚሰራም ተናግረዋል።   የደብረ ብርሃን ከተማ አስተዳደር የምግብ ዋስትናና ሴፍትኔት ተጠሪ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ አቶ ግርማ ዲባቤ በበኩላቸው፤ በከተማ ሴፍትኔት ፕሮግራም የሚከናወኑ የልማት ስራዎች የማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ችግሮችን ለመፍታት አስችለዋል ብለዋል። በቀጣይም የነዋሪዎችን ተጠቃሚነት በሚያሳድጉ የስራ ዘርፎች ላይ በማተኮር የተጀመረው ተግባር ተጠናክሮ እንደሚቀጥልም አረጋግጠዋል።  
መንግስት ከዋናው የኤሌክትሪክ ሃይል መስመር ውጪ ባሉ አካባቢዎች የፀሐይ ኃይል ልማት ፕሮጀክቶችን በስፋት እየተገበረ ነው -የውሃና ኢነርጂ ሚንስቴር
Aug 17, 2026 100
ጭሮ፤ ነሐሴ 11/2018 (ኢዜአ) ፡-መንግስት ከዋናው የኤሌክትሪክ ሃይል መስመር ውጪ ባሉ አካባቢዎች የፀሐይ ኃይል ማመንጫዎችን ለማስፋፋት የሚያደርገው ጥረት የኤሌክትሪክ ተደራሽነትን እያሳደገ መሆኑን የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ገለጸ። በምዕራብ ሐረርጌ ዞን ሐዊ ጉዲና ወረዳ ከ800 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገነባው የፀሐይ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክት ተመርቆ አገልግሎት መስጠት መጀመሩ ተገለጸ።   የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ዴኤታ ኢንጂነር ሱልጣን ወሊ (ዶ/ር) ፕሮጀክቱን መርቀው ስራ ባስጀመሩበት ወቅት፤ ከዋናው መስመር ውጪ የሚከናወኑ የኃይል ማዳረስ ሥራዎች የኤሌክትሪክ ተደራሽነትን እያሳደጉት መሆኑን ገልጸዋል። በዚህም የአገሪቱ የኤሌክትሪክ ሽፋን ከአምስት ዓመት በፊት ከነበረበት 43 በመቶ ወደ 63 በመቶ ማደጉን የገለጹት ሚኒስትር ዴኤታው፣ ለዚህ እድገት የፀሐይ ኃይል ማመንጫዎች ከፍተኛ አስተዋጽኦ ማበርከታቸውን ተናግረዋል።   በምዕራብ ሐረርጌ ዞን ሐዊ ጉዲና ወረዳ ተገንብተው ዛሬ የተመረቁት የሃሎ ጉባ፣ ቶርባን፣ ባቴ እና ሃሮ ኤባ የፀሐይ ኃይል ማመንጫ ጣቢያዎች ከ5 ሺህ በላይ ቤተሰቦችን የማገልገል አቅም ያላቸው ናቸው ብለዋል። በገጠር አካባቢዎች የኤሌክትሪክ አገልግሎትን የማዳረስ ሥራ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የገለጹት ሚኒስትር ዴኤታው፣ኅብረተሰቡም የተገነቡትን ፕሮጀክቶች የመጠበቅና የመንከባከብ ሀላፊነቱን እንዲወጣ አስገንዝበዋል። የምዕራብ ሐረርጌ ዞን ምክትል አስተዳዳሪ አቶ ተሾመ ከበደ በበኩላቸው፣ በዞኑ በበጀት ዓመቱ ከስድስት ቢሊዮን ብር በላይ ወጪ የተገነቡ የተለያዩ የልማት ፕሮጀክቶች ተጠናቀው ለአገልግሎት የበቁ መሆናቸውን ገልጸዋል።   በቅርቡ በዞኑ የአርብቶ አደር ወረዳ ሆና በተቋቋመችው ሐዊ ጉዲና ወረዳ የተገነባው የፀሐይ ኃይል ማመንጫ ጣቢያ የኅብረተሰቡን ሕይወት በመለወጥ በኩል ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንዳለው ተናግረዋል። የወረዳው ነዋሪዎች እንደተናገሩት፣ ከዚህ ቀደም ለወፍጮ አገልግሎት ከ25 ኪሎ ሜትር በላይ ለመጓዝ ይገደዱ እንደነበር ገልፀው አሁን ግን በመኖሪያ አከባቢዎቻቸው አገልግሎቱን ማግኘት በመቻላቸው ተደስተዋል። በተለይም የኤሌክትሪክ አገልግሎቱን በቤት ውስጥ ከመጠቀማቸው ባሻገር እስከ ትምህርት ቤቶችና ጤና ተቋማት ድረስ በመድረሱ የተሰማቸውን ደስታ ገልጸዋል። ፕሮጀክቶቹ ከአንድ ዓመት ከስድስት ወር ባነሰ ጊዜ ውስጥ በ800 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ ተጠናቀው የተገነቡ ሲሆን፣ በአጠቃላይ ከ931 ኪሎ ዋት በላይ ኃይል የማመንጨት አቅም እንዳላቸው ተገልጿል።    
በክልሉ በተጠናቀቀው በጀት ዓመት በየመስኩ ስኬታማ ስራዎችን ለማከናወን ተችሏል
Aug 17, 2026 103
ጋምቤላ፤ ነሐሴ 11/2018 (ኢዜአ)፦ በጋምቤላ ክልል በተጠናቀቀው በጀት ዓመት በማሕበራዊ እና ኢኮኖሚ መስኮች ስኬታማ ስራዎች መከናወናቸውን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ወይዘሮ አለሚቱ ኡሞድ ገለጹ። የክልሉ ምክር ቤት 5ኛ የሥራ ዘመን 10ኛ መደበኛ ጉባኤ የ2018 በጀት ዓመት የልማትና የመልካም አስተዳደር አፈጻጸም ሪፖርትን አዳምጧል።   የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አለሚቱ ኡሞድ ሪፖርቱን ባቀረቡበት ወቅት እንደገለጹት፤ በበጀት ዓመቱ የነበሩ ፈተናዎችን በመቋቋም በግብርና፣ በማዕድን፣ በትምህርትና በሌሎችም ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ ዘርፎች አበረታች ውጤቶችን ማስመዝገብ ተችሏል። ከዚህ ውስጥም በ2017/18 የምርት ዘመን በመኸርና በበጋ መስኖ ልማት 229 ሺህ ሄክታር መሬት ላይ አትክልትና ፍራፍሬን ጨምሮ የተለያዩ ሰብሎችን ማልማት መቻሉን ገልጸዋል። በቡና ልማት ዘርፍም በአርሶ አደሮችና በባለሀብቶች ከለማው 73 ሺህ 425 ሄክታር መሬት 53 ሺህ 756 ቶን ምርት መገኘቱን አብራርተዋል። በበጀት ዓመቱ በማዕድን ልማት ዘርፍ 6 ሺህ ኪሎ ግራም ወርቅ ለብሔራዊ ባንክ ገቢ ለማድረግ ታቅዶ 7 ሺህ 098 ኪሎ ግራም ወርቅ ለማቅረብ መቻሉን ገልጸው አፈጻጸሙም ከእቅድ በላይ ነው ብለዋል። የትምህርት ፍትሐዊነትንና ተደራሽነትን ለማረጋገጥ በተከናወኑ ሥራዎችም በአንደኛ፣ በመካከለኛና በሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች 157 ሺህ ተማሪዎችን የትምህርት ዕድል ተጠቃሚ ማድረግ መቻሉንም ተናግረዋል።   በጤና፣ በንጹሕ መጠጥ ውሃ እና በሌሎችም ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ ዘርፎች የነበሩትን ፈተናዎች በመቋቋም በበጀት ዓመቱ አበረታች ተግባራት መከናወናቸውን በሪፖርቱ ጠቁመዋል።
ቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ ከማዕድን ተገቢው ገቢ እንዲገኝ በትምህርት፣ በምርምር እና በአቅም ግንባታ ዘርፍ የበኩሉን አስተዋጽኦ እያበረከተ ነው
Aug 17, 2026 98
አዲስ አበባ፤ ነሐሴ 11/2018 (ኢዜአ)፦ ኢትዮጵያ ከማዕድን ተገቢውን ገቢ እንድታገኝ ቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ በትምህርት፣ በምርምር እና በአቅም ግንባታ ዘርፍ የበኩሉን አስተዋጽኦ እያበረከተ መሆኑን አስታወቀ፡፡ የማዕድን ዘርፍ ለአጠቃላይ የኢኮኖሚ ዕድገት እና ለውጭ ምንዛሬ ግኝት ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንዲያበረክት ተለይቶ ትኩረት የተሰጠበት ሲሆን ዘርፉን ለማዘመንና አቅሙን ለማሳደግ በቴክኖሎጂ፣ በጥናትና ምርምር እንዲሁም በባለሙያ ስልጠና ላይ በርካታ ስራዎች እየተከናወኑ ይገኛሉ። በተጨማሪም የአካባቢውን ማህበረሰብ ከባህላዊ ወደ ዘመናዊ አሰራር በማሸጋገር፣ ዘላቂና ጤናማ የማዕድን ማውጣት ሂደትን ለመገንባት ጥረት እየተደረገ ነው። ቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ በማዕድን፣ በሀገር በቀል እውቀቶች፣ በግብርናና እንስሳት ሀብት እንዲሁም በጤና ዘርፎች ላይ አተኩሮ እየሰራ ይገኛል፡፡ በዩኒቨርሲቲው የስነ-ምድር እና ማዕድን ትምህርት ክፍል ኃላፊ አቶ ሙስጠፋ መሐመድ እንደገለጹት፣ ዩኒቨርሲቲው በአሁኑ ወቅት በዲግሪ እና በማስተርስ ደረጃ በማይኒንግ እና በጂኦሎጂ ትምህርት ተማሪዎችን እያስተማረ እንደሚገኝ ገልጸዋል፡፡ ከማስተማር ስራ ባሻገርም በጥናትና ምርምር የማህበረሰቡን ችግር ለመፍታት በማዕድን ዘርፍ ላይ የተለያዩ ጥናቶችን እያካሄደ መሆኑን አስረድተዋል። ዩኒቨርሲቲው በሚገኝበት አካባቢ መልካምድራዊ አቀማመጥ በማዕድን የበለጸገ በመሆኑ፣ ይህም ዩኒቨርሲቲው በዘርፉ ላይ ልዩ ትኩረት እንዲያደርግ ካደረጉት ምክንያቶች አንዱ መሆኑን ጠቁመዋል። በአሁኑ ወቅት ኢትዮጵያ ለመዓድን ዘርፍ ልዩ ትኩረት መስጠቷን ጠቅሰው፣ ከዘርፉ ማግኘት የሚገባትን ገቢ እንድታገኝ በትምህርት፣ በምርምር እና በአቅም ግንባታ ድጋፍ ዘርፍ የበኩሉን እየተወጣ ይገኛል ብለዋል፡፡ ከዚህ ቀደም ዘመናዊ ባልሆነ መልኩ ሲካሄድ የነበረውን የማዕድን ስራ ለማዘመን፣ ስልጠናና የአቅም ግንባታ ድጋፍ በመስጠት ማህበረሰቡ ከባህላዊ ወደ ዘመናዊ አሰራር እንዲሸጋገር የሚያስችሉ ስልጠናዎችን እየሰጡ መሆናቸውን ገልጸዋል።   የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ የአካዳሚክ ምክትል ፕሬዚዳንት ገበየሁ አሻግሬ (ዶ/ር) እንደተናገሩት፣ ዩኒቨርሲቲው ለማዕድን ዘርፍ ልዩ ትኩረት በመስጠት ተገቢ ፕሮግራሞችን ቀርፆ እየሰራ ይገኛል። ማዕድን በኢንስቲትዩት ደረጃ ራሱን ችሎ እንዲደራጅ ላቦራቶሪዎችን የማደራጀት፣ ልምድ ያላቸውን መምህራን የማሰባሰብ እና ከተለያዩ ትላልቅ ዩኒቨርሲቲዎች ጋር በጋራ በመስራት መማር ማስተማር፣ ምርምር እና የማህበረሰብ አገልግሎት በትብብር እያከናወኑ መሆኑን ገልጸዋል። ለዚህም ዘመናዊ ላቦራቶሪ መደራጀቱን ጠቁመው፣ ሀገር ከአካባቢው ልታገኝ የሚገባትን ጥቅም እንድታገኝ በመማር ማስተማር እና በምርምር ስራ ላይ በጋራ እየሰሩ መሆናቸውን አስረድተዋል።   የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ተመስገን ደበሎ (ዶ/ር) በበኩላቸው ዩኒቨርሲቲው ማዕድንን እንደ አንድ ትኩረት አቅጣጫ አድርጎ እንዲሰራበት መንግስት የፈለገበት ዋነኛ ምክንያት የጉጂ አካባቢ በርካታ ማዕድናት የሚገኙበት በመሆኑ ነው ብለዋል። ለዚህም ነው ዩኒቨርሲቲው ማዕድንን እንደ ዋና የትኩረት አቅጣጫ አድርጎ የሚሰራው ብለዋል።
ቪዲዮዎች
ሳይንስና ቴክኖሎጂ
የዲጅታል ሚዲያ አማራጮችን ለጋራ ትርክት ግንባታ ለማዋል ወጣቶች የላቀ ሚናቸውን ሊወጡ ይገባል
Aug 15, 2026 230
ዲላ ፤ነሐሴ 9/2018 (ኢዜአ )፡- የዲጅታል ሚዲያ አማራጮችን ለጋራ ትርክት ግንባታ፣ ለሀገር ልማትና በጎ ተግባራት ለማዋል በመትጋት ወጣቶች የላቀ ሚናቸውን ሊወጡ እንደሚባ የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ባለስልጣን አስገነዘበ። ለሚዲያና ኮሙኒኬሽን ባለሙያዎችና አመራሮች እንዲሁም ለወጣቶች በዲጂታል ሚዲያ አጠቃቀም፣ በጥላቻ ንግግር እና ሐሰተኛ መረጃ ስርጭትን የመከላከል እንዲሁም በሐቅ ማጣራት ዙሪያ በዲላ ከተማ ስልጠና በመሰጠት ላይ ይገኛል።   በመድረኩ ላይ ንግግር ያደረጉት የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ባለስልጣን የዋና ዳይሬክተር ጽህፈት ቤት ሃላፊ አቶ ምስራቅ ጌቱ፤ በተለይም ወጣቶች የዲጂታል ሚዲያን ለልማትና ለሀገር ግንባታ በማዋል ለሁሉም የምትመች ሀገር በጋራ ለመገንባት አስተዋጽኦ ማድረግ እንዳለባቸው አንስተዋል። በዲጂታል ሚዲያ የሚሰራጩ መረጃዎችን ትክክለኛት፣ እውነታና ሀቅ ማጣራት ተገቢ መሆኑን አንስተው፤ አፍራሽና ሀሰተኛ መረጃዎችን በማሰራጨት የግል ጥቅማቸውን አስበው የሚሰሩ እንዳሉ አንስተዋል።   በመሆኑም የዲጅታል ሚዲያ አማራጮችን ለጋራ ትርክት ግንባታ ለሀገር ልማትና በጎ ተግባራት ለማዋል በመትጋት ወጣቶች የላቀ ሚናቸውን ሊወጡ እንደሚባ አስገንዝበዋል። በየደረጃው የሚገኙ የሚዲያና ኮሙኒኬሽን ባለሙያና አመራር አንዲሁም ተጽኖ ፈጣሪ ወጣቶች ለዘላቂ ሰላምና ልማት አሻራቸውን ለማኖር እንዲተጉ ጠይቀዋል።   የጌዴኦ ዞን ዋና አስተዳዳሪ ዶክተር ዝናቡ ወልዴ፤ የማህበራዊ ሚዲያ አማራጮች በብዛት ለጥላቻ ንግግር እና ለሐሰተኛ መረጃ ስርጭት የተጋለጡ በመሆናቸው ሃቅን በማጣራት ለትክክለኛ መረጃ ስርጭት መትጋት ያስፈልጋል ብለዋል። የዲጂታል ኢትዮጵያን ጅምር ስራዎች በማጠናከር ለሀገር ልማት መስራትና ለእውነት መትጋት በተለይም ከወጣቶች ብዙ መስራት እንደሚጠበቅ አንስተዋል።
በከተሞች በቴክኖሎጂ አጠቃቀም ረገድ እየታዩ ያሉ ለውጦች በዘርፉ የተሻለ ልምድና ዕውቀት እየተገነባ ለመሆኑ ማሳያ ናቸው
Aug 14, 2026 415
አዳማ ፤ነሐሴ 8/2018(ኢዜአ )፡- በከተሞች በቴክኖሎጂ አጠቃቀም ረገድ እየታዩ ያሉ ለውጦች በዘርፉ የተሻለ ልምድና ዕውቀት እየተገነባ ለመሆኑ ማሳያ መሆናቸውን የሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ጥራቱ በየነ ገለፁ። በሐዋሳ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ጥራቱ በየነ የተመራ የሥራ ኃላፊዎች ቡድን በአዳማ ከተማ እየተከናወኑ ያሉ የዲጂታል መሰረተ ልማትና ሌሎች የልማት ስራዎችን ገብኝቷል።   በዚህ ወቅት አቶ ጥራቱ በየነ እንደገለጹት፤ በከተሞች በቴክኖሎጂ አጠቃቀም ረገድ እየታዩ ያሉ ለውጦች በዘርፉ የተሻለ ልምድና ዕውቀት እየተገነባ ለመሆኑ ማሳያ ናቸው። "ከዚህ ቀደም ልምድ ለመቅሰም ወደ ውጭ ሀገር ከተሞች እንሄድ ነበር፤ ከጥቂት ዓመታት ወዲህ ግን በሀገር ውስጥ ከተሞች ከቴክኖሎጂ ልማትና አጠቃቀም፣ ከአገልግሎት ዲጂታላይዜሽንና መሠረተ ልማት ዝርጋታ አንጻር ልምድና ዕውቀት መቅሰም እየቻልን ነው" ብለዋል። በተለይ በአዳማ ከተማ የአገልግሎት አሰጣጥን ከማዘመን እና የጸጥታና ደኅንነት አሠራሮችን ዘመናዊ ከማድረግ አኳያ የተሰሩ ሥራዎች ጥሩ ተሞክሮ የሚወሰድባቸው እንደሁኑ ገልጸዋል። በተመሳሳይም በትራንስፖርት ስምሪትና በትራፊክ ቁጥጥር ሥርዓት፣ ቴክኖሎጂን በማላመድና አገልግሎት ላይ በስፋት በማዋል ረገድ ጥሩ ሥራ መሰራቱን ተናግረዋል።   በተለይ የመሬት ሀብትን በአግባቡ በማስተዳደርና ለሕዝብ ልማት በማዋል ረገድ የአዳማ ከተማ አስተዳደር የመሬት ካዳስተር ሥርዓት በማሳያነት ሊጠቀስ የሚችል መሆኑን ጨምረው ገልጸዋል። በከተማ ግብርና፣ የአርሶ አደሩን ሕይወትና የአኗኗር ዘይቤ ለማዘመንና ከተማዋ አርሶ አደሩን በማቀፍ ዕድገቷ እንዲቀጥል የአርሶ አደሮች ሞዴል መንደር ልምድ የተገኘበት መሆኑን ጠቅሰው፤ በዚህም አርሶ አደሩ የተሟላ መሠረተ ልማት በአንድ ቦታ እንዲያገኝ የሚያስችል መሆኑን ገልጸዋል። ከንቲባው አክለውም ከአዳማ ከተማ የተገኘውን ተሞክሮ በከተማቸው ካለው አተገባበር ጋር በማቀናጀት ወደ ውጤት እንደሚቀይሩትም ተናግረዋል። የአዳማ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ሃይሉ ጀልዴ በበኩላቸው፤ በከተማዋ በተከናወነው የመሠረተ ልማት ዝርጋታና አገልግሎትን በማዘመናችን አዳማ የኢንዱስትሪ ማዕከል እንድትሆን ሰፊ ዕድል እየፈጠረ ነው ብለዋል። የአገልግሎት አሰጣጥን በማዘመንና በቴክኖሎጂ በማስደገፍ የተገልጋዩን እርካታ ማረጋገጥ መቻሉንም ገልጸዋል። በአዳማ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት የመሬት አስተዳደርና አጠቃቀምን ለማዘመን የተሠራው ሥራ ለዚህ አንዱ ማሳያ መሆኑንም ተናግረዋል። በዚህም የመሬት ሀብቱን በአግባቡ በማስተዳደር ከሌብነትና ምዝበራ መታደግ መቻሉን፣ የከተማዋ ገቢ በከፍተኛ ደረጃ ማደጉን፣ ሕዝቡ በከተማዋ ልማት እያደረገ ያለው ተሳትፎ እንዲጨምርና እንዲጠናከር ማስቻሉንም ጠቁመዋል።    
በመሶብ የአንድ ማዕከል ያገኘነው ቀልጣፋ አገልግሎት እንግልትን በማስቀረት ጊዜያችንን ለመቆጠብ አስችሎናል
Aug 14, 2026 234
ሀዋሳ ፤ነሐሴ 8 /2018(ኢዜአ)፦ በሃዋሳ መሶብ የአንድ ማዕከል ያገኘነው ቀልጣፋ አገልግሎት እንግልትን በማስቀረት ጊዜያችንን ለመቆጠብ አስችሎናል ሲሉ ተገልጋዮች ገለጹ። መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎትን የመሰሉና በዲጂታል ቴክኖሎጂ የተደገፉ አሠራሮች አገልግሎትን የሚያቀላጥፉና የተገልጋይ እንግልትን የሚያስቀሩ የመደመር መንግስት እሳቤ ፍሬዎች ናቸው። አገልግሎቱ አላስፈላጊ ቢሮክራሲን በማስወገድ፣ በርካታ አገልግሎቶችን በአንድ ማዕከል በመሰብሰብ እና የአገልግሎት አሰጣጥ ጊዜን ከቀናት ወደ ደቂቃዎች በማሳነስ የዜጎችን ጊዜ፣ ጉልበትና ገንዘብ እንዲቆጠብ እያደረገ ይገኛል። የሐዋሳው መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎትም የሚሰጠው ቀልጣፋና በቴክኖሎጂ የታገዘ አሠራር ከዚህ ቀደም የነበረውን የጊዜ ብክነትና እንግልት እየቀነሰ መሆኑን ተገልጋዮች ለኢዜአ በሰጡት አስተያየት ገልጸዋል፡፡ ከአስተያየት ሰጪዎቹ መካከል አቶ ደሳለኝ ፋንታ የተባሉ የሐዋሳ ከተማ ነዋሪ የንግድ ፈቃድ ለማሳደስ ወደ ማዕከሉ መምጣታቸውን ጠቅሰው፤ በ10 ደቂቃ ውስጥ ጉዳያቸውን መጨረሳቸውን ተናግረዋል፡፡ መንግሥት ማዕከሉን ለማስፋፋት የወሰደውን ቁርጠኝነት ያደነቁት ተገልጋዩ፤ ዜጎችም ለውጤታማነቱ ኃላፊነታቸውን መወጣት እንዳለባቸውም አመልክተዋል፡፡ የማዕከሉ አገልግሎት የተደራጀና ዘመኑን የዋጀ በመሆኑ ከዚህ ቀደም የሚስተዋሉ መጉላላቶች ቀርተው ቀልጣፋ አገልግሎት ማግኘታቸውን የገለጹት ደግሞ ሌላኛዋ ተገልጋይ ወይዘሮ ሰላማዊት ከፈለኝ ናቸው፡፡ ለስም ዝውውርና ለንግድ ፈቃድ እድሳት መምጣታቸውን ጠቅሰው በቴክኖሎጂ የታገዘ ቀልጣፋ አገልግሎት ማግኘታቸውን ገልጸዋል፤ የተለያዩ ተቋማት በአንድ ማዕከል ውስጥ መኖራቸው አሠራሩን ቀልጣፋ አድርጎታልም ብለዋል፡፡ አቶ ሸምሱ ተስፉ የተባሉ የማዕከሉ ተገልጋይ በበኩላቸው፤ የማዕከሉ ቀልጣፋና በቴክኖሎጂ የታገዘ አሠራር በደቂቃዎች ውስጥ የመጡበትን ጉዳይ ለመፈፀም እንዳስቻላቸው ተናግረዋል፡፡ ይህም ጊዜ፣ ገንዘብና ጉልበታቸውን እንደቆጠበላቸው ገልጸው፤ መንግሥት ማዕከሉን በማስፋፋት በአገልግሎት ዘርፍ የሚታዩ ችግሮችን ለመቅረፍ የጀመረው ሥራ ውጤታማ መሆኑን መስክረዋል፡፡ መሶብ የተገልጋይን እርካታ ከማሳደግ ባለፈ የሠራተኛውን የሥራ ባህል የቀየረ መሆኑን የገለጹት ደግሞ በማዕከሉ የሐዋሳ ከተማ መሬት አስተዳደርና ኢንቨስትመንት መምሪያ ቡድን መሪ አዛሪያስ አስማማው ናቸው፡፡   በማዕከሉ የሚሰጠው አገልግሎት የሚፈጸምበትን የጊዜ ገደብ በማሻሻልና ቅድሚያ ማግኘት የሚገባቸውን በመለየት ጭምር የተገልጋይ እርካታን ለማሳደግ በትኩረት እየተሠራ ነው ብለዋል፡፡ የሐዋሳ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ሥራ አስኪያጅ አቶ ሰለሞን ኤርሚያስ በበኩላቸው፤ በማዕከሉ የሚሰጠው ቀልጣፋና በቴክኖሎጂ የታገዘ አሠራር በአገልግሎት አሰጣጥ ዘርፍ ለሚታዩ ችግሮች መፍትሔን ያመጣ ነው ብለዋል፡፡   ባሳለፍነው ግንቦት ወር መጨረሻ ሥራ በጀመረው የሐዋሳ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት 13 የሚደርሱ አገልግሎት ሰጪ ተቋማት 57 አገልግሎቶችን እየሰጡ መሆኑን ገልጸዋል፡፡ በማዕከሉ እስካሁን ከ37 ሺህ ለሚበልጡ ዜጎች አገልግሎት እንዲያገኙ መደረጉን ገልጸው፤ ተገልጋይ ተኮር የሆነው አሰራር የተገልጋይ እርካታን እያረጋገጠ ይገኛል ብለዋል፡፡
የሀገር ሉዓላዊነትንና ብሔራዊ ጥቅምን የሚያስጠብቅ ዘመናዊ ሰራዊት ለማደራጀት ቴክኖሎጂ ወሳኝ ነው-ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ
Aug 12, 2026 350
አዲስ አበባ፤ ነሐሴ 6/2018(ኢዜአ)፦የሀገር ሉዓላዊነትንና ብሔራዊ ጥቅምን የሚያስጠብቅ ዘመናዊ ሰራዊት ለማደራጀት ቴክኖሎጂ ወሳኝ ነው ሲሉ የኢፌዴሪ ጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ገለጹ፡፡ የኢፌዴሪ ሀገር መከላከያ ሰራዊት እና የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት በሰው ሠራሽ አስተውሎት ቴክኖሎጂ የተደራጀ ዘመናዊ የሀገር መከላከያ ሰራዊት ለመገንባት የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡ የኢፌዴሪ ጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ በስምምነቱ ወቅት እንደገለጹት፥ የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩቱ መቋቋም ከፍተኛ አስተዋጽኦ አለው፡፡ የሀገርን ሉዓላዊነት እና ብሔራዊ ጥቅሞችን ለማስጠበቅ በሚያስችል መልኩ ዘመናዊ ሠራዊት ለማደራጀት በአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ቴክኖሎጂ መታገዝ ወሳኝ መሆኑን አንስተዋል። የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ወርቁ ጋቸና (ዶ/ር) በበኩላቸው፥ የኤ.አይ ቴክኖሎጂ ለመከላከያ ኃይል በተለይም በአየር፣በምድር እና በሳይበር አቅም ግንባታ ከፍተኛ ጠቀሜታ እንዳለው ተናግረዋል። የአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ም የሀገር መከላከያ ሰራዊትን ለመደገፍ ሙሉ ቁርጠኛ መሆኑንም ገልጸዋል። ሁለቱ ተቋማት በሎጂስቲክስ፣ በስልጠና፣ በሳይበር ደህንነት፣ በመከላከያ ሰራዊት ጤና አጠባበቅ፣እንዲሁም በአየር ኃይል እና በኤሌክትሮኒክስ ዋርፌር ዘርፎች በኤ.አይ በመታገዝ የሠራዊቱን አቅም ማሳደግ የሚያስችሉ አበይት ጉዳዮችን ላይ መወያየታቸውን ከአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት የተገኘው መረጃ ያመለክታል።
ስፖርት
ካሜሮን ለመጀመሪያ ጊዜ የሴቶች የአፍሪካ ዋንጫን አነሳች
Aug 17, 2026 202
አዲስ አበባ፤ ነሐሴ 11/2018 (ኢዜአ)፦ በ14ኛው የሴቶች የአፍሪካ ዋንጫ የፍጻሜ ጨዋታ ካሜሮን ማላዊን 3 ለ 0 አሸንፋለች። ማምሻውን በሞሮኮ ራባት በሚገኘው የሙላይ አል ሀሰን ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ ካሜሮን ፍጹም የበላይነትን ወስዳለች። ማሪ ንጋህ በ20ኛው እና በ45ኛው ደቂቃ ላይ ሁለት ግቦችን ከመረብ ስታሳርፍ፣ ናኦሚ ንጆአ ኤቶ በ30ኛው ደቂቃ ላይ ሶስተኛዋን ግብ አክላለች። ማላዊ በሁለተኛው አጋማሽ ጥሩ እንቅስቃሴ ብታደርግም የካሜሩንን የተከላካይ ክፍል ሰብራ ግብ ማስቆጠር አልቻለችም። ካሜሮን ውጤቱን ተከትሎ የሴቶች የአፍሪካ ዋንጫን ለመጀመሪያ ጊዜ አንስታለች። የማይበገሩት አንበሶች ከዚህ ቀደም ሶስት ጊዜ ለፍጻሜ ደርሰው ማሸነፍ አልቻሉም ነበር። ለመጀመሪያ ጊዜ ለፍጻሜ የቀረበችው ማላዊ ሁለተኛ ደረጃን ይዛ አጠናቃለች። ይህ ድል ለካሜሩን የዋንጫ ክብር ብቻ ሳይሆን ከፍተኛ የገንዘብ ሽልማትንም ያስገኘ ነው። አሸናፊዋ ካሜሩን ከአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌዴሬሽን (ካፍ) የሁለት ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር የገንዘብ ሽልማት የምታገኝ ሲሆን፣ ይህ ስኬት ቡድኑን በቀጥታ እ.አ.አ በ2027 በብራዚል ለሚካሄደው 10ኛው የፊፋ የሴቶች የዓለም ዋንጫ ተሳትፎዋን ያረጋገጠላት ሆኗል። ከካሜሩን በተጨማሪ ግማሽ ፍጻሜ የደረሱት ማላዊ፣ ሞሮኮ እና ናይጄሪያም አፍሪካን ወክለው በዚህ ታሪካዊ የዓለም ዋንጫ ላይ ይሳተፋሉ። ሁለተኛ ደረጃን ይዛ ያጠናቀቀችው ማላዊ የ750 ሺህ ዶላር ሽልማት ይበረከትላታል። አዘጋጇን ሞሮኮን በደረጃ ጨዋታ በመለያ ምት በመርታት ሶስተኛ የወጣችው አልጄሪያ የ550 ሺህ ዶላር ሽልማት ታገኛለች። ሞሮኮ የ300 ሺህ ዶላር ሽልማት ወደ ካዝናዋ ታስገባለች። ሞኒክ ንጎክ (ካሜሩን) የውድድሩ ኮከብ ተጫዋች በመባል ተመር ጣለች። ሚካኤሊ ቢሂና (ካሜሩን) በውድድሩ ላይ ባሳየችው ብቃት ኮከብ ግብ ጠባቂ ሆናለች። ቴምዋ ቻዊንጋ (ማላዊ) አምስት ግቦችን በማስቆጠር የኮከብ ግብ አግቢነቱን የወርቅ ጫማ ወስዳለች። ከሰኔ 28 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ በሞሮኮ በተካሄደው የአፍሪካ ዋንጫ 12 ሀገራት ተሳትፈውበታል።
በሀዋሳ ከተማ በኮሪደር ልማት የተገነቡ የስፖርት ማዘውተሪያዎች ተተኪ ስፖርተኞችን ለማፍራት ምቹ ሁኔታን ፈጥረዋል--ከንቲባ ጥራቱ በየነ
Aug 16, 2026 284
ሀዋሳ፤ ነሀሴ 10/2018 (ኢዜአ)፡- በሀዋሳ ከተማ በኮሪደር ልማት የተገነቡ የስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራዎቸ ተተኪ ስፖርተኞችን ለማፍራት ምቹ ሁኔታን መፍጠራቸውን የከተማዋ ከንቲባ ጥራቱ በየነ ገለጹ። “ኮሪደር ልማት ለስፖርት ቱሪዝም” በሚል መሪ ሀሳብ የታዳጊዎችና ወጣቶች የፕሮጀክት ስፖርታዊ ውድድር በሀዋሳ ከተማ ተጀምሯል። በማስጀመሪያ መርሃ ግብሩ ላይ የከተማ አስተዳደሩ ከንቲባ አቶ ጥራቱ በየነ እንዳሉት፣ ወጣቶችና ሕጻናት በስፖርቱ ዘርፍ በንቃት እንዲሳተፉ በማድረግ የነገ ተተኪ ስፖርተኞች እንዲሆኑ ለማድረግ ከተማ አስተዳደሩ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ ይገኛል።   በከተማዋ የሚካሄዱ የኮሪደር ልማት ሥራዎች ወጣቶችን፣ ሕጻናትንና አረጋውያንን ታሳቢ ያደረጉ ምቹ የመዝናኛ፣ የማረፊያና የስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራዎችን ያካተቱ መሆናቸውን ገልጸዋል። በስፖርቱ ዘርፍ ሀዋሳ ከተማን፣ የሲዳማ ክልልንና ሀገርን የሚወክሉ ስፖርተኞችን ለማፍራት በአራት ዙር በተከናወኑ የኮሪደር ልማት ሥራዎች 15 የሕጻናት መጫወቻ፣ የወጣቶችና ታዳጊዎች ስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራዎች ግንባታዎች በዕቅድ መካተታቸውን አብራርተዋል። ከነዚህም ሦስት የታዳጊዎችና ሦስት የወጣቶች (በጠቅላላው ስድስት) ሰው ሰራሽ ሣር የተነጠፈላቸው የእግር ኳስ ሜዳዎች፣ 4 የቅርጫት ኳስ ሜዳዎች፣ 5 የሕጻናት መጫወቻ ስፍራዎችና የሜዳ ቴኒስ ማዘውተሪያዎች መገንባታቸውን ገልጸዋል። እነዚህም የስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራዎች ተተኪ ስፖርተኞችን ለማፍራት ምቹ ሁኔታን መፍጠራቸውን አመልክተዋል።   አቶ ጥራቱ አክለውም፤ ወጣቶች የእረፍት ጊዜያቸውን በአልባሌ ስፍራ ከማሳለፍ በመራቅ በስፖርት ላይ እንዲያተኩሩና እነዚህን የስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራዎች በአግባቡና በጥንቃቄ እንዲይዟቸው አሳስበዋል። የከተማ አስተዳደሩ ባህል፣ ቱሪዝምና ስፖርት መምሪያ ኃላፊ ወይዘሮ በላይነሽ ገዳ በበኩላቸው፣ በከተማዋ በተለያዩ የስፖርት ዓይነቶች ተተኪ ስፖርተኞችን ለማፍራት እየተሰራ መሆኑን ገልጸዋል። በዚህም ለአምስት ቀናት የሚቆይና በእግር ኳስ፣ በቅርጫት ኳስ፣ በብስክሌትና በሜዳ ቴኒስ በሁለቱም ጾታዎች 34 ቡድኖች የሚሳተፉበት የፕሮጀክቶች ስፖርታዊ ውድድር መዘጋጀቱን ተናግረዋል። በሀዋሳ ከተማ አስተዳደር የተገነቡት የስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራዎች ለክልሉ ተተኪ ስፖርተኞችን ለማፍራትና ለዘርፉ መጠናከር ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንደሚያበረክቱ የገለፁት ደግሞ የሲዳማ ክልል ስፖርት ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ ዶማርሶ ዶና ናቸው። በፕሮጀክት ውድድሩ ላይ ተሳታፊ ከሆኑ ስፖርተኞች መካከል ወጣት ፍላጎት ተሻ እና ወጣት ሚካኤል ፍጹም እንደገለጹት፣ በከተማዋ የተገነቡት የስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራዎች ባላቸው ፍላጎትና ተሰጥኦ መሠረት እንዲሳተፉ አስችሏቸዋል። በክረምቱ ወቅት በተለያዩ መስኮች በፕሮጀክት ታቅፈው ሲሰለጥኑ መቆየታቸው ጊዜያቸውን አልባሌ ቦታ ላይ እንዳያባክኑ ትልቅ እድል እንደፈጠረላቸውም አክለዋል። በስነ-ሥርዓቱ ላይ የከተማ አስተዳደሩና የክልሉ አመራሮች እንዲሁም ወጣቶች ተገኝተዋል።  
አርሰናል ማንችስተር ሲቲን 3 ለ 0 በማሸነፍ የኮሙኒቲ ሺልድ ዋንጫን ለ18ኛ ጊዜ አነሳ
Aug 16, 2026 291
አዲስ አበባ፤ነሐሴ 10/2018 (ኢዜአ):- አርሰናል ማንችስተር ሲቲን 3 ለ 0 በሆነ ሰፊ የግብ ልዩነት በማሸነፍ የ2026 የኤፍኤ ኮሙኒቲ ሺልድ ዋንጫን ለ18ኛ ጊዜ አሳክቷል። በዌልስ መዲና ካርዲፍ በሚገኘው ታሪካዊው ፕሪንሲፓሊቲ ስታዲየም በተካሄደው የውድድር ዘመን መክፈቻ ጨዋታ፤አርሰናል በጨዋታው ላይ ፍጹም የበላይነት በመውሰድ ነው ማንችስተር ሲቲን ማሸነፍ የቻለው። ለአርሰናል የማሸነፊያ ግቦቹን ተከላካዩ ሪካርዶ ካላፊዮሪ፣ አጥቂው ካይ ሃቨርትዝ እና የቡድኑ አንበል ማርቲን ኦዲጋርድ አስቆጥረዋል። ከ22 ዓመታት በኋላ የፕሪሚየር ሊጉን ክብር የተቀዳጀው አርሰናል እና በኤፍኤ ካፕ ፍፃሜ ቼልሲን 1 ለ 0 በማሸነፍ ለዚህ ጨዋታ የበቃው ማንቸስተር ሲቲ ያደረጉት ይህ ጨዋታ፤ አርሰናል በኮሙኒቲ ሺልድ መድረክ በማንቸስተር ሲቲ ላይ ያለውን ፍጹም የበላይነት አስቀጥሏል። ሁለቱ ቡድኖች በዚሁ መድረክ ከዚህ ቀደም ባደረጓቸው ሶስት ጨዋታዎች በሙሉ አርሰናል ያሸነፈ ሲሆን፣ የዛሬው ድል በዚሁ መድረክ በማንቸስተር ሲቲ ላይ ያስመዘገበውን አራተኛ ተከታታይ ድል አድርጎታል። አርሰናል የዋንጫ ቁጥሩን ወደ 18 በማሳደግ በውድድሩ ታሪክ 21 ዋንጫዎችን በማንሳት የመጀመሪያውን ደረጃ ከያዘው ማንቸስተር ዩናይትድ ቀጥሎ ያለውን ስኬታማነት አጠናክሯል።
አርሰናል ከማንችስተር ሲቲ የኮሙኒቲ ሺልድ ዋንጫን ለማንሳት የሚያደርጉት ጨዋታ ተጠባቂ ነው
Aug 16, 2026 299
አዲስ አበባ፤ ነሐሴ 10 /2018 (ኢዜአ):- የ2026 የኮሙኒቲ ሺልድ የዋንጫ ጨዋታ በአርሰናል እና ማንችስተር ሲቲ መካከል ዛሬ ይካሄዳል። ጨዋታው ከቀኑ 11 ሰዓት በዌልስ መዲና ካርዲፍ በሚገኘው ታሪካዊው ፕሪንሲፓሊቲ ስታዲየም ይካሄዳል። ይህ ተጠባቂ የውድድር ዘመን መክፈቻ ጨዋታ የ2025/26 የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ሻምፒዮን የሆነውን አርሰናልን እና የ2026 የኤፍኤ ካፕ አሸናፊውን ማንቸስተር ሲቲን ያገናኛል። አርሰናል ከ22 ዓመታት በኋላ የፕሪሚየር ሊጉን ክብር በመቀዳጀት፣ ማንቸስተር ሲቲ ደግሞ በኤፍኤ ካፕ ፍፃሜ ቼልሲን 1 ለ 0 በማሸነፍ ለዛሬ ጨዋታ ቀርበዋል። በኮሙኒቲ ሺልድ ታሪክ አርሰናል በማንቸስተር ሲቲ ላይ ፍጹም የበላይነት እንዳለው መረጃዎች ያሳያሉ። ሁለቱ ቡድኖች በዚሁ መድረክ ከዚህ ቀደም ሶስት ጊዜ የተገናኙ ሲሆን በሶስቱም ጨዋታዎች አርሰናል አሸንፏል። ቡድኖቹ ለመጨረሻ ጊዜ እ.ኤ.አ በ2023 ባደረጉት የኮሙኒቲ ሺልድ ጨዋታ አርሰናል በመለያ ምት ማሸነፉ የሚታወስ ነው። ጨዋታው ከዚህ ቀደም በለንደኑ ዌምብሌይ ስታዲየም ይደረግ የነበረ ሲሆን በዚህ ዓመት ዌልስ መዲና ካርዲፍ በሚገኘው ታሪካዊው ፕሪንሲፓሊቲ ስታዲየም እንዲዘዋወር ተደርጓል። ይህም የሆነበት ምክንያት በዌምብሌይ ስታዲየም ቀድሞ የተያዘ የሙዚቃ ኮንሰርት በመኖሩ እንደሆነ ታውቋል። ይህም ውድድሩ ከ20 ዓመታት በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ ወደ ዌልስ መዲና እንዲመለስ አድርጎታል። የ34 ዓመቱ ሳም ባሮት ጨዋታውን በዋና ዳኝነት ይመሩታል። የኮሙኒቲ ሺልድ ውድድር ለመጀመሪያ ጊዜ የተጀመረው እ.ኤ.አ በ1908 "የኤፍኤ ቻሪቲ ሺልድ" በሚል ስያሜ የነበረ ሲሆን በኋላም እ.ኤ.አ በ2002 አሁን ወደሚጠራበት "ኤፍኤ ኮምዩኒቲ ሺልድ" ስያሜ ተቀይሯል። ውድድሩ የሊጉን ሻምፒዮን እና የኤፍኤ ካፕ አሸናፊውን በማገናኘት አዲሱ የውድድር ዘመን በይፋ መጀመሩ የሚበሰርበት ነው። ከጨዋታው ትኬት ሽያጭ እና ማስታወቂያ የሚሰበሰበው ገቢ በሙሉ በእንግሊዝ ዙሪያ ለሚገኙ የበጎ አድራጎት ድርጅቶች እና የማህበረሰብ እግር ኳስ ልማት ስራዎች ይውላል። ማንቸስተር ዩናይትድ 21 ጊዜ በማሸነፍ የውድድሩ ስኬታማ ክለብ ነው። አርሰናል 17 ዋንጫዎችን በማንሳት ይከተላል። ማንቸስተር ሲቲ ደግሞ ሰባት ጊዜ አሸንፏል።
አካባቢ ጥበቃ
በፅዱ ኢትዮጵያ ንቅናቄ ጤናማና አምራች ዜጋን ለመፍጠር ቅንጅታዊ ሥራዎች ቀጥለዋል - ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር)
Aug 17, 2026 100
ሆሳዕና ፤ ነሐሴ 11/2018 (ኢዜአ) ፦ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በፅዱ ኢትዮጵያ ንቅናቄ ጤናማና አምራች ዜጋን በመፍጠር የህዝብን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ቅንጅታዊ ሥራዎች መቀጠላቸውን የክልሉ ርዕሰመስተዳደር እንዳሻው ጣሰው(ዶ/ር) ገለጹ። "ፅዱ ኢትዮጵያ ለትውልድ" በሚል መሪ ሀሳብ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ደን አካባቢ ጥበቃና ልማት ቢሮ ለ3ኛ ዙር የተዘጋጀ የፅዱ ኢትዮጵያ የንቅናቄና የውይይት መድረክ በሆሳዕና ከተማ ተካሂዷል። ርዕሰ መስተዳድሩ በመድረኩ እንዳሉት በክልሉ በፅዱ ኢትዮጵያ ጤናማና አምራች ዜጋን በመፍጠር የህዝብን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ቅንጅታዊ ሥራዎች ቀጥለዋል። ንቅናቄው ጤናማና አምራች ዜጋን ለመፍጠር እያገዘ እንደሚገኝ ገልጸው፣ በቀጣይም ህዝቡን ባለቤት በማድረግ ተግባሩን አጠናክሮ ለማስቀጠል ይሰራል ብለዋል። ለዚህም ጽዳትን ባህሉ ያደረጋ ማህበረሰብ ለመፍጠር የግንዛቤ ፈጠራ ሥራዎች እየተከናወኑ እንደሚገኙም አመልክተዋል። የጽዱ ኢትዮጵያ ንቅናቄ የበለፀገች ኢትዮጵያን ለትውልድ ለማስተላለፍ የአመራሩንና የባለድርሻ አካላትን ርብርብ ወሳኝ መሆኑን ርዕሰ መስተዳድሩ ገልጸዋል። የኢፌዴሪ አካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን ምክትል ዋና ዳይሬክተር ፍሬነሽ መኩሪያ በበኩላቸው እንዳሉት በመደመር መንግስት እሳቤ የአካባቢ ጥበቃ ሥራን በጋራ በማከናወን ተጨባጭ ውጤት ማስመዝገብ ተችሏል።   የጽዱ ኢትዮጵያ ቀጣይ 3 ወራት ንቅናቄም ፕላስቲክን በአግባቡ የመጠቀም፣ የመጠቀሚያ ጊዜ ያለፈባቸው የፋብሪካ ኬሚካሎች አወጋገድና የድምጽ ብክለትን መከላከል ላይ በትኩረት እንደሚሰራም ጠቁመዋል። የአካባቢ ብክለትን በመከላከል ለተተኪው ትውልድ ጤናማና ምቹ አካባቢን ለማስተላለፍ የሚከናወኑ ተግባራት እንደሚጠናከሩም አክለዋል። የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ደን አካባቢ ጥበቃና ልማት ቢሮ ሀላፊ አቶ አብርሃም መጫ እንደገለጹት በክልሉ የፅዱ ኢትዮጵያ ንቅናቄ ትግበራ የተራቆተ መሬትን በማልማት ምርትና ምርታማነትን ለማሳደግ አስችሏል።   ከዚህ በተጨማሪ የከተሞችን ውበት ማስጠበቅን ጨምሮ ዘርፈ ብዙ ውጤቶች እያስገኘ መሆኑን ተናግረዋል። ቢሮው በቀጣይ 3 ወራት በሚተገበረው የፅዱ ኢትዮጵያ ኢንሼቲቭ ተገቢውን ድጋፍና ክትትል እንደሚያደርግም አረጋግጠዋል።   በመድረኩ የክልሉ፣ የዞን፣ የልዩ ወረዳ፣ የወረዳና የከተማ አስተዳደር ከፍተኛ አመራሮች እና ተጋባዥ እንግዶች በመሳተፍ ላይ ናቸው።
በጉጂ ዞን በዘንድሮው ክረምት በ16 ሺህ ሄክታር መሬት ላይ ምርጥ የቡና ችግኝ ተተክሏል
Aug 15, 2026 210
አዶላ፤ ነሐሴ 9/2018 (ኢዜአ)፦ በኦሮሚያ ክልል ጉጂ ዞን በዘንድሮው ክረምት በ16 ሺህ ሄክታር መሬት ላይ የተሻሻሉ ዝርያ ያላቸው የቡና ችግኞች መተከላቸውን የዞኑ ግብርና ጽህፈት ቤት ገለጸ። የጉጂ ዞን በምርጥ መዓዛው እና ጣዕሙ በዓለም አቀፍ ደረጃ በከፍተኛ ዋጋ ከሚሸጡ ልዩ የቡና ዓይነቶች መካከል አንዱ የሚገኝበት አካባቢ ነው። የምድር ለምነት፣ ተስማሚ የአየር ንብረት እና የደጋ አየር ጸባይ ዞኑ በቡና ልማት ተራጭቶ እንዲታወቅ አድርጎታል። ከቅርብ ዓመታት ወዲህ በዞኑ የሚገኙ አርሶ አደሮች የምርት ጥራት እና መጠንን ለማሳደግ ከተለምዷዊ አሰራር ወጥተው ሳይንሳዊ ዘዴዎችን እንዲከተሉ ሲደረግ ቆይቷል። በዘንድሮው ክረምት በዞኑ ምርትንና ምርታማነትን ለማሳደግ፣ አርሶ አደሩን ከዘልማድ አሠራር አውጥቶ በተሻሻሉ ከፍተኛ ምርት የሚሰጡና በሽታን በሚቋቋሙ አዳዲስ የቡና ዝርያዎች ተጠቃሚ ለማድረግ ሰፊ የችግኝ ተከላና የልማት እንቅስቃሴዎች በመካሄድ ላይ ይገኛሉ።   በዞኑ ግብርና ጽህፈት ቤት የቡናና ሻይ ልማት ባለሙያ አቶ ብርሃኑ ፈይሳ በዞኑ በዘንድሮ ክረምት የቡና ልማቱን በማስፋት ምርትና ምርታማነትን ለማሳደግ ታቅዶ እየተሰራ ነው። የተሻሻሉ ዝርያ ያላቸውና በአጭር ጊዜ ውስጥ ከፍተኛ ምርት የሚሰጡ ከ72 ሚሊዮን 500 ሺህ በላይ የቡና ችግኞች እስካሁን በ16 ሺህ 233 ሄክታር መሬት ላይ መተከላቸውን ገልጸዋል። አዲሱ ዝርያ ድርቅና በሽታን በመቋቋም ከአንድ ሄክታር እስከ 18 ኩንታል ምርት ለመስጠት የሚያስችል አቅም ያለው እንደሆነም ገልጸዋል፡፡ ይህም ከነባሩ ዝርያ የሚገኘውን ከ7 ኩንታል በታች ምርት ከሁለት እጥፍ በላይ በማሳደግ አምራቹን ተጠቃሚ የሚያደርግ መሆኑን ጠቅሰዋል። በዞኑ በ12 ወረዳዎች እስካሁን የተተከለው የቡና ችግኝ ካለፈው ዓመት ጋር ሲነፃፀር በ13 ሚሊዮን ገደማ ብልጫ ያለው መሆኑን ገልጸዋል። በልማቱም በዞኑ ሁሉም ወረዳዎች ከ54 ሺህ በላይ አርሶ አደሮች መሳተፋቸውን አስታውቀዋል፡፡ የዞኑ ንግድ ጽሕፈት ቤት ቤቱ ሃላፊ አቶ አሬሩ ዋሬ ከዞኑ በተሻሻለ ዝርያ እየተስፋፋ የመጣው የቡና ልማት፣ ምርቱን በብዛትም ሆነ በጥራት እያሳደገ መሆኑን ገልጸዋል። ዘንድሮ ከዞኑ ከ231 ሺህ ኩንታል በላይ ቡና ለገበያ መቅረቡን ለአብነት አንስተዋል።   ምርቱ በሀገር ውስጥም ሆነ በውጭ ገበያ ተፈላጊነቱ እየጨመረ መምጣቱ ልማቱን ይበልጥ ለማስፋት ትልቅ የሥራ መነሣሣት መፍጠሩንም ኃላፊው ጠቁመዋል። በተጨማሪም ሀገር አቀፍ የምርምር ማዕከላት ከፍተኛ ምርት የሚሰጡና የተሻሻሉ የቡና ዝርያዎችን ለአርሶ አደሩ እንዲያቀርቡ መደረጉን ገልጸዋል። በአሁኑ ወቅት በዞኑ የሚገኙ በርካታ የእሼትና የደረቅ ቡና ኢንዱስትሪዎች ምርቱን በብዛትና በጥራት እያዘጋጁ ለገበያ በማቅረብ ላይ እንደሚገኙ የጠቆሙት ኃላፊው፤ የዞኑን የቡና ልማት ይበልጥ ለማስፋት ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በቅንጅት እየተሠራ መሆኑን አስታውቀዋል።
አረንጓዴ ዐሻራ፦ የምግብ ሉዓላዊነት ምሰሶ
Aug 14, 2026 307
(በሙሴ መለሰ) የአየር ንብረት ለውጥ፣ የአፈር መሸርሸር እና የተፈጥሮ ሀብቶች መመናመን በአሁኑ ወቅት የዓለማችን ዋነኛ የህልውና ስጋቶች ሆነዋል። ኢትዮጵያም የዚህ ችግር ተጠቂ ናት። በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አነሳሽነት በሐምሌ ወር 2011 ዓ.ም የተጀመረው አረንጓዴ ዐሻራ ተግዳሮቶቹን በዘላቂነት ለመፍታት ያለመ ነው። የአየር ንብረት ለውጥን መቋቋም፣ የደን ሽፋንን መጨመር፣ የምግብ ዋስትናን ማረጋገጥና አረንጓዴ ኢኮኖሚ መገንባት በወቅቱ አረንጓዴ ዐሻራ ሲጀመር የነበሩ አበይት አላማዎች ናቸው። የዘንድሮው የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አማካኝነት ተስፋን እንትከል በሚል መሪ ሀሳብ ሰኔ 8 ቀን 2018 ዓ.ም በቢሾፍቱ ከተማ መጀመሩ ይታወቃል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዘንድሮው ዓመት ስምንት ቢሊዮን ችግኞችን ለመትከል ግብ መቀመጡን እና በአጠቃላይ ኢትዮጵያ የምታስተናግደው 32ኛው የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የአየር ንብረት ለውጥ ጉባኤ (ኮፕ 32) ድረስ የሀገሪቱን ግብ ወደ 65 ቢሊዮን ከፍ ለማድረግ መታቀዱን ገልጸዋል። ሐምሌ 27/ 2018 በተካሔደው የዘንድሮው የአንድ ጀምበር አረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ መርሃ-ግብር ላይም 800 ሚሊዮን ችግኞች ለመትከል ታቅዶ፣ 805 ነጥብ3 ሚሊዮን በመትከል ከእቅዱ በላይ ማሳካት ተችሏል። ከ26 ነጥብ2 ሚሊዮን በላይ ኢትዮጵያውያን በነቂስ ወጥተው የተሳተፉበት ይሄ መርሃ-ግብር በአጠቃላይ 294 ሺህ ሄክታር መሬት ላይ ያረፈ ነበር። በዘንድሮው የአረንጓዴ ዐሻራ ለመትከል ከታቀደው ስምንት ቢሊዮን ችግኞች መካከልም ከ6 ነጥብ 5 ቢሊዮን በላይ መተከሉን መረጃዎች ያሳያሉ። የአረንጓዴ ዐሻራ ከአካባቢ ጥበቃ ስራ ባሻገር ሀገራዊ የምግብ ዋስትናን በአስተማማኝ ሁኔታ ለመገንባት የሚያስችል ስትራቴጂካዊ ምሰሶ ሆኖ በማገልገል ላይ ይገኛል። መርሃ-ግብሩ ከተራቆቱ መሬቶች መልሶ ማገገም ባለፈ፣ በምግብ ራስን ለመቻል እየተደረገ ባለው ጥረት ጉልህ ሚና እየተጫወተ ይገኛል። አረንጓዴ ዐሻራ ከተለመደው የደን ልማት በተለየ መልኩ የግብርና ደንን (Agro-forestry) በማስፋፋት የአርሶ አደሩንና የከተማውን ማህበረሰብ የምግብ ፍላጎት በቀጥታ መመለስ ላይም ያተኮረ ነው። እንደ አቮካዶ፣ ማንጎ፣ ፓፓያ፣ ብርቱካን፣ ቡና እና ሙዝ ያሉ የምግብና የፍራፍሬ ችግኞች በሀገር አቀፍ ደረጃ ተተክለዋል። ይህ አካሄድ አርሶ አደሮች ከሰብል ምርት በተጨማሪ ከተተከሉት ዛፎች የአጭርና የመካከለኛ ጊዜ የተመጣጠነ ምግብ አቅርቦት እንዲያገኙ አስችሏቸዋል። ከዛም ባለፈ ለገበያ በማቅረብ የሚገኘው ተጨማሪ ገቢም የአርሶ አደሩን አቅም አሳድጎታል። ባለፉት ዓመታት በተከናወኑ የአረንጓዴ ዐሻራ መርሃ-ግብር የተፈጥሮ አካባቢ ምህዳርን ለመጠበቅ የሚያስችሉ ውጤታማ ስራዎች ተከናውነዋል። የተተከሉት ችግኞችም ትርጉም ያላቸው የዜጎችን ተጠቃሚነትና የአካባቢ ጥበቃን ታሳቢ ያደረጉ ናቸው። ከነዚህ መካከል 60 በመቶ የሚሆነው የጥምር እርሻ ደን ሲሆን 35 በመቶ የሚሆነው ደግሞ የደን ዛፍ ነው። ቀሪው ደግሞ የከተማ ውበት ዛፎች ናቸው። የተተከሉ ዛፎች አፈርን ከውሃ መሸርሸር በመጠበቅና የከርሰ ምድር ውሃ እንዲጨምር በማድረግ የሰብል ምርታማነትን ያሳድጋሉ፤ እንዲሁም የደረቁ ምንጮችን በማነቃቃት የመስኖ ልማትን ያበረታታሉ። በአረንጓዴ አሻራ መርሃ-ግብር የተከላው ሂደት፣ የንብ እርባታንና የእንስሳት መኖ አቅርቦትን በማሳደግ የዘላቂ ምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ ከፍተኛ አስተዋጽኦ ያደርጋል። በሌላ በኩል፣ ይህ አገራዊ ንቅናቄ በከተማ ግብርና ላይ የጎላ አስተዋጽኦ እያበረከተ ይገኛል። በከተሞች ዙሪያ የሚለሙ የፍራፍሬ ችግኞች በአነስተኛ ይዞታዎች ላይ የተመጣጠነ ምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ የሚያስችሉ ናቸው። ይህ አካሄድ በከተሞች የሚታየውን የምግብ ፍላጎትና አቅርቦት አለመመጣጠን በመቅረፍ፣ በምግብ ራስን ከመቻል አንጻር የራሱን አስተዋጽኦ እንዲያበረክት የሚያደርግ ነው። የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር ከአካባቢ ጥበቃ ባለፈ የሀገሪቱን የምግብ ዋስትና በአስተማማኝ ሁኔታ ለመገንባት እና በምግብ ራስን የመቻል አገራዊ ሉዓላዊነትን ለማረጋገጥ የሚተገበር ስትራቴጂካዊ ምሰሶ ነው። ንቅናቄው ከተራቆቱ መሬቶች መልሶ ማገገም ባለፈ፣ በምግብ ራስን ለመቻል የሚደረገውን ጥረት የሚያፋጥንበትን ሁለንተናዊ አቅም ፈጥሯል። ኢትዮጵያዊያን እንደ አድዋ እና እንደ ህዳሴ ግድብ ሁሉ በአንድ ድምጽ በመደመር እሳቤ በአንድነት ተነስተው በጋራ እየፈጸሙት ያለው የአረንጓዴ ዐሻራ መርሃ-ግብር ከችግኝ መትከልም በላይ ነው። ይሄ አንድነት ከአየር ንብረት ለውጥ ተጽዕኖ የተላቀቀች ለቀጣናው ለአህጉሩና ለዓለም አቀፍ ማህበረሰብ በአርዓያነት እያስጠቀሳት የሚገኝ ነው። ትውልዱ በየዓመቱ በሚከናወነው በዚህ መርሃ-ግብር ዐሻራውን ከማሳረፍ ባለፈ በእንክብካቤውም የተናበበ ሆኖ መቀጠል የነገዋን የበለጸገች ኢትዮጵያ እውን የማድረግ መሻቱን ማሳካት ይጠበቅበታል።
ዓለም አቀፍ ዜናዎች
ኢትዮጵያ 76ኛውን የዓለም ጤና ድርጅት ስብሰባ ታስተናግዳለች
Aug 5, 2026 816
አዲስ አበባ፤ ሐምሌ 29/2018 (ኢዜአ)፦ 76ኛው የዓለም ጤና ድርጅት የአፍሪካ ቀጣናዊ ኮሚቴ ስብሰባ (RC76) ከነሐሴ 18 እስከ 22 ቀን 2018 ዓ.ም በአዲስ አበባ ይካሄዳል። ስብሰባው ከዓለም ጤና ድርጅት የአፍሪካ ቀጣናዊ ጽሕፈት ቤት ጋር በመተባበር የሚዘጋጅ ነው። በዓለም ጤና ድርጅት የአፍሪካ ቀጣና መረጃ መሠረት፣ ስብስባው የቀጣናውን የጤና አጀንዳዎች ላይ መምከርና አህጉራዊ ትብብርን ማጠናከርን ያለመ ነው። የ47ቱ የአፍሪካ ቀጣና አባል አገራት የጤና ሚኒስትሮች፣ ከፍተኛ ባለሥልጣናት፣ የዓለም አቀፍ ጤና መሪዎች፣ የልማት አጋሮች፣ ለጋሾችና የዓለም ጤና ድርጅት ተወካዮችን ጨምሮ ከ600 በላይ ተወካዮች በስብስባው ላይ ይሳተፋሉ። የስብሰባው ተሳታፊዎች በቀጣናዊ የጤና አቅዶች ላይ የተመዘገቡ ውጤቶችን የሚገመግሙ ሲሆን በአዳዲስ ስትራቴጂዎችና የውሳኔ ሀሳቦች ላይ ይመክራሉ። እንዲሁም የጤና ሥርዓቶችን ለማጠናከር፣ ሁለንተናዊ የጤና ሽፋን ተደራሽነትን ለማስፋፋት፣ የጤና ደህንነትን ለማሻሻልና የአደጋ ጊዜ ዝግጁነትን ለማሳደግ የሚረዱ የጋራ አቅጣጫዎችን ያስቀምጣሉ ተብሎ ይጠበቃል። በኢትዮጵያ፣ በአፍሪካ ህብረትና በተባበሩት መንግስታት የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን (UNECA) የዓለም ጤና ድርጅት ተወካይ ፕሮፌሰር ፍራንሲስ ካሶሎ፤ ስብሰባው አባል አገራት የቀጣናውን የጤና አጀንዳ እንዲቀርጹ፣ አጋርነታቸውን እንዲያጠናክሩ እና በመላው አፍሪካ ጤናማ፣ አስተማማኝና ጠንካራ ማህበረሰቦችን የመገንባት ሂደት ለማፋጠን ትልቅ እድል የሚሰጥ ነው ብለዋል። ተወካዩ አክለውም የኢትዮጵያ ስብሰባውን ማስተናገድ፤ ለቀጣናዊ ወንድማማችነትና ለጋራ ትብብር ያላትን ቁርጠኝነት የሚያሳይ መሆኑን ገልጸዋል። ይህ አህጉራዊ ጉባኤ የኢትዮጵያን የጤና ሥርዓት ስኬቶች፣ በተለይም መሰረታዊ የጤና አገልግሎቶችን በማስፋፋትና በቅርቡ በክልል የተከሰተውን በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ተከስቶ የነበረውን የማርበርግ ቫይረስ በመቆጣጠር ረገድ የተመዘገቡ ውጤቶችን ለማሳየት ዕድል እንደሚፈጥር መረጃው አመልክቷል። ስብስባው የአፍሪካ ህብረትና የተባበሩት መንግሥታት የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን (UNECA) መቀመጫ የሆነችው አዲስ አበባ፣ የዲፕሎማሲ ማዕከልነቷን በመጠቀም ለጋራ የጤና ፈተናዎች የተቀናጀ አህጉራዊ ምላሽ ለመስጠት ስትራቴጂካዊ መድረክ እንድትሆን ያደርጋታል። በስብስባው ላይ የቴክኒክ ውይይቶች፣ አውደ ርዕዮች ፣ የሁለትዮሽ ስብሰባዎችና የሕዝብ ግንኙነት ስራዎች የሚካሄዱ ሲሆን፣ እነዚህም በአፍሪካ ተቋማት መካከል የጤናው ዘርፍ የፈጠራ ስራዎችንና የእውቀት ልውውጥን የሚያጎሉ እንደሚሆኑ ተገልጿል። የዓለም ጤና ድርጅት የአፍሪካ ቀጣናዊ ኮሚቴ የቀጣናዊ ጽሕፈት ቤቱ የበላይ አካል ሲሆን፤ በየዓመቱ በመሰብሰብ የቀጣናውን የጤና ፖሊሲ ይወስናል፣ የድርጅቱን ሥራዎች ይገመግማል፣ እንዲሁም በመላው አህጉሪቱ ለሚከናወኑ የጤና ተግባራት ቅድሚያ የሚሰጣቸውን አጀንዳዎች ያስቀምጣል።
ኢትዮጵያ የማዕድን ሀብቷን ቀጣዩ የኢኮኖሚዋ ምሰሶ እያደረገች ነው- ሲኤንኤን
Aug 4, 2026 771
የሲኤንኤን ጋዜጠኛ ቪክቶሪያ ሩቢዳሪ በኢትዮጵያ ላይ በሚያተኩረው ዘገባዋ በሀገሪቱ ኮረብቶች ያለውን ወርቅ ጨምሮ ከፍተኛ የብረት ማዕድናት አምራች ለመሆን እያደረገች ያለውን ጥረት መመልከቷን ተናግራለች። በዘገባዋ ኢትዮጵያ በማዕድን ዘርፍ ከፍተኛ የሃይል ሚዛን መሆን እንደምትፈልግ ገልጻ፤በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የሚገኘው ኩርሙክ የወርቅ ፕሮጀክት በኢትዮጵያ የማዕድን ኢንቨስትመንቶች ውስጥ በዋናነት የሚጠቅስ መሆኑን ተናግራለች። በምዕራብ ኢትዮጵያ አረንጓዴ ከለበሱት ከፍተኛ የኮረብታ ስፍራዎች ላይ በቢሊዮኖች የሚቆጠሩ ዶላሮችን የሚያስገኙ ከፍተኛ የወርቅ ሀብቶች እንዳሉ እና አዳዲስ ኢንዱስትሪዎች ብቅ እያሉ መሆኑን ትናገራለች። በሺዎች የሚቆጠሩ የግንባታ ባለሙያዎች እና ማዕድን አውጪዎች በኢትዮጵያ ግዙፍ የሆነውን የወርቅ ማዕድን ፋብሪካ ግንባታ እያከናወኑ እንደሚገኝ ገልጻለች። በስፍራው የሚገኙ የማዕድን እና ጂኦሎጂ ባለሙያዎች የወርቅ ማዕድኑን የማጣራት ስራ እያከናወኑ መሆኑን ገልጻለች። ጋዜጠኛዋ የወርቅ ማጣራት እና ምርት ሂደቱን በተመለከተ ከባለሙያዎች ማብራሪያ ማግኘቷንም አመልክታለች።   ወርቁን የማግኘት ሂደቱ እጅጉን ፈታኝ እና አድካሚ እንደሆነ ገልጻ፥ይሁንና ልፋቱ ትልቅ ጠቀሜታ የሚያስገኝ መሆኑን ተናግራለች። የወርቁን ግብአት ውጪ ሀገር ልኮ ከማጣራት ይልቅ በኩርሙክ የወርቅ ማዕድን ፋብሪካ የራሱ ማጣሪያ ፕላንት እንዳለው በጉብኝቷ ወቅት መረዳቷን አመልክታለች። የሲኤንኤኗ ጋዜጠኛ ቪክቶሪያ ሩቢዳሪ ወርቅ የሀገሪቷ ዋና የወጪ ንግድ ገቢ ምንጭ እየሆነ መምጣቱን ገልጻለች። ባለፈው ዓመት በወርቅ የተገኘው የወጪ ንግድ ገቢ ከፍተኛ መሆኑን ተናግራለች። ይህም የኢትዮጵያን የኢንዱስትሪ ውጥኖች በግልጽ የሚያሳይና ኢትዮጵያ የማዕድን ሀብቷን ቀጣዩ የኢኮኖሚዋ ምሰሶ እያደረገች እንደምትገኝ ሲኤንኤን በዘገባው አስረድቷል።
የኤልኒኖ አየር ንብረት ክስተትን ለመቋቋም አህጉራዊ የቅድመ ዝግጅት ስራዎችን ማጠናከር ይገባል
Jul 30, 2026 1052
አዲስ አበባ፤ ሐምሌ 23/2018 (ኢዜአ)፦የኤልኒኖ አየር ንብረት ክስተትን ለመቋቋም አህጉራዊ የቅድመ ዝግጅት ስራዎችን ማጠናከር እንደሚገባ ተመለከተ፡፡ የአፍሪካ ህብረት በፓሲፊክ ውቅያኖስ ሙቀት የሚፈጠር የአየር ንብረት መዛባት (ኤልኒኖ) አስመልክቶ አስቸኳይ ስብስባውን ዛሬ በአዲስ አበባ እያካሄደ ይገኛል። በህብረቱ የግብርና፣ ገጠር ልማት፣ ውሃ እና ከባቢ አየር (ADREE) ልዩ የቴክኒክ ኮሚቴ የተዘጋጀው ስብሰባ እ.አ.አ በ2026 ይከሰታል ተብሎ የሚጠበቀውን የኤልኒኖ አየር ንብረት ክስተት ለመቋቋም እና አህጉራዊ የቅድመ ዝግጅት ስራዎችን ማጠናከርን ያለመ ነው። ከፍተኛ የምክክር መድረኩ "የአፍሪካን ቅድመ ዝግጅት፣ የመቋቋም አቅም እና የአየር ንብረት እርምጃዎችን ማጠናከር" በሚል መሪ ሀሳብ እየተካሄደ ይገኛል። በስብሰባው ላይ በአካል ከተገኙት ተሳታፊዎች በተጨማሪ በበይነ መረብ የተለያዩ ባለድርሻ አካላት በሁነቱ ላይ ታድመዋል። የስብሰባው ዋና ትኩረት አፍሪካ ለኤልኒኖ የተቀናጀ ምላሽ እንድትሰጥ የጋራ ትብብርን መፍጠር ነው። በተጨማሪም በ31ኛው እና በ32ኛው የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የአየር ንብረት ለውጥ ዓለም አቀፍ ጉባኤዎች (COP31) እና (COP32) ላይ የአፍሪካን ሚና ማሳደግ እና የአህሪቷን አጀንዳዎች ጎልተው እንዲታዩ ማድረግ በሚቻልባቸው ሁኔታዎች ላይም ይመክራል። ለአንድ ቀን የሚቆየው ስብስባ በባለሙያዎች እና በሚኒስትሮች ደረጃ ተከፍሎ ይካሄዳል። የአፍሪካ የሜቲዎሮሎጂ ትግበራዎች ልማት ማዕከል (ACMAD) የኤልኒኖ ክስተትን ትንበያ እና በአህጉሪቱ ላይ ሊያስከትል የሚችለውን ተፅዕኖ በተመለከተ ጥናታዊ ፅሁፍ ያቀርባል። በተጨማሪም በአየር ንብረት ለውጥ የአፍሪካ ተደራዳሪዎች ቡድን መሪነት አህጉሪቱ በመጪዎቹ ዓለም አቀፍ የአየር ንብረት ጉባኤዎች የምታደርገው ተሳትፎ እና ለዓለም አቀፉ የአደጋ ስጋት ቅነሳ ጉባኤ የሚደረጉ ዝግጅቶች ቀርበው ውይይት ይደረግባቸዋል። የአፍሪካ የውሃ ሚኒስትሮች ምክር ቤትም (AMCOW) ከ 2026 የአፍሪካ ህብረት የዓመቱ መሪ ሀሳብ ጋር የተያያዘ ሪፖርት ያቀርባል። የአባል ሀገራት ሚኒስትሮችም ስለ ኤልኒኖ ተፅዕኖ እና አህጉራዊ ምላሽ መግለጫዎችን ይሰጣሉ ተብሎ ይጠበቃል። ስብሰባው በኤልኒኖ ዙሪያ የተዘጋጀውን የድርጊት መርሃ ግብር፣ የባለሙያዎች ሪፖርት እና የጋራ የአቋም መግለጫ እንደሚያፀድቅም ተመላክቷል። በስብሰባው ከአፍሪካ ህብረት አባል ሀገራት በተጨማሪ የተለያዩ አጋር አካላት ተገኝተዋል። ኤልኒኖ (El Nino) በፓሲፊክ ውቅያኖስ የውሃ ሙቀት ከመደበኛው በላይ በመጨመሩ ምክንያት የሚከሰት ዓለም አቀፋዊ የከባቢ አየርና የአየር ንብረት መዛባት ክስተት ነው። የኤልኒኖ ተጽእኖ በዓለም አቀፍ ደረጃ ያልተለመደ የከፋ ድርቅን፣ ከፍተኛ የጎርፍ አደጋንና የሙቀት መጠን መጨመርን በማስከተል በግብርና እና በሰዎች ሕይወት ላይ ከፍተኛ ጉዳት ያደርሳል።
ሀገራት የአፍሪካ ህብረትን የፋይናንስ ነጻነት ለማረጋገጥ የተጠናከረ ድጋፍ ማድረግ ይገባቸዋል - አምባሳደር ኤድዋርድ ቢዚማና
Jul 29, 2026 1575
አዲስ አበባ ፤ሐምሌ 22/2018(ኢዜአ)፦ የአፍሪካ ሀገራት የአፍሪካ ህብረት የፋይናንስ ነጻነት ለማረጋገጥ የተጠናከረ ድጋፍ እንዲያደርጉ የብሩንዲ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር እና የአፍሪካ ህብረት የስራ አስፈጻሚ ምክር ቤት ሰብሳቢ አምባሳደር ኤድዋርድ ቢዚማና ጥሪ አቀረቡ። በአዲስ አበባ ለሁለት ቀናት ሲካሄድ የቆየው እና የህብረት አባል ሀገራት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች የተሳተፉበት 49ኛው የአፍሪካ ህብረት ስራ አስፈፃሚ ምክር ቤት መደበኛ ስብሰባ ዛሬ ተጠናቋል። የምክር ቤቱ ስብሰባ “ ዘላቂ የውኃ አቅርቦትና ደኅንነቱ የተጠበቀ የንጽህና አጠባበቅ ሥርዓቶችን ማረጋገጥ፤ ለአጀንዳ 2063 ግቦች ስኬታማነት” በሚለው የ2026 የህብረቱ ዓመታዊ መሪ ሀሳብ አማካኝነት ተከናውኗል። የብሩንዲ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር እና የአፍሪካ ህብረት የስራ አስፈጻሚ ምክር ቤት ሰብሳቢ አምባሳደር ኤድዋርድ ቢዚማና ባደረጉት የመዝጊያ ንግግር ምክር ቤቱ አጀንዳ 2063 እና የህብረቱ መሪ ሀሳብን ጨምሮ በተለያዩ አጀንዳዎች ላይ መምከራቸውን ገልጸዋል። የአፍሪካ ሀገራት አጀንዳ 2063 ለማሳካት እና የእርስ በእርስ ትብብራቸውን ለማጠናከር በቁርጠኝነት እንደሚሰሩ ማረጋገጣቸውን አመልክተዋል። በፓን አፍሪካኒዝም መንፈስ አህጉራዊ ጉዳዮች ላይ በጋራ ለመስራት ያሳዩት ፍላጎት አበረታች መሆኑንም ተናግረዋል። ኢትዮጵያ እና ኬንያ ለአፍሪካ ህብረት ዓመታዊ በበጎ ፈቃደኝነት ተጨማሪ ድጋፍ እንደሚያደርጉ ይፋ ማድረጋቸው የፋይናንስ ነጻነትን ማረጋገጥ የሚያስችል እርምጃ መሆኑን ገልጸዋል። ሌሎች የህብረቱ አባል ሀገራት የኢትዮጵያንና የኬንያን ፈለግ በመከተል ተመሳሳይ እርምጃ እንዲወስዱ ጥሪ አቅርበዋል። ሀገራት የገቧቸውን ቃል ኪዳኖችና ስምምነት የደረሱባቸውን ጉዳዮች በሚገባ መተግበር እንዳለባቸውም ነው ያስገነዘቡት። ኢትዮጵያ የምክር ቤቱ ስብሰባ በስኬት እንዲጠናቀቅ እንዲሁም ለሚኒስትሮችና ሌሎች ልዑካን ላደረገችው አቀባበልም አመስግነዋል።
ሐተታዎች
ሳምንቱን በወፍ በረር!!
Aug 16, 2026 142
ነሐሴ 10/2018 (ኢዜአ)፡- ሳምንቱን በወፍ በረር!! በዚህ ዝግጅታችን በክልሎች የተከናወኑ ዓበይት ጉዳዮችን በወፍ በረር ቃኝተን እናስታውሳለን። በመሆኑም በሳምንቱ በተለያዩ የሀገራችን ክልሎች ከተከናወኑ ዓበይት ኩነቶች መካከል ዋና ዋናዎቹ ምን ነበሩ ስንል እንጠይቃለን? 1. የሰሊጥ ልማት በጋምቤላ ከሳምንቱ ዓበይት ጉዳዮች መካከል በጋምቤላ ክልል በተያዘው የመኸር ወቅት ከ86 ሺህ ሄክታር በላይ መሬት በሰሊጥ ሰብል የመልማቱ ዜና አንዱ ነው። በክልሉ የቅባት እህሎች ልማት በዋናነት በባህላዊ አርሶ አደሮችና በጥቂት ባለሀብቶች ተወስኖ ሲከናወን የነበረ ቢሆንም፣ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በዘመናዊ የግብርና ግብዓቶች እና በሜካናይዜሽን እርሻ ታግዞ እየተካሄደ መሆኑን የክልሉ እርሻና ተፈጥሮ ሀብት ቢሮ አስታውቋል።   እንደ ቢሮው ምክትል ኃላፊ አቶ ኡጀሉ ኡሞድ ገለጻ፤ ክልሉ የቅባት ሰብሎችን ጨምሮ ለሁሉም የግብርና ልማት ሥራዎች ምቹ ስነ-ምህዳር ያለው ነው። በክልሉ በዘንድሮው የመኸር ወቅት በባለሀብቶችና በአርሶ አደሮች ከ86 ሺህ ሄክታር በላይ መሬት በሰሊጥ ሰብል ለምቷል። ከዚህም ከ516 ሺህ ኩንታል በላይ የሰሊጥ ምርት ለመሰብሰብ መታቀዱን ጠቁመው፣ በአሁኑ ወቅት የሰብሉ ቁመና በተሻለ ሁኔታ ላይ ስላለ ከተጠበቀው በላይ ምርት ሊገኝ እንደሚችልም ተንብየዋል። 2. የገቢ አሰባሰብን በማጠናከር ልማትን ማፋጠን በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ገቢን በአግባቡ በመሰብሰብ የህዝብን የልማት ጥያቄ የመመለስ ተግባራት እንደሚጠናከሩ በክልሉ ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) የተገለጸውም በዚህ ሳምንት ነበር።   ርዕሰ መስተዳድሩ ይህን የተናገሩት የክልሉ ገቢዎች እና ንግድና ገበያ ልማት ቢሮዎች በሕገ-ወጥ የንግድ ቁጥጥር፣ ኑሮን ማረጋጋትና የታክስ ሕግ ተገዢነትን ለማረጋገጥ በሆሳዕና ከተማ ባዘጋጁት የንቅናቄ መድረክ ላይ ነው። በዚህ ወቅት ርዕሰ መስተዳድሩ፣ በክልሉ ገቢን በአግባቡ በመሰብሰብ የሕዝቡን የልማት ጥያቄዎች የመመለስ ተግባር እንደሚጠናከር ተናግረዋል። ባለፉት ዓመታት ገቢን በማሳደግ የከተሞችን ገጽታ የመቀየር፣ የመሠረተ ልማት ተደራሽነትን የማስፋትና የማህበረሰቡን ሕይወት ለማሻሻል በተከናወኑ ተግባራት ስኬቶች እንደተመዘገቡና በቀጣይም ይህን ለማጠናከር እንደሚሰራም አረጋግጠዋል። በሌላ በኩል በክልሉ የንግድ ሥርዓቱን በማዘመን የተሳለጠ አሠራር መዘርጋት አስፈላጊ መሆኑን የጠቆሙት እንዳሻው (ዶ/ር)፤ ለዚህም ሕገ-ወጥነትን የመከላከል፣ የግብይት ማዕከላትን የማስፋፋት፣ ምርትን በበቂ ሁኔታ የማቅረብ፣ የዋጋ ንረትን የመቆጣጠርና የሸማች ማኅበራትን የማጠናከር ሥራዎች እንደሚከወኑም አክለዋል። 3. የአፋር ክልል በጀት የክልሉ ምክር ቤት ለ2019 በጀት ዓመት ከ33 ነጥብ 2 ቢሊዮን ብር በላይ ያጸደቀውም በዚሁ ሳምንት ነበር። በሰመራ ከተማ ለሦስት ቀናት የተካሄደው የምክር ቤቱ 6ኛ የምርጫ ዘመን፣ 5ኛ የሥራ ዘመን፣ 10ኛ መደበኛ ጉባዔ የዳኞችንም ሹመት አጽድቋል።   የክልሉ ገንዘብ ቢሮ ምክትል ኃላፊ አቶ ደረሳ መሐመድ በጉባዔው ተገኝተው የክልሉን የ2019 ረቂቅ በጀት ያቀረቡ ሲሆን፣ በጀቱ ከመንግሥት ድጎማ፣ ከክልሉ የውስጥ ገቢ፣ ከፌዴራል መንግሥት እና ከተለያዩ የገቢ አማራጮች የሚሸፈን መሆኑን አንስተዋል። ለበጀት ዓመቱ የተመደበው ገንዘብ የክልሉን ልማት ለማቀላጠፍና የሕዝቡን ጥያቄዎች ለመመለስ የሚያስችል ከመሆኑም በላይ የተጀመሩ የልማት ሥራዎችን አጠናክሮ ለማስቀጠልም ይረዳል ብለዋል። 4. የኢንቨስትመንት መድረክ ሌላው የሳምንቱ ዓበይት ጉዳይ የፌዴራል፣ የክልልና የከተማ አስተዳደሮች የኢንቨስትመንት አስፈጻሚ አካላት በጋምቤላ ከተማ ያካሄዱት የጋራ የምክክር መድረክ ነበር። በመድረኩ በተጠናቀቀው በጀት ዓመት የኢንቨስትመንት እድሎችን በማስተዋወቅና ቀልጣፋ የአሰራር ስርዓቶችን በመተግበር በርካታ ባለሀብቶችን ወደ ሀገር ውስጥ ለመሳብ መቻሉም ተገልጿል።   በመድረኩም ሀገሪቱ ያሏትን የኢንቨስትመንት እድሎች ለባለሀብቶች የማስተዋወቅ እና አገልግሎቶችን ቀልጣፋ ለማድረግ የተሰሩ ሥራዎች ውጤት ማምጣታቸውን የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን አስታውቋል። የኮሚሽኑ ምክትል ኮሚሽነር ዳጋቶ ኩምቤ በመድረኩ እንደገለጹት የኢንቨስትመንት አማራጮችን በማስተዋወቅ አልሚዎችን ለመሳብ የተከናወኑ ተግባራት ውጤት እያስገኙ ነው። በዚህም በበጀት ዓመቱ ብቻ 528 የውጭ ሀገር ባለሀብቶች አዲስ የኢንቨስትመንት ፈቃድ መውሰዳቸውን በማሳያነት አንስተዋል። 5. የወጣቶች ተሳትፎ የላቀበት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት በየአካባቢው የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ተግባራት ተጠናክረው መቀጠላቸው የተገለጸው በዚሁ ሳምንት ነበር። በጅማ ዞን የተለያዩ ወረዳዎች የደም ልገሳ፣ የአቅመ ደካሞች ቤት ዕድሳት እና ሌሎች የክረምት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ሥራዎችን ለማከናወን በተዘጋጀ መርሃ ግብር ላይ የአቅመ ደካማ ወገኖችን ሕይወት በዘላቂነት ለመቀየር ያለመ ድጋፍ ተደርጓል። ከድጋፎቹ መካከል የትምህርት መማሪያ ቁሳቁስ፣ የምግብ ግብዓት፣ የንብ ቀፎዎች እና ዘመናዊ የኤሌክትሪክ ምጣድ ይገኙበታል። በመርሃ ግብሩ ላይ በብልፅግና ፓርቲ የኦሮሚያ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት የወጣቶች ክንፍ የፖለቲካ ዘርፍ ኃላፊ ወይዘሮ ረሂማ ዩሱፍ፣ በክልሉ በርካቶችን ተጠቃሚ ያደረጉ የበጎ ፈቃድ አገልግሎቶች ተጠናክረው መቀጠላቸውንና በአገልግሎቱም የወጣቶች ተሳትፎ የላቀ መሆኑን ተናግረዋል። የጅማ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ቲጃኒ ናስር በበኩላቸው፤ በተያዘው የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት በዞኑ ከ5 ሺህ 500 በላይ አቅመ ደካሞች መኖሪያ ቤትን ለማደስ መታቀዱንና እስካሁንም ከግማሽ በላይ የሚሆኑት መታደሳቸውን አንስተዋል። 6. ሚኒስቴር ተቋማቱ በበጎ ፈቃድ ተግባር ላይ የፕላንና ልማት ሚኒስቴር አቅመ ደካማ ለሆኑ ወገኖች ልጆች የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ ያደረገውም በዚህ ሳምንት ነበር። ሚኒስትር ዴኤታ ስዩም መኮንን እንደገለጹት፤ ድጋፉ የተደረገው በሐረር ወላጆቻቸው አቅም ለሌላቸው 600 ተማሪዎች ነው። ሚኒስትር ዴኤታው ከሐረሪ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ወይዘሮ ሮዛ ዑመር ጋር በመሆን የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር ያከናወኑ ሲሆን፣ በክልሉ የአቅመ ደካማ ዜጎች መኖሪያ ቤት ግንባታንም አስጀምረዋል። ሚኒስቴሩም ባለፉት ዓመታት በተለያዩ ክልሎች መሰል የልማት ሥራዎችን በማከናወን ማህበራዊ ኃላፊነቱን መወጣቱን አስታውሰዋል።   በተመሳሳይም የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴርና ተጠሪ ተቋማቱ በተያዘው ሳምንት ነበር በዱብቲ ወረዳ አሮላፍና ገበላይቱ ቀበሌ የአቅመ ደካማ ወገኖች ቤቶች ግንባታና የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር ያከናወኑት። በዚህ ወቅትም የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታው አምባሳደር ብርሐኑ ጸጋዬ የበጎ ፈቃድ አገልግሎትን በተቀናጀ መልኩ ማከናወኑ ማህበራዊ ችግሮችን በዘላቂነት ለመፍታት እያገዘ መሆኑን ተናግረዋል። ሚኒስቴሩም በዘንድሮው የበጎ ፈቃድ አገልግሎት በአፋር ክልል 10 የአቅመ ደካማ ወገኖች መኖሪያ ቤቶች ግንባታ እያከናወነ መሆኑን አንስተው፣ በተጨማሪም አንድ የቅድመ መደበኛ መዋዕለ ሕፃናት ትምህርት ቤት እንደሚገነባም ነው የገለጹት። 7. የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ ለአምራች ኢንዱስትሪዎች ውጤታማነት ሳምንቱ በድሬዳዋ አስተዳደር የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ የአምራች ኢንዱስትሪዎችን ውጤታማነት ማሳደጉ የተገለጸበትም ነበር። የአስተዳደሩ ምክትል ከንቲባ ሀርቢ ቡህ መንግሥት በተለይ የመሬት፣ የኤሌክትሪክ፣ የፋይናንስ፣ የመሠረተ ልማት እና ሌሎች ጥያቄዎች በአፋጣኝ እንዲመለሱ መደረጉ ኢንዱስትሪዎቹ ውጤታማ እንዲሆኑ አስችሏል ብለዋል።   በዚህም በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ብቻ 11 ከፍተኛ እና መካከለኛ አምራች ኢንዱስትሪዎች ወደ ሥራ በመግባት በሺዎች ለሚቆጠሩ ዜጎች ቋሚና ጊዜያዊ የሥራ ዕድል መፍጠራቸውን አንስተዋል። ኢንዱስትሪዎቹ ተኪ ምርቶችን ከማምረት በተጨማሪ የወጪ ምርቶችን አምርተው በመላክ ለሀገር የውጭ ምንዛሬ እያስገኙ መሆናቸውን ጠቅሰዋል። ጉብኝት ከተደረገባቸው አምራች ኢንዱስትሪዎች መካከል የፈሳሽና ጠጣር ሳሙና፣ የጭማቂ፣ የውሃ፣ የሮቶ፣ የካርቶንና የእርሻ መሳሪያ ማምረቻዎች እንዲሁም የቡና ማቀነባበሪያዎች ይገኙበታል። 8. ሠራዊቱ ከወገን አለኝታነቱ ባሻገር የልማት አጋርነቱን አጠናክሯል ከሳምንቱ ዓበይት ጉዳዮች መካከል የሀገር መከላከያ ሠራዊት የሀገር ዳር ድንበር የማስከበር ግዳጁን ከመወጣት ጎን ለጎን የወገን አለኝታነቱንና የልማት አጋርነቱን የሚያጠናክሩ ተግባራትን እያከናወነ መሆኑም በዋነኝነት የተገለጸበት ነው። በሀገር መከላከያ ሠራዊት የ11ኛ ዕዝ አመራሮችና የሰሜን ወሎ ዞን ከፍተኛ አመራሮች በቆቦ ከተማ እየተካሄደ ያለውን የኮሪደር ልማት ጎብኝተዋል። የ11ኛ ዕዝ ዋና አዛዥ ሜጀር ጄኔራል አድማሱ ዓለሙ በወቅቱ እንዳሉት፤ የቆቦ ከተማ የኮሪደር ልማት ፕሮጀክት በተያዘለት ጊዜና ጥራት እንዲጠናቀቅ ዕዙ የበኩሉን እየተወጣ ይገኛል። በዚህም የዕዙ አመራሮችና አባላት የኮሪደር ልማቱን ለማፋጠን የወር ደመወዛቸውን 40 ሚሊዮን ብር ድጋፍ ማድረጋቸውን ገልጸዋል።   ድጋፉም ሠራዊቱ የአካባቢውን ሰላም በማስጠበቅ ለልማት ሥራው ምቹ ሁኔታ ከመፍጠር ባሻገር የወገን አለኝታነቱን ለማረጋገጥ ያለመ መሆኑን ተናግረዋል። የዕዙ አመራሮችና አባላት ላደረጉት ድጋፍ ምስጋና ያቀረቡት የቆቦ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ኃይለዓብ ወንድሙ፣ ድጋፉ አሁን ላይ 43 በመቶ የደረሰውን የኮሪደር ልማት ፈጥኖ በማጠናቀቅ ለህዝብ አገልግሎት ለማብቃት ያስችላል ብለዋል። 9. ኢትዮጵያን በመገንባት ረገድ የወጣቱ ሚና ወጣቱ ትውልድ የተሻለች ኢትዮጵያን ለመገንባት በሚደረገው ጥረት ውስጥ ሁለንተናዊ ተሳትፎውን አጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ከድር ጁሃር ያሳሰቡትም በዚሁ ሳምንት ነበር።   ከንቲባው ይህን ያሳሰቡት በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ27ኛ ጊዜ፣ በኢትዮጵያ ደግሞ ለ23ኛ ጊዜ በድሬዳዋ በተከበረው ዓለም አቀፉ የወጣቶች ቀን ላይ ተገኝተው ነው። በመልእክታቸውም ወጣቶች የተሻለች ሀገርን ለመገንባትና ለመረከብ እያደረጉት ያለው ሁለንተናዊ ተሳትፎና ተጠቃሚነት አበረታች ውጤት እየተገኘበት መሆኑን ገልጸዋል። ወጣቶች በተለይም የውሳኔ ሰጪነት ሚናቸውን ለማሳደግ እየተከናወኑ ያሉ ዘርፈ ብዙ ተግባራት ሀገር ተረካቢ የሆነውን ትውልድ ወደ ላቀ ተሳትፎና ተጠቃሚነት እንደሚያሸጋግርም በመድረኩ ተገልጿል። 10. ዲጂታላይዜሽንን ለሙስና መከላከል የመደመር መንግሥት የፈጠራቸውን መልካም እድሎች በመጠቀም ለሀገር ልማት በጋራ መትጋትና ልሹ አሰራሮችን መዋጋት እንደሚገባ የተገለጸው በተያዘው ሳምንት ነው። የፌዴራል ስነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን 25ኛ ዓመት የብር ኢዮቤልዩ በዓል ማጠቃለያ መድረክ "የፀረ-ሙስና ትግል ትናንት፣ ዛሬ እና ነገ" በሚል መሪ ሀሳብ በአዳማ ተካሂዷል። በመድረኩ ላይ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የዴሞክራሲ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ አቶ እውነቴ አለነ፤ በሙስና ትግል የመጀመሪያ ምዕራፍ መከላከልን፣ ምርመራንና ክስን በአንድ ተቋም በማድረግ ይሰራ እንደነበር አስታውሰዋል። ሆኖም እንቅስቃሴው ህዝብን የትግሉ ባለቤት ያላደረገ፣ የሙስና መከላከል ስራን የረሳ እና ለትውልድ የስነ-ምግባር ግንባታ ቦታ የማይሰጥ ነበር ብለዋል።   በሁለተኛው ምዕራፍ፣ ከሚሊኒየም መባቻ ጀምሮ ለውጡ እስከመጣበት ጊዜ ድረስ የነበረው ወቅት በልማታዊ መንግሥት ስም ከፍተኛ ጣልቃገብነት የተካሄደበት እንዲሁም ሙስና በከፍተኛ ሁኔታ የተስፋፋበት እንደነበር አንስተዋል። በዚህም ምክንያት የህዳሴ ግድብን ጨምሮ የተለያዩ ሜጋ የመንግሥት ፕሮጀክቶች በሙስና እና በሌብነት ምክንያት ለከፍተኛ ችግር ተዳርገው እንደነበር አስታውሰዋል። በሦስተኛው ምዕራፍ፣ ከሀገራዊ ለውጡ መባቻ ጀምሮ እስካሁን ባለው ጊዜ ከሙስና ትግል አኳያ መሰረታዊ ለውጥ ተደርጓል ብለዋል። በኮሚሽኑ ላይ ከተደረጉት ማሻሻያዎች መካከል ዋነኛው የሕግ ሪፎርም መሆኑን አንስተው፤ ሙስናን በአንድ ተቋም ብቻ መታገል ስለማይቻል ሁሉም የመንግሥት ተቋማት የትግሉ ባለቤት እንዲሆኑ መደረጉን አስታውቀዋል። በተለይም የዲጂታላይዜሽንን መልካም እድሎች በመጠቀም አገልግሎቶችን ከሰው ንክኪ ነፃ እና አካታች በሆነ መንገድ ማቅረብ መቻሉና መሰረታዊ የእሳቤ ለውጥ ማምጣቱ ለፀረ-ሙስና ትግሉ ጠንካራ መሰረት እየጣለ መሆኑን አክለው ገልጸዋል። 11. ኢዜአ በበጎ ፈቃድ ተግባር ላይ የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት (ኢዜአ) ባደረገላቸው የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ መደሰታቸውን በባህር ዳር ከተማ ድጋፍ የተደረገላቸው ተማሪዎችና ወላጆች መግለጻቸው የተዘገበውም በሳምንቱ ነበር።   በወቅቱም የአገልግሎቱ ምክትል ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ተፈራ በቀለ፤ ኢዜአ ከመረጃ ተደራሽነት ባሻገር በማህበራዊ ተሳትፎና በጎ ፈቃድ አገልግሎት በስፋት እየተሳተፈ መሆኑን ገልጸዋል። ኢዜአ የትምህርት ቤቶች ድጋፍ ላለፉት ስድስት እና ሰባት ዓመታት በተከታታይ ሲያከናውን መቆየቱን አንስተው፤ በአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር፣ በትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍና በመሰል በጎ ተግባራት ተሳትፎውን አጠናክሮ መቀጠሉንም አክለዋል። በበባሕር ዳር ከተማ የአረንጓዴ አሻራን ከማኖር ባለፈ ኢዜአ ለ357 ተማሪዎች የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ ማድረጉንም ገልጸዋል። የባሕር ዳር ከተማ ከንቲባ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ ወይዘሮ አስራቴ ሙጨ በበኩላቸው፤ የኢዜአ አርዓያነት ያለው ተግባር በሌሎችም ዘንድ መቀጠል ያለበት መሆኑን ገልጸው፤ ለተደረገው መልካም ተግባር ሁሉ በባሕር ዳር ከተማ አስተዳደር ስም ምስጋና አቅርበዋል። ድጋፍ የተደረገላቸው ተማሪዎችና ወላጆች ኢዜአ ባደረገላቸው የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ መደሰታቸውን ገልጸው ለተደረገውም ምስጋናቸውን አቅርበዋል። ኢዜአ ከትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ በተጨማሪ በባህርዳር የመዋዕለ ሕፃናት ትምህርት ቤት የሕንፃ ግንባታን አስጀምሯል። የሚገነባው የመማሪያ ክፍል ለታዳጊ ተማሪዎች ትልቅ ትርጉም ይኖረዋል ሲሉ የባሕር ዳር ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ አቶ አስሜ ብርሌ የገለጹትም በዚህ ወቅት ነው።   የኢዜአ ምክትል ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ምንይችል ዓለማየሁ በበኩላቸው የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት በሀገር ብሔራዊ ጥቅም፣ በገጽታ ግንባታ ሥራዎች እንዲሁም የጋራና አሰባሳቢ ትርክት ለመገንባት በሚደረገው ጥረት ሀገራዊ ኃላፊነቱን እየተወጣ መሆኑን ገልጸዋል።ተቋሙ ከሀገራዊ ተልዕኮው ባሻገር በማኅበራዊ ተሳትፎና የበጎ ፈቃድ ተግባራት ላይም ሰፊ ተሳትፎ በማድረግ ማኅበራዊ ኃላፊነቱን እየተወጣ ይገኛል ብለዋል። ኢዜአ በባሕር ዳር ከተማ ምስራቀ ፀሐይ 1ኛ እና መካከለኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የቅድመ መደበኛ ትምህርት አስተባባሪ መምህርት አያል እምቢያለ፤ በአሁኑ ወቅት በአንድ ክፍል ውስጥ እስከ 150 ተማሪዎች እንደሚማሩ አስታውሰዋል። አዲሱ የመማሪያ ሕንፃ ግንባታ ይህንን የተማሪዎች የክፍል ጥምርታ በማስተካከል የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ ወሳኝ ሚና እንደሚኖረው አስረድተዋል። ከዚሁ መርሃ ግብር በተጓዳኝም የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር የተከናወነ ሲሆን፣ ዓለም አቀፍ የወጣቶች ቀንን ምክንያት በማድረግም ከወጣቶች ጋር የፓናል ውይይት ተካሂዷል።              
ለብዙዎች ብርሃን የፈነጠቀው የገጠር ሞዴል መንደር!
Aug 9, 2026 808
ለብዙዎች ብርሃን የፈነጠቀው የገጠር ሞዴል መንደር! በቀደሰ ተክሌ (ከሚዛን አማን ) የገጠሩ ማህበረሰብ የጨለማ ኑሮ የተፈረደበት ይመስል ኑሮውን ማሻሻል ሳይችል እልፍ ዓመታት ተቆጥረዋል፤ ለዘመናት መብራትና ውኃ ለማግኘትና ከቴክኖሎጂ ጋር ተቀራርቦ ለመኖር ወደ ከተማ መሰደድ ብቸኛው አማራጭም ነበር። የከተሜው ዋልታ የሀገር ኢኮኖሚ መሠረት የሚወሰንበት የአራሹ ገበሬ የኑሮ ደረጃ ባህላዊውን የአኗኗር ዘዬ ባለመልቀቁ ደስተኛ ጊዜ የሚያሳልፍበት ሂደት አድካሚ እንደሚሆን ግልጽ ነው። የገጠሬው የተበታተነ የአኗኗር ሥርዓትም ለገጠሬው አስፈላጊ መሰረተ ልማቶችን ለማሟላት አስቸጋሪ ሆኖ ቆይቷል፤ የእዚህን የህብረተሰብ ክፍል ምርቱን እንጂ ኑሮውን የጠየቀ አልነበረም ቢባል ግነት አይሆንም።   ቀደም ሲል በነበሩ መንግስታት ከተማን እንጂ ገጠርን ማዘመን የሚያስብ ስለመኖሩ ያጠራጥራል፤ ይህም በሀገሪቱ ለኢፍትሐዊ ዕድገት የራሱን ተጽዕኖ ሲያሳደር ቆይቷል። የመደመር መንግሥት ግን ይህን ቀይሮታል። ሀገር የመምራት ኃላፊነት ከተረከበበት ጊዜ አንስቶ በከተማና በገጠር ሁለንተናዊ ብልጽግናን በማረጋገጥ በዜጎች የኑሮ ሥርዓት ላይ ለውጥ ማምጣትን ግብ አድርጎ እየሰራ ነው ከተሜነት ብቻውን አድጎ የገጠሩ ማኅበረሰብ በቀድሞ የኑሮ ደረጃ ላይ ከሆነ የተሟላ ዕድገት ማምጣት አይቻልም የሚል ጽኑ እምነት አለው። በእዚህም ከተማና ገጠርን ለማቀራረብ በገጠር ትራንስፎርሜሽንን የተለያዩ ኢኒሼቲቮችን ቀርጾ መተግበር ከጀመረ ከራርሟል። የገጠር ትራንስፎርሜሽን አንዱ አካል የሆነው የገጠር ሞዴል መንደር በአርሶ አደሮች ዘንድ የሚጨበጥ ተስፋን ይዘው ከመጡ ኢኒሼቲቮች በግንባር ቀደምነት የሚጠቀስ ነው። ከተስፋ ተሻግረው በዚህ ሞዴል መንደር የነዋሪነት ዕድልን ያገኙት ደግሞ ብርሃን አይተዋል፤ የትናት አኗኗራቸውን የቀየረ አዲስ ዛሬን በእጃቸው አድርገዋል፤ ነገን አልቀው መመልከት የግብርና ተግባራቸው አንዱ አካል ሆኗል። በአዲሱ መንደራቸው ዛሬ የሚያፈስ ቤት የለም፣ የእንስሳት ቆሻሻ ሽታ በአፍንጫቸው አይገባም፣ በሚቆረቁር እንጨት ወይም መደብ ላይ አይቀመጡም፤ የከተሜው መዘነጫ ሶፋ በሳሎናቸው ተከስቷል። ጓሮዎቻቸው ሁሉ ሙሉ እንደሆኑ አፍ አውጥተው የሚያወሩ ናቸው። በዚህ ቆስጣ፤ በዛ በኩል ጎመንና ቀይስር፤ ዘውር ሲሉ ደግሞ ከአስር የሚልቁ ዘመናዊ የንብ ቀፎዎች፤ በአንድ ክፍል ደግሞ እናት ላም ከጥጃዋ ጋራ፣ የእንቁላል ዶሮ ከሥጋ ዶሮ ጋር ሁሉንም በአንድ ጊቢ ውስጥ ያገኛሉ። ምን ይሄ ብቻ አቮካዶ እና ፓፓያ፣ ሙዝና እንሰት፣ በርበሬና ሽንኩርት ሳይቀር ለተትረፈረፈ የአርሶ አደር ማዕድና ገበያ ራሳቸውን አዘጋጅተዋል።   አርሶ አደር ኃይሉ ሞትንሞስ በቤንች ሸኮ ዞን ደቡብ ቤንች ወረዳ የጌሊት ሞዴል መንደር ነዋሪ ናቸው። እርሳቸው "መንግስት ጨለማችንን ገፎ ብርሃን አሳየን" ሲሉ በጠንካራ ቃላት የገጠር ሞዴል መንደር ፕሮጀክት ያመጣላቸውን በጎ ነገር ይገልጻሉ። እውነት ነው ያላዩትን ብዙ ነገር አሳይቷቸዋል። ያም ብርሃን ቤት ውስጥ የሚበራ ብቻ ሳይሆን በሕይወታቸው፣ በነገ ተስፋቸውና በኢኮኖሚያቸው ላይ የፈነጠቀ ብርሃን ነው። ዛሬ ያሉበትን ህይወትም "ለእኔ አዲስ ነገር ነው። አይቼው አላውቅም፤ መቼም በራሴ ሀሳብ አላደርገውም ነበር።" ሲሉ ይገልጻሉ። መንግስት አበራልኝ ያልኩት በእጄ ያለኝን ያላየሁትን ዕድል ስላሳየኝ ነው በማለትም ሀሳባቸውን ይቀጥላሉ። እኛ ሀብት አለን፤ ሀብታችንን የምንጠቀምበት መንገድ ግን ትክክል አይደለም። ይልቁንም የምናባክነው ይበዛል በማለትም የቀደመ ሕይወታቸውን እያሰቡ ይቆጫሉ። አሁን ግን ብዙ ተገነዘብኩ የሚያስብል የመደመር መንግስት በመኖሩ አዲስ ሕይወት በአዲስ ተስፋ መጀመራቸውን ይገልጻሉ። እርግጥ ነው የገጠር ሞዴል መንደር ዘርፈ ብዙ ጥቅም ያለው ነው። ለአብነትም የማኅበራዊ አገልግሎት መስጫ መሠረተ ልማት ዝርጋታን ማንሳት ይቻላል። የተሠሩ ሞዴል መንደሮች በመጀመሪያ የመንገድ መሠረተ ልማት ተጠቃሚ የመሆን ዕድል ገጥሟቸዋል። በመቀጠል ንጽሕናው ያልተረጋገጠ የመጠጥ ውኃ ወንዝ ወርዶ ከመቅዳት ተቆጥበው በመንደራቸው የተገነባውን የከረሰ ምንድር ውሃ ከቧንቧ ቀድተው መጠጣት አስችሏቸዋል። በእሳት እና ኩራዝ ጭስ ሲሰቃዩ የነበሩ ዓይኖቻቸው ዛሬ ከሶላር ቴክኖሎጂ የመነጨ ብርሃን ማየት ጀምረዋል። ብርሃን ብቻ አይደለም ለወትሮ ለገበያ ወደ ከተማ ብቻ ሲወጡ ይመለከቱ የነበረውን ቴሌቪዥን ዛሬ በቤታቸው አስገብተው የመረጃና የመዝናኛ ዓለምን ተቀላቅለዋል። አርሶ አደሮቹ ቴሌቭዥንን ከመዝናኛነት ይበልጥ ለመረጃ እንደሚጠቀሙት ያነሳሉ። ሀገራዊ ነባራዊ ሁኔታን በዜና ተከታትሎ መረዳት፣ የገበያ ሁኔታን ማወቅ፣ የግብርና ሥራ ተሞክሮን መቅሰምና የአየር ንብረት ሁኔታን ጨምሮ ለሕይወታቸው ጠቃሚ የሆኑ መረጃዎችን የሚያገኙት ከቴሎቪዥን መስኮት እንደሆነ ይናገራሉ።   በጓሯቸው የተትረፈረፈ የሌማት ትሩፋት ምርት መሰብሰብ የሚያስችላቸው ምቹ ሁኔታ ደግሞ የምግብ ዋስትናቸውን ለማረጋገጥ የጎላ ጠቀሜታ አለው። በተለይ መንግስት በጓሯቸው ጥምር እርሻ እንዲያከናውኑ ምቹ ሁኔታ መፍጠሩ የነገ ኢኮኖሚያቸውን በአስተማማኝ መሠረት ላይ የሚያስቀምጥ ነው። ከተማን መናፈቅን ያስቀረው የገጠር ሞዴል መንደር ያኔ ከጅምሩ አመኔታን አላገኘም። የቦታና የአካባቢ ቁሳቁስ ለማቅረብ ዝግጁ እስካለመሆን የደረሱ አርሶ አደሮችም ነበሩ። በወቅቱ ጉዳዩን እንደፌዝ አዩት። ዛሬ ግን ውጤቱን በአግራሞት በዐይናቸው ተመለከቱ። የተናገረውን የሚከውን፤ የጀመረውን የሚጨርስ የመደመር መንግሥትን ተጨባጭ ስራዎች በማረጋገጥ እንደ ትንግርት ቆጠሩ። ዛሬ በየአካባቢው ያሉ አርሶ አደሮች በቁጭት ተሞልተው መንደራቸውን ወደዚህ የሞዴል መንደር እሳቤ ለመቀየር ተነሳስተዋል። የጌሊት ቀበሌ አርሶ አደሮቹ መኮንን አርዶ እና ነጻነት ተስፋሁን ለዚህ ተጠቃሾች ናቸው። ያዩትን ተሞክሮ በራስ አቅም በመንደራቸው ለማስፋፋት ማቀዳቸውን ተናግረዋል። ከተማ ሄደን የምናወጣውን ወጪና የምናባክነውን ጊዜና ጉልበት በማስቀረት እዚሁ መዝናናት የምንችልበትን ምቹ ሁኔታ እንፈጥራለን ብለዋል።   "ይህ ዕድል ለእኛ ለአርሶ አደሮች በታሪክ የሚነገር ትልቅ አጋጣሚ ነውም" ይላሉ። በጤዛ እየራስን እንጓዝበት የነበረው መንገዳችን ዛሬ ሰፍቷል። ተሽከርካሪ በደጃችን ስለሚያልፍም ምቹ ዕድልን ይዞልን መጥቷል። ይህን ጅምር ተግባር ወደ ላቀ ውጤት ማሸጋገር የእኛ ድርሻ ነውና ጠንክረን እንሠራለንም ብለዋል።   ይህን ዕድል ወደ ትልቅ አቅም ለመቀየር መዘጋጀታቸውን የገለጹት ደግሞ በቤንች ሸኮ ዞን ሸኮ ወረዳ የሸሸቃ ሞዴል መንደር ተጠቃሚ አርሶ አደር አልዓዛር ዘርክናንስ ናቸው። የዶሮና የከበት እርባታን እንዲሁም ዘመናዊ የንብ ማነብ ሥራን ከመደበኛው የእርሻ ሥራ ጋር አስተሳስረው በመሥራት ከቤተሰብ ፍጆታ ተርፎ ለገበያ የሚበቃ ምርት ለማምረት እየተዘጋጁ ነው።   ይህም የገቢ አቅማቸውን ከማሳደግ ባለፈ ልጆቻቸው ወተትና የወተት ተዋጽኦ በቤታቸው እንዲያገኙ ያደርጋል። ማር፣ እንቁላል እና ሥጋ እንዳያምራቸው የሚያደርግ ትልቅ ኢኒሼቲቭም ነው። አንዱ ቢጎድል በሌላው እየሞሉ የሚኖሩበትን የሥራ መስክ አጠናክረው ለውጤት አብቅተው ለተሻለ ለውጥ እንደሚሠሩ አክለዋል። የአርሶ አደር እናቶች ዘምቢል ይዘው አትክልትና ፍራፍሬ ሸመታ ወደ ገበያ ማቅናት የለባቸውም። ይልቁንም ከጎሮቸው ወደ ገበያ ይዞ መውጣት የኑሮ ዘዬያቸው ወግ ነው። ወይዘሮ መሠረት ማሞ በሸካ ዞን የኪ ወረዳ የበቆ ሞዴል መንደር ነዋሪ ሲሆኑ ከዚህ ቀደም ያልለመዱትን አዲስ ሕይወት ከአዲስ ተስፋ ጋር መጀመራቸውን ከሚናገሩት መካከል ናቸው።   ትናንት ኩሽናቸው፣ መኝታቸው እንዲሁም የከብትና የዶሮ ማደሪያ በአንድ ቤት ወስጥ የተወሰነ እንደነበር ያስታውሳሉ። ዛሬ ግን ሽንት ቤትና መታጠቢያ ቤት ሳይቀር ለየብቻ የራሱ የሆነ ቤት ተገንብቶ ጽዳቱ የተጠበቀ ኑሮ መኖር ጀምረዋል። ቤታቸው ሲገቡና ሲወጡ ለዓይን ማራኪ፤ ለመቀመጥ ምቹ፤ ለመተኛትም ንጹህና ወገብ የሚያሳርፍ ሆኖ አግኝተዋል። እናም በዚህ እጅግ ደስተኛ መሆናቸውን ይናገራሉ። "መንግስት እንደ አባት ጎዶሏችንን ሞልቷል" ሲሉም ተደምጠዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ያስጀመሩት ይህ የአርሶ አደሮችን ሕይወት ብሩህ ያደረገው የገጠር ሞዴል መንደር ኢኒሼቲቭ በመላው ሀገሪቱ በመስፋፋት ላይ ነው። ባለፉት ስድስት ወራት ጊዜ ውስጥ ብቻ በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል 16 ሞዴል መንደሮች በ16 ወረዳዎች ተገንብተዋል።   የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል የመንግሥት ዋና ተጠሪ አቶ ፍቅሬ አማን እንደገለፁት ኢኒሺዬቲቩ የአርሶ አደር ኑሮ ዘዬን ከማሻሻል ባለፈ ከኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነቱ ጋር ለማቆራኘት ያስቻለ ነው። የተሻለ መኖሪያ ቤት ኖሮት በጓሮው የሚበላ ነገር ካጣ ሕይወቱ ትርጉም ያለው ለውጥ አያመጣም። ይህም በመሆኑ ቤቶቹን ከእያንዳንዱ የግብርና ልማት ዘርፎች ጋር በማጣመር እንዲገነቡ የተደረገው። ይህም የአርሶ አደሩን የአኗኗር ዘይቤ ከመቀየር ባለፈ በምግብ ራስን የመቻል ሀገራዊ ስትራቴጂን የሚያጠናክርና ገበያን የማረጋጋት ዓላማን የያዘ ጭምር ነው። በገጠር ሞዴል መንደር ግንባታ የተገኘው መልካም ውጤት በቀጣይ በሁሉም ወረዳዎች የሚስፋፋ ሲሆን በዞን እና ወረዳ መዋቅሮች ድጋፍና ክትትል በቀበሌ ደረጃ ተጠናክሮ እንደሚቀጠል አንስተዋል። ይህ ኢኒሼቲቭ የሀገራዊ ብልጽግና ጉዞ አንዱ አቅም ነው። የተደመረ የማኅበረሰብ ብልጽግና ሀገርን ከፍ ያለ የዕድገት ማማ ላይ ያስቀምጣታል። እነሆ የክልሉ አርሶ አደሮች የአካባቢያቸውን ጸጋ ወደ ተጨባጭ ኢኮኖሚ የሚቀይሩበት መስክ በሞዴል መንደር ምክንያት እጃቸው ላይ ደርሷል። አርሶ አደሮቹ እንዳሉትም በብዙ መንገድ ጨለማ የከበበው የገጠሩ ማኅበረሰብ ሕይወት ዛሬ ብርሃን ማየት ጀምሯል። ይህ የብርሃን ፋና እየተቀጣጠለ ወደ ብዙኃኑ ሊደርስ የሁሉንም ፍላጎት አነሳስቷል። ሥሩ ከማለት ይልቅ ሠርቶ ማሳየትን የሚያስቀድመው የመደመር መንግስት የፈጠራቸው የገጠር ሞዴል መንደሮች ዛሬን ብቻ ሳይሆን ነገን በዘላቂነት የሚያሳምሩ ናቸው። ሰላም እንሰንብት!  
ኢትዮጵያ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) መሪነት የአፍሪካ ኃያል ሀገር እየሆነች ነው-ታዋቂው የህንድ ሚዲያ ፈርስት ፖስት
Aug 7, 2026 700
አዲስ አበባ፤ነሐሴ 1/2018 (ኢዜአ)፦ኢትዮጵያ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) መሪነት የመጪው ዘመን የአፍሪካ ኃያል ሀገር ወደመሆን እየተሸጋገረች ነው ሲል ታዋቂው የህንድ ሚዲያ ፈርስት ፖስት ዘግቧል። ፈርስት ፖስት ሚዲያ ኢትዮጵያን በተመለከተ በሠራው ትንታኔው የሰው ዘር መገኛ፣የጥንታዊ መንግስታት ምድር፣የንግድ መስመሮች እና ከፍ ያለ የአፍሪካ ታሪካዊ መሰረት ያላት ሀገር መሆኗን አውስቷል። ሀገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ወደ ስልጣን ከመጡ ወዲህ ከቀድሞ ገናና ታሪኳ እኩል ታላቅ የሆነ አዲስ ምዕራፍ ለመገንባት በትጋት ላይ መሆኗን አንስቷል። በጠቅላይ ሚኒስትሩ መሪነት በቀጣናው እና የአፍሪካ ኃያል ሀገር መሆን የሚያስችላትን እንዲሁም የአህጉሪቱን የወደፊት ዕጣ ፈንታ የሚበይንና የማይበገር ኢኮኖሚ ለመገንባት እየሠራች መሆኗንም እንዲሁ። ለረጅም ዓመታት ዓለም ኢትዮጵያን የሚያውቃት በጦርነት፣በድርቅ እና በፖለቲካዊ አለመረጋጋት እንደነበር በማስታወስ፥ዛሬ ግን ሀገሪቱ ይህንን የተዛባ ትርክት በኢነርጂ መሠረተ ልማት፣ በአቪየሽን፣ በማዕድን እና በዲጂታል ኢኮኖሚ አስደማሚ ለውጦች ለመቀየር እየሠራች ነው ብሏል። ኢትዮጵያ ፈተናዎችን ተሻግራ እንዴት በአፍሪካ ፈጣን ዕድገት ካላቸው ኢኮኖሚዎች ቀዳሚዋ ሆና ልትቀጥል ቻለች? የሚለውን ጥያቄ በማንሳትም በዝርዝር መልሶቹን ያብራራል። የዚህ ዋና ጥያቄ ዝርዝር ምላሽ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) አነሳሽነት እየተተገበሩ የሚገኙ የኢትዮጵያን የወደፊት እጣ ፈንታ የሚወስኑ ግዙፍ ፕሮጀክቶች ላይ ነው ያለው ሲል አንስቷል።   • የመጀመሪያው የኢነርጂ አብዮት እና ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ነው። በዚህ የኢትዮጵያ የለውጥ ጉዞ ጎልቶ የሚነሳው ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ሲሆን፣ ከ5 ሺህ ሜጋዋት በላይ የማመንጨት አቅም ያለው የአፍሪካ ትልቁ የሃይድሮ ኤሌክትሪክ ፕሮጀክት መሆኑን ፈርስት ፖስት በዘገባው ጠቅሷል። ሕዳሴ ግድብ የኢትዮጵያ የኢንዱስትሪ መሻቶች መሰረት፣የኤሌክትሪክ ኃይል፣ የውጭ ምንዛሬ እና የቀጣናዊ ተጽዕኖ መፍጠሪያ አቅም መሆኑንም አብራርቷል። የሕዳሴ ግድብ ልዩ የሚያደርገው የኢትዮጵያ መንግሥትና ሕዝብ ከዓለም ባንክ ወይም ከዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም አንድ ሳንቲም ሳይበደር በሀገር ውስጥ እና በውጭ ሀገር በሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ደም፣ ላብና ገንዘብ የተገነባ አፍሪካውያን በራሳቸው ህልማቸውን ማሳካት እንደሚችሉ ያሳየነው ብሏል። ለኢትዮጵያውያን ግድቡ ከኮንክሪት እና ከተርባይን በላይ ትርጉም አለው ያለው ይህ የፈርስት ፖስት ዘገባ፥ እጅግ የላቀ እራስን የመቻል እና የኢኮኖሚ ነፃነት ማሳያ ሐውልት መሆኑንም ተንትኗል። ኢትዮጵያ ታዳሽ ኃይልን ለኬንያ፣ ለጂቡቲ እና ለሱዳን በመሸጥ ኤሌክትሪክን ወደ ከፍተኛ ገቢ ማመንጫነት እየቀየረች ከመሆኑም በላይ የመላው ምስራቅ አፍሪካ ቀጣናዊ የትስስር ማዕከል ሆናለች ነው ያለው። • የኢትዮጵያ የዕድገት ምሰሶ አቪዬሽን እና ቀጣናዊ ትስስር ኢነርጂ ብቻውን ኢኮኖሚያዊ አቅምን አይገነባም፤ ይልቁንም ኢነርጂ ኢንዱስትሪን ያነቃቃል፣ ትስስር ዓለም አቀፍ ንግድን ይመግባል ያለው ፈርስት ፖስት፥የአፍሪካ ግዙፉ አየር መንገድ የሆነው የኢትዮጵያ አየር መንገድ አሁን ለላቀ የዓለም አቀፍ ተወዳዳሪነት ጉዞ መጀመሩን አንስቷል። በ12 ነጥብ 5 ቢሊዮን ዶላር ግንባታው እየተፋጠነ የሚገኘው የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ በየዓመቱ እስከ 110 ሚሊዮን ተጓዦችን እና ወደ 4 ሚሊዮን ቶን የሚጠጋ የዕቃ ጭነት ማስተናገድ አቅም አለው። ሙሉ በሙሉ ግንባታው ሲጠናቀቅም በዓለም አቀፍ ደረጃ ከታላላቅ የአቪዬሽን ማዕከላት አንዱ ይሆናል ብሏል።   ይህ ፕሮጀክት የአህጉራዊና ዓለም አቀፋዊ የዲፕሎማሲ መናኸሪያ የሆነችውን አዲስ አበባንና አፍሪካን፣ከሌሎች የዓለም ክፍሎች የሚያስተሳስር ዋና የመተላለፊያ ማዕከል እንደሚሆንም ተገልጿል። ስለዚህ አዲሱ የቢሾፍቱ አውሮፕላን ማረፊያ ለንግድ፣ ለኢንቨስትመንት እና ለቱሪዝም፣ ለዓለም የዲፕሎሲ ትብብር ጉልህ ሚና እንዲያበረክት ታስቦ እየተገነባ ነው ብሏል። • የማዕድን ኢንቨስትመንትና በምግብ ራስን መቻል በሌላ በኩል ከኢትዮጵያ መሬት በታች ላለው የማዕድን ሀብቷ ትኩረት በመስጠት የልማት አብዮት እያካሄደች ስለመሆኑም ተንትኗል። ሀገሪቱ የወርቅና ሌሎች ማዕድናት ማውጫ ሜጋ ፕሮጀክቶችን በማስፋፋት አዳዲስ የውጭ ምንዛሬ ምንጮችን እያፈራች የማዕድን ኢንዱስትሪዋን እያሳደገች ነው። ወርቅ በፍጥነት ከኢትዮጵያ ቀዳሚ የወጪ ንግድ ምርቶች አንዱ በመሆን ለረጅም ጊዜ በግብርና ላይ ብቻ ጥገኛ ሆኖ የቆየውን ኢኮኖሚ ወደ ብዝኃ ዘርፍ እያሸጋገረ ይገኛል። በሌላ በኩል በምግብ ራስን ከመቻል ውጭ የትኛውም ኢኮኖሚያዊ ለውጥ የተሟላ ሊሆን አይችልም ያለው የፈረስት ፖስት ዘገባ፥ ግብርና የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ የጀርባ አጥንት መሆኑን ጠቅሷል። በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) የሚመራው መንግሥት ኢትዮጵያ በምግብ ራሷን እንድትችል በጀመረው የለውጥ ጉዞ አስደማሚ ውጤት እያመጣ ነው ብሏል። ከዚሁ ጋር በተያያዘም ከጉባ ብስራቶች አንዱ የሆነውና በሶማሌ ክልል እየተገነባ የሚገኘው የማዳበሪያ ፋብሪካ ፕሮጀክት በየዓመቱ 3 ሚሊዮን ቶን የሚጠጋ ዩሪያ ማዳበሪያ ማምረት የሚችል ነው። ይህም ከውጭ የሚገባውን ማዳበሪያ ጥገኝነት በመቀነስ የኢትዮጵያን የግብርና ምርታማነት ለማሳደግ እንደሚያስችል አብራርቷል። "የምግብ ዋስትና የእኛ ስትራቴጂካዊ ጣልቃ ገብነት ነው።ያንን ግብ እውን ለማድረግ ግብአቶች ላይ መስራት አለብን።በግብአት ላይ መስራት ካልተቻለ የምግብ ዋስትናን እውን ለማድረግ መንገድ የለውም" የሚለውን የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ሀሳብ በማካተት ዘገባው ሰፊ ሽፋን ሰጥቷል። ዲጂታላይዜሽን እና የኢንቨትመንትና የገበያ ማሻሻያዎች በኢትዮጵያ እየተካሄደ ያለው ለውጥ ወደ ዲጂታልም እየተሸጋገረ ነው።ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) እንደተናገሩት የ5 ሚሊዮን ኮደርስ ኢኒሼቲቭ ስልጠና ከዕቅዱ ቀድም ከመሳካቱም በላይ በርካታ ወጣቶች የዲጂታል እውቀት ባለቤት አድርጓል።   በተመሳሳይ የዲጂታል ትስስር እየሰፋ ሲሆን የ4ጂ እና 5ጂ አገልግሎቶች በበርካታ ከተሞች ተደራሽ ሆኗል። ኢትዮጵያ ለበርካታ አስርት ዓመታት ተዘግተው የቆዩ እንደ ቴሌኮሙኒኬሽን፣ ባንክ እና የካፒታል ገበያዎች ያሉ ዘርፎችን ለውጭ ባለሀብቶች ክፍት ማድረጓንም አድንቋል። የካፒታል ገበያን መጀመሯም የግል ካፒታል ልውውጥን በማጎልበት ለኢኮኖሚ ዕድገት ትልቅ ሚና እንደሚጫወት ተንትኗል። እነዚህ ማሻሻያዎች በአጠቃላይ በመንግስት ቁጥጥር ስር ከነበረው የኢኮኖሚ ወደ ግል ዘርፍ ኢንቨስትመንት እያደገ የሚሄድ ኢኮኖሚ መሰረታዊ ለውጥን እየተገነባ መሆኑን ያሳያሉ ነው ያለው። ኢትዮጵያ ካላት የጂኦ ፖለቲካ ስትራቴጂካዊ አቀማመጥ አኳያ እድልና ፈተናዎች ከፊቷ መሆናቸውን በማንሳት፥ አዲሱን የዓለም አቀፍ የትብብር ጥምረት ብሪክስ አባል መሆኗን አውስቷል። ከቻይና፣ ከመካከለኛው ምስራቅ ሀገራት፣ ከምዕራባውያን አጋሮችና ከአፍሪካ ኢንቨስተሮች ኢንቨስትመንትን እየሳበች እንደምትገኝም እንዲሁ። ኢትዮጵያ ጎራ ሳትለይ ከሁሉም የዓለም ሀገራት ጋር ትብብሯን እያጠናከረች ነው ብሏል። ዓለም ኢትዮጵያን የምታስታውሰው በጦርነት ቢሆንም፥ኢትዮጵያ ዓለም በአዲሱ የለውጥና የስኬት ጉዞዋ እንዲያስታውሳት እየሠራች ነው። ለዚህም በመላው ሀገሪቱ በሁሉም ዘርፍ ግዙፍ የኢኮኖሚ ሽግግር እየተካሄደ ሲሆን፥ ይህ የኢትዮጵያ ጉዞ ለቀጣዮቹ ዓመታት የቀጣናውንና የአፍሪካን ኢኮኖሚያዊና አጠቃላይ ገጽታ በአዲስ መልኩ የሚቀርጽ ነው ሲል ፈርስት ፖስት ዘገባውን አብራርቷል።
ያቀደችውን በተግባር የምታሳካ ታላቅ ሀገር
Aug 3, 2026 1006
የአንድ ሀገር ታላቅነት ከሚለካባቸው ጉዳዮች አንዱ የተያዙ ሀገራዊ እቅዶችን በተግባር የመለወጥ አቅም ዋነኛው ነው። ኢትዮጵያም በዛሬው እለት በአንድ ጀምበር ከ805 ነጥብ 3 ሚሊዮን ችግኞችን በመትከል ያስመዘገበችው አዲስ ታሪካዊ ስኬት፣ ሀገሪቱ ያቀደችውን በተግባር ማሳየት የምትችልና ትልልቅ ህልሞችን የመተርጎም አቅም ያላት ታላቅ ሀገር መሆኗን ለመላው ዓለም በተግባር ያስመሰከረ ነው። ይህ በአንድ ጀምበር የተከናወነ የችግኝ ተከላ መርሃ-ግብር በርካታ ጥልቅ ትርጉሞችን የያዘ ነው፡ በአንድ ጀንበር ከ805 ነጥብ 3 ሚሊዮን በላይ ችግኞችን መትከል ግዙፍ የሎጂስቲክስ፣ የዝግጅትና የህዝብ ንቅናቄ ስራን ይጠይቃል።   ይህ ስኬት ሀገሪቱ ማንኛውንም ታላቅ አገራዊ እቅድ አቅዳ እስከ መጨረሻው የትግበራ ምዕራፍ ድረስ በብቃት የመምራትና የማስተባበር ተቋማዊና ህዝባዊ አቅም እንዳላት ማረጋገጫ ነው። በሚሊዮን የሚቆጠሩ ዜጎች ዕድሜ፣ ጾታ፣ ወይም ልዩነት ሳይለያያቸው በአንድ ቀን ለተመሳሳይ አገራዊ ዓላማ መቆማቸው፣ ኢትዮጵያውያን ለጋራ እድገታቸውና ለሀገራቸው የወደፊት ተስፋ ያላቸውን ጽኑ ፍላጎትና አንድነት አሳይቷል። በዓለም አቀፍ ደረጃ የአየር ንብረት ለውጥና የበረሃማነት መስፋፋት ዋና ስጋት በሆነበት በዚህ ወቅት፣ ኢትዮጵያ በንግግር ብቻ ሳይሆን በተግባራዊ እርምጃ ለችግሩ መፍትሔ በመስጠት ረገድ የዓለም አቀፍ መሪነቷን ያስመሰከረችበት አጋጣሚም ጭምር ነው። ይህ ስኬት ሀገሪቱ የገጠሟትን ተፈጥሯዊና ሰው ሰራሽ ፈተናዎች ተሻግራ፣ አቅሟን አስተባብራ ታላላቅ ፕሮጀክቶችን ማሳካት እንደምትችል ለዜጎቿም ሆነ ለውጭው ዓለም የሰጠችው ትልቅ የራስ መተማመንና የተስፋ መልእክት ነው። በአጠቃላይ፣ በአንድ ጀምበር የተከናወነው ይህ ታሪካዊ የአረንጓዴ አሻራ መርሃ-ግብር ኢትዮጵያ አርቆ የማሰብና የማቀድ ችሎታዋን ብቻ ሳይሆን፣ ያቀደችውንም በአንድነትና በቁርጠኝነት ወደ መሬት በማውረድ በተግባር የምታሳይ ታላቅ ሀገር መሆኗን በግልጽ ያረጋገጠ አኩሪ ተግባር ነው።
ትንታኔዎች
አረንጓዴ ዐሻራ፦ የምግብ ሉዓላዊነት ምሰሶ
Aug 14, 2026 307
(በሙሴ መለሰ) የአየር ንብረት ለውጥ፣ የአፈር መሸርሸር እና የተፈጥሮ ሀብቶች መመናመን በአሁኑ ወቅት የዓለማችን ዋነኛ የህልውና ስጋቶች ሆነዋል። ኢትዮጵያም የዚህ ችግር ተጠቂ ናት። በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አነሳሽነት በሐምሌ ወር 2011 ዓ.ም የተጀመረው አረንጓዴ ዐሻራ ተግዳሮቶቹን በዘላቂነት ለመፍታት ያለመ ነው። የአየር ንብረት ለውጥን መቋቋም፣ የደን ሽፋንን መጨመር፣ የምግብ ዋስትናን ማረጋገጥና አረንጓዴ ኢኮኖሚ መገንባት በወቅቱ አረንጓዴ ዐሻራ ሲጀመር የነበሩ አበይት አላማዎች ናቸው። የዘንድሮው የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አማካኝነት ተስፋን እንትከል በሚል መሪ ሀሳብ ሰኔ 8 ቀን 2018 ዓ.ም በቢሾፍቱ ከተማ መጀመሩ ይታወቃል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዘንድሮው ዓመት ስምንት ቢሊዮን ችግኞችን ለመትከል ግብ መቀመጡን እና በአጠቃላይ ኢትዮጵያ የምታስተናግደው 32ኛው የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የአየር ንብረት ለውጥ ጉባኤ (ኮፕ 32) ድረስ የሀገሪቱን ግብ ወደ 65 ቢሊዮን ከፍ ለማድረግ መታቀዱን ገልጸዋል። ሐምሌ 27/ 2018 በተካሔደው የዘንድሮው የአንድ ጀምበር አረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ መርሃ-ግብር ላይም 800 ሚሊዮን ችግኞች ለመትከል ታቅዶ፣ 805 ነጥብ3 ሚሊዮን በመትከል ከእቅዱ በላይ ማሳካት ተችሏል። ከ26 ነጥብ2 ሚሊዮን በላይ ኢትዮጵያውያን በነቂስ ወጥተው የተሳተፉበት ይሄ መርሃ-ግብር በአጠቃላይ 294 ሺህ ሄክታር መሬት ላይ ያረፈ ነበር። በዘንድሮው የአረንጓዴ ዐሻራ ለመትከል ከታቀደው ስምንት ቢሊዮን ችግኞች መካከልም ከ6 ነጥብ 5 ቢሊዮን በላይ መተከሉን መረጃዎች ያሳያሉ። የአረንጓዴ ዐሻራ ከአካባቢ ጥበቃ ስራ ባሻገር ሀገራዊ የምግብ ዋስትናን በአስተማማኝ ሁኔታ ለመገንባት የሚያስችል ስትራቴጂካዊ ምሰሶ ሆኖ በማገልገል ላይ ይገኛል። መርሃ-ግብሩ ከተራቆቱ መሬቶች መልሶ ማገገም ባለፈ፣ በምግብ ራስን ለመቻል እየተደረገ ባለው ጥረት ጉልህ ሚና እየተጫወተ ይገኛል። አረንጓዴ ዐሻራ ከተለመደው የደን ልማት በተለየ መልኩ የግብርና ደንን (Agro-forestry) በማስፋፋት የአርሶ አደሩንና የከተማውን ማህበረሰብ የምግብ ፍላጎት በቀጥታ መመለስ ላይም ያተኮረ ነው። እንደ አቮካዶ፣ ማንጎ፣ ፓፓያ፣ ብርቱካን፣ ቡና እና ሙዝ ያሉ የምግብና የፍራፍሬ ችግኞች በሀገር አቀፍ ደረጃ ተተክለዋል። ይህ አካሄድ አርሶ አደሮች ከሰብል ምርት በተጨማሪ ከተተከሉት ዛፎች የአጭርና የመካከለኛ ጊዜ የተመጣጠነ ምግብ አቅርቦት እንዲያገኙ አስችሏቸዋል። ከዛም ባለፈ ለገበያ በማቅረብ የሚገኘው ተጨማሪ ገቢም የአርሶ አደሩን አቅም አሳድጎታል። ባለፉት ዓመታት በተከናወኑ የአረንጓዴ ዐሻራ መርሃ-ግብር የተፈጥሮ አካባቢ ምህዳርን ለመጠበቅ የሚያስችሉ ውጤታማ ስራዎች ተከናውነዋል። የተተከሉት ችግኞችም ትርጉም ያላቸው የዜጎችን ተጠቃሚነትና የአካባቢ ጥበቃን ታሳቢ ያደረጉ ናቸው። ከነዚህ መካከል 60 በመቶ የሚሆነው የጥምር እርሻ ደን ሲሆን 35 በመቶ የሚሆነው ደግሞ የደን ዛፍ ነው። ቀሪው ደግሞ የከተማ ውበት ዛፎች ናቸው። የተተከሉ ዛፎች አፈርን ከውሃ መሸርሸር በመጠበቅና የከርሰ ምድር ውሃ እንዲጨምር በማድረግ የሰብል ምርታማነትን ያሳድጋሉ፤ እንዲሁም የደረቁ ምንጮችን በማነቃቃት የመስኖ ልማትን ያበረታታሉ። በአረንጓዴ አሻራ መርሃ-ግብር የተከላው ሂደት፣ የንብ እርባታንና የእንስሳት መኖ አቅርቦትን በማሳደግ የዘላቂ ምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ ከፍተኛ አስተዋጽኦ ያደርጋል። በሌላ በኩል፣ ይህ አገራዊ ንቅናቄ በከተማ ግብርና ላይ የጎላ አስተዋጽኦ እያበረከተ ይገኛል። በከተሞች ዙሪያ የሚለሙ የፍራፍሬ ችግኞች በአነስተኛ ይዞታዎች ላይ የተመጣጠነ ምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ የሚያስችሉ ናቸው። ይህ አካሄድ በከተሞች የሚታየውን የምግብ ፍላጎትና አቅርቦት አለመመጣጠን በመቅረፍ፣ በምግብ ራስን ከመቻል አንጻር የራሱን አስተዋጽኦ እንዲያበረክት የሚያደርግ ነው። የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር ከአካባቢ ጥበቃ ባለፈ የሀገሪቱን የምግብ ዋስትና በአስተማማኝ ሁኔታ ለመገንባት እና በምግብ ራስን የመቻል አገራዊ ሉዓላዊነትን ለማረጋገጥ የሚተገበር ስትራቴጂካዊ ምሰሶ ነው። ንቅናቄው ከተራቆቱ መሬቶች መልሶ ማገገም ባለፈ፣ በምግብ ራስን ለመቻል የሚደረገውን ጥረት የሚያፋጥንበትን ሁለንተናዊ አቅም ፈጥሯል። ኢትዮጵያዊያን እንደ አድዋ እና እንደ ህዳሴ ግድብ ሁሉ በአንድ ድምጽ በመደመር እሳቤ በአንድነት ተነስተው በጋራ እየፈጸሙት ያለው የአረንጓዴ ዐሻራ መርሃ-ግብር ከችግኝ መትከልም በላይ ነው። ይሄ አንድነት ከአየር ንብረት ለውጥ ተጽዕኖ የተላቀቀች ለቀጣናው ለአህጉሩና ለዓለም አቀፍ ማህበረሰብ በአርዓያነት እያስጠቀሳት የሚገኝ ነው። ትውልዱ በየዓመቱ በሚከናወነው በዚህ መርሃ-ግብር ዐሻራውን ከማሳረፍ ባለፈ በእንክብካቤውም የተናበበ ሆኖ መቀጠል የነገዋን የበለጸገች ኢትዮጵያ እውን የማድረግ መሻቱን ማሳካት ይጠበቅበታል።
ከአረንጓዴ አሻራ እስከ ዓለም ገበያ - የኢትዮጵያ ቡና ልማት አዲስ የዕድገት ምዕራፍ
Aug 13, 2026 471
(በሙሴ መለሰ) ኢትዮጵያ የቡና መገኛ ከመሆኗም ባለፈ ምርቱ አሁንም ለሀገሪቱ ምጣኔ ሀብትና ማህበራዊ ህይወት ትልቅ መሰረት ያለው ነው። የዓለም የቡና ዝርያዎች ሁሉ መገኛ የሆነው የአረቢካ ቡና ለመጀመሪያ ጊዜ የተገኘውም በኢትዮጵያ እንደሆነ ይታወቃል። በኢትዮጵያ ቡና መጠጣት የዕለት ተዕለት ባህል ሲሆን፣ የቡና አፈላል ስነ ስርዓት ሰላምን፣ አንድነትንና ማህበራዊ ውይይትን የሚያጠናክር ትልቅ እሴት ተደርጎም ይወሰዳል። በአሁኑ ወቅት ቡና ለሀገሪቱ ከፍተኛውን የውጭ ምንዛሬ ገቢ የሚያስገኝ ቀዳሚው የግብርና ምርት በመሆን ማዕከላዊ የኢኮኖሚ ሚናውን እየተጫወተ ይገኛል። አብዛኛው የኢትዮጵያ ቡና የሚመረተው በተፈጥሯዊ መንገድ በገበሬዎች ማሳ ላይ ወይም በዱር ውስጥ በመሆኑ፣ ለሰው ሰራሽ ማዳበሪያና ኬሚካል ተጋላጭ አይደለም። ይህም በዓለም አቀፍ ደረጃ ያለውን ተመራጭነት ይበልጥ ከፍ አድርጎታል። ከኢትዮጵያ የወጪ ንግድ ምሰሶ አንዱ የሆነው ቡናችን ለሀገሪቷ እያስገኘ ያለው ገቢም ከጊዜ ወደ ጊዜ እያደገ መጥቷል። የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ የሥራ ዘመን 30ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከምክር ቤቱ ለተነሱላቸው ጥያቄዎች በሰጡት ማብራሪያ ካነሷቸው ጉዳዮች መካከልም አንዱ የኢትዮጵያ የኢኮኖሚ ዋልታ የሆነው ቡና ነበር። ኢትዮጵያ በአሁኑ ወቅት ከብራዚልና ኮሎምቢያ በመቀጠል በዓለም 3ኛዋ ትልቋ የቡና ላኪ ሀገር መሆኗን እና በአፍሪካም ቀዳሚ ደረጃ ላይ መቀመጧን ገልጸዋል። በ2018 ዓ.ም በጀት ዓመት ከቡና ወጪ ንግድ 3 ነጥብ 1 ቢሊዮን ዶላር ገቢ የተገኘ ሲሆን፣ ይህ ውጤት ባለፉት 17 ዓመታት በድምሩ ከተገኘው 3 ነጥብ3 ቢሊዮን ዶላር ጋር ሲነጻጸር በዘርፉ የተመዘገበውን ከፍተኛ ዕድገት ያሳያል ብለዋል። ለተመዘገበው ውጤት የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር ጉልህ አስተዋጽኦ ማበርከቱ የተጠቀሰ ሲሆን፣ ኢትዮጵያ በዘርፉ ያላትን እምቅ አቅም አጠናክራ መጠቀም እንዳለባት ተናግረዋል። የግብርና ሚኒስትሩ አዲሱ አረጋ የኢትዮጵያን የቡና ዘርፍ ከዘልማዳዊ አሰራር ወደ ዘመናዊ ምርታማነት ለማሸጋገር የሚያስችል አዲስ የ10 ዓመት ስትራቴጂክ ዕቅድ እና የተሻሻለ የልማት ፓኬጅ መዘጋጀቱን በቅርቡ ባስተላለፉት መልዕክት ገልጸዋል። ቡና በሀገሪቱ ኢኮኖሚ፣ የሚሊዮን አርሶ አደሮች የኑሮ መሠረትና የወጪ ንግድ ዋነኛ ምሰሶ መሆኑን ጠቅሰው ይህንን ታላቅ ሀብት በጥራትና በዘላቂነት በማሳደግ ከምርት ወደ እሴት፣ ከእሴት ወደ ዓለም ገበያ ማሸጋገር የዘርፉ ዋነኛ አቅጣጫ መሆኑን ተናግረዋል። ይህንኑ ስትራቴጂ ለማሳካት የተጀመረው ሃገራዊ የቡና ምርትና ምርታማነት ኢኒሼቲቭ በአሁኑ ወቅት በሔክታር 9 ኩንታል የሆነውን የቡና ምርታማነት ወደ 21 ኩንታል ለማሳደግ ያለመ መሆኑን ሚኒስትሩ አብራርተዋል። በተጨማሪም በ 1 ነጥብ15 ሚሊዮን ሄክታር በላይ መሬት ላይ የቡና ልማት ለማካሄድ የታቀደ ሲሆን፣ ለዚህም ምርጥ የቡና ዘር አጠቃቀም፣ የተቀናጀ የአፈር ንጥረ-ነገር፣ የቡና ተክል ጥግግት፣ የገረዛና የጥላ ዛፍ አያያዝ፣ የተቀናጀ የተባይ መከላከል፣ የመስኖ፣ የማዳበሪያ እንዲሁም የተሻሻለ የምርት አሰባሰብና የዕድሳት ሥራዎችን ያካተቱ ዘጠኝ የትኩረት መስኮች ተለይተው ወደ ሥራ መግባታቸውን አመልክተዋል። ይህ አዲሱ የቡና ልማት ኢኒሼቲቭ አርሶ አደሮችን፣ የማህበራትንና የባለሙያዎችን ግንዛቤና አቅም ለማሳደግ ሰፊ የንቅናቄ ሥራዎችን እንደሚከናውን ሚኒስትሩ ጠቁመዋል። ኢትዮጵያ በቡና ወጪ ንግድ ከአፍሪካ ቀዳሚና ከዓለም 3ኛዋ ትልቅ ላኪ ሀገር በመሆን ያሳየችው እመርታ፣ የዘርፉን ታላቅ የምጣኔ-ሀብት አቅም በተጨባጭ የሚያሳይ ነው። ለዚህ ደግሞ ላለፉት ዓመታት የተከናወነው የአረንጓዴ አሻራ መርሃ-ግብር የተፈጥሮን ምህዳር በማስተካከል ረገድ የራሱን ከፍተኛ አስተዋጽኦ ማበርከቱ ይታወቃል። በዚህም መርሃ-ግብሩ በተጀመረበት 2011 ዓ.ም 600 ሺህ ሔክታር መሬት ላይ የተተከለው የቡና ችግኝ በየዓመቱ እያደገ በመሔድ በ2017 ዓ.ም ላይ 1 ነጥብ 4 ሚሊዮን ሄክታር መሸፈን ተችሏል። ይሄ በመሆኑም የቡና ምርታማነት ላይ ከፍተኛ አስተዋጽኦ አድርጓል። በ2011 ዓ.ም. ግማሽ ሚሊዮን ቶን የነበረው ዓመታዊ የቡና ምርት 2017 ዓም ላይ ወደ 1 ነጥብ 6 ሚሊዮን ቶን የሚጠጋ ምርት ማግኘት በመቻሉ ኢኮኖሚው ላይ ያለውን ከፍ ያለ አስተዋጽኦ ማስቀጠል ችሏል። በመሆኑም፣ የተያዘውን የተቀናጀ የልማት ስትራቴጂ በተግባር በመተርጎም የቡናን ምርት በጥራትና በብዛት ማሳደግ፣ የሀገሪቱን የማክሮ-ኢኮኖሚ መረጋጋት ከመደገፍ ባለፈ የኢትዮጵያን ቡና የወደፊት ጉዞ እና ዓለም አቀፋዊ መሪነት እጅግ አስተማማኝ ያደርገዋል።
የኢትዮጵያ የቴክኖሎጂ ሉዓላዊነት ጉዞ አንዱ መገለጫ -መሶብ
Aug 12, 2026 467
(በሙሴ መለሰ) የመንግሥት አገልግሎቶችን ለማግኘት በተለያዩ መሥሪያ ቤቶች መመላለስ፣ የወረቀት ክምርና ረጅም ሰልፍ የኢትዮጵያውያን የቆየ የዕለት ተዕለት ፈተና ነበር። ይህንን የዜጎች እንግልት በዘላቂነት ለመቅረፍ እና አሰራርን ለማዘመን ታስቦ የተመሠረተው መሶብ የተቀናጀ የአንድ ማዕከል አገልግሎት፣ በሀገሪቱ ታሪክ ውስጥ አዲስ ምዕራፍ ከፍቷል። የተቀናጀው የ"አዲስ መሶብ" ሱፐር አፕ (Super App) ዲጂታል መድረክ ደግሞ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አማካኝነት ሚያዝያ ወር 2017 ዓ.ም በይፋ ተመርቆ ወደ ሙሉ ሥራ መግባቱ ይታወሳል። የመሶብ ዋና ዓላማ ተበታትነው የነበሩ ልዩ ልዩ የመንግሥት አገልግሎቶችን በዲጂታል ቴክኖሎጂ አጋዥነት በአንድ ጣሪያ ስር ማገናኘት ነው። ዜጎች ጊዜና ገንዘባቸውን ሳይባክኑ ፈጣን አገልግሎት እንዲያገኙ ማድረግ፣ የሰዎችን ቀጥተኛ ንክኪ በመቀነስ ሙስናና ብልሹ አሰራርን መዋጋት፣ እንዲሁም ግልጽነትን ማስፈን የተቋሙ መሠረታዊ ምሰሶዎች ናቸው። በረጅም ጊዜ ስትራቴጂካዊ ዕቅዱ ደግሞ እያንዳንዱ ዜጋ በብሔራዊ የፋይዳ (Fayda) መታወቂያው ብቻ በመጠቀም ሁሉንም የመንግሥት አገልግሎቶች በአንድ አካውንት እንዲያገኝ ማድረግ እና ሥርዓቱን ለአፍሪካ ሀገራት እንደ መሪ ተሞክሮ ማቅረብን ያለመ ነው። ይህ የዲጂታል መድረክ እና አጠቃላይ የቴክኖሎጂ ሥርዓቱ ሙሉ በሙሉ በኢትዮጵያውያን ባለሙያዎች ሀገር በቀል እውቀት የበለጸገ ሲሆን፣ ጥቅም ላይ የዋሉት የሶፍትዌር ቴክኖሎጂዎች ለሁሉም ክፍት የሆነ (Open-source) መሆናቸው ተቋሙን ከከፍተኛ የውጭ ምንዛሬ ወጪ አድኖታል። በማዕከላቱ ውስጥ የሚሰሩ ባለሙያዎች ጥብቅ የሆነ የምልመላ ፈተና እና ልዩ ስልጠናዎችን አልፈው የሚገቡ በመሆናቸው የአገልግሎት ጥራቱ ከብልሹ አሰራር የፀዳ እንዲሆን አስችሏል። መጀመሪያ ላይ በ12 ተቋማትና በ41 አገልግሎቶች ብቻ የተጀመረው ይህ ዘመናዊ አሰራር፣ በአጭር ጊዜ ውስጥ እያሳየ ባለው ፈጣን እድገት በአሁኑ ወቅት የትስስር አቅሙን በከፍተኛ ደረጃ ማሳደግ ችሏል። አሁን ባለው ተጨባጭ ቁመና መሶብ 27 ዋና ዋና የመንግሥት ተቋማትን ሙሉ በሙሉ በዲጂታል መስመር ማገናኘት የቻለ ሲሆን፣ እነዚህ ተቋማት በአንድ ላይ በመቀናጀት ከ288 በላይ የተለያዩ ዲጂታል አገልግሎቶችን በጥራትና በፍጥነት እያቀረቡ ይገኛሉ። ተገልጋዮች እንደ ፓስፖርት፣ ውክልና፣ የንግድ ፈቃድ እና የሰነዶች ማረጋገጫ ያሉ ወሳኝ ጉዳዮቻቸውን በአንድ ማዕከል ወይም በሞባይል መተግበሪያቸው ማከናወን ይችላሉ። ይህንን ተደራሽነት ለማረጋገጥ በሀገር አቀፍ ደረጃ ከ100 በላይ ቋሚና ተንቀሳቃሽ ማዕከላት የተቋቋሙ ሲሆን፣ እስካሁንም ከ1 ነጥብ 2 ሚሊዮን በላይ ዜጎችን በማስተናገድ የአገልግሎት እርካታውን በፌዴራል ደረጃ ወደ ከ98 በመቶ በላይ ማድረስ ተችሏል። በቅርብ ቀናት ውስጥ የወጡ አዳዲስ ወቅታዊ መረጃዎች ደግሞ ተቋሙ አገልግሎቱን ይበልጥ ተደራሽ እና ተለዋዋጭ እያደረገው መሆኑን ያሳያሉ። በቀን የሥራ ሰዓት መስተናገድ ለማይችሉ ሠራተኞችና ነጋዴዎች ምቹ ሁኔታን ለመፍጠር ከተለመደው የሥራ ሰዓት ውጭ የምሽት አገልግሎት (Night Service) በይፋ ተጀምሯል። ከዚህ በተጨማሪ ወደ ማህበረሰቡ በቀጥታ በመሄድ አገልግሎት የሚሰጡት እና የራሳቸውን ኃይል በከፊል ከፀሐይ ብርሃን የሚያመነጩት ዘመናዊ ተንቀሳቃሽ አውቶቡሶች (Mobile Mesob Bus) በተለይ ለአረጋውያንና ለአካል ጉዳተኞች የቤት ለቤት አገልግሎት መስጠት ጀምረዋል። የጤናው ዘርፍ አገልግሎቶችንም ለማካተት ከቅዱስ ጴጥሮስ ሆስፒታል ጋር አዲስ ስምምነት የተፈራረመ ሲሆን፣ ወደ ሀገር ለሚገቡ ባለሃብቶችና ዳያስፖራዎች ምቹ ሁኔታን ለመፍጠር በቦሌ ዓለም አቀፍ አየውሮፕላን ማረፊያ አዲስ ማዕከል እየተገነባ ይገኛል። በአዲስ አበባ ከተማም ከ480 በላይ የአገልግሎት መስኮቶች የሚኖሩት አንድ ግዙፍ ማዕከላዊ የኮምፕሌክስ ሕንፃ ግንባታ በፍጥነት እየተከናወነ ነው። “ዩኒፋይድ መሶብ” የተሰኘው የኦንላይን መድረክ ዜጎች በሞባይል ስልካቸው የመንግሥት አገልግሎቶችን በቀላሉ እንዲያገኙ የሚያስችል ሥርዓትም ተግባራዊ ሆኗል። በአሁኑ ወቅት መሶብ ከሀገር ውስጥ አልፎ ዓለም አቀፍ ትኩረትን እየሳበ ይገኛል። ተቀማጭነታቸውን በአዲስ አበባ ያደረጉ የአፍሪካ ሀገራት አምባሳደሮች እና የቤኒን ዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ሚኒስትር ማሁና አክፕሎጋን ማዕከሉን በይፋ የጎበኙ ሲሆን፣ መሶብ ለአፍሪካ ሀገራት በቴክኖሎጂ የተደገፈ የመንግሥት አገልግሎት ሥርዓት ለመገንባት እንደ ትልቅ የምርጥ ተሞክሮ ማሳያ እየተወሰደ ነው። በቀጣይም ከጅቡቲ፣ ደቡብ ሱዳን እና ኬንያ ጋር በዲጂታል አገልግሎት ዙሪያ የጋራ ትስስር በመፍጠር የአህጉር አቀፍ የዲጂታል ሥርዓት የመገንባት ስትራቴጂ ተነድፎ እየተሰራ ይገኛል። በአጠቃላይ መሶብ ሀገር በቀል ቴክኖሎጂን በመጠቀም የመንግሥት አገልግሎት አሰጣጥን በማዘመን እና የሕዝብን እንግልት በመቀነስ ረገድ ውጤታማነቱን በተግባር ያረጋገጠ ስኬታማ የዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ማሳያ ነው።
ወዳጅነት ፓርክ ፦ የመደመር እሴት ማሳያ
Aug 11, 2026 366
በሙሴ መለሰ በአዲስ አበባ መሐል የሚገኘው የወዳጅነት ፓርክ ባለፉት ስምንት ዓመታት ከተገነቡት የመጀመሪያዎቹ ዘርፈ-ብዙ ጠቀሜታ ያላቸው የሕዝብ መገልገያ ቦታዎች አንዱ ነው። ይህ ፕሮጀክት በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ሀሳብ አመንጪነት የተጀመረውና 56 ኪሎ ሜትር ርዝማኔ ባለው የ“ሸገርን የማስዋብ ፕሮጀክት” (Beautifying Sheger Project) ስር የተከናወነ ነው። ፕሮጀክቱ በሁለት ዋና ዋና ምዕራፎች ተከፍሎ በአጭር ጊዜ ውስጥ ተገንብቶ ሊጠናቀቅ ችሏል። ኢትዮጵያ የጀመረችው ይህ የከተማ ውበትና የመሰረተ ልማት ዝርጋታ የውበት ጉዳይ ብቻ ሳይሆን፣ ከፍተኛ የኢኮኖሚና የማኅበራዊ ሀብት ፈጣሪ መሆኑንም በተግባር ያረጋገጠ ህያው ማሳያ ነው። የወዳጅነት አደባባይ የምዕራፍ አንድ የግንባታ ሂደት በ2011 ዓ.ም የተጀመረ ሲሆን፣ ቀደም ሲል የቆሻሻ ማጠራቀሚያና ክፍት ቦታ የነበረውን ስፍራ ወደ ዘመናዊ አረንጓዴ ሥነ-ምህዳር ለመቀየር ያለመ ነበር። ግንባታው በ11 ወራት ብቻ የተጠናቀቀ ሲሆን፣ በጳጉሜ 2012 ዓ.ም በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና በቀድሞዋ ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ተመርቆ ለሕዝብ ክፍት ሆኗል። ይህ ክፍል 32 ሄክታር መሬት በማልማት፣ አሳ እና ዳክዬዎች የሚቀዝፉበት ሰው ሠራሽ ሐይቅ፣ ትልቅ አደባባይ (Square)፣ እና 1 ነጥብ 2 ኪሎ ሜትር የወንዝ ዳርቻን መልሶ ማቋቋምን ያካተተ ነው። ከዚህም በተጨማሪ ለምሽት መዝናኛ የሚሆን ማራኪ የፏፏቴ ላይ የብርሃን ትርኢት (Dancing Fountain)፣ ከ16 በላይ የውጪ ላይ ስብሰባ ማካሄጃ ቦታዎች (Event Venues)፣ የሰርግ አፀዶች፣ ካፌዎች፣ የፎቶ ስቱዲዮዎች እና ጠዋት ጠዋት የአካል ብቃት እንቅስቃሴና ሩጫ ለማድረግ ምቹ የሆኑ የተከለሉ መንገዶችን ይዟል። ምዕራፍ አንድ ከተመረቀ በኋላ ወዲያውኑ የሁለተኛው ምዕራፍ (Friendship Park 2) የዲዛይንና የዝግጅት ሥራዎች ተጀምረዋል። በግንባታው ወቅት ዘመናዊ ቴክኖሎጂን በመጠቀም፣ ከሌላ ቦታ የተሰባሰቡ ከ4ሺህ በላይ አገር በቀል ትልልቅ ዛፎች (Indigenous trees) መጥተው በቦታው ላይ በተሳካ ሁኔታ እንዲተከሉ ተደርጓል። ግንባታው በጥቅምት 2015 ዓ.ም ሙሉ በሙሉ ተጠናቆ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና በአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ተመርቋል። 16 ሄክታር መሬት የሸፈነው ይህ ክፍል ከአብርሆት ቤተ-መጽሐፍት ፊት ለፊት የሚገኝ ሲሆን፣ ሙሉ በሙሉ ለሕፃናት፣ ለታዳጊዎችና ለቤተሰብ ስፖርታዊ መስተጋብር ተለይቶ የተገነባ ነው። በውስጡም እጅግ ዘመናዊና ሰፊ የሕፃናት መጫወቻ ስፍራዎችን (Playgrounds)፣ ታዳጊዎች እየተጫወቱ ሳይንስና ቴክኖሎጂን የሚለማመዱበትን የሳይንስ ማዕከል፣ ትንንሽ የእግር ኳስ (Mini-football) እና የቅርጫት ኳስ (Basketball) ሜዳዎችን፣ የሩጫ ትራኮችን፣ ለወጣቶች ንባብ የሚሆኑ ቦታዎችን (Reading nooks) እና ከጎኑ ያለውን የሳይንስ ሙዚየም ግንባታን ያካተተ ሰፊ ይዘት አለው። የወዳጅነት ፓርክ ከብሔራዊ ቤተመንግሥት እስከ መስቀል አደባባይባለው አካባቢ የሚዘልቅ ዘመናዊ የሕዝብ መገልገያና መዝናኛ ማዕከል ነው። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት እንደገለጹት፣ ይህ ፓርክ ባለፉት አራት ዓመታት ብቻ ወደ አንድ ቢሊዮን ብር ገደማ ገቢ ማስገኘት ችሏል። ይህም የሕዝብ መዝናኛ ቦታዎች ራሳቸውን ችለው ከፍተኛ ገቢ ማመንጨት ከመቻል ባለፈ፣ በቱሪዝም ዘርፉ፣ በአገልግሎት ሰጪ ተቋማት እና በጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች ዘንድ ለበርካታ ዜጎች በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ ሰፊ የሥራ ዕድል እና የኢኮኖሚ ተጠቃሚነትን እየፈጠረ ይገኛል። ከዚህ ኢኮኖሚያዊ እሴቱ ባሻገር፣ ፕሮጀክቱ የከተማ ነዋሪዎችን ማኅበራዊ ትስስር በከፍተኛ ደረጃ ያጠናክራል፤ የዜጎችን የኑሮ ጥራት፣ የጤና ሁናቴ እና ዘመናዊ የአኗኗር ዘይቤ (Life style) ከማሻሻል አንጻርም የመደመር እሴት በተግባር መሬት ማወረዱንና የዜጎችን አገራዊ የባለቤትነት ስሜት በጽኑ የሚያሳድግ ትልቅ ማሳያ ነው። ፓርኩ ለጤና፣ ለአካል ብቃት፣ ለመዝናኛና ለንባብ ከፍተኛ አገልግሎት በመስጠት ወጣቶች ጊዜያቸውንና ጉልበታቸውን በስፖርት፣ በዕውቀት ቀሰማና በሌሎች በጎ ነገሮች ላይ እንዲያሳልፉ ምቹ ከባቢ ፈጥሯል። በተጨማሪም ቦታው ከተለያዩ የሕብረተሰብ ክፍሎች የተውጣጡ ዜጎችና ጎብኝዎች በየቀኑ በስፋት የሚገናኙበት ማዕከል መሆን ችሏል። በስፍራው ከቤተሰቦችና ሕፃናት፣ ከስፖርት ቡድኖችና ከሠርግ ተካፋዮች ጀምሮ እስከ ዲጂታል ይዘት ፈጣሪዎች፣ እንዲሁም የሀገር ውስጥና የውጭ ሀገር ጎብኚዎች በከፍተኛ ቁጥር ይገኙበታል። ይህም ለሀገር ውስጥ ይዘት ፈጣሪዎች (Content Creators) ምቹ ከባቢ በመፍጠር፣ የአዲስ አበባን ዘመናዊና ማራኪ ገጽታ በማኅበራዊ ትስስር ገጾች ላይ በስፋት እንዲያስተዋውቁና የከተማዋን በጎ ስም ለዓለም እንዲያደርሱ ትልቅ ዕድል ከፍቷል። ይህ ፓርክ አዲስ አበባን ለሌሎች የክልል ከተሞች በአረንጓዴ ልማት፣ በጽዳትና በዘመናዊ የሕዝብ መገልገያዎች በሞዴልነት የሚጠቀስ ሲሆን፣ የከተማዋን የዲፕሎማሲያዊ መዲናነት ገጽታ ይበልጥ በማደስ ለውጭ ሀገር ጎብኚዎች፣ ለዲፕሎማቶችና ለዓለም አቀፍ እንግዶች በጣም ሳቢና ተመራጭ መዳረሻ አድርጓታል። ፓርኩ በከተማዋ እንዲሁም በሌሎች ከተሞች ውስጥ እየተገነቡ ላሉ ተመሳሳይ የሕዝብ መገልገያ ሥፍራዎች ቀዳሚ ማሳያ ሲሆን፣ እነዚህ አዳዲስ ቦታዎች እሴት የሚፈጥሩ፣ ዕድሎችን የሚያመቻቹ እና ከሁሉም በላይ ደግሞ የኢትዮጵያውያንን ባለቤትነት የሚያረጋግጡ ማዕከላት መሆናቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) መልዕክት ያረጋግጣል።
ልዩ ዘገባዎች
በታዳጊው የተሰራችው መኪና 
Jun 17, 2026 11947
ለአዳዲስ ፈጠራ የማይታክተው ልጅዓለም ንጉሱ ትውልድና እድገቱ በአማራ ክልል ዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አስተዳደር ሰቆጣ ወረዳ ፀመራ ቀበሌ ነው። ከሕጻንነቱ ጀምሮ ፈትቶ መግጠምና አፍርሶ መስራትን እየተለማመደ የመጣው ልጅዓለም፤ ከቤት እስከ ትምህርት ቤት ያልተቋረጠ ፈጠራውን አጠናክሮ ቀጥሏል። ከዚህ ቀደም ለሚማርበት ፀመራ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ከወዳደቁ ቁሶች የተለያዩ ቅርፃ ቅርፆችን በመስራት የፈጠራ አሻራውን አኑሯል። በትምህርትና በፈጠራ ሥራው ገፍቶበት አሁን ላይ የ8ኛ ክፍል ተማሪ የሆነው ልጅዓለም እንጨት ገጣጥሞ መኪና በመስራት ያለውን የጥበብና ፈጠራ ክህሎት አሳይቷል። በታዳጊው የተሰራችውና በፔዳል የምትነዳው መኪና ሁለት ሰዎችን የማያዝ አቅም አላት። በቀጣይ ተጨማሪ ቁሶችን በማቅረብና በተለያየ መንገድ የሚያግዘው ካገኘ መኪናዋ በዲናሞ እንድትንቀሳቀስ ለማድረግ መዘጋጀቱን ተናግሯል።   የተሽከርካሪውን አካል የገጣጠመው በአካባቢው አጠራር "እንቋ" የተሰኘ ዛፍ እንጨትን በመጠቀም ሲሆን የተሽከርካሪውን እግር ለማዘጋጀት ደግሞ የዋርካ ዛፍ ተጠቅሟል። በዚህም መሰረት የልጅዓለም መኪና የመብራትና የመሪ ስራዋ ተጠናቆ ሁለት ሰዎችን ጭና መንቀሳቀስ እንደምትችል በተግባር አሳይቷል። "በቀጣይ የሚያግዘኝና የሚደግፈኝ ካገኘሁ በዲናሞ የሚሰራ ተሽከርካሪ ለመስራት ዝግጁ ነኝ" ያለው ጥበበኛው ተማሪ ወደ ፊት ለሀገሬ ብዙ የመፍጠር ህልም አለኝ ብሏል። የፀመራ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ርዕሰ መምህር ግርማ ጌቴ፤ ከዚህ በፊት ተማሪ ልጅዓለም በትምህርት ቤቱ የተለያዩ የፈጠራ ሥራዎች እንዳሉት አስታውሰው ትምህርቱንም ፈጠራውንም አጠናክሮ መቀጠሉን ገልጸዋል።   የፈጠራ ክህሎቱን፣ ተሰጥኦውንና ፍላጎቱን ከ5ኛ ክፍል ጀምሮ ተከታትያለሁ ያሉት መምህሩ የሳይንስ ትምህርቱንና የግል ክህሎቱን ደምሮ ለአዳዲስ ሥራዎች እየተጋ መሆኑን አንስተው፣ የመኪና ፈጠራውም ይህንኑ በተግባር ያሳየበት ነው ብለዋል። የግብዓት አቅርቦት ድጋፍ ከተደረገለት የተሻለና ውጤታማ ሥራ መስራት እንደሚችል ገልጸው ለሚፈጥሩ ወጣቶች በጥሩ ምሳሌነት የሚጠቀስ መሆኑን ተናግረዋል። በእንጨት የተገጣጠመችው መኪና በሁላችንም ድጋፍ የዲናሞ፣ የብረትና ሌሎች አስፈላጊ ቁሶች ከተሟሉላት በታዳጊው ጥበብ የተሻለች መኪና ሆና ልትሰራ ትችላለች ሲለም እምነታቸውን ገልጸዋል።
በኢትዮጵያ ስንት ዓይነት የአዕዋፍ ዝርያዎች አሉ? 
Oct 13, 2025 21720
አዲስ አበባ፤ ጥቅምት 3/2018 (ኢዜአ)፡- ኢትዮጵያ ለአዕዋፍ ኑሮ ምቹ እና ተስማሚ ሁኔታዎች ካሉባቸው ሀገራት አንዷ ናት። በፈረንጆቹ 2024 እና 2025 የተደረጉ የጥናት ውጤቶች እንዳመላከቱት፤ በኢትዮጵያ ከ881 እስከ 926 የሚደርሱ የአዕዋፍ ዝርያዎች ይገኛሉ። ይህ አሃዝ ነዋሪ እና ፍልሰተኛ የአዕዋፍ ዝርያዎችን እንደሚያካትት በኢትዮጵያ ዱር እንስሣት ጥበቃ ባለሥልጣን የጥበቃ ቦታዎችና የብሔራዊ ፓርኮች ዋርደን ፋንታዬ ነጋሽ ለኢዜአ ገልጸዋል። ኢትዮጵያ ለአዕዋፋት ኑሮ ምቹና አስፈላጊ ከሆኑ ሀገራት መካከል እንደምትመደብም ጠቅሰዋል። 639 ነዋሪዎችን እና 224 ወቅታዊ ፍልሰተኞችን ጨምሮ 926 የአዕዋፍ ዝርያዎች በኢትዮጵያ እንደሚገኙ ባሳለፍነው ነሐሴ ወር ላይ የተደረገ ጥናት ውጤት አመላክቷል ነው ያሉት። ከእነዚህ መካከል በኢትዮጵያ ብቻ የሚገኙት የአዕዋፍ ዝርያዎች ቁጥራቸው ከ18 እስከ 20 እንደሚደርስ ጠቁመዋል። አማካኝ የወፎች ዕድሜ እንደ ዝርያ፣ መጠን እና አካባቢ ስለሚለያይ ለሁሉም ወፎች አንድ አማካይ ዕድሜ አለመኖሩንም አንስተዋል። ትንሽ ዕድሜ የሚኖሩት የድንቢጥ ዝርያዎች መሆናቸውን ጠቅሰው አማካኝ ዕድሜያቸውም ሦስት ዓመት መሆኑን ተናግረዋል። እንደ አልባትሮስ (Albatrosses and Some Parrots) ያሉ ትላልቅ የአዕዋፍ ዝርያዎች እና አንዳንድ በቀቀኖች ለብዙ አሥርተ ዓመታት ሊኖሩ እንደሚችሉ አመላክተዋል። መጠን፣ ዝርያ እና የመኖሪያ አካባቢ በአዕዋፍ የሕይወት ዘመን ላይ ተጽዕኖ እንደሚያሳድሩም አስገንዝበዋል። በዚህም መሠረት ትልልቅ ወፎች ከትንንሽ ወፎች የበለጠ ረጅም ዕድሜ ይኖራሉ ብለዋል። እንደ ዝርያቸው የሚወሰን ቢሆንም አዕዋፋት ከቀዝቃዛ እስከ ሞቃታማ የአየር ንብረት ያላቸው አካባቢዎች ላይ መኖር እንደሚችሉም አንስተዋል። አንድ ተመራጭ የአየር ንብረት የላቸውም፤ አብዛኞቹ የአዕዋፍ ዝርያዎች የተረጋጋ፣ አስተማማኝ የምግብ አቅርቦት ለማግኘት እና ልጆቻቸውን ለመንከባከብ ተስማሚ ሁኔታዎችን የሚቸር የአየር ሁኔታን ይመርጣሉ ነው ያሉት። በአሁኑ ጊዜ በዓለም አቀፍ ደረጃ የሚታወቁ 11 ሺህ 100 የሚጠጉ የአዕዋፍ ዝርያዎች እንዳሉም ነው ያስረዱት።
በየዓመቱ በሚሊየን የሚቆጠሩ ወፎች በፍልሰት ወደ ኢትዮጵያ ይገባሉ
Oct 11, 2025 14750
በዮሐንስ ደርበው በየዓመቱ በሚሊየን የሚቆጠሩ ፍልሰተኛ ወፎች ወደ ኢትዮጵያ እንደሚገቡ የኢትዮጵያ ዱር እንስሳት ጥበቃ ባለሥልጣን አስታውቋል። የዓለም የስደተኛ ወፎች ቀን በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ20ኛ በኢትዮጵያ ደግሞ ለ15ኛ ጊዜ "ምቹ የመኖሪያ ቦታ፤ ለአዕዋፋት አኗኗር ምቹ የሆኑ ከተምች እና ማኅበረሰብ" በሚል መሪ ሐሳብ ዛሬ በመላው ዓለም እየተከበረ ነው። በኢትዮጵያ ዱር እንስሳት ጥበቃ ባለሥልጣን የጥበቃ ቦታዎችና የብሔራዊ ፓርኮች ዋርደን ፋንታዬ ነጋሽ ለኢዜአ እንዳሉት፤ የዓለም የፍልሰተኛ ወፎች ቀን የሚከበረው ስለ ፍልሰተኛ ወፎች ያለ የማኅበረሰብ ግንዛቤን ለማሳደግ እና በእንቅስቃሴያቸው ወቅት ተገቢ ጥበቃ እንዲደረግላቸው ዓለም አቀፍ ትብብርን ለማጎልበት ነው። ለምግብና ለመራባት በይበልጥ ምቹ ሁኔታ በመፈለግ ብሎም ከወቅታዊ ተፈጥሯዊ ሁኔታዎች (ቅዝቃዜና ሙቀት ) ለማምለጥ ወፎች ምቹ ወደሚሉት አካባቢ እንደሚፈልሱ አንስተዋል።   በዚህም መሠረት ከአውሮፓ፣ እስያ፣ ከተለያዩ የአፍሪካ እና ባልካን ሀገራት በየዓመቱ በተለያዩ ወቅቶች በሚሊየን የሚቆጠሩ ወፎች በፍልሰት ወደ ኢትዮጵያ እንደሚገቡ ጠቁመዋል። አንዳንድ ፍልሰቶች አጭር መሆናቸውን ገልጸው፤ አኅጉራትን፣ በረሃዎችን እና ውቅያኖሶችን ማቋረጥ የግድ የሚሆንባቸው ረጅም ርቀት የሚሸፍኑ ፍልሰቶች እንዳሉም አስገንዝበዋል። ትክክለኛ ዓመታዊ ቆጠራ ላይ የተመሠረተ አሀዛዊ መረጃ ማግኘት ቢያዳግትም፤ በተለይም በምሥራቅ አፍሪካ ስምጥ ሸለቆ መስመር አማካኝነት በየዓመቱ በርካታ ፍልሰተኛ ወፎች ወደ ኢትዮጵያን ይመጣሉ ብለዋል። በዚህም መሠረት ከ1 ነጥብ 5 ሚሊየን የሚልቁ ፍልሰተኛ ወፎች በኢትዮጵያ በኩል የሚያልፈውን የስምጥ ሸለቆ መስመር ይጠቀማሉ ነው ያሉት። በተጨማሪም 199 ገደማ ዝርያዎች ከአውሮፓና እስያ እንዲሁም 47 ዓይነት ዝርያዎች ከአፍሪካ የተለያዩ ሀገራት በፍልሰት ወደ ኢትዮጵያ እንደሚገቡ እና ከወራት ቆይታ በኋላ ወደተለያዩ አቅጣጫዎች ተመልሰው እንደሚሄዱም አንስተዋል። እንደዝርያቸው ቢወሰንም ከቅዝቃዜ እስከ ሞቃታማ የአየር ንብረት ያላቸውን አካባቢዎች በማካለል የሚኖሩት እነዚህ ፍልሰተኛ ወፎች ቋሚ የመኖሪያ ሥፍራ እና ወጥ የአየር ንብረት የላቸውም ብለዋል። ነገር ግን አብዛኞቹ የወፍ ዝርያዎች ለአስተማማኝ የምግብ አቅርቦትና ልጆቻቸውን ለመንከባከብ ተስማሚ የአየር ንብረት ወዳላቸው አካባቢዎች ርቀው በመሄድ አስቸጋሪ ወቅቶች እስከሚያልፉ ይጠብቃሉ ነው ያሉት።
ባጃጅ ላይ ወድቆ የተገኘው የአደራ ገንዘብ- 82 ሺህ 265 ብር
Mar 5, 2025 20497
በአማራ ክልል ዋግኸምራ አስተዳደር የሰቆጣ ከተማ ነዋሪው ባለባጃጅ ወጣት ሠለሞን ቢምረው ተሳፋሪ ደንበኞቹን ከቦታ ቦታ በማዘዋወር ዕለታዊ ተግባሩን ይከውናል። ዛሬ ማለዳ ታዲያ በሰቆጣ ወረዳ የሰርክ ተግባሩን እያከናወነ ሳለ በድንገት ከአንድ ተሳፋሪ የተረሳ በኬሻ የተቀመጠ ንብረት ባጃጁ ውስጥ ያገኛል። ሰለሞን ቢምረው ማንነቱን ባላወቀው ተሳፋሪ የተረሳው ምንነቱን ያላወቀው በኬሻ የተቋጠረ ንብረት ገንዘብ መሆኑን ያወቀው ከደቂቃዎች በኋላ ነበር። 'ታማኝነት ለራስ ነው' የሚለው ወጣት ሰለሞን፥ ከተሳፋሪ ደንበኛ የተረሳን መጠኑን ያላወቀው ገንዘብ ለመመለስ ተጣደፈ። ተሳፋሪውን በእግር በፈረስ ማፈላለግ ይጀምራል። በሌላ በኩል የሰቆጣ ወረዳ ነዋሪዋ ወይዘር ኃይሌ በአደራ የተረከቡትን በኬሻ የተቋጠረ 82 ሺህ ብር በላይ ገንዘብ ፌርማታ ላይ ከባጃጅ ሲወርዱ መርሳታቸውን ካወቁበት ቅጽበት ጀምሮ በደንጋጤ ድባቴ ውስጥ ገብተዋል። ጉዳያቸውን ለፖሊስ አሳውቀው የአደራ ገንዘባቸውን በይገኛል ተስፋ እና ጭንቀት የባጃጅ አሽከርካሪውን ፍላጋ በየፌርማታው እየኳተኑ ነው። ተሳፋሪ እና አሳ'ፋሪ በየፊናው መፈላለጉን ተያያዙት። በዚህ መሀል የባጃጅ አሽከርክሪው ሰለሞን ቢምረው ወደ ተሳፋሪዋ ወይዘር ኃይሌ ድንገት ከተፍ ይላል። የወይዘሮ ወይዘር ደስታ ወደር አጣ። አሳፋሪው ሰለሞንም እፎይታ ተሰማው። በተለይ የአደራ ገንዘብ መሆኑን ሲረዳ። ባጃጅ አሽከርክሪው ሰለሞን እና ተሳፋሪዋ ወይዘሮ ወይዘር በፖሊስ ፊት ንብረት ተረካከቡ። ወጣቱ ሰለሞን እንደገለጸው የተሳፋሪ ንብረት በመመለሱ ደስተኛ ነው። ለወይዘሮ ወይዘር አደራ ያስረከበችው የገንዘቡ ባለቤት ወይዘሪት ወለለ ንጉስ፤ በሰለሞን ቢምረው ነባይነት(ታማኝነት) እንዳስገረማቸው ይናገራሉ። በዚህ ወቅት ይህን ያህል ገንዘብ አግኝቶ መመለስ በዕውነቱ በነፍስም በስጋም የሚያስመሰገን በጎ ምግባር ነው ስትል አመስግናለች። የሰቆጣ ከተማ አስተዳደር ፖሊስ ጽህፈት ቤት ኃላፊ ምክትል ኢንስፔክተር ደሳለኝ አባተ ወጣት ሰለሞን ከአሁን ቀደምም ሞባይል ጥለው የሄዱትን ለባለቤቱ በታማኝነት መመለሱን አስታውሰዋል። አሁን ደግሞ በኬሻ የተቋጠረን 82 ሽህ 265 ብር ከግል ይልቅ የህዝብን ጥቅም በማስቀደም ለግለሰቧ በታማኝነት ማስረከቡን አረጋግጠዋል። ይህን መሰል በጎ ምግባር በሁሉም የማህበረሰብ ዘንድ በአርዓያነት ሊወሰድ የሚገባው ነው ሲሉም ጥሪ አቅርበዋል።
በብዛት የታዩ
ጀርመን በኢትዮጵያ የሽግግር ፍትሕ ሂደት እንዲሳካ ድጋፍ ታደርጋለች - አምባሳደር ስቴፋን አወር
Jun 17, 2023 104371
አዲስ አበባ ሰኔ 10/2015 (ኢዜአ) ፦ ጀርመን በኢትዮጵያ የሽግግር ፍትሕ ሂደት እንዲሳካ ድጋፍ እንደምታደርግ በአገሪቷ የኢትዮጵያ አምባሳደር ስቴፋን አወር ገለጹ። ጀርመን ለኢትዮጵያ የምትሰጠውን የሰብአዊ ድጋፍ በእጥፍ ማሳደጓንም አመልክተዋል። ጀርመን ከኢትዮጵያ ጋር ግንኙነት ከጀመረችበት ጊዜ አንስቶ በፖለቲካው፣ በማህበራዊ እና በኢኮኖሚ የትብብር መስኮች ያላቸው አጋርነት እየተጠናከረ መምጣቱን አምባሳደር ስቴፋን ለኢዜአ ገልጸዋል። ጀርመን በአቅም ግንባታ፣ በግብርና ምርታማነት እንዲሁም በማህበራዊ ልማትና በመልካም አስተዳደር ዘርፎች ለኢትዮጵያ የምታደርገው የልማት ትብብር ማደጉን አመልክተዋል። ጀርመን በተለይም በልማት ኤጀንሲዋ(ጂ አይ ዜድ) በኩል ለኢንዱስትሪው እድገት ወሳኝ የሆኑ በሺዎች የሚቆጠሩ ዜጎች የአቅም ግንባታ ድጋፍ ማድረጓን ጠቅሰዋል። በሌላ በኩል የሰብዓዊ መብት ኮሚሽንና የብሔራዊ ምርጫ ቦርድን ሙያዊ ድጋፍ እንዲሁም የግብርና ምርትና ምርታማነት እንዲጨምር ድጋፍ እየተደረገ መሆኑን ነው አምባሳደሩ የገለጹት። በኢትዮጵያ ለችግር የተጋለጡ ዜጎችን ለመደገፍ ሰው ተኮር የሆኑ ፕሮጀክቶችን ለአብነትም የሰብአዊና የመልሶ ማቋቋም ስራዎች ድጋፍ እየተደረገ እንደሚገኝ ተናግረዋል። ጀርመን ለኢትዮጵያ የምታደርገውን የሰብአዊ እርዳታ ወደ 82 ነጥብ 5 ሚሊዮን ዶላር ከፍ በማድረግ በእጥፍ ማሳደጓንና ይሄም "ጀርመን በኢትዮጵያ ከፍተኛ የሰብአዊ ድጋፍ በማድረግ በሁለተኛ ደረጃ ላይ ያስቀምጣታል" ብለዋል። በሌላ በኩል ጀርመንና ኢትዮጵያ በንግድና ኢንቨስትመንት ግንኙነቱን ለማጠናከር የሚያስችሉ ምቹ ሁኔታዎች መኖራቸውን ጠቅሰው ይህንንም እውን ለማድረግ እየተሰራ መሆኑን ገልጸዋል። የሁለቱን አገራት የሕዝብ ለሕዝብ ግንኙነት ለማጠናከር የሚያስችሉ ለአብነትም በጀርመን የባህል ተቋምና በሌሎችም ኢንስቲትዩት እየተከናወኑ ያሉ ስራዎችን በማሳየነት ጠቅሰዋል። በኢትዮጵያ በተለይም በሰሜኑ የአገሪቱ ክፍል የተጀመረው የሰላም ስምምነት ቀጣይነት እንዲኖረው ጀርመን ፍላጎት እንዳላት ገልጸው ለዚህም ድጋፍ እያደረገች ትገኛለች ነው ያሉት አምባሳደር ስቴፋን። የኢትዮጵያ መንግሥት የሽግግር ፍትህ ለማረጋገጥ የጀመረው ጥረት የሚበረታታ መሆኑን የጠቆሙት አምባሳደሩ ጀርመን ሂደቱ የተሳካ እንዲሆን ድጋፍ ታደርጋለች ብለዋል። ጀርመን የአፍሪካ ሕብረት እንዲጠናከር በተለይም በአፍሪካ አገራት መካከልም የፖለቲካና ምጣኔ ኃብታዊ ውህደት እንዲረጋገጥ የምታደርገውን ድጋፍ አጠናክራ እንደምትቀጥል ጠቁመዋል። ኢትዮጵያና ጀርመን ግንኙነታቸውን የጀመሩት እንደ አውሮፓውያኑ አቆጣጠር በ1905 ነው።
በኢትዮጵያና ሩስያ መካከል የዳበረውን ባህላዊና ኪነ ጥበባዊ ትስስር ይበልጥ ለማጎልበት እየተሰራ መሆኑ ተገለፀ
Jun 29, 2023 79350
አዲስ አበባ ሰኔ 22/2015(ኢዜአ)፡- በኢትዮጵያና ሩስያ መካከል የዳበረውን ባህላዊና ኪነ ጥበባዊ ትስስር ይበልጥ ለማጎልበት እየተሰራ መሆኑ የሀገራቱ ተወካዮች ገለጹ። 'የሩስያ ባህል ቀን በኢትዮጵያ' በሚል መሪ ሃሳብ የሀገሪቱን ባህል የተመለከተ መርሃ ግብር በኢትዮጵያ የሩስያ ኤምባሲ አዘጋጅነት አዲስ አበባ በሚገኘው የሩስያ የሳይንስና ባህል ማዕከል/ፑሽኪን/ ተካሂዷል። የሩስያን ባህል የሚያስቃኝ የኪነ ሕንጻ ዐውደ ርዕይ በማዕከሉ የተከፈተ ሲሆን በሁለቱ ሀገራት ባህላዊና መንፈሳዊ ቅርሶችና ተዛማጅ ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት ተደርጓል።   የኢትዮጵያና ሩስያ ታሪካዊ ግንኙነት በርካታ ምዕተ ዓመታትን ቢያስቆጥርም ይፋዊ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት የተጀመረው ግን በ19ኛው ክፍለ ዘመን መገባደጃ በዳግማዊ አጼ ምኒልክ ዘመነ መንግስት እንደሆነ ይነገራል። 125ኛው ዓመቱን ያስቆጠረው የሁለቱ ሀገራት ዘመናትን የተሻገረ ጽኑ ዲፕሎማሲያዊ ወዳጅነት ከፖለቲካዊና ኢኮኖሚያዊ ትብብሮች ባሻገር ባህላዊና መንፈሳዊ ትስስሮችም እንደጎለበቱ ይወሳል። በኢትዮጵያ የሩስያ አምባሳደር ኢያቭገኒ ተርኪን እንዳሉት ዘመናትን በጽኑ ወዳጅነት የዘለቀው የኢትዮ-ሩስያ ዲፕሎማሲያዊ እና የህዝብ ለህዝብ ትስስር በባህላዊና መንፈሳዊ ቅርርብ ያዳበረ ነው።   በሁለቱ ሀገራት መካከል ለዘመናት የዳበሩ ባህላዊ፣ መንፈሳዊ፣ ኪነ ጥበባዊ እና ታሪካዊ ግንኙነቶችና ትብብሮች ወደላቀ ደረጃ ለማሸጋገር የሚያስችሉ ተግባራት እየተከናወነ መሆኑን ገልጸዋል። በመጭው ሕዳር ወር ዕውቅ የሩስያ ድምጻዊያንን ያካተተ ባህላዊ የሙዚቃ ቡድን ወደ ኢትዮጵያ መጥቶ ስራውን እንደሚያቀርብ ገልጸዋል። ከዚህም በሻጋር የኢትዮጵያ ኪነ ጥበብ ሙያተኞች ወደ ሩስያ በመሄድ የኢትዮጵያን ባህል የሚያስተዋውቁብትን ዕድል ለማመቻቸት ፍላጎት እንዳላቸውም ገልጸዋል። የኢትዮጵያ ቅርስ ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ረዳት ፕሮፌሰር አበባው አያሌው በበኩላቸው የሁለቱን ወዳጅ አገሮች ባህል ልውውጥ ይበልጥ ለማጎልበት የሚያግዙ ዝግጅቶች በአዲስ አበባ ፑሽኪን ማዕከል ጋር በመተባበር እንደሚዘጋጁ ጠቁመዋል።   የኢትዮ-ሩስያ ባህላዊ ትስስር ለማጠናከር በኪነ ሕንጻ፣ በስነ ጥበብ እና በሌሎች ኪነ ጥበብ ዘርፎች ላይ በስፋት እንደሚሰራ አረጋገጠዋል። ኢትዮጵያ ባህላዊና መንፈሳዊ ቅርሶቿን ለዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ለማስተዋወቅ ዘርፈ ብዙ ስራዎችን እያከናወነች መሆኑን ገልጸዋል። ለአብነትም የላሊበላ አብያተ ክርስቲያናትን የሚዘክር የአርኪኦሎጂና የቨርቹዋል ሪያሊቲ ቋሚ ዐውደ ርዕይ በላሊበላ መከፈቱን ገልጸዋል። ”ላሊበላ በእምነት የታነፀ” በሚል መሪ ሀሳብ የተከፈተው ዐውደ ርዕይ በቀጣይ ሩስያን ጨምሮ ወደ አውሮፓ ሀገራት እና ሰሜን አሜሪካ የመውሰድ ዕቅድ ተይዞ እየተሰራ መሆኑን ተናግረዋል። የሩስያ ዘመናዊ ሥነ-ጽሁፍ አባት የሚሰኘው ዕውቁ ሩስያዊ ባለቅኔ አሌክሳንደር ፑሽኪን 225ኛ ልደት በዓል በቀጣይ ዓመት በድምቀት እንደሚከበር ተገልጿል። በአሌክሳንደር ፑሽኪን ልደት ቀን የተሰየመው የሩስያ ቋንቋ ቀን በቅርቡ በአዲስ አበባ መዘከሩም ይታወሳል።
“የመደመር ትውልድ” መጽሐፍን በኦሮሚያ ክልል ደረጃ የማስተዋወቅ መርሐ-ግብር እየተካሄደ ነው
Mar 21, 2023 57726
አዲስ አበባ መጋቢት 12/2015(ኢዜአ)፦“የመደመር ትውልድ” መጽሐፍን በኦሮሚያ ክልል ደረጃ የማስተዋወቅና የሽያጭ ማስጀመሪያ መርሐ-ግብር በሸራተን አዲስ ሆቴል እየተካሄደ ነው። በኦሮሚያ ክልል ከመጽሐፉ ሽያጭ የሚገኘው ገቢ በባሌ ዞን ለሚገኘው የሶፍ ዑመር ዋሻ የቱሪዝም መሠረተ ልማት ማስገንቢያ እንደሚውል ተገልጿል።   በጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ የተጻፈው "የመደመር ትውልድ" መጽሐፍ በአፋን ኦሮሞ፣ በአማርኛ እና በእንግሊዝኛ ቋንቋ የተዘጋጀ ሲሆን ሶስት ክፍሎች እና አስር ምዕራፎችም አሉት።   እየተካሄደ በሚገኘው መርሐ-ግብር ላይ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ-መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳና የጨፌ ኦሮሚያ አፈ-ጉባኤ ሰዓዳ አብዱረህማንን ጨምሮ የክልሉ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ሃላፊዎች፣ የሃይማኖት አባቶች፣ አባ ገዳዎች፣ ዲፕሎማቶች እንዲሁም ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል።   የ"መደመር ትውልድ" መጽሐፍ ባለፈው ቅዳሜ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድን ጨምሮ የፌዴራልና የክልል ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎችና ሌሎችም እንግዶች በተገኙበት መመረቁ ይታወሳል።
ባጃጅ ውስጥ ተረስቶ ያገኘውን 150ሺህ ብር ለባለቤቱ የመለሰው የባጃጅ አሽከርካሪ አድናቆት እየተቸረው ነው
Mar 26, 2023 55317
አዲስ አበባ መጋቢት 17/2015 (ኢዜአ)፦ በድሬዳዋ ከተማ በሚያሽከረከረው ባጃጅ ውስጥ ተሳፋሪ ረስቶት ያገኘውን 150ሺህ ብር ለባለቤቱ የመለሰው አሽከርካሪ አድናቆት እየተቸረው ይገኛል። መኮንን ግርማ ኑሮውን ለማሸነፍ እና የነገውን ተሰፋ ብሩህ ለማድረግ በባጃጅ አሽከርካሪነት ተቀጥሮ የሚሰራ ወጣት ነው። ወጣቱ መጋቢት 15 ቀን 2015ዓ.ም በድሬዳዋ ከተማ ከምሽቱ 3 ሰዓት ላይ የተለመደ ስራውን እያከናወነ ሳለ የከተማው ነዋሪ የሆኑት አቶ መሐመድ ኡስማን ከሳቢያን ኦርቢት ተብሎ ወደሚጠራው የከተማው ክፍል ለመጓዝ መሳፈራቸውን ተናግሯል። ይህ ከሆነ ከአንድ ሰዓት በኋላ “ስልክ ተደውሎ ባጃጁ ላይ ገንዘብ ወድቆ እንደሆነ እንድመለከት” ተነገረኝ ይላል ወጣቱ አሽከርካሪ መኮንን። በተነገረው መሰረት ወደ ተሳፋሪ ወንበር ላይ ዞሮ ሲመለከት በላስቲክ የተጠቀለለ 150ሺህ ብር በማግኘቱ ወዲያው ወደ ድሬዳዋ ፖሊስ ትራፊክ ዳይሬክቶሬት በማምራት ብሩን ለባለቤቱ መመለሱን ገልጿል። ገንዘቡን ለባለቤቱ መመለሱ እንዳስደሰተው የተናገረው ወጣቱ፤ የራስ ያልሆነ ገንዘብ ለግል መጠቀም የህሊና ቁስል በመሆኑ በራስ ወዝ ብቻ ሀብት ማፍራት እንደሚገባ መናገሩን ከድሬዳዋ ፖሊስ ማህበራዊ ትስስር ገጽ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል። ገንዘባቸው የተመለሰላቸው አቶ መሐመድ ኡስማን በበኩላቸው ገንዘባቸው በጠፋ በአንድ ሰዓት ውስጥ የተሳፈሩበትን የባጃጅ የጎን ቁጥር ለትራፊክ ፖሊስ በመናገር በፍጥነት ገንዘባቸው በመገኘቱ መደሠታቸውን ገልጸዋል። አቶ መሐመድ ለድሬዳዋ ትራፊክ ቁጥጥር ዳይሬክቶሬት እና ለወጣት መኮንን ግርማ ምስጋናቸውን አቅርበዋል። የድሬዳዋ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ አዛዥ ኮሚሽነር ዓለሙ መግራ ስነ-ምግባር ያለው አሽከርካሪ እንዲፈጠር እየሰራን ያለው ስራ ፍሬ እያፈራ መምጣቱን ይህ ትልቅ ማሳያ ነው ብለዋል።
የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታዬ አፅቀስላሴ በአልሸባብ ጥቃት በደረሰው ጉዳት የተሰማቸውን ጥልቅ ሃዘን ገለፁ
Feb 14, 2024 39629
አዲስ አበባ፤ የካቲት 6/2016 (ኢዜአ)፦ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታዬ አፅቀስላሴ አሸባሪው አልሸባብ ከሰሞኑ በሶማሊያ በፈፀመው የሽብር ጥቃት በደረሰው ጉዳት የተሰማቸውን ሃዘን ገለፁ። አምባሳደር ታዬ ባስተላለፉት የሃዘን መልዕክት በሽብር ቡድኑ ጥቃት ምክኒያት በደረሰው የሰው ህይወት መጥፋት እና አካል ጉዳት ጥልቅ ሃዘን እንደተሰማቸው ገልፀዋል። በኢትዮጵያ መንግስት እና ህዝብ እንዲሁም በራሳቸው ስም የተሰማቸውን ጥልቅ ሃዘን ለሶማሊያ መንግስት እና ህዝብ የገለጹት ሚኒስትሩ ፤ በልምምድ ወቅት ወታደራዊ መኮንኖችን ኢላማ በማድረግ የተፈፀመውን ጥቃት የወንጀል ተግባር ነው ብለዋል። የወንጀል ተግባሩን ኢትዮጵያ በፅኑ እንደምታወግዘውም ባስተላለፉት መልዕክት አስታውቀዋል። ጥቃቱ አልሸባብ የሽብር ቡድን በሶማሊያ እና በክፍለ አህጉሩ ደህንነት አደጋ መደቀኑን በግልፅ ያረጋገጠ መሆኑን በመግለፅ ፥ የአካባቢው ሀገራት በፀረ ሽብር የሚያደርጉትን ትብብር ሊያጠናክሩ እንደሚገባም አመልክተዋል። የሶማሊያን ሰላም እና ደህንነት በጋራ ለማረጋገጥ ኢትዮጵያ ትብብሯን አጠናክራ በቁርጠኛነት እንደምትቀጥልም ባስተላለፉት የሃዘን መልዕክት ማስታወቃቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መረጃ ያመላክታል።    
በአዲስ አበባ ከሚያዚያ 16 ጀምሮ የነዳጅ ግብይት ሙሉ በሙሉ በኤሌክትሮኒክስ የክፍያ መንገዶች ብቻ ይፈጸማል-ባለስልጣኑ
Apr 6, 2023 39470
አዲስ አበባ መጋቢት 28/2015(ኢዜአ)፡ በአዲስ አበባ ከሚያዚያ 16 ጀምሮ የነዳጅ ግብይት ሙሉ በሙሉ በኤሌክትሮኒክስ የክፍያ መንገዶች ብቻ እንደሚፈጸም የነዳጅና ኢነርጂ ቁጥጥር ባለስልጣን ገለጸ። የነዳጅና ኢነርጂ ቁጥጥር ባለስልጣን የነዳጅ ግብይት በኤሌክትሮኒክስ ክፍያ መንገዶች ብቻ የሚፈፀምበትን የድርጊት መርሐ ግብር በተመለከተ ከባለድርሻ አካላት ጋር ዛሬ በአዲስ አበባ ተወያይቷል።   የውይይቱ ዓላማ በመዲናዋ የሚገኙ ሁሉም የነዳጅ ማደያዎችና ኩባንያዎች በአሰራሩ ዙሪያ የጋራ ግንዛቤ እንዲይዙ ለማስቻል መሆኑ ተነግሯል። በዚህ ወቅት የነዳጅና ኢነርጂ ቁጥጥር ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ወይዘሮ ሳህረላ አብዱላሂ፤ ባለስልጣኑ የነዳጅ ግብይትን በኤሌክትሮኒክስ ክፍያ ለማድረግ የተለያዩ ስራዎችን ሲሰራ መቆየቱን ተናግረዋል። በዚህም ቀደም ብሎ ከነዳጅ ማደያና አከፋፋይ ኩባንያዎች ጋር ሲሰራ መቆየቱን ገልፀው፤ አሁን ደግሞ ለሙሉ ትግበራው ባለድርሻ አካላትን ያሳተፈ ውይይት ተደርጓል ብለዋል። በአዲስ አበባ የኤሌክትሮኒክስ የክፍያ ስርዓቱ በአማራጭነት ለሙከራ እየተተገበረ መሆኑን ጠቅሰው፤ ከሚያዚያ 16 ጀምሮ የነዳጅ ግብይት በአስገዳጅ ሁኔታ ሙሉ በሙሉ በኤሌክትሮኒክስ ክፍያ መንገዶች ብቻ እንደሚፈጸም ተናግረዋል። በመሆኑም ህብረተሰቡ ማንኛውም የነዳጅ ግብይት በኤሌክትሮኒክስ ብቻ የሚፈጸም መሆኑን ተገንዝቦ ከወዲሁ አስፈላጊውን ዝግጅት ሊያደርግ እንደሚገባ አሳስበዋል። የነዳጅ ግብይት በኤሌክትሮኒክስ ክፍያ አተገባበር በሀገር አቀፍ ደረጃ ከሀምሌ አንድ ጀምሮ በአስገዳጅነት እንደሚተገበርም ጠቁመዋል። በኢትዮ ቴሌኮም ቺፍ ሞባይል መኒ ኦፊሰር ብሩክ አድሃነ፤ የነዳጅ ግብይትን በኤሌክትሮኒክስ ክፍያ መንገዶች በማድረግ ረገድ በቴሌ ብር ውጤታማ ስራ ሲሰራ ቆይቷል ብለዋል። ለዚህም ባለፉት ዘጠኝ የሙከራ ወራት በቴሌ ብር ብቻ ከ30 ቢሊዮን ብር በላይ የነዳጅ ግብይት መፈጸሙን አንስተዋል። የነዳጅ ግብይቱን በአግባቡ በኤሌክትሮኒክስ የክፍያ መንገዶች ለማከናወን የሚያስችል ዘመናዊ የቴክኖሎጂ መገንባቱንም እንዲሁ። የኢትዮጵያ ነዳጅ ማደያዎች ማኅበር አባል የሆኑት አቶ ሚካኤል ገብረስላሴ እና የማህበሩ የቦርድ አባል አቶ ኤፍሬም ተስፋዬ የነዳጅ ግብይት ስርዓቱ በኤሌክትሮኒክስ ክፍያ መንገዶች ብቻ መሆኑ ዘርፈ ብዙ ጠቀሜታ አለው ብለዋል። በተለይ ለነዳጅ አዳዮች ጥሬ ገንዘብ በመቁጠር የሚያባክኑትን ጊዜ ከመቅረፍ አንፃር እንዲሁም በማደያዎች የሚቀመጥ የግብይት ገንዘብ እንዳይኖር በማድረግ የደህንነት ስጋትን እንደሚፈታ ተናግረዋል። በተጨማሪም መንግስት የነዳጅ ምርት ከመነሻው እስከ መድረሻው ያለውን ስርጭት ሂደት መረጃ እንዲኖረው እና ነጋዴዎችም ግብርና ታክስ እንዳያጭበረብሩ በማድረግ ቴክኖሎጂው ትልቅ ሚና አለው ነው ያሉት።  
ለላቀ ውጤት - የተማሪ መምህርና ወላጆች ጥምር ጥረት
Mar 27, 2023 38945
በሃብታሙ ገዜ ስልጡን የመንገድ ጠበብቶች በጥንቃቄ የከተማ ውብ ገፅታ አልበሰው ባነጿት ከዚራ አካባቢ የሚገኘው የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት አዳራሽ በሰው ተሞልቷል። የተሰበሰቡት ወጣት ተማሪዎች፣ የድሬደዋ አመራሮች፣ የትምህርት ዘርፍን የሚመሩ አካላትና ወላጆች በፈገግታ ተሞልተዋል። ይበልጥኑ ከወጣቶቹ ገፅታ የሚንፀባረቀው የደስታ ፈገግታ ለአዳራሹ የተለየ ብርሃን ደርቦለታል። የደስታቸው ምንጭ ደግሞ አምና የተፈተኑትን የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና በላቀ ውጤት አልፈው ሽልማት በመቀበል ላይ መሆናቸው ነው። የአዳራሹን የሽልማት መርሃ ግብር የሚመራው ሰው ድንገት "የዛሬው ልዩ ክስተት ከሚሸለሙት ተማሪዎቻችን መካከል ከ600 በላይ ውጤት በማምጣት ከወንድሞቿ ጋር ሦስት ሆነው ወደ ዩኒቨርሲቲ የሚገቡ የአንድ ቤተሰብ አባላት መገኘታቸው ነው" ሲል ተናገረ። ይሄኔ አዳራሹ በጭብጨባ ተናጋ፤ ሁሉም ተሰብሳቢ በአንድነት ቆሞ ጭብጨባውን አቀለጠው። ለሽልማት ወደ አደባባዩ የመጡት በደስታ ፀዳል የወረዙት የወላጅ ተወካይ እንጂ የድሉ ባለቤት የሆኑት እነዚህ ሦስት ተማሪዎቹ አይደሉም። በአዳራሹ የተሰባሰቡት የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ከዲር ጁሃርና የካቢኔ አባላት እንዲሁም ተሸላሚዎቹ ተማሪዎች "የዓመቱ የተለየ ክስተት የሆኑትን ተማሪዎች" ለማየት ዓይኖቻቸው ቢባዝንም አልተሳካም። ለምን ካላችሁ ተማሪዎቹ ወደ ተመደቡበት አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በመጓዛቸው ነው። የመድረኩ የድምፅ ማጉያ ባለቤትም ሆነ ተሰብሳቢዎቹ የዓመቱ ክስተት የሆኑት ኒያ ሰላሃዲን 602፤ አሊ ሰላሃዲን 556፣ አማን ሰላሃዲን 526 ያመጡት ተማሪዎች መንትዮች መሆናቸውን ቢያውቁ ኖሮ አዳራሹ ሌላ የግርምት ደስታን ባስተናገደ ነበር። ሽልማቱን ያበረከቱት የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ከዲር ጁሃር ተሸላሚዎች በጥረታቸው በትጋታቸው ባመጡት ውጤት መደሰታቸውን አብስረዋል። አገር በዜጎች አንድነትና መተባበር እንደሚፀናው፤ የተማሪዎች ውጤትም በተማሪዎችና በመምህራን ጥረት ብቻ ሳይሆን በወላጆች ጠንካራ ክትትልና ድጋፍ ጭምር የሚመጣ ነው። "በተለይ ከአንድ ቤተሰብ የበቀሉት ተማሪዎችና የዛሬው ሽልማት እና ውጤት ያስተማረን ይህንኑ ነው" ብለዋል ከንቲባው። በዚህ አደራሽ ውስጥ የሁሉም ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ርዕሰነ-መምህራን ታድመዋል። እንደ ድሬደዋ አስተዳደር ከተፈተኑት ከ3 ሺህ 700 በላይ ተማሪዎች መካከል በቀጥታ ያለፉት 250 ተማሪዎች ብቻ ናቸው። ለመጣው ውጤት ተሞጋሹም ተወቃሹም የዘርፉ አመራሮች፣ ተማሪዎች፣ መምህራንና ወላጆች ናቸው። የድሬዳዋ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ወይዘሮ ሙሉካ መሐመድ "ለመጣው ዝቅተኛ ውጤት በትምህርት ዘርፍ ውስጥ ያለነው በሙሉ ተጠያቂዎች ነን" ብለዋል። ኃላፊዋ ሌላውም ከዚህ ትምህርት መውሰድ እንዳለበት ነው የገለጹት። እንደ አስተዳደሩም የትምህርት አመራሮች፣ ርዕሳነ መምህራን፣ መምህራንና ወላጆች ያካተተ ኮሚቴ ተዋቅሮ የተሻለ ውጤት ለማምጣት የተቀናጀ እንቅስቃሴ መጀመሩን አውስተዋል። በመንግስት የ12ተኛ ክፍል መልቀቂያ ብሔራዊ ፈተናን ከኩረጃ ነፃ ለማድረግ የተወሰደው እርምጃ ተማሪዎች በጥረታቸውና በብቃታቸው የልፋታቸውን ውጤት እንዲያገኙ ያስቻለ ነው። የፈተና አሰጣጡና ውጤቱ እንደአገር ያለንበትን አዘቀት አስተምሮ ለትምህርት ጥራት መረጋገጥ፤ ብቁና በራስ የሚተማመን ዜጋ ለማዋለድም ጥርጊያ መንገድ ሆኖ አልፏል ማለት ይቻላል። መንግስት የትምህርት ጥራትን ከታችኛው እርከን ጀምሮ ለማረጋገጥም በዘርፉ ሙሁራን ጥልቅ ጥናት ላይ ተመስርቶ ያዘጋጀውን የትምህርት ፍኖተ ካርታ መሠረት ያደረገ ስርዓተ ትምህርት ቀርጾ ዘንድሮ እስከ 8ተኛ ክፍል ተግባራዊ አድርጓል። ለመማር ማስተማሩ መጻህፍት ተዘጋጅተው ለመምህራን ስልጠና በመስጠትም ተግባራዊ እየተደረገ ይገኛል። በሚቀጥለው ዓመትም በሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ለመጀመር ዝግጅት እየተደረገ ነው። በሽልማት ሥነስርዓቱ ላይ እንደታየው ለተማሪዎች ውጤት ማማር የወላጆች ሚና የጎላ ነው። ወላጆች ተገቢውን ድጋፍ እና ጥብቅ ክትትል ካደረጉ የሚፈልገው ለውጥና ውጤት ማምጣት ይቻላል። ወይዘሮ ሙሉካ በአትኩሮት ከገለጹት ሃሶቦች መካከል ዋናዎቹን ሰበዞች መዝዤ፤ "ተጠያቂዎቹ እኛው ነን" የሚለውን ሃሳብ አንግቤ ለድሬዳዋና ለአገር ከፍ ሲል ለዓለም ህዝብ ጭምር በየዘርፉ ታላላቅ ሙሁራን ወደ አፈሩት የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች አመራሁ። ድንገት ሃሳቤን ቀለበስኩት። መነሻዬ የወላጆች ኃላፊነት እና ድጋፍ መሆኑን መርሳት ዞሮ ዞሮ የምፅፈው መዳረሻ መርሳት ይሆንብኛል ብዬ ነው። እናም ወደ ሦስቱዎቹ፤ የዓመቱ ክስተቶች አባት አመራሁ። ድሬዳዋን ለሁለት እኩሌታ የሚከፍላትን የደቻቱን ድልድይ ተሻግሬ ወደአንድ የግል የሕክምና አገልግሎት መስጫ ሆስፒታል ገባሁ። አምሮ በተሰናዳው ሆስፒታል ውስጥ ሙያዊ ኃላፊነታቸው እየተወጡ አገኘኋቸው፤ የማህፀንና የፅንስ ስፔሻሊስት ዶክተር ሰላሃዲን ዩሱፍን። የውጤታማ ተማሪዎቹ ወላጅ ናቸው፤ በ1970 ዎቹ ወደ ከፍተኛ የትምህርት ተቋም መዝለቅ በመርፌ ቀዳዳ የመሹለክ ያህል በሚቆጠርበት ዘመን በከፍተኛ ማዕረግ አልፈው በቀሰሙት ዕውቀትና ጥበብ የሰዎችን ሕይወት እየታደጉ ይገኛሉ። ዶክተር ሰላሃዲን ለትምህርት ጥራት መውደቅ ወደ ዩኒቨርሲቲ በስርቆትና ኩረጃ የመግባት ዝንባሌዎች እንደሆኑና ይሄም ሁሌም የሚያንገበግባቸው ጉዳይ መሆኑን አጫወቱኝ። መንግስት በተለይ የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ እና ባልደረቦቻቸው በሁለተኛ ደረጃ የፈተና አሰጣጥ ላይ የወሰዱት እርምጃ አስደስቷቸዋል። "በተለይ ተማሪዎች በትምህርት ቤት ከሚያሳልፉት ጊዜ በበለጠ ከወላጆቻቸው ጋር ያላቸው ጊዜ ይበልጣል። ከሁሉም ነገር በላይ ለትምህርት ትኩረት ማድረጋቸውን መከታተልና መደገፍ የኛ ፋንታ ነው፤ አንዴ መስመር ከያዙ የሚመልሳቸው ችግር አይኖርም" ይላሉ። ሦስቱ ልጆቻቸውን በዚህ መንገድ በመደገፍ እና ከትምህርት ቤታቸው ጋር የጠበቀ ግንኙነት በመፍጠር የተሻለ ውጤት እንዲያመጡ አስችለዋል። 604 ያመጣችው ስኮላርሽፕ ሺፕ አግኝታ ወደ ውጭ ሄዳለች፤ ሁለቱ ደግሞ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ትምህርታቸውን እየተከታተሉ ናቸው። "ለልጆቼ የፈለጉትን የማድረግ አቅም ቢኖረኝም ያለትምህርት የሚፈጠር አንዳች ነገር እንደሌለ ገብቷቸው ለውጤት በቅተዋል" ይላሉ ዶክተር ሰላሃዲን። ብዙ የመስራት እንጂ ብዙ የመናገር ዝንባሌ የማይታይባቸው እኚህ የታታሪዎች አባት ለትምህርት ጥራት መረጋገጥ እና ውጤታማ ተማሪዎችን ለማፍራት በሚደረግ ጥረት የወላጆች ክትትልና ድጋፍ ወሳኝ መሆኑን ነው በአፅንኦት ያሳሰቡት። "የሽልማቱ መርሃ ግብር ወደሌላ አካባቢ በሄድኩበት አጋጣሚ በመካሄዱ ሳልገኝ ቀረሁ፤ በጣም የቆጨኝና ቅር ያለኝ ዕለት ሆኖ አልፏል" ብለዋል። እሳቸውን ጨምሮ አንቱ የተሰኙ ሙሁራን ያፈራው የድሬዳዋ አጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ርዕሰ መምህር ፍቃዱ ሰንበቶ፤ የማርያም ሰፈር አንደኛና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ርዕሰ መምህር ኢጀታ መኮንን ካለፈው ክፍተት በመማር ዘንድሮ የተሻለ ውጤት እንዲመጣ የተማሪዎች አመለካከት ላይ ለውጥ እና እችላለሁ የሚል መርህ የማስረጽ ሥራ ተሰርቷል ብለውኛል። ለውጤቱ ቀዳሚ ባለቤት ተማሪዎች ቢሆኑም ከወላጆቻቸው ጋር የጠበቀ ግንኙነት በመፍጠር የተለያዩ የማካካሻና ለፈተና ዝግጁ የሚያደርጉ ተግባራት እየተከናወኑ መሆናቸውን ነው ርዕሳነ መምህራኑ የገለጹት። ቅኝቴን በመቀጠል ሽቅብ ወደ ሳብያን ሁለተኛ እና የመሰናዶ ትምህርት ቤት አመራሁ። ይህ ትምህርት ቤት በከተማዋ ካሉት ትምህርት ቤቶች በውጤታማነት እና በብዛት ተማሪዎችን ወደ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በማሳለፍ ረገድ ወደር አልነበረውም፤ ባለፉት ዓመታት። ከተመሠረተ 22 ዓመታትን ያስቆጠረው ይህ ትምህርት ቤት በምክትል ርዕሰ መምህርነት የሚመሩት አቶ በፍቃዱ ወልደሰማያትን አገኘኋቸው። ትምህርት ቤት በ2014 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ካስፈተናቸው ከ800 በላይ ተማሪዎች መካከል ያለፉት 20 ናቸው። የመጣው ውጤት ያለንበትን ደረጃ ፍንትው አድጎ ያሳየን መሆኑን ተከትሎ መሠረታዊ የሆኑት ችግሮች በጋራ ተነቅሰው ለመጪው ጊዜ የተሻለ ውጤት ለማምጣት የጋራ ኮሚቴ ተዋቅሮ ወደ ሥራ ተገብቷል። አቶ በፍቃዱ እንዳሉት ከድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ጋር የጋራ የመግባቢያ ሰነድ በመፈራረም ትምህርት ቤቱን ሞዴል ትምህርት ቤት ለማድረግ እየተሰራ ሲሆን ለዘንድሮው ተፈታኞች ልዩ የማጠናከሪያ ትምህርት እየተሰጠ ነው። እነዚህን ሥራዎች የተማሪ፣ መምህርና ወላጅ ህብረት በቅርበት እንዲከታተል ተደርጓል። ለተማሪዎች ውጤት ማማር የወላጆች የቅርብ ክትትልና ደጋፍ መሠረታዊ ጉዳይ ነው የሚሉት አቶ በፍቃዱ፣ ለዚህ ጉዳይ ትምህርት ቤቱ ልዩ ትኩረት እንደሚሰጠው ነው የገለጹት። "በተለይ ወላጆች በትምህርት ውጤታማነት ላይ ሚናቸውን እንዲወጡ ልክ እንደ ዶክተር ሰላሃዲን አይነት ቤተሰቦች ተሞክሮ የማስፋት ሥራ ለመስራት ትምህርት ቤቱ አቅጣጫ አስቀምጧል" ብለዋል። "ፍቃደኛ ከሆኑ የመጀመሪያው እንግዳችን ዶክተር ሰላሃዲን በማድረግ ለወላጆች ህብረት ተሞክሮን እንዲያካፍሉ እናደርጋለን " ብለዋል። በድሬዳዋ ታሪክ ከፍ ሲልም እንደ አገር በ12ተኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ከ1990 ዎቹ ዘመን ጀምሮ እንዲህ አይነት ዝቅተኛ ውጤት አለመምጣቱን የሚገልጹት ደግሞ የትምህርት ቤቱ አንጋፋ መምህር እዮብ ረታ ናቸው። የፊዚክስ መምህሩ እንደሚሉት የአምናው ክፍተት በሰከነ መንፈስ ታይቶ ዘንድሮ የተሻለ ሥራ ለመስራት መምህራን በጥሩ መንፈስ ጉዞ ጀምረዋል። ወላጆችም ልጆቻቸውን ትምህርት ቤት መላክ ብቻ ሳይሆን የዕለት ተዕለት ክትትልና ድጋፍ ማድረግ እንደሚጠበቅባቸው ነው የገለጹት። "የተማሪዎች የትምህርት ቤት ቆይታ ለሰዓታት ብቻ የተወሰነ መሆኑን በመረዳት ወላጆች በስነ ምግባር የታነፀ በራስ የሚተማመን ዜጋ ለማፍራት የተጀመረውን ጉዞ መደገፍ አለባቸው" በትምህርት ቤቱ የዘንድሮው የ12ተኛ ክፍል ተፈታኝ ተማሪ ረደኤት ገነሙ በበኩሏ "እንደአገር በዩኒቨርሲቲዎች የተጀመረው የፈተና አሰጣጥ ኩረጃን የሚጠየፍ በራሱ ጥረት ውጤት ለማምጣት የሚተጋ ትውልድ ለመፍጠር ያግዛል" ብላለች። በትምህርት ቤቱ የተጀመረው ልዩ ዕገዛ መጠናከርና መቀጠል እንዳለበት የምትገልጸው ተማሪ ረድኤት ወላጆቿ ተገቢውን ድጋፍ ከማድረግ በተጨማሪ ከመምህራን ጋር የጠበቀ ግንኙነት በመፍጠር የልጆቻቸውን ትምህርት ሊከታተሉ እንደሚገባ አውግታኛለች። እኔም ሆንኩ የዘንድሮ ተፈታኞች ትምህርት ቤታችንንና ድሬዳዋን በውጤት ለማስጠራት ጠንክረን እያጠናን ነው ብላለች። ከገጠር ከተማ ተጉዞ የሚማረው የድሬዳዋ አጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የዘንድሮ ተፈታኝ ተማሪ አላሙዲን አልይ በበኩሉ፤ መንግሥት የፈተና ኩረጃን ለማስቀረት የጀመረውን ተግባር ይበልጥ ማጠናከር እንዳለበት ነው የገለፀው። "የዘንድሮ የመምህራን ድጋፍ የተለየ ነው፤ እኛም ልዩ የጥናት ጊዜ እንዲጀመር ጫና እየፈጠርን ነው፤ ወላጆቼም በአቅማቸው እየደገፉኝ በመሆኑ ቀሪው ሥራ የኔ ጥረትና ብርታት ይሆናል፤ ልፋቴ ውጤት እንዲያስገኝ የስርቆትና የኩረጃ ሂደት መወገድ አለበት" ብሏል ተማሪ አላሙዲን። ከሳብያን ሁለተኛ ደረጃና መሰናዶ ትምህርት ቤት ግቢ ለቅቄ ስወጣ ዶክተር ሰላሃዲን ዩሱፍ ያሉኝ ትዝ አለኝ። "ለተሞክሮ የሚሆን ነገር እኔ ጋር ካለ ያለችኝን ጊዜ አብቃቅቼ ለዘንድሮው ተፈታኞች ሃሳቤን ለማካፈል ዝግጁ ነኝ" ያሉኝ በአዕምሮዬ ደጋግሞ እያቃጨለብኝ ጉዞዬን ቀጠልኩ። ለመውጫ ያህል፤ በድሬዳዋ አስተዳደር ዘንድሮ በመንግሥት እና በግል 22 ትምህርት ቤቶች ከ5 ሺህ በላይ ተፈታኞች በትምህርት ገበታ ላይ ናቸው። እነዚህ ተፈታኞች በራሳቸው ጥረት የተሻለ ውጤት እንዲያመጡ በየአቅጣጫው የተቀናጀ ድጋፍ የማድረግ ጅምር ተግባራት ተስተውለዋል፤ ይሄ በቀጣይም ተጠናክሮ መቀጠል አለበት። ይህን ዙሪያመለስ ድጋፍ በማጠናከር ተማሪዎቹን ለውጤት ማብቃት በሁሉም ዘንድ ለአፍታ መዘንጋት የለበትም። መድረሻውን ለማሳመር መነሻውን አድምቶ ማበጃጀት ግድ እንደሚልም እንዲሁ።
በልጆቿ የጀግንነት ተጋድሎ ነፃነትን ሳትራብ ዘመናትን የተሻገረች-ኢትዮጵያ
Mar 1, 2023 37531
በቀደሰ ተክሌ (ሚዛን አማን ኢዜአ) ነፃነት የሰው ልጅ ከፈጣሪ ከተቸሩት ፀጋዎች አንዱና ዋነኛው ነው፤ በራስ ፈቃድ መወሰን፣ በራስ መሻት መከወንና በራስ ማንነት መኖር የሰው ልጅ የነፃነት አብነቶች ናቸው። ፈጣሪ ይህን ፀጋ የቸረው ያለ አንዳች ቅድመ ሁኔታ ነው። ይሁን እንጂ ይህን ከፈጣሪ የተቸረውን ነፃነት በራሱ በወገኑ የመነጠቅ ዕጣ ፈንታ መግጠሙ አልቀረም፤ ነፃነቱን በራሱ ወገን እየተነጠቀ በራስ ፈቃድ መወሰን የማይችል እንዲሆን ተደረገ። ጥቁር ሕዝቦች በተለይም አፍሪካውያን በነጮች ዘንድ የባርነት ግብር ተሰጣቸው። ቅኝ መግዛት ለእነሱ የኃያልነት መገለጫ አድርገው መረጡ። በዚህም አፍሪካን ተቀራምተው የራሳቸው አደረጉ። ያኔ ቅኝ ግዛት አስተዳደር ዘመናቸው በራስ እምነት መቆም፣ በራስ ባህል፣ ወግና ማንነት መኖር አይታሰብም። የሰው ልጅ ከቆዳ ቀለም ልዩነት በስተቀር በራሱ አምሳል ለተፈጠረው ሰው ተገዥ ይሆን ዘንድ አውሮፓውያን ከእኛ ውጭ ሰው ብለው በግዞት የያዟቸውን አገሮች ዜጎች የስቃይና የመከራ ህይወት እንዲያሳልፉ ፈረዱ። ከባዱን የባርነት ቅንበር በጫንቃቸው ላይ ጫኑ። ማንነታቸውን አስረስተው ያሻቸውን አደረጉ። የቅኝ አገዛዝ ገፈት ቀማሽ እንድትሆን ፅዋ የደረሳት የጥቁሮች ፈርጥ ኢትዮጵያ ግን እንዲህ በቀላሉ ለቅኝ ገዥዎች እጅ አልሰጠችም። ሰውን በሰውነቱ ብቻ የምታከብረው ኢትዮጵያ የልጆቿ ነፃነት በማንም ቁጥጥር ስር እንዲወድቅ አልፈቀደችም።ኢትዮጵያን አፅንቶ ያቆማት በመከባበርና በአብሮነት ላይ የታነፀ ባህል፣ እሴት፣ ወግና ሥርዓት በባዕዳን እጅ ወድቆ ከሚከስም ''እኛ እንቅደም'' የሚል ጠንካራ የሀገር ፍቅርና ወኔ በአበራኮቿ ክፋይ ልብ ውስጥ እንደ አቶን እሳት ተንቀለቀለ። በፈጣሪያቸው እንጂ በምድራዊ ኃይል የሚመኩ አይደሉምና ቅኝ ሊገዛቸው የመጣን የውጭ ወራሪ ኃይል በጀግንነት ታግለው የኢትዮጵያን አንድነት፣ ነፃነትና ሉዓላዊነት ለማስጠበቅና ለማስከበር በአንድ ልብ ወስነው ቀፎው እንደተነካበት ንብ ወደ አውደ ገባሩ ተመሙ። ኢትዮጵያዊ አንድነትን ኃይል፤ ወኔና ሞራልን ትጥቃቸው አድርገው በዓድዋ ተራራ እስከ አፍንጫው ዘመናዊ የጦር መሳሪያ የታጠቀውን የኢጣሊያ ጦር ገጠመ። ደረታቸውን ለጥይት ሰጥተው ተፋለሙ፣ ደማቸውን አፍሰው፣ አጥንታቸውን ከስክሰው ለእኛ ለልጆቻቸው ነፃነትን አወረሱ፤ ለምንምና ለማንም የማይበገረው ኢትዮጵያዊ አንድነትን ትጥቅና ስንቃቸው ያደረጉትን የኢትዮጵያውያንን ከብረት የጠነከረ ክንድ መቋቋም የተሳነው ወራሪ የኢጣሊያ ኃይል ገሚሱ የጎራዴ እራት ሲሆን፤ ቀሪው ቁስለኛና ምርኮኛ ሆነ፤ ሌላው ደግሞ እግሬ አውጣኝ ብሎ ህይወቱን ለማትረፍ እግሩ ወደመራው ፈረጠጠ። ጅግኖች አባቶቻችን ደማቸውን አፍሰው፣ አጠንታቸውን ከሰክሰው የኢትዮጵያ ክብርና ሉዓላዊነት አስጠብቀውና አስከብረው የፈጣሪ ልዩ ፀጋ የሆነውን "ነፃነት" ለዛሬው ትውልድ አስረከቡ። ኢትዮጵያም በትውልድ ቅበብሎሽ ሉዓላዊነቷምን አፅንታ የቆመች ነፃ አገር ሆና ቀጠለች። በዘመኑ የነበረውን ጥቁር ነጭን ማሸነፍ አይችልም የሚለውን አስተሳሰብ በሀገር ፍቅርና ወኔ ወራሪውን የፋሽሽት ኢጣሊያ ኃይል በጦር በጎራዴ አርበድብደው ድል በመንሳት ጥቁር ነጭን ማሸነፍ እንደሚች በቅኝ ገዥዎች የአገዛዝ አስተዳደር ስር ወድቀው ለነበሩ የዓለም ጭቁን ሕዝቦች በተግባር አረጋገጡ። በደማቸው ዘመን ተሻጋሪ ደማቅ የአርነት የታሪክ ድርሳን ጻፋ። በዘመን ጅረት የማይወይብ ታሪክ የካቲት 23 ቀን 1888 ዓ.ም በዓድዋ ተራሮች ላይ ተጻፈ። ኢትዮጵያ በልጆቿ አንድነትና የጀግንነት ተጋድሎ ነፃነት ሳትራብ ዘመናትን ተሻገረች። የነፃነት ዓርማ ሆና ለአፍሪካውያን ታየች። የዓድዋ ድል በቅኝ አገዛዝ አስተዳደር ስር ወድቀው ይሰቃዩ የነበሩ የዓለም ጭቁን ሕዝቦች በተለይም አፍሪካውያን የአርነት ትግል አድርገው የግፍ፣ የስቃይና የመከራ ቀንበርን ከጫንቃቸው ላይ አሽቀንጥረው እንዲጥሉ የፃነት ተምሳሌት ሆነ። በኢትዮጵያ የተለኮሰውን የነፃነት ችቦን አቀጣጥለው ብርቱ የአርነት ተጋድሎ አደረጉ፤ በዓድዋ ድል ከቅኝ ገዥዎች መዳፍ አፈተለኩ። የጥቁር ጭቁን ህዝቦች ነፃነት በዓድዋ የድል ገድል ለዓለም ታወጀ። አፍሪካውያን በራሳቸው ቋንቋ በነፃነት መናገር፣ በራሳቸው ባህል፣ወግና ሥርዓት እንዲሁም በራሳቸው መሪ ወደ ሚተዳደሩበት ምዕራፍ ተሸጋገሩ።የዓድዋ ድል ነገሮች አልጋ በአልጋ ሆነው በቀላሉ የተገኘ አይደለም። ኢትዮጵያውያውያ ለሀገራቸው ባላቸው ቀናሂነትና ከብረት በጠነከረ አንድነትና በጀግንነት ተጋድሎ ተጋምዶ በተደረገ እልህ አስጨራሽ ትግል እንጂ። የዓድዋ ድል ዛሬም ወደ ጀመርነው የልማት፣የዕድገትና የብልፅግና ማማ ላይ የሚያደርሰን መሰላል ነው። ይህ የሚሆነው ግን የአንድነት ኃይል ከጀግንነት ወኔ ሳይነጣጠል ፀንቶ ሲቆይ ብቻ መሆኑ እሙን ነው። ቀደምት አባቶቻቸን የዓድዋ ከፍታን በክብር መቆናጠጥ የቻሉት ዘር እየቆጠሩ ሳይሆን በኢትዮጵያዊ አብሮነትና አንድነት ተጋምደውና ተሰናስለው ነው። ያላቸውን የአንድነት ኃይል ተጠቅመው ድልን ተጎናጸፉ። በየዓመቱ ዓድዋን መዘከር ራስን ''እኔስ ምን ማድረግ እችላለሁ?'' በሚል እሳቤ ከሆነ ዓድዋ ህያው ነው፤ ወደ አለምነው የስኬትና የብልፅግና ከፍታ ላይ የአንድነታችን ኃይሉ እንደሚያደርሰን እሙን ነው። እንደ ቀደምት አባቶቻችን በተጋመደ ኅብረ ብሔራዊ አንድነታችንን በማጠናከር በኢኮኖሚው፣ ማኅበራዊ፣ በፖለቲካው ያሉ ፈተናዎችን በሀሳብ ልዕልና በማሸነፍ ለሌላ ድል መትጋት አለብን። አንድነታችንን በማፅናት በኅብረት ለኢትዮጵያ ከፍታ መትጋት ከሁላችንም ይጠበቃል።"ድር ቢያብር አንበሳ ያስር" እንዲ ሀገራዊ ብሂሉ ከተባበርን የማናልፈው ፈተና አይኖርም። አንዴ በጦርነት ሌላ ጊዜ በድርቅና በሌሎች መንስኤዎች ያጋጠሙንን ተግዳሮቶች በአብሮነት ተጋፍጠን ድል እያደረግን መጥተናል። ፈተና ሁሌም ይኖራል፤ ማሸነፍና መሸነፍ ግን በእኛ ፅናትና ጥንካሬ ይወሰናል። ለወደፊትም የሚያጋጥመንን ፈተና አንድነታችንን አፅንተን ኅብረታችን ለሀገራችን ልማት፣ ዕድገትና ብልፅግና በማዋል በርካታ ዓድዋዎችን እንሰራለን። የዓድዋ ድል ከኢትዮጵያ አልፎ ለመላው ጥቁር ጭቁን ህዝቦች የኩራት ምንጭ የነፃነት ዓርማ ነው። የዓድዋን ታሪክ መጠበቅና መደጋገም የእኛ የኢትዮጵያውን ኃላፊነትና ግዴታ ነው። ልዩነትን መስበክ ከኢትዮጵያዊ ከፍታ መሸራተት ነው። እኛነትን ረስቶ እኔ ማለት የዓድዋን ታሪክ መሸጥ ነው። ኢትዮጵያውያን አንድ ሆነን እንጂ ተከፋፍለን የሰራነው ታሪክ የለም። የትናንት መልካም ስምና ዝና ከዘመኑ ጋር አብሮ ከፍ ከፍ እያለ አብቦ ማፍራት እንጂ፤ በልዩነት አስተሳሰብና አመለካከት ሊኮሰምን አይገባም። የኢትዮጵያውያን የአንድነትና የሉዓላዊነት መገለጫ፣ የዓለም ጭቁን ሕዝቦች የነፃነት ተምሳሌ-ዓድዋ ለዘላለም በክብር ሲዘከር ይኖራል‼  
በብዛት የታዩ
ጀርመን በኢትዮጵያ የሽግግር ፍትሕ ሂደት እንዲሳካ ድጋፍ ታደርጋለች - አምባሳደር ስቴፋን አወር
Jun 17, 2023 104371
አዲስ አበባ ሰኔ 10/2015 (ኢዜአ) ፦ ጀርመን በኢትዮጵያ የሽግግር ፍትሕ ሂደት እንዲሳካ ድጋፍ እንደምታደርግ በአገሪቷ የኢትዮጵያ አምባሳደር ስቴፋን አወር ገለጹ። ጀርመን ለኢትዮጵያ የምትሰጠውን የሰብአዊ ድጋፍ በእጥፍ ማሳደጓንም አመልክተዋል። ጀርመን ከኢትዮጵያ ጋር ግንኙነት ከጀመረችበት ጊዜ አንስቶ በፖለቲካው፣ በማህበራዊ እና በኢኮኖሚ የትብብር መስኮች ያላቸው አጋርነት እየተጠናከረ መምጣቱን አምባሳደር ስቴፋን ለኢዜአ ገልጸዋል። ጀርመን በአቅም ግንባታ፣ በግብርና ምርታማነት እንዲሁም በማህበራዊ ልማትና በመልካም አስተዳደር ዘርፎች ለኢትዮጵያ የምታደርገው የልማት ትብብር ማደጉን አመልክተዋል። ጀርመን በተለይም በልማት ኤጀንሲዋ(ጂ አይ ዜድ) በኩል ለኢንዱስትሪው እድገት ወሳኝ የሆኑ በሺዎች የሚቆጠሩ ዜጎች የአቅም ግንባታ ድጋፍ ማድረጓን ጠቅሰዋል። በሌላ በኩል የሰብዓዊ መብት ኮሚሽንና የብሔራዊ ምርጫ ቦርድን ሙያዊ ድጋፍ እንዲሁም የግብርና ምርትና ምርታማነት እንዲጨምር ድጋፍ እየተደረገ መሆኑን ነው አምባሳደሩ የገለጹት። በኢትዮጵያ ለችግር የተጋለጡ ዜጎችን ለመደገፍ ሰው ተኮር የሆኑ ፕሮጀክቶችን ለአብነትም የሰብአዊና የመልሶ ማቋቋም ስራዎች ድጋፍ እየተደረገ እንደሚገኝ ተናግረዋል። ጀርመን ለኢትዮጵያ የምታደርገውን የሰብአዊ እርዳታ ወደ 82 ነጥብ 5 ሚሊዮን ዶላር ከፍ በማድረግ በእጥፍ ማሳደጓንና ይሄም "ጀርመን በኢትዮጵያ ከፍተኛ የሰብአዊ ድጋፍ በማድረግ በሁለተኛ ደረጃ ላይ ያስቀምጣታል" ብለዋል። በሌላ በኩል ጀርመንና ኢትዮጵያ በንግድና ኢንቨስትመንት ግንኙነቱን ለማጠናከር የሚያስችሉ ምቹ ሁኔታዎች መኖራቸውን ጠቅሰው ይህንንም እውን ለማድረግ እየተሰራ መሆኑን ገልጸዋል። የሁለቱን አገራት የሕዝብ ለሕዝብ ግንኙነት ለማጠናከር የሚያስችሉ ለአብነትም በጀርመን የባህል ተቋምና በሌሎችም ኢንስቲትዩት እየተከናወኑ ያሉ ስራዎችን በማሳየነት ጠቅሰዋል። በኢትዮጵያ በተለይም በሰሜኑ የአገሪቱ ክፍል የተጀመረው የሰላም ስምምነት ቀጣይነት እንዲኖረው ጀርመን ፍላጎት እንዳላት ገልጸው ለዚህም ድጋፍ እያደረገች ትገኛለች ነው ያሉት አምባሳደር ስቴፋን። የኢትዮጵያ መንግሥት የሽግግር ፍትህ ለማረጋገጥ የጀመረው ጥረት የሚበረታታ መሆኑን የጠቆሙት አምባሳደሩ ጀርመን ሂደቱ የተሳካ እንዲሆን ድጋፍ ታደርጋለች ብለዋል። ጀርመን የአፍሪካ ሕብረት እንዲጠናከር በተለይም በአፍሪካ አገራት መካከልም የፖለቲካና ምጣኔ ኃብታዊ ውህደት እንዲረጋገጥ የምታደርገውን ድጋፍ አጠናክራ እንደምትቀጥል ጠቁመዋል። ኢትዮጵያና ጀርመን ግንኙነታቸውን የጀመሩት እንደ አውሮፓውያኑ አቆጣጠር በ1905 ነው።
በኢትዮጵያና ሩስያ መካከል የዳበረውን ባህላዊና ኪነ ጥበባዊ ትስስር ይበልጥ ለማጎልበት እየተሰራ መሆኑ ተገለፀ
Jun 29, 2023 79350
አዲስ አበባ ሰኔ 22/2015(ኢዜአ)፡- በኢትዮጵያና ሩስያ መካከል የዳበረውን ባህላዊና ኪነ ጥበባዊ ትስስር ይበልጥ ለማጎልበት እየተሰራ መሆኑ የሀገራቱ ተወካዮች ገለጹ። 'የሩስያ ባህል ቀን በኢትዮጵያ' በሚል መሪ ሃሳብ የሀገሪቱን ባህል የተመለከተ መርሃ ግብር በኢትዮጵያ የሩስያ ኤምባሲ አዘጋጅነት አዲስ አበባ በሚገኘው የሩስያ የሳይንስና ባህል ማዕከል/ፑሽኪን/ ተካሂዷል። የሩስያን ባህል የሚያስቃኝ የኪነ ሕንጻ ዐውደ ርዕይ በማዕከሉ የተከፈተ ሲሆን በሁለቱ ሀገራት ባህላዊና መንፈሳዊ ቅርሶችና ተዛማጅ ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት ተደርጓል።   የኢትዮጵያና ሩስያ ታሪካዊ ግንኙነት በርካታ ምዕተ ዓመታትን ቢያስቆጥርም ይፋዊ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት የተጀመረው ግን በ19ኛው ክፍለ ዘመን መገባደጃ በዳግማዊ አጼ ምኒልክ ዘመነ መንግስት እንደሆነ ይነገራል። 125ኛው ዓመቱን ያስቆጠረው የሁለቱ ሀገራት ዘመናትን የተሻገረ ጽኑ ዲፕሎማሲያዊ ወዳጅነት ከፖለቲካዊና ኢኮኖሚያዊ ትብብሮች ባሻገር ባህላዊና መንፈሳዊ ትስስሮችም እንደጎለበቱ ይወሳል። በኢትዮጵያ የሩስያ አምባሳደር ኢያቭገኒ ተርኪን እንዳሉት ዘመናትን በጽኑ ወዳጅነት የዘለቀው የኢትዮ-ሩስያ ዲፕሎማሲያዊ እና የህዝብ ለህዝብ ትስስር በባህላዊና መንፈሳዊ ቅርርብ ያዳበረ ነው።   በሁለቱ ሀገራት መካከል ለዘመናት የዳበሩ ባህላዊ፣ መንፈሳዊ፣ ኪነ ጥበባዊ እና ታሪካዊ ግንኙነቶችና ትብብሮች ወደላቀ ደረጃ ለማሸጋገር የሚያስችሉ ተግባራት እየተከናወነ መሆኑን ገልጸዋል። በመጭው ሕዳር ወር ዕውቅ የሩስያ ድምጻዊያንን ያካተተ ባህላዊ የሙዚቃ ቡድን ወደ ኢትዮጵያ መጥቶ ስራውን እንደሚያቀርብ ገልጸዋል። ከዚህም በሻጋር የኢትዮጵያ ኪነ ጥበብ ሙያተኞች ወደ ሩስያ በመሄድ የኢትዮጵያን ባህል የሚያስተዋውቁብትን ዕድል ለማመቻቸት ፍላጎት እንዳላቸውም ገልጸዋል። የኢትዮጵያ ቅርስ ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ረዳት ፕሮፌሰር አበባው አያሌው በበኩላቸው የሁለቱን ወዳጅ አገሮች ባህል ልውውጥ ይበልጥ ለማጎልበት የሚያግዙ ዝግጅቶች በአዲስ አበባ ፑሽኪን ማዕከል ጋር በመተባበር እንደሚዘጋጁ ጠቁመዋል።   የኢትዮ-ሩስያ ባህላዊ ትስስር ለማጠናከር በኪነ ሕንጻ፣ በስነ ጥበብ እና በሌሎች ኪነ ጥበብ ዘርፎች ላይ በስፋት እንደሚሰራ አረጋገጠዋል። ኢትዮጵያ ባህላዊና መንፈሳዊ ቅርሶቿን ለዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ለማስተዋወቅ ዘርፈ ብዙ ስራዎችን እያከናወነች መሆኑን ገልጸዋል። ለአብነትም የላሊበላ አብያተ ክርስቲያናትን የሚዘክር የአርኪኦሎጂና የቨርቹዋል ሪያሊቲ ቋሚ ዐውደ ርዕይ በላሊበላ መከፈቱን ገልጸዋል። ”ላሊበላ በእምነት የታነፀ” በሚል መሪ ሀሳብ የተከፈተው ዐውደ ርዕይ በቀጣይ ሩስያን ጨምሮ ወደ አውሮፓ ሀገራት እና ሰሜን አሜሪካ የመውሰድ ዕቅድ ተይዞ እየተሰራ መሆኑን ተናግረዋል። የሩስያ ዘመናዊ ሥነ-ጽሁፍ አባት የሚሰኘው ዕውቁ ሩስያዊ ባለቅኔ አሌክሳንደር ፑሽኪን 225ኛ ልደት በዓል በቀጣይ ዓመት በድምቀት እንደሚከበር ተገልጿል። በአሌክሳንደር ፑሽኪን ልደት ቀን የተሰየመው የሩስያ ቋንቋ ቀን በቅርቡ በአዲስ አበባ መዘከሩም ይታወሳል።
“የመደመር ትውልድ” መጽሐፍን በኦሮሚያ ክልል ደረጃ የማስተዋወቅ መርሐ-ግብር እየተካሄደ ነው
Mar 21, 2023 57726
አዲስ አበባ መጋቢት 12/2015(ኢዜአ)፦“የመደመር ትውልድ” መጽሐፍን በኦሮሚያ ክልል ደረጃ የማስተዋወቅና የሽያጭ ማስጀመሪያ መርሐ-ግብር በሸራተን አዲስ ሆቴል እየተካሄደ ነው። በኦሮሚያ ክልል ከመጽሐፉ ሽያጭ የሚገኘው ገቢ በባሌ ዞን ለሚገኘው የሶፍ ዑመር ዋሻ የቱሪዝም መሠረተ ልማት ማስገንቢያ እንደሚውል ተገልጿል።   በጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ የተጻፈው "የመደመር ትውልድ" መጽሐፍ በአፋን ኦሮሞ፣ በአማርኛ እና በእንግሊዝኛ ቋንቋ የተዘጋጀ ሲሆን ሶስት ክፍሎች እና አስር ምዕራፎችም አሉት።   እየተካሄደ በሚገኘው መርሐ-ግብር ላይ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ-መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳና የጨፌ ኦሮሚያ አፈ-ጉባኤ ሰዓዳ አብዱረህማንን ጨምሮ የክልሉ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ሃላፊዎች፣ የሃይማኖት አባቶች፣ አባ ገዳዎች፣ ዲፕሎማቶች እንዲሁም ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል።   የ"መደመር ትውልድ" መጽሐፍ ባለፈው ቅዳሜ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድን ጨምሮ የፌዴራልና የክልል ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎችና ሌሎችም እንግዶች በተገኙበት መመረቁ ይታወሳል።
ባጃጅ ውስጥ ተረስቶ ያገኘውን 150ሺህ ብር ለባለቤቱ የመለሰው የባጃጅ አሽከርካሪ አድናቆት እየተቸረው ነው
Mar 26, 2023 55317
አዲስ አበባ መጋቢት 17/2015 (ኢዜአ)፦ በድሬዳዋ ከተማ በሚያሽከረከረው ባጃጅ ውስጥ ተሳፋሪ ረስቶት ያገኘውን 150ሺህ ብር ለባለቤቱ የመለሰው አሽከርካሪ አድናቆት እየተቸረው ይገኛል። መኮንን ግርማ ኑሮውን ለማሸነፍ እና የነገውን ተሰፋ ብሩህ ለማድረግ በባጃጅ አሽከርካሪነት ተቀጥሮ የሚሰራ ወጣት ነው። ወጣቱ መጋቢት 15 ቀን 2015ዓ.ም በድሬዳዋ ከተማ ከምሽቱ 3 ሰዓት ላይ የተለመደ ስራውን እያከናወነ ሳለ የከተማው ነዋሪ የሆኑት አቶ መሐመድ ኡስማን ከሳቢያን ኦርቢት ተብሎ ወደሚጠራው የከተማው ክፍል ለመጓዝ መሳፈራቸውን ተናግሯል። ይህ ከሆነ ከአንድ ሰዓት በኋላ “ስልክ ተደውሎ ባጃጁ ላይ ገንዘብ ወድቆ እንደሆነ እንድመለከት” ተነገረኝ ይላል ወጣቱ አሽከርካሪ መኮንን። በተነገረው መሰረት ወደ ተሳፋሪ ወንበር ላይ ዞሮ ሲመለከት በላስቲክ የተጠቀለለ 150ሺህ ብር በማግኘቱ ወዲያው ወደ ድሬዳዋ ፖሊስ ትራፊክ ዳይሬክቶሬት በማምራት ብሩን ለባለቤቱ መመለሱን ገልጿል። ገንዘቡን ለባለቤቱ መመለሱ እንዳስደሰተው የተናገረው ወጣቱ፤ የራስ ያልሆነ ገንዘብ ለግል መጠቀም የህሊና ቁስል በመሆኑ በራስ ወዝ ብቻ ሀብት ማፍራት እንደሚገባ መናገሩን ከድሬዳዋ ፖሊስ ማህበራዊ ትስስር ገጽ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል። ገንዘባቸው የተመለሰላቸው አቶ መሐመድ ኡስማን በበኩላቸው ገንዘባቸው በጠፋ በአንድ ሰዓት ውስጥ የተሳፈሩበትን የባጃጅ የጎን ቁጥር ለትራፊክ ፖሊስ በመናገር በፍጥነት ገንዘባቸው በመገኘቱ መደሠታቸውን ገልጸዋል። አቶ መሐመድ ለድሬዳዋ ትራፊክ ቁጥጥር ዳይሬክቶሬት እና ለወጣት መኮንን ግርማ ምስጋናቸውን አቅርበዋል። የድሬዳዋ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ አዛዥ ኮሚሽነር ዓለሙ መግራ ስነ-ምግባር ያለው አሽከርካሪ እንዲፈጠር እየሰራን ያለው ስራ ፍሬ እያፈራ መምጣቱን ይህ ትልቅ ማሳያ ነው ብለዋል።
መጣጥፍ
በምክክር እንጂ በመሳሪያ ድምጽ ሀገር አይገነባም
Aug 8, 2026 667
ኢትዮጵያ የዛሬ ማንነቷና ሉዓላዊ ክብሯ ተጠብቆ እዚህ እንድትደርስ በርካታ ውጣውረዶችን አልፋለች። በቀደመ ታሪኳም ዜጎች በራሳቸው የውስጥ ጉዳይ መስማማት ባለመቻል እርስ በእርስ ካደረጓቸው ግጭቶች ባለፈ የውጭ ሃይሎችም የራሳቸውን አሉታዊ ጫና ሲፈጥሩ ቆይተዋል፤ አሁንም ይህንኑ ለማስቀጠል ተላላኪዎቻቸውን ለመጠቀም ሲሞክሩ ይታያል። በአንድ ሃገር ውስጥ የማያግባቡ ጉዳዮች በየትኛውም አጋጣሚና የታሪክ ምዕራፍ ሊያጋጥሙ ይችላሉ። እነዚህን ችግሮች በሃይል ለመፍታት የሚደረገው የመሳሪያ ትንቅንቅ ግን አክሳሪና ዘመን እያለፈበትም ነው። ይሁን እንጂ የኢትዮጵያን ሰላማዊ የእድገት ጉዞ ለማወክ የህዝቦቿን አንድነት ለመበጥበጥ ከቅርብም ሆነ ከሩቅ የሚመጡ ጠላቶች ጠፍተው አያውቁም። በየዘመናቱ የተሻገርናቸው የታሪክ ስብራቶችን ፣ የመብት ጥያቄዎችንና ሌሎችንም መነሻ በማድረግ በውስጥ ባንዳዎች እና በውጭ ባዳዎች አማካኝነት የማያቋርጥ ጦርነት ውስጥ ለመክተት፣ የብልጽግና ጉዞዋን ለማደናቀፍ የሚደረጉ ሴራዎች ዛሬም ላይ ቀጥለዋል። ኢትዮጵያ በቀጣናው ያላት ተሰሚነትና ተጽዕኖ የሚያሳምማቸው ለዜጎቿን እኩል ተጠቃሚነትና ብልጽግና መረጋገጥ የምታደርገው ጥረት የሚያስጨንቃቸው እነዚህ ሃይሎች በመብት ፣ በነጻነት፣ በዴሞክራሲ፣ በማንነትና በሌሎችም የሃሰት ትርክቶች መነሻነት በሩቅ ቢያቅታቸው በቅርብ የውስጥ ተላላኪ ባንዳዎችን እያደራጁ በጀት መድበው የጦር መሳሪያ አቅርበው ሀገር የማፍረስ ሙከራቸውን አላቋረጡም። በመደመር እሳቤ ሁሉንም በአንድ ላይ በማቀራረብና የጋራ ትርክቶችን በመገንባት ከልዩነት ይልቅ የሚያቀራርቡ ጉዳዮች ላይ በማተኮር ዘላቂ ልማቷን መፃኢ ብሩህ ተስፋዋን ለማለምለም በሁሉም ዘርፍ ኢትዮጵያ በዜጎቿ ተሳትፎ እየሰራች መሆኗም ምቾት ነስቷቸዋል። በሀገራችን ታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ እየተካሔደ ያለውና ወርቃማው እድል ሃገራዊ ምክክር ልዩነቶችን በምክክር ለመፍታት ፣ የሚያስችሉ ወሳኝ ምዕራፎች ላይ ደርሷል ። በዚህ የምክክር ሒደት በሀገሪቱ የትኛውም ጥግ ያለ ዜጋ እንዲሁም በውጭ የሚገኙ ኢትዮጵያዊያንና ትውልደ ኢትዮጵያዊያን የተወከሉበት ፣ የብሔር፣ የፖለቲካ አመለካከትና የሃይማኖት ልዩነት የማያደናቅፉት ሁሉንም ያሳተፈ ምክክር እየተካሔደ ይገኛል። ጥያቄያችንን በጠብመንጃ አፈሙዝ እንፈታለን ያሉ ታጣቂዎችም ብረት በማስቀመጥ አጀንዳዎቻቸውን ይዘው ወደ ጠረጴዛው ቀርበዋል። ልክ ናቸው ሀገር ከሁሉም ነገር ትበልጣለችና ይሄንን ወርቃማ እድል ለመጠቀም ማሰብ ትክክለኛው ውሳኔ ነው። በትጥቅ ትግል ጥያቄያችንን እንመልሳለን በሚል ሽፋን የሌሎችን አጀንዳ ለማሳካት የሚደረግ ጥረት የሃገርና የትውልድ ጠባሳ ከማስቀመጥና የታሪክ ተወቃሽ ከመሆን የዘለለ ፋይዳ እንደማይኖረው መገንዘብ ብልህነት ነው። የዚህ ምክክር ተሳታፊ/ተመካካሪ ከሆኑት የቀድሞ ታጣቂዎች መካከል የአማራ ፋኖ ህዝባዊ ድርጅት(አፋሕድ) አመራር ካፒቴን ማስረሻ ሰጤ በዚህ ይስማማሉ ። ሀገራዊ ምክክር ትልቅ ተስፋ የጣልንበት፣ በንግግር፣ በምክክር ሀገራችንን የምናስቀጥልበት፣ ሁሉም ተነጋግሮ ተመካክሮ የወደፊቷን ኢትዮጵያ ከችግሮች ነፃ የሚያደርግበት ነው ይላሉ። ምክክሩ ሁሉም ኢትዮጵያዊ የሚነጋገርበት፣ የሚመካከርበት እና በሃሳብ የበላይነት ጠንካራ ሃገር የሚፈጠርበት መልካም የታሪክ አጋጣሚ መሆኑንም ይናገራሉ። በምክክር፣ በድርድር የሕዝብን ጥያቄ በመመለስ ሀገርን የምናስቀጥልበትና የውጭ ኃይሎችን ጣልቃ ገብነት የምናስወግድበት በመሆኑ የኢትዮጵያ ሕዝብ ትልቅ ተስፋ የጣለበት ነው ብለዋል። የኦሮሞ ነጻነት ሰራዊት አመራር የቀድሞ ታጣቂ ጃል ሰኚም ይሄንኑ ሃሳብ ይጋራሉ። በኢትዮጵያ ውስጥ ለዓመታት የቆዩ ልዩነቶችን ለመፍታት ሀገራዊ ምክክር መዘጋጀቱ ትልቅ እርምጃ እንደመሆኑ እሳቸውም ያላቸውን ሀሳብ በማንጸባረቅ እየመከሩ ይገኛሉ። እርሳቸውና ቡድናቸው ከዚህ ቀደም የትጥቅ ትግልን በመምረጥ ጫካ ገብተው እንደነበር አስታውሰው፤ ችግሮችን በመሳሪያ ከመፍታት ይልቅ በሰላማዊ የምክክር መድረክ መፍታት ጥሩ አማራጭ መሆኑን አምነው ወደ ሰላም መንገድ መምጣታቸውንም ተናግረዋል። ችግሮቻቸውን በምክክር የፈቱ ሀገራት በሁሉም ዘርፍ ዕድገታቸውን የሚያስቀጥሉ ሲሆኑ ወደ ትጥቅ ትግል ያመሩና ግጭት ውስጥ የገቡት ደግሞ በፖለቲካዊ ፣ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ውድቀት ለከፋ ድህነት መዳረጋቸውን ጠቅሰዋል። የጦር መሣሪያ በመነቅነቅና ደም አፋሳሽ ጦርነት ውስጥ በመግባት የሚፈታ ችግር እንደሌለ የሚናገሩት ደግሞ የአማራ ብሄራዊ ንቅናቄ(አብን) አመራሩ ተመካካሪ ጣሒር መሀመድ ናቸው። ጫካ ባለውና እዚህ ባለው ሰው መካከል ምንም ዐይነት የዜግነት ልዩነት እንደሌለ ገልጸው ከትጥቅ ትግል ይልቅ በሃሳብ ለመታገል ልዩነቱን ለማቅረብ የፈለገ ሁሉም ዜጋ በምክክሩ የመሳተፍ ነጻነት እንዳለው ገልጸዋል። በሃገራዊ ምክክሩ ከትጥቅ ትግል ይልቅ በሰላማዊ መድረክ መወያየት የተመረጠበት ዋና ምክንያት ዘላቂ ሰላም፣ አገራዊ መግባባት እና የፖለቲካ ባህል ለውጥ ለማምጣት ነው:: የትጥቅ ትግል የዜጎችን ህይወት ያጠፋል፣ መሰረተ ልማቶችን ያወድማል፤ ማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ውድቀትንም ያመጣል: ፤ ሰላማዊ መድረክ ግን ያለምንም ደም መፋሰስ ሃሳብን በሃሳብ ለመሞገት እድል ይሰጣል:: በኃይል የሚመጣ ለውጥ ብዙውን ጊዜ አሸናፊና ተሸናፊን ስለሚፈጥር የቁስል እና የቂም ዑደትን ያስቀጥላል:: በሰላማዊ ውይይት የሚገኝ መፍትሄ ግን የሁሉንም ወገን ስጋት እና ፍላጎት ያገናዘበ በመሆኑ ዘላቂነት ይኖረዋል:: ሃገራዊ ምክክሩ የታጠቁ አካላትም ጭምር መሳሪያቸውን አስቀምጠው በሃሳብ እንዲፎካከሩ መንገድ ከፍቷል። ይህ ታሪካዊና ወርቃማ እድል ኢትዮጵያዊንን አግባብቶ ወደተረጋጋችና የበለጸገች ሃገር የሚመራ በመሆኑ ስኬታማነቱ አያጠራጥርም። ለእድለኛው ትውልድ ያጋጠመው ወርቃማው ስጦታ ሃገራዊ ምክክር የተቋቋመለትን ዓላማ ያሳካል።
ከካይሮ ሴራ ጀርባ፤ የCNN ዘገባ የገለጠው የኢትዮጵያ እውነት
Aug 4, 2026 1511
ግብፅ በታሪኳ የዓባይን ወንዝ በብቸኝነት ለመጠቀም የተከተለችው ዋና ስልት "ጠንካራና የተረጋጋች ኢትዮጵያ ለካይሮ ስጋት ናት" የሚል ቀመርን ነው። በመሆኑም በየዘመናቱ የተነሱ የካይሮ መንግስታት ኢትዮጵያ ተረጋግታ ሀብቷን እንዳታለማ ለማድረግ ረዥም ርቀት ተጉዘዋል። በታሪክ አጋጣሚ የዓባይን መነሻ ሙሉ በሙሉ ለመቆጣጠር በርካታ የወረራ ሙከራዎችን ያደረገችው ግብጽ፣ በጉንደት (1875) እና በጉራዕ (1876) በተደረጉ ታሪካዊ ውጊያዎች በኢትዮጵያውያን ጠንካራ ክንድ መራራ ሽንፈትን አስተናግዳለች። ከቀጥታ ጦርነት ከተመለሰች በኋላ ካይሮ ስልቷን ወደ "ውስጥ ለውስጥ ማበጣበጥ" ቀይራለች። ይህም የኢትዮጵያን መንግስት ትኩረትና የፋይናንስ አቅም ከልማት ፕሮጀክቶች (በተለይም ከታላቁ ህዳሴ ግድብ እና መሰረተ ልማቶች) ወደ ጸጥታ ማስከበር እንዲዞር ለማድረግና ሀገሪቱን ወደማያልቅ የውስጥ ብጥብጥ ለመክተት በርካታ ሴራዎችን ስታከናውን ቆይታለች። ይህ አልሳካ ሲላት ደግሞ የሀሰት መረጃዎችን ማሰራጨትን እንደ አማራጭ መንገድ ስትጠቀም ቆይታለች፤ እየተጠቀመችም ትገኛለች። የግብፅ የፖለቲካ ምሁራንና ዲፕሎማቶች የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ግንባታ ከተጀመረበት ጊዜ አንስቶ “ግድቡ በታችኞቹ የተፋሰሱ ሀገራት ላይ የከፋ ጉዳት ያደርሳል” በሚል የሐሰት ትረካቸውን ሲያሰራጩና ዓለም አቀፉን ማህበረሰብ ሲያሳስቱ ቆይተዋል። ሆኖም ግን፣ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ጥበብ የተሞላበት አመራር ሰጪነት ኢትዮጵያ የውጭ ተፅዕኖዎችንና የውስጥ ፈተናዎችን በመሻገር ይህንን ግዙፍ ፕሮጀክት ከፍፃሜ ማድረስ ችላለች። ይህም የመደመር እሳቤ የሆነው ፈተናን ወደ እድል የመቀየር ትልቁ ማሳያ ነው። የግድቡን እውን መሆን ተከትሎም የካይሮ ተደጋጋሚ የሀሰት ቅሬታና የተዛባ ፕሮፓጋንዳም ዘግይቶም ቢሆን እውነቱ በዓለም ፊት እየተገለጠ ይገኛል።በCNN “Connecting Africa” ወርሃዊ ፕሮግራም ላይ ጋዜጠኛ ቪክቶሪያ ሩባዲሪ ያቀረበችው ዘገባ የዚሁ እውነት ማሳያ ነው። እንደ አውሮፓዊያን አቆጣጠር በ2020 የቢቢሲ የኮምላ ዱሞር ሽልማት አሸናፊ የሆነችው ጋዜጠኛ ቪክቶሪያ ሩባዲሪ፣ የኢትዮጵያ ታላቁ ህዳሴ ግድብ በሚገኝበት ጉባ ተገኝታ ባከናወነችው ዘገባ የካይሮን ምናባዊ ቅዥት የሚያፈርሱ ተግባራዊ እውነቶችን ለዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ይፋ አድርጋለች። የምህንድስና ልህቀት እና የጋራ ልማት ማሳያ፦ CNN በዘገባው ስለ ሕዳሴ ግድብ ለዓመታት ሲነገር የቆየውን የሀሰት ሴራ ሳይሆን፣ በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ የምህንድስናና የግንባታ ባለሙያ ኢትዮጵያዊያን ጥረትን እውን ያደረገ የኢንጂነሪንግ ልህቀት አብነት መሆኑን አጉልቶ አሳይቷል። የግብፅ መንግስት ግድቡን “የስጋት ምንጭ” አድርጎ ለማሳየት ቢጥርም፣ የCNN ዘገባ ግን ግድቡ ለኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን ለአጠቃላይ ቀጣናው የተዘረጋ የጋራ እድገት መድረክ መሆኑን አብራርቷል። እንደ አውሮፓዊያን አቆጣጠር መስከረም 2025 በይፋ የተመረቀው ይህ ግዙፍ ፕሮጀክት፣ የሀገሪቱን የኃይል አቅርቦት በማሳደግ በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ዜጎችን ህይወት እያበራ መሆኑን በማሳየትም፤ ግድቡ ኢትዮጵያ ከድህነት ለመውጣት የምታደርገው ጥረት አካል መሆኑን በተግባር ገልጧል። የጋዜጠኛ ሩባዲሪ ዘገባ የግብፅን ተደጋጋሚ ቅሬታና ሴራ በሶስት ዋና ዋና ነጥቦች ውድቅ ያደርጋል። የጋራ ተጠቃሚነት መርህ ፦ ግድቡ የታችኞቹን የተፋሰሱ ሀገራት የማይጎዳ፣ ይልቁንም የውሃ ፍሰትን በማስተካከልና ደለልን በመቀነስ ረገድ አዎንታዊ ሚና የሚጫወት፣ በጋራ ተጠቃሚነት መርህ ላይ የተመሰረተ ፕሮጀክት መሆኑን የግድቡ ግንባታ ስራ አስኪያጅ ኢንጂነር ክፍሌ ሆሮ ሃሳብን በማካተት ጭምር አሳይታለች። ቀጣናዊ የመደመር እሳቤ ማሳያ ፦ ግድቡ ኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ በመሸጥ ገቢ ከማግኘቷም ባለፈ፣ የቀጣናውን ሀገራት በኃይልና በኢኮኖሚ የሚያስተሳስር ነው። ይህ ደግሞ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) የሚመራው የመደመር መንግስት እሳቤ ማለትም “በጋራ ማደግ እና እርስ በእርስ መደጋገፍ” የሚለውን ቀጣናዊ ራዕይ በተግባር የሚያረጋግጥ እንጂ ግብፅ እንደምትለው ቀጣናውን ወደ አለመረጋጋት የሚከት አለመሆኑን ያመላክታል። ሰው ተኮር የኢኮኖሚ ሽግግር፦ በCNN ዘገባ የተካተቱት የኢንተርናሽናል ግሮውዝ ሴንተር (IGC) የኢትዮጵያ ኃላፊ ቴዎድሮስ መኮንን በግልጽ እንዳስቀመጡት፤ 70 በመቶው ህዝቧ ከ30 ዓመት በታች የሆነችው ኢትዮጵያ፣ ከ15 ዓመታት በፊት ከነበረችበት ከአማካይ በታች የነበረ የነፍስ ወከፍ ገቢ አሁን በአፍሪካ ከሚገኙ ግዙፍ ኢኮኖሚ ካላቸው ሀገራት አንዷ መሆን ችላለች። ግድቡም ይህንን ወጣት ኃይል ወደ ዘላቂ ምርታማነት ለመቀየር የሚደረገው ጥረት አካል ነው። መደምደሚያ፦ በአጠቃላይ ግብፅ ግድቡን መሰረት በማድረግ የምታካሂደው የዲፕሎማሲና የፕሮፓጋንዳ ዘመቻ የፖለቲካ ቁማር እንጂ ከሳይንሳዊና መሬት ላይ ካለው እውነት ጋር እንደማይገናኝ የCNN ዘገባ በግልጽ አሳይቷል። በሀገር ውስጥ አቅም እና በጥበብ በተሞላ ሀገራዊ አመራር እውን የሆነው የታላቁ ህዳሴ ግድብ፣ የኢትዮጵያን መጻኢ የኢኮኖሚ ጊዜ የሚቀርጽ፣ የአፍሪካ ቀጣናን በኃይልና በንግድ የሚያስተሳስር የልማት ማማ እንጂ የትኛውንም ሀገር የሚጎዳ ስጋት አይደለም። የመደመር እሳቤ ያጎናፀፈው ይህ የታሪካዊ ድል ብርሃንም መላውን ቀጣና ማብራቱን ቀጥሏል።
የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት
2015
ዓ.ም