ቀጥታ፡
አርእስተ ዜና
ሕወሓትን እንደ አሞሌ ጨው ቀምሰን አይተነዋል፤ ከግጭት ውጭ አንድም የሚጠቅም ሀሳብ የለውም – የቀድሞው የኦሮሚያ ክልል ፕሬዝዳንት ጁነዲን ሳዶ
Aug 18, 2026 156
አዲስ አበባ ፤ ነሐሴ 12/2018 (ኢዜአ) ፦ ሕወሃትን እንደ አሞሌ ጨው ቀምሰን አይተነዋል፤ ከግጭት ውጭ አንድም የሚጠቅም ሀሳብ የለውም ሲሉ የቀድሞው የኦሮሚያ ክልል ፕሬዝዳንት ጁነዲን ሳዶ ገለጹ። አቶ ጁነዲን ሳዶ፤ ሕገ-ወጡ የህወሃት ቡድን ሀገር በሚያስተዳድርበት ዘመንም አንዱን ሕዝብ ከሌላው ጋር በማቃረን ለሕዝቦች መቃቃር ምክንያት ሲሆን መቆየቱን ለኢዜአ ተናግረዋል። አሁን ላይም በታሪካዊ ጠላቶች በመታዘል የትግራይን ሕዝብ ለከፋ ሰቆቃና መከራ ዳርጎታል ነው ያሉት። ሕወሓትን እንደ አሞሌ ጨው ቀምሰን አይተነዋል፤ አብረንም ሰርተናል፤ ከግጭትና ጥፋት ውጪ ለሀገር የሚጠቅም አንድም ሀሳብ የለውም ብለዋል። ሕገ-ወጡ የሕወሓት ቡድን የዘመናትን የግጭት አዙሪት ከማስቀጠል ውጭ ለኢትዮጵያ የሚጠቅም አንድም አዎንታዊ ሀሳብ የሌለውና ሀገርን ለማወክ ከታሪካዊ ጠላቶች ጋር የተሰለፈ አጥፊ ስብስብ መሆኑንም አጽኖት ሰጥተው ተናግረዋል። ህገ-ወጡ ቡድኑ "እኔ ካልገዛሁ" የሚለውን ያረጀና ያፈጀ አስተሳሰብ ተሸክሞ ታጣቂ በማደራጀት ሀገር ለማመስ የሚያደርገው እንቅስቃሴ የትም የማያደርሰው ከንቱ ልፋት መሆኑንም አስረድተዋል። በየትኛውም ሀገር አንድ ሕጋዊ ሠራዊት ብቻ የሚኖር መሆኑ እየታወቀ ቡድኑ እየተከተለው ያለው የትዕቢትና የአጥፊነት መንገድ ከሁሉም የኢትዮጵያ ሕዝብ ጋር የሚያጋጨው መሆኑንም ገልጸዋል። ህገ-ወጥ ቡድኑ ያለው አማራጭ ከጥፋት ጎዳናው ተመልሶ ወደ ሰላም መስመር መምጣት ብቻ መሆኑንም አብራርተዋል።
ኢትዮጵያ ከአህጉራዊ የልማት ዕቅዶች ጋር የተጣጣመ ለአየር ንብረት ለውጥ የማይበገር የግብርና ምርታማነት አቅም እየገነባች ነው
Aug 18, 2026 140
አዲስ አበባ፤ ነሐሴ 12/2018 (ኢዜአ)፦ ኢትዮጵያ ከአህጉራዊ የልማት ዕቅዶች ጋር የተጣጣመ ለአየር ንብረት ለውጥ የማይበገር የግብርና ምርታማነት አቅም እየገነባች መሆኗን የግብርና ሚኒስቴር ገለጸ። የምሥራቅ አፍሪካ ልማት በይነ-መንግሥታት (ኢጋድ) አባል ሀገራት የግብርና ትራንስፎርሜሽን አፈጻጸም ግምገማ እና ከ2026 እስከ 2035 የሚተገበረውን የካምፓላ ድንጋጌ ማዕቀፍ አስመልክቶ በአዲስ አበባ ሲካሄድ የቆየው የሁለት ቀናት መድረክ ተጠናቋል። የግብርና ሚኒስትር አማካሪ ዜና ሀብተወልድ እንዳሉት፤ በኢትዮጵያ የግብርና ምርትና ምርታማነትን ማሳደግ የሚያስችሉ ውጤታማ ተግባራት ተከናውነዋል። ሀገሪቱ የዘርፉን ምርታማነት ለማሳደግ በሌማት ትሩፋት፣ በመስኖ ስንዴ እና በአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብሮች ላይ ትኩረት በመስጠት ስኬታማ መሆኗን ጠቁመዋል። ኢትዮጵያ በአፍሪካ ደረጃ በአጀንዳ 2063 የተቀመጠውን የበለጸገች አፍሪካን የመፍጠር ርዕይ ለማሳካት የሚያስችሉ ሥራዎችን በቁርጠኝነት እያከናወነች ትገኛለች ብለዋል። በመሆኑም አህጉራዊ አቅጣጫዎችን ከሀገራዊ እቅዶች ጋር በማጣጣም የግብርናውን ዘርፍ ይበልጥ ለማሳደግ እና የላቀ ውጤት ለማስመዝገብ በትኩረት እንደሚሠራ ተናግረዋል። በኢትዮጵያ የግብርና ምርትና ምርታማነትን ማሳደግ የሚያስችሉ ውጤታማ ተግባራት ተከናውነዋል። ኢትዮጵያ የምግብ ሉዓላዊነትን ለማረጋገጥ እና ምርታማነትን ለማሳደግ በሌማት ትሩፋት፣ በበጋ መስኖ ስንዴና በአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብሮች ላይ ትኩረት በመስጠት ስኬታማ ተግባራትን ማከናወኗን አስረድተዋል። በምሥራቅ አፍሪካ ልማት በይነ-መንግሥታት (ኢጋድ) የፖሊሲና የምግብ ዋስትና ኤክስፐርት ሲልቪያ ሄንጋ (ዶ/ር) በበኩላቸው፣ የአየር ንብረት ለውጥን ለመቋቋም የሚያስችሉ ቴክኖሎጂዎችን ለአርሶ አደሩ ማዳረስና አቅሙን መገንባት እንደሚያስፈልግ ገልጸዋል። ሀገራዊ እና ቀጣናዊ የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ እሴት መጨመር፣ በድህረ-ምርት አስተዳደር እንዲሁም አህጉር አቀፍ የንግድ ትስስርን ማጠናከር ላይ ልዩ ትኩረት ሊደረግ እንደሚገባ ገልጸዋል። በተጨማሪም ሕፃናት እና እናቶች የተመጣጠነ ምግብና አስፈላጊ ንጥረ ነገሮችን እንዲያገኙ መሥራት ወሳኝ መሆኑን አንስተው፣ አባል ሀገራት የግብርና ሥርዓቱን ለማሻሻል በቁርጠኝነት ሊሠሩ ይገባል ሲሉ ተናግረዋል።  
የትግራይ ህዝብ ሕገ-ወጡ ሕወሃትን ከጫንቃው በማውረድ ሰላምና ልማትን ማፋጠን አለበት - ሌተናል ጀኔራል ዮሐንስ ገብረ መስቀል
Aug 18, 2026 185
አዲስ አበባ፤ ነሐሴ 12/2018 (ኢዜአ)፦ የትግራይ ህዝብ ሕገ-ወጡ ሕወሃትን ከጫንቃው በማውረድ ሰላምና ልማትን ማፋጠን እንዳለበት የቀድሞው ወታደራዊ አመራር ሌተናል ጀኔራል ዮሐንስ ገብረ መስቀል ተናገሩ፡፡ የቀድሞው ሕወሃት መስራች አረጋዊ በርሄ (ዶ/ር) ትናንት ከኢዜአ ጋር ባደረጉት ቆይታ፤ የሕገ -ወጡ ሕወሃት አመራሮች ጊዜው ሳይረፍድ እጃቸውን ለፌደራል መንግስት መስጠት እንዳለባቸው መናገራቸው ይታወሳል። የሕገ-ወጡ ሕወሃት አመራሮች ለታሪካዊ ጠላቶች በመላላክ በትግራይ ሕዝብ ላይ ከፍተኛ ግፍ እየፈጸሙ መሆኑንም አረጋዊ በርሄ (ዶ/ር) ማንሳታቸው ይታወቃል። ከጥፋት ቡድኑ እንቅስቃሴ ጋር በተያያዘ ኢዜአ ያነጋገራቸው የቀድሞው ወታደራዊ አመራር ሌተናል ጄኔራል ዮሐንስ ገብረመስቀል በበኩላቸው፤ 'ጽምዶ'' በሚል ስያሜ የተሰባሰቡ ኃይሎች በሥልጣን ጥማት የሰከሩና እርስ በእርሳቸው የማይተማመኑ መሆናቸውን ገልጸዋል። ጥምረቱም የኢትዮጵያን ታሪካዊ ጠላቶች የሀገርን ዕድገትና ብልጽግና ጉዞ የማዳከም ዓላማ በማንገብ የሚንቀሳቀሱ ፀረ-ሕዝብ ኃይሎች የወጠኑት መሆኑን ተናግረዋል። የሻዕቢያ ኃይል ከጥፋት ውጪ የልማትና ዕድገት ትብብር አይታየውም ያሉት ሌተናል ጄኔራል ዮሐንስ፤ ኤርትራንም የልማት ሽታ የማይውቃት የስደት፣ ሞትና እንግልት ምድር አድርጓት መቀጠሉን አንስተዋል። የሕገ-ወጡ ሕወሓትን፣ የኦሮሚያና አማራ ክልል ጽንፈኛ ኃይሎችን ''ጽምዶ'' በሚል ስያሜ ያለ አንዳች ስትራቴጂካዊ አጋርነት ለጥፋት ዓላማው ማስፈጸሚያነት በማጣመር ድጋፍ እያደረገ መሆኑን ጠቅሰዋል። የ''ጽምዶ'' ጥምረትም ተስፋ መቁረጥ የወለደው ያለአቻ ጋብቻ የጥፋት እንቅስቃሴ መሆኑን አብራርተዋል። የ''ጽምዶ'' ጥምረትም በሻዕቢያ የበላይ ጠባቂ ኢሳያስ አፈወርቂ ቀጭን ትዕዛዝ የሚመራና በራሱ የመወሰን አቅም የሌለው፣ የኢትዮጵያና ሕዝቦቿ ታሪካዊ ጠላቶች ዓላማ አስፈጻሚ ነው ብለዋል። የጥፋት ጥምረቱ በታሪካዊ ጠላቶች በሚሰፈርለት ቀለብ ልክ የሚያሰራጨው ስሁት ፕሮፓጋንዳም ሕዝብን በማወናበድ ላይ የተመሠረተ መሠረተ ቢስ ስብስብ መሆኑን በተግባር እንደሚያመላክት ገልጸዋል። ሕገ-ወጡ የሕወሓት ቡድን በጥፋት ጥምረቱ የ''ጽምዶ'' ስብስብ የፈጠረው ያልተቀደሰ ጋብቻም ከጥፋት አጋሩ ሻቢያ የቀሰመው የአጥፍቶ ጠፊነት ባህሪ መሆኑን አንስተዋል። የትግራይ ሕዝብ ጠላት በክልሉ በቅሎ ከጎለመሰው ሕገ-ወጡ የሕወሓት ስብስብ በተጨማሪ ሻዕቢያ አንደኛው መሆኑም አስገንዝበዋል። የትግራይ ህዝብ ሕገ ወጡ ሕወሃትን ከጫንቃው ላይ በማውረድ ሰላምና ልማትን ማፋጠን እንደሚኖርበት አስረድተዋል። በትጥቅ ትግል ታግዞ የሚካሄድ ኋላቀር የጠብመንጃ እንቅስቃሴ ሀገርና ሕዝብን ከማጎሳቆል የዘለለ አንዳች ፋይዳ እንደሌለው አስረድተዋል።
በምክክር ጉባኤው ያለ አንዳች ጣልቃ ገብነት ኢትዮጵያን ወደ ተሻለ ነገ የሚያሻግሩ ምክረ ሃሳቦችን በነፃነት በማንጸባረቅ እየተመካከርን ነው - ተመካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች
Aug 18, 2026 144
አዲስ አበባ፤ ነሐሴ 12/2018 (ኢዜአ)፦ በሀገራዊ የምክክር ጉባኤው ያለ አንዳች ጣልቃ ገብነት ኢትዮጵያን ወደ ተሻለ ነገ የሚያሻግሩ ምክረ ሀሳቦችን በነፃነት በማንጸባረቅ እየተመካከሩ መሆናቸውን ተመካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች ገለጹ። ዋናው የኢትዮጵያ ሀገራዊ የምክክር ጉባኤ ከሐምሌ 8 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ በአዲስ ዓለም አቀፍ ኮንቬንሽን ማዕከል መካሄዱን ቀጥሏል። ተመካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች ለኢዜአ እንዳሉት፤ የምክክር ጉባኤው ሀገራዊ መግባባት የሰፈነባትን ኢትዮጵያ ለመገንባት ወሳኝ ምክክር እያካሄደ ነው። በምክክር ጉባኤውም ያለአንዳች ጣልቃ ገብነት ሀሳባቸውን በነጻነት በማንጸባረቅ ለኢትዮጵያ የሚበጁ ምክረ ሀሳቦችን እያቀረቡ እንደሚገኙ ገልጸዋል። የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት የኦዲትና ኢንስፔክሽን ሰብሳቢና የወለኔ ሕዝብ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ሊቀመንበር ፈይሰል አብዱላዚዝ እንዳሉት፤ ምክክር ሁነኛ የመግባቢያ መንገድ ነው። በስምንቱ ዐበይት የምክክር አጀንዳዎች ላይ ለሀገራዊ መግባባት የሚበጁ ምክረ ሀሳቦችን በሙሉ ነፃነት በማንጸባረቅ እየተመካከሩ እንደሚገኙ ገልጸዋል። የጉባኤው ተመካካሪዎችም አንዱ የአንዱን ሀሳብ እንዲገነዘብ በማስቻል ኢትዮጵያን ለዘመናት የፈተኗትን የአለመግባባት ችግሮች በጋራ አሸናፊነት ለመቋጨት ዕድል መፍጠሩን ተናግረዋል። መድረኩም ለትውልድ የሚተርፍ የሰለጠነ የምክክር ባህልን ለመገንባት መሠረት የሚጥል ተመራጭ አካሄድ መሆኑን አንስተዋል። ከሕዳሴ ፓርቲ የምክክር ጉባኤው ተመካካሪ እንዳልካቸው አረጋ በበኩላቸው፤ በአካታችና አሳታፊ የምክክር ጉባኤው ላይ ሀሳባቸውን በነፃነት በማንጸባረቅ ለሀገር የሚበጁ ሀሳቦችን እያዋጡ መሆናቸውን ገልጸዋል። የምክክር ጉባኤውም የኢትዮጵያን የዘመናት ችግሮች በመሻገር ሀገራዊ መግባባት የሰፈነባትን ሀገር መገንባት የሚያስችል ትምህርት እየተገኘበት መሆኑን ተናግረዋል። በምክክሩ አጀንዳዎች ላይ ያለአንዳች ጣልቃ ገብነት ሀሳብን በነፃነት በማዋጣት ሰላማዊትና የጋራ መግባባት የሰፈነባትን ኢትዮጵያ ለመገንባት እየመከርን ነው ብለዋል። ጉባኤው የሁሉም ኢትዮጵያውያን ድምጽ የሚሰማበትን ዕድል በመፍጠር ለሀገር ከፍታ የሚበጁ ምክረ ሀሳቦች እየተንጸባረቁበት ነው ያሉት ደግሞ ከአዲስ ትውልድ ፓርቲ ተመካካሪ ሰለሞን ታፈሰ ናቸው። በምክክሩም ለዘመናት የተከማቹ ሀገራዊ ችግሮችን በጋራ መግባባት እልባት በመስጠት ሰላምና ዕድገቷን የምታፋጥን ኢትዮጵያን መገንባት የሚያስችል የአንድነት ድልድይ መሆኑን ገልጸዋል። የአንድ ኢትዮጵያ ዴሞክራሲ ፓርቲ ዋና የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊና ተመካካሪ መምህር ሰለሞን ሀኒባል በበኩላቸው፤ ጉባኤው ኢትዮጵያ ያለፈችባቸውን ፈታኝ ጊዜያት መሻገር የሚያስችል መሠረት ይጥላል ብለዋል። በተመካካሪዎች መካከልም ነፃ፣ አካታችና አሳታፊ የሀሳብ ፍጭት እየተንጸባረቀ መሆኑን ተናግረዋል። በምክክር ጉባኤው ዐበይት አጀንዳዎችም የሀገርን የጋራ አሸናፊነት የሚያበስር የጋራ መግባባት ይፈጥራል የሚል ተስፋ እንዳላቸው ገልጸዋል።  
የቤቶች ልማት ኢንቨስትመንትን ለማሳደግ አካታች አካሄድ ተግባራዊ እየተደረገ ነው
Aug 18, 2026 153
አዲስ አበባ፤ ነሐሴ 12/2018 (ኢዜአ)፦ የቤት ልማት ኢንቨስትመንትን ለማሳደግ አካታች አካሄድ ተግባራዊ እየተደረገ መሆኑን የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስትር ጫልቱ ሳኒ ገለጹ። የውጭ ዜጎች በኢትዮጵያ የመኖሪያ ቤት ባለቤት መሆን የሚችሉበት አዋጅ ቁጥር 1388/2017 ቀደም ሲል መጽደቁ ይታወሳል። የከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር በአዋጁ መሠረት የተዘጋጀውን መመሪያ የማስተዋወቂያ መድረክ ከባለድርሻ አካላት ጋር የማስተዋወቅ ውይይት አካሂዷል። የከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስትር ጫልቱ ሳኒ በዚሁ ጊዜ እንደተናገሩት፣ ባለፉት ዓመታት በኢትዮጵያ የመኖሪያ ቤቶችን አቅርቦት ለማስፋት ከግሉ ዘርፍ ጋር በጋራ የቤት አቅርቦት አማራጮችን ለማስፋት እየተሠራ ነው። የውጭ ዜጎች በኢትዮጵያ የመኖሪያ ቤት ባለቤት እንዲሆኑ የሚያስችለው መመሪያ የቤት ልማት ኢንቨስትመንትን ለማሳደግና በሁሉም አካባቢዎች ተመጣጣኝ ዕድገትን ለማረጋገጥ ጉልህ አስተዋጽኦ ያበረክታል ብለዋል። ሀገራት ተጨማሪ የካፒታል ኢንቨስትመንት ለማሳደግ የውጭ ዜጎችን የቤት ባለቤት ማድረግን እንደ አንድ መንገድ እንደሚጠቀሙ ጠቁመው፣ በኢትዮጵያም ኢኮኖሚውን ክፍት በማድረግ የውጭ ዜጎች የመኖሪያ ቤት ባለቤት የሚሆኑበትን አዋጅ መውጣቱን አንስተዋል። የቤት ልማት አቅርቦትን ማሳደግ፣ የቴክኖሎጂ ሽግግርን ማስፋት፣ የሥራ ዕድልን ማስፋትና የክልል ከተሞች ተመጣጣኝ ዕድገት እንዲያስመዘግቡ ማድረግ ከአዋጁ ጠቀሜታዎች መካከል እንደሚገኝ ጠቅሰዋል። አዋጁን ለመተግበር የተዘጋጀውን መመሪያ መሠረት በማድረግ ሁሉም ተቋማት ተመሳሳይ ግንዛቤ እንዲጨብጡ ማድረግና ወደ ተቀናጀ እንቅስቃሴ መግባት ያስፈልጋል ብለዋል። በከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር የቤቶች ልማት መሪ ሥራ አስፈጻሚ ጸጋዬ ሞሼ ባቀረቡት ማብራሪያ መመሪያው ኢትዮጵያ ከሌሎች ሀገራት ተሞክሮ በመውሰድ የውጭ ዜጎች የመኖሪያ ቤት ባለቤት የሚሆኑበትን ሥርዓት ለመዘርጋትና ኢንቨስትመንትን ለማሳደግ ያለመ ነው ብለዋል። በአዲስ አበባና ሸገር ከተሞች የውጭ ዜጎች የቤት ባለቤት ለመሆን ከሚያስፈልጉ ቅድመ ሁኔታዎች አንዱ ዝቅተኛው የግዥ ዋጋ 150 ሺህ ዶላር ሲሆን፣ በሌሎች ክልሎች ከተሞች ደግሞ ከ100 ሺህ እስከ 120 ሺህ ዶላር መሆኑን ገልጸዋል። ለዚህም ከወንጀል ነፃ ማረጋገጫ፤ የሰላምና ደኅንነት ማረጋገጫ ሰነዶች፣ ከኢንቨስትመንት ኮሚሽን የተሰጠ ሕጋዊ የኢንቨስትመንት ፈቃድና የጽሑፍ ማረጋገጫ፣ ፓስፖርትና ሌሎች አስፈላጊ ሰነዶችን ማሟላት እንደሚያስፈልግም አንስተዋል። በመመሪያው አተገባበር ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር በተደረገው ውይይት፣ ቀጥተኛ ኢንቨስትመንትንና የሥራ ዕድል ፈጠራን ለማሳደግ ጠቀሜታ እንደሚኖረው ተጠቅሷል። ሕገ-ወጥ የገንዘብ ዝውውርን ለመግታትና ሕገ-ወጥ አሠራርን ለመከላከል የፋይናንስ ደኅንነትና ቁጥጥርን ለማጠናከር እንደሚሠራና የመመሪያ ጥሰት በሚፈጽሙ አካላት ላይ ጠንካራ ተጠያቂነት እንደሚኖር ተነስቷል።      
የሚታይ
ሕወሓትን እንደ አሞሌ ጨው ቀምሰን አይተነዋል፤ ከግጭት ውጭ አንድም የሚጠቅም ሀሳብ የለውም – የቀድሞው የኦሮሚያ ክልል ፕሬዝዳንት ጁነዲን ሳዶ
Aug 18, 2026 156
አዲስ አበባ ፤ ነሐሴ 12/2018 (ኢዜአ) ፦ ሕወሃትን እንደ አሞሌ ጨው ቀምሰን አይተነዋል፤ ከግጭት ውጭ አንድም የሚጠቅም ሀሳብ የለውም ሲሉ የቀድሞው የኦሮሚያ ክልል ፕሬዝዳንት ጁነዲን ሳዶ ገለጹ። አቶ ጁነዲን ሳዶ፤ ሕገ-ወጡ የህወሃት ቡድን ሀገር በሚያስተዳድርበት ዘመንም አንዱን ሕዝብ ከሌላው ጋር በማቃረን ለሕዝቦች መቃቃር ምክንያት ሲሆን መቆየቱን ለኢዜአ ተናግረዋል። አሁን ላይም በታሪካዊ ጠላቶች በመታዘል የትግራይን ሕዝብ ለከፋ ሰቆቃና መከራ ዳርጎታል ነው ያሉት። ሕወሓትን እንደ አሞሌ ጨው ቀምሰን አይተነዋል፤ አብረንም ሰርተናል፤ ከግጭትና ጥፋት ውጪ ለሀገር የሚጠቅም አንድም ሀሳብ የለውም ብለዋል። ሕገ-ወጡ የሕወሓት ቡድን የዘመናትን የግጭት አዙሪት ከማስቀጠል ውጭ ለኢትዮጵያ የሚጠቅም አንድም አዎንታዊ ሀሳብ የሌለውና ሀገርን ለማወክ ከታሪካዊ ጠላቶች ጋር የተሰለፈ አጥፊ ስብስብ መሆኑንም አጽኖት ሰጥተው ተናግረዋል። ህገ-ወጡ ቡድኑ "እኔ ካልገዛሁ" የሚለውን ያረጀና ያፈጀ አስተሳሰብ ተሸክሞ ታጣቂ በማደራጀት ሀገር ለማመስ የሚያደርገው እንቅስቃሴ የትም የማያደርሰው ከንቱ ልፋት መሆኑንም አስረድተዋል። በየትኛውም ሀገር አንድ ሕጋዊ ሠራዊት ብቻ የሚኖር መሆኑ እየታወቀ ቡድኑ እየተከተለው ያለው የትዕቢትና የአጥፊነት መንገድ ከሁሉም የኢትዮጵያ ሕዝብ ጋር የሚያጋጨው መሆኑንም ገልጸዋል። ህገ-ወጥ ቡድኑ ያለው አማራጭ ከጥፋት ጎዳናው ተመልሶ ወደ ሰላም መስመር መምጣት ብቻ መሆኑንም አብራርተዋል።
በዓለም የንግድ ድርጅት አባልነት ዙሪያ ከዩናይትድ ኪንግደም የድርድር ቡድን ጋር ውይይት እየተካሔደ ነው
Aug 18, 2026 179
አዲስ አበባ ፤ ነሐሴ 12/2018 (ኢዜአ)፦ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር ከዩናይትድ ኪንግደም የድርድር ቡድን ጋር የሚያካሂደው የዓለም ንግድ ድርጅት አባልነት የሁለትዮሽ የገበያ ዕድል ድርድር በአዲስ አበባ መካሄድ ጀምሯል። በመክፈቻው ላይ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ(ዶ/ር) ፤ ከ23 ዓመታት በላይ የወሰደውን የኢትዮጵያን የዓለም ንግድ ድርጅት አባልነት ድርድር በ2026 መጨረሻ ለማጠናቀቅ እየተከናወኑ ያሉ ተግባራትን ለዩናይትድ ኪንግደም የድርድር ኮሚቴ አባላት አብራርተዋል።   ሚኒስትሩ በንግግራቸው ኢትዮጵያ የልማት ፍላጎቷን ያገናዘበ ገንቢና መፍትሔ-ተኮር የገበያ ሁኔታ ማቅረቧን እና እስከ አሁን ከ11 ሀገራት ጋር ድርድር ማጠናቀቋን አረጋግጠዋል። የዩናይትድ ኪንግደም መንግሥት ለኢትዮጵያ የዓለም ንግድ ድርጅት አባልነት ሂደት ለሚያደርገው ድጋፍና አጋርነት ምስጋናቸውን ማቅረባቸውን ከሚኒስቴሩ የተገኘው መረጃ ያመለክታል። ለሁለት ቀናት በሚቆየው ውይይት ስምምነቱን በይፋ ለመፈራረም የሚያስችል ውጤት እንደሚጠበቅም ተገልጿል።
ኢትዮጵያ በሌማት ትሩፋት፣ በመስኖ ስንዴ እና አረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብሮች ስኬታማ ተግባራትን አከናውናለች
Aug 18, 2026 184
አዲስ አበባ፤ ነሐሴ 12/2018 (ኢዜአ)፦ ኢትዮጵያ የምግብ ሉዓላዊነትን ለማረጋገጥ እና ምርታማነትን ለማሳደግ በሌማት ትሩፋት፣ በመስኖ ስንዴ እና አረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብሮች ትኩረት በመስጠት ስኬታማ ተግባራትን ማከናወኗን የግብርና ሚኒስቴር ገለፀ። የምስራቅ አፍሪካ ልማት በይነ-መንግሥታት ባለሥልጣን (ኢጋድ) አባል ሀገራት የግብርና ትራንስፎርሜሽን አፈጻጸም ግምገማ እና ከ2026 እስከ 2035 የሚተገበረውን የካምፓላ ድንጋጌ ማዕቀፍን አስመልክቶ በአዲስ አበባ ሲካሄድ የቆየው የሁለት ቀናት መድረክ ተጠናቋል።   የግብርና ሚኒስትር አማካሪ ዜና ሀብተወልድ እንዳሉት፣ በኢትዮጵያ የግብርና ምርትና ምርታማነትን ማሳደግ የሚያስችሉ ውጤታማ ተግባራት ተከናውነዋል። ሀገሪቱ የዘርፉን ምርታማነት ለማሳደግ በሌማት ትሩፋት፣ በመስኖ ስንዴ እና አረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብሮች ላይ ትኩረት በመስጠት ስኬታማ መሆኗን ጠቁመዋል። ኢትዮጵያ በአፍሪካ ደረጃ በአጀንዳ 2063 የተቀመጠውን የበለጸገች አፍሪካን የመፍጠር ርዕይ ለማሳካት የሚያስችሉ ሥራዎችን በቁርጠኝነት እያከናወነች ትገኛለች ብለዋል።   በመሆኑም አህጉራዊ አቅጣጫዎችን ከሀገራዊ እቅዶች ጋር በማጣጣም የግብርናውን ዘርፍ ይበልጥ ለማሳደግ እና የላቀ ውጤት ለማስመዝገብ በትኩረት እንደሚሠራ ተናግረዋል። በምሥራቅ አፍሪካ ልማት በይነ-መንግሥታት (ኢጋድ) የፖሊሲና የምግብ ዋስትና ኤክስፐርት ሲልቪያ ሄንጋ (ዶ/ር) በበኩላቸው፣ የአየር ንብረት ለውጥን ለመቋቋም የሚያስችሉ ቴክኖሎጂዎችን ለአርሶ አደሩ ማዳረስና አቅሙን መገንባት እንደሚያስፈልግ ገልጸዋል። ሀገራዊ እና ቀጣናዊ የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ እሴት መጨመር እና በድህረ-ምርት አስተዳደር እንዲሁም አህጉር አቀፍ የንግድ ትስስርን ማጠናከር ላይ ልዩ ትኩረት ሊደረግ እንደሚገባ ገልጸዋል። በተጨማሪም ሕፃናት እና እናቶች የተመጣጠነ ምግብና አስፈላጊ ንጥረ ነገሮችን እንዲያገኙ መሥራት ወሳኝ መሆኑን አንስተው፣ አባል ሀገራት የግብርና ሥርዓቱን ለማሻሻል በቁርጠኝነት ሊሠሩ ይገባል ሲሉ ተናግረዋል።
ኢትዮጵያ የጨረር ቴክኖሎጂን ከህክምናው በተጨማሪ በተለያዩ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ዘርፎች ላይ እየተጠቀመች ነው
Aug 18, 2026 184
አዲስ አበባ፤ ነሐሴ 12/2018 (ኢዜአ)፦ ኢትዮጵያ የጨረር ቴክኖሎጂን ከህክምናው በተጨማሪ በተለያዩ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ዘርፎች ላይ እየተጠቀመች እንደምትገኝ የኢትዮጵያ ቴክኖሎጂ ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር ሰሎሞን ጌታቸው (ዶ/ር) ገለጹ። የኢትዮጵያ ቴክኖሎጂ ባለስልጣን በህክምናው ዘርፍ ለምርመራ ዓላማ ጥቅም ላይ እየዋለ በሚገኘው የጨረር ቴክኖሎጂ አገልግሎትን በተመለከተ ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ጋር ወርክሾፕ አካሂዷል።   በወርክሾፑ ላይ የባለሥልጣኑ ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ሰሎሞን ጌታቸው እንዳሉት ባለስልጣኑ ቁጥጥር ከሚያደርግባቸው ቴክኖሎጂዎች መካከል የጨረር ቴክኖሎጂ አንዱ ነው። ኢትዮጵያ የጨረር ቴክኖሎጂን በህክምናው ብቻ ሳይሆን በተለያዩ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ዘርፎች ላይ እየተጠቀመች እንደምትገኝም ተናግረዋል። ዶክተር ሰሎሞን ጌታቸው በጥናታቸው እንዳመላከቱት የጨረር ቴክኖሎጂ ለህክምና ምርመራ ጥቅም ላይ በሚውልበት ወቅት የጨረር መጠን አጠቃቀም ከቦታ ቦታ እና ከባለሙያ ባለሙያ መለያየት መስተዋሉን ጠቁመዋል። ይህም በጨረራ ቴክኖሎጂ እና በሌሎች የህክምና ባለሙያዎች እንዲሁም የህክምና ተገልጋዮች ላይ የጎንዮሽ ጉዳት ሊያስከትል እንደሚችል ገልጸዋል። በህክምና ዘርፉ ደህንነቱ የተጠበቀ እና ትክክለኛውን መጠን ግምት ውስጥ ያስገባ የጨረራ ቴክኖሎጂን ለምርመራም ሆነ ለህክምና አገልግሎትን መጠቀም እንደሚገባም አስገንዝበዋል። የጨረር ቴክኖሎጂ ለህክምና ምርመራ ሲውል የታካሚውን ወቅታዊ የጤና እና የአካል ሁኔታ ግምት ውስጥ ማስገባት እንደሚገባ የተናገሩት ደግሞ በጥናቱ በአማካሪነት የተሳተፉት ፕሮፌሰር ሰይፈ ተፈሪ ናቸው።   ጥናቱ ዓለም አቀፍ ተሞክሮዎች እና በህክምናው ዘርፍ መሳተፍ የሚገባቸውን ባለሙያዎች ማሳተፉን ገልጸዋል። በኢትዮጵያ በተለያዩ የህክምና ተቋማት የጨረር ቴክኖሎጂን ለህክምና ምርመራ እየተጠቀምን ብንሆንም ወጥ በሆነ መንገድ እየተተገበረ ባለመሆኑ ጥናቱ ይህን ችግር በመፍታት በኩል የራሱን አስተዋጽኦ ያበረክታል ብለዋል። ሌላኛው በጥናቱ በአማካሪነት የተሳተፉት ፕሮፌሰር ዳንኤል ዘውድነህ በበኩላቸው፤ ጥናቱ በተለያዩ ጊዜያት ሆስፒታሎች በተናጠል ሲያከናውኑት ከነበረው ጥናት በይዘቱም ሆነ በስፋቱ ከፍ ያለ መሆኑን ጠቁመው፤ በዘርፉ የሚስተዋሉ ችግሮችን ለመፍታት አስተዋጽኦ እንደሚያበረክት ተናግረዋል።   የጨረር ቴክኖሎጂን ለህክምና ምርመራ ስንጠቀም ለታካሚውም ሆነ ለዘርፉ ባለሙያ ደህንነትን በሚያረጋግጥ መልኩ መሆን እንዳለበትም ጥናቱ ምክረ ሀሳብ ያካተተ መሆኑን ገልጸዋል።
የኮሪደርና የወንዝ ዳርቻ ልማት እመርታ የበሽታ ተጋላጭነትን በመቀነስ ጉልህ አስተዋጽኦ እያበረከተ ነው
Aug 18, 2026 321
አዲስ አበባ፤ ነሐሴ 12/2018 (ኢዜአ)፦የኢትዮጵያ ከተሞች የኮሪደርና የወንዝ ዳርቻ ልማት እመርታ የበሽታ ተጋላጭነትን በመቀነስ ጤናማ ማህበረሰብ ለመገንባት ጉልህ አስተዋጽኦ እያበረከተ መሆኑን የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ፍሬሕይወት አበበ ገለጹ። የአዲስ አበባ የኮሪደርና የወንዝ ዳርቻ ልማት ጤናማ ትውልድን መገንባት የሚያስችል አስቻይ የከተሜነት ምኅዳር መፍጠሩን የመዲናዋ ነዋሪዎች ተናግረዋል። በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አነሳሽነት ከቢሮ ዕድሳት የተጀመረው የሥራ ከባቢን የማስዋብ ንቅናቄ የመንግሥት ተቋማትን ምቹና ማራኪ ገጽታ ከማጎናጸፍ ባሻገር የከተሞችን ጤናማነት ለማሻሻል ለተከናወኑ የልማት ሥራዎች መነሻ ሆኗል። በአዲስ አበባ የተጀመረው የኮሪደርና የወንዝ ዳርቻ ልማት በርካታ ከተሞችን በማዳረስ ነዋሪዎች በንጹህ፣ አረንጓዴና ለአካላዊ እንቅስቃሴ ምቹ በሆነ አካባቢ እንዲኖሩ የሚያስችል ዘመናዊ የከተማ ምኅዳር ፈጥሯል። የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ፍሬሕይወት አበበ ለኢዜአ እንዳሉት፤ የከተሞች ማራኪ የኮሪደርና የወንዝ ዳርቻ ልማት የነዋሪዎችን የአኗኗር ዘይቤ ከማዘመን ባሻገር ለጤናው ዘርፍም ከፍተኛ ጠቀሜታ እያበረከተ ነው። ይህም የከተሞችን የአካባቢና የወንዞችን ብክለት በመቀነስ ከአካባቢ ብክለትና ንጽሕና ጉድለት ጋር ተያይዘው የሚከሰቱ ተላላፊና ተላላፊ ያልሆኑ የጤና ችግሮችን ለመከላከል ወሳኝ ሚና እንዳለው ገልጸዋል። የኮሪደርና የወንዝ ዳርቻ ልማት የከተሞችን ውበት ከማስጠበቅ ባሻገር ጤናማ ማህበረሰብን ለመገንባትም የሚያግዝ የሕዝብ ጤና መሠረተ ልማት ሆኖ እያገለገለ መሆኑን ተናግረዋል። የመደመር መንግሥት የከተሞች የኮሪደርና የወንዝ ዳርቻ እመርታዊ የልማት ውጤቶች ዘመናዊ የከተሜነት ምኅዳር ከማጎናጸፍ ባሻገር በበሽታ መቆጣጠርም ትልቅ ሚና እየተጫወተ እንደሚገኝ አንስተዋል። የከተሞች የኮሪደር ልማት ስኬቶችም የአረንጓዴ፣ የመንገድና የአካል ብቃት እንቅስቃሴ መሠረተ ልማቶችን በማሟላት የስፖርት ባህልን በማሳደግ ጤናማ ትውልድ መገንባት እየተቻለ መሆኑን ጠቅሰዋል። ለአብነትም የአዲስ አበባ የኮሪደርና የወንዝ ዳርቻ ልማት መዲናዋን ውብ ገጽታ በማላበስ ለነዋሪዎች ንጹህ አየር፣ የእግር ጉዞና የአካል እንቅስቃሴ ዕድሎች መፈጠራቸውን ገልጸዋል። ዘመናዊ ከተሜነት ምኅዳርም ከአየርና ከአካባቢ ብክለት ጋር ተያይዘው ሊከሰቱ የሚችሉ የጤና ችግሮችን ለመቀነስ ጠቃሚ መሆኑን ተናግረዋል። የንጽሕና አጠባበቅ፣ ቆሻሻ አያያዝ፣ የወንዞችን ብክለት ቅነሳና አረንጓዴ ልማትን የማስፋፋት ሥራ የከተማ ጤናማነትን የሚያሻሽሉ የዜጎች የጋራ ኃላፊነቶች መሆናቸውን አስገንዝበዋል። በቀጣይም ማህበረሰቡ የከተሞች የኮሪደርና የወንዝ ዳርቻ ልማት የፈጠረውን ይህን የጤና ጥበቃ ዕድል በአግባቡ መጠበቅና መንከባከብ እንደሚገባው አስገንዝበዋል። የአዲስ አበባ ነዋሪዎችም በበኩላቸው፤ የኮሪደርና የወንዝ ዳርቻ ልማቱ የመዲናዋን ውበትና የአኗኗር ምኅዳር ከማሻሻል ባሻገር ለጤናማ ኑሮ የሚያስፈልጉ ዕድሎችን መፍጠሩን ይገልጻሉ።   የመዲናዋ ነዋሪ ውበት ደጉ እንደሚሉት፤ የአዲስ አበባ የኮሪደርና የወንዝ ዳርቻ ልማት የጉንፋንና ከአካባቢ ንጽሕና ጋር ተያይዘው የሚከሰቱ የጤና እክሎችን በመቀነስ ለጤናማ አካባቢ ምቹ ሁኔታ ፈጥሯል። አቶ ደስታ ገብረእግዚአብሔር በበኩላቸው፤ የአዲስ አበባ የኮሪደር ልማት ጤናማ ማህበረሰብን ለመገንባት የሚያስችሉ ዘርፈ ብዙ ዕድሎችን አስገኝቷል ብለዋል።   የመዲናዋ የመሠረተ ልማት ውጤቶች ነዋሪዎች ጤናማ የአኗኗር ዘይቤን እንዲከተሉ የሚያስችሉ ዕድሎችን ፈጥረዋል ያሉት ደግሞ ሌላኛዋ አስተያየት ሰጪ መንበረ አግዘው ናቸው።    

Pulse Of Africa

POA English

POA English

Pulse Of Africa - English Language

Your news, current affairs and entertainment channel

Join us on

POA Arabic

POA Arabic - عربي

Pulse Of Africa - Arabic Language

قناتكم الاخبارية و الترفيهية

Join us on

ፖለቲካ
ሕወሓትን እንደ አሞሌ ጨው ቀምሰን አይተነዋል፤ ከግጭት ውጭ አንድም የሚጠቅም ሀሳብ የለውም – የቀድሞው የኦሮሚያ ክልል ፕሬዝዳንት ጁነዲን ሳዶ
Aug 18, 2026 156
አዲስ አበባ ፤ ነሐሴ 12/2018 (ኢዜአ) ፦ ሕወሃትን እንደ አሞሌ ጨው ቀምሰን አይተነዋል፤ ከግጭት ውጭ አንድም የሚጠቅም ሀሳብ የለውም ሲሉ የቀድሞው የኦሮሚያ ክልል ፕሬዝዳንት ጁነዲን ሳዶ ገለጹ። አቶ ጁነዲን ሳዶ፤ ሕገ-ወጡ የህወሃት ቡድን ሀገር በሚያስተዳድርበት ዘመንም አንዱን ሕዝብ ከሌላው ጋር በማቃረን ለሕዝቦች መቃቃር ምክንያት ሲሆን መቆየቱን ለኢዜአ ተናግረዋል። አሁን ላይም በታሪካዊ ጠላቶች በመታዘል የትግራይን ሕዝብ ለከፋ ሰቆቃና መከራ ዳርጎታል ነው ያሉት። ሕወሓትን እንደ አሞሌ ጨው ቀምሰን አይተነዋል፤ አብረንም ሰርተናል፤ ከግጭትና ጥፋት ውጪ ለሀገር የሚጠቅም አንድም ሀሳብ የለውም ብለዋል። ሕገ-ወጡ የሕወሓት ቡድን የዘመናትን የግጭት አዙሪት ከማስቀጠል ውጭ ለኢትዮጵያ የሚጠቅም አንድም አዎንታዊ ሀሳብ የሌለውና ሀገርን ለማወክ ከታሪካዊ ጠላቶች ጋር የተሰለፈ አጥፊ ስብስብ መሆኑንም አጽኖት ሰጥተው ተናግረዋል። ህገ-ወጡ ቡድኑ "እኔ ካልገዛሁ" የሚለውን ያረጀና ያፈጀ አስተሳሰብ ተሸክሞ ታጣቂ በማደራጀት ሀገር ለማመስ የሚያደርገው እንቅስቃሴ የትም የማያደርሰው ከንቱ ልፋት መሆኑንም አስረድተዋል። በየትኛውም ሀገር አንድ ሕጋዊ ሠራዊት ብቻ የሚኖር መሆኑ እየታወቀ ቡድኑ እየተከተለው ያለው የትዕቢትና የአጥፊነት መንገድ ከሁሉም የኢትዮጵያ ሕዝብ ጋር የሚያጋጨው መሆኑንም ገልጸዋል። ህገ-ወጥ ቡድኑ ያለው አማራጭ ከጥፋት ጎዳናው ተመልሶ ወደ ሰላም መስመር መምጣት ብቻ መሆኑንም አብራርተዋል።
የትግራይ ህዝብ ሕገ-ወጡ ሕወሃትን ከጫንቃው በማውረድ ሰላምና ልማትን ማፋጠን አለበት - ሌተናል ጀኔራል ዮሐንስ ገብረ መስቀል
Aug 18, 2026 185
አዲስ አበባ፤ ነሐሴ 12/2018 (ኢዜአ)፦ የትግራይ ህዝብ ሕገ-ወጡ ሕወሃትን ከጫንቃው በማውረድ ሰላምና ልማትን ማፋጠን እንዳለበት የቀድሞው ወታደራዊ አመራር ሌተናል ጀኔራል ዮሐንስ ገብረ መስቀል ተናገሩ፡፡ የቀድሞው ሕወሃት መስራች አረጋዊ በርሄ (ዶ/ር) ትናንት ከኢዜአ ጋር ባደረጉት ቆይታ፤ የሕገ -ወጡ ሕወሃት አመራሮች ጊዜው ሳይረፍድ እጃቸውን ለፌደራል መንግስት መስጠት እንዳለባቸው መናገራቸው ይታወሳል። የሕገ-ወጡ ሕወሃት አመራሮች ለታሪካዊ ጠላቶች በመላላክ በትግራይ ሕዝብ ላይ ከፍተኛ ግፍ እየፈጸሙ መሆኑንም አረጋዊ በርሄ (ዶ/ር) ማንሳታቸው ይታወቃል። ከጥፋት ቡድኑ እንቅስቃሴ ጋር በተያያዘ ኢዜአ ያነጋገራቸው የቀድሞው ወታደራዊ አመራር ሌተናል ጄኔራል ዮሐንስ ገብረመስቀል በበኩላቸው፤ 'ጽምዶ'' በሚል ስያሜ የተሰባሰቡ ኃይሎች በሥልጣን ጥማት የሰከሩና እርስ በእርሳቸው የማይተማመኑ መሆናቸውን ገልጸዋል። ጥምረቱም የኢትዮጵያን ታሪካዊ ጠላቶች የሀገርን ዕድገትና ብልጽግና ጉዞ የማዳከም ዓላማ በማንገብ የሚንቀሳቀሱ ፀረ-ሕዝብ ኃይሎች የወጠኑት መሆኑን ተናግረዋል። የሻዕቢያ ኃይል ከጥፋት ውጪ የልማትና ዕድገት ትብብር አይታየውም ያሉት ሌተናል ጄኔራል ዮሐንስ፤ ኤርትራንም የልማት ሽታ የማይውቃት የስደት፣ ሞትና እንግልት ምድር አድርጓት መቀጠሉን አንስተዋል። የሕገ-ወጡ ሕወሓትን፣ የኦሮሚያና አማራ ክልል ጽንፈኛ ኃይሎችን ''ጽምዶ'' በሚል ስያሜ ያለ አንዳች ስትራቴጂካዊ አጋርነት ለጥፋት ዓላማው ማስፈጸሚያነት በማጣመር ድጋፍ እያደረገ መሆኑን ጠቅሰዋል። የ''ጽምዶ'' ጥምረትም ተስፋ መቁረጥ የወለደው ያለአቻ ጋብቻ የጥፋት እንቅስቃሴ መሆኑን አብራርተዋል። የ''ጽምዶ'' ጥምረትም በሻዕቢያ የበላይ ጠባቂ ኢሳያስ አፈወርቂ ቀጭን ትዕዛዝ የሚመራና በራሱ የመወሰን አቅም የሌለው፣ የኢትዮጵያና ሕዝቦቿ ታሪካዊ ጠላቶች ዓላማ አስፈጻሚ ነው ብለዋል። የጥፋት ጥምረቱ በታሪካዊ ጠላቶች በሚሰፈርለት ቀለብ ልክ የሚያሰራጨው ስሁት ፕሮፓጋንዳም ሕዝብን በማወናበድ ላይ የተመሠረተ መሠረተ ቢስ ስብስብ መሆኑን በተግባር እንደሚያመላክት ገልጸዋል። ሕገ-ወጡ የሕወሓት ቡድን በጥፋት ጥምረቱ የ''ጽምዶ'' ስብስብ የፈጠረው ያልተቀደሰ ጋብቻም ከጥፋት አጋሩ ሻቢያ የቀሰመው የአጥፍቶ ጠፊነት ባህሪ መሆኑን አንስተዋል። የትግራይ ሕዝብ ጠላት በክልሉ በቅሎ ከጎለመሰው ሕገ-ወጡ የሕወሓት ስብስብ በተጨማሪ ሻዕቢያ አንደኛው መሆኑም አስገንዝበዋል። የትግራይ ህዝብ ሕገ ወጡ ሕወሃትን ከጫንቃው ላይ በማውረድ ሰላምና ልማትን ማፋጠን እንደሚኖርበት አስረድተዋል። በትጥቅ ትግል ታግዞ የሚካሄድ ኋላቀር የጠብመንጃ እንቅስቃሴ ሀገርና ሕዝብን ከማጎሳቆል የዘለለ አንዳች ፋይዳ እንደሌለው አስረድተዋል።
በምክክር ጉባኤው ያለ አንዳች ጣልቃ ገብነት ኢትዮጵያን ወደ ተሻለ ነገ የሚያሻግሩ ምክረ ሃሳቦችን በነፃነት በማንጸባረቅ እየተመካከርን ነው - ተመካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች
Aug 18, 2026 144
አዲስ አበባ፤ ነሐሴ 12/2018 (ኢዜአ)፦ በሀገራዊ የምክክር ጉባኤው ያለ አንዳች ጣልቃ ገብነት ኢትዮጵያን ወደ ተሻለ ነገ የሚያሻግሩ ምክረ ሀሳቦችን በነፃነት በማንጸባረቅ እየተመካከሩ መሆናቸውን ተመካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች ገለጹ። ዋናው የኢትዮጵያ ሀገራዊ የምክክር ጉባኤ ከሐምሌ 8 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ በአዲስ ዓለም አቀፍ ኮንቬንሽን ማዕከል መካሄዱን ቀጥሏል። ተመካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች ለኢዜአ እንዳሉት፤ የምክክር ጉባኤው ሀገራዊ መግባባት የሰፈነባትን ኢትዮጵያ ለመገንባት ወሳኝ ምክክር እያካሄደ ነው። በምክክር ጉባኤውም ያለአንዳች ጣልቃ ገብነት ሀሳባቸውን በነጻነት በማንጸባረቅ ለኢትዮጵያ የሚበጁ ምክረ ሀሳቦችን እያቀረቡ እንደሚገኙ ገልጸዋል። የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት የኦዲትና ኢንስፔክሽን ሰብሳቢና የወለኔ ሕዝብ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ሊቀመንበር ፈይሰል አብዱላዚዝ እንዳሉት፤ ምክክር ሁነኛ የመግባቢያ መንገድ ነው። በስምንቱ ዐበይት የምክክር አጀንዳዎች ላይ ለሀገራዊ መግባባት የሚበጁ ምክረ ሀሳቦችን በሙሉ ነፃነት በማንጸባረቅ እየተመካከሩ እንደሚገኙ ገልጸዋል። የጉባኤው ተመካካሪዎችም አንዱ የአንዱን ሀሳብ እንዲገነዘብ በማስቻል ኢትዮጵያን ለዘመናት የፈተኗትን የአለመግባባት ችግሮች በጋራ አሸናፊነት ለመቋጨት ዕድል መፍጠሩን ተናግረዋል። መድረኩም ለትውልድ የሚተርፍ የሰለጠነ የምክክር ባህልን ለመገንባት መሠረት የሚጥል ተመራጭ አካሄድ መሆኑን አንስተዋል። ከሕዳሴ ፓርቲ የምክክር ጉባኤው ተመካካሪ እንዳልካቸው አረጋ በበኩላቸው፤ በአካታችና አሳታፊ የምክክር ጉባኤው ላይ ሀሳባቸውን በነፃነት በማንጸባረቅ ለሀገር የሚበጁ ሀሳቦችን እያዋጡ መሆናቸውን ገልጸዋል። የምክክር ጉባኤውም የኢትዮጵያን የዘመናት ችግሮች በመሻገር ሀገራዊ መግባባት የሰፈነባትን ሀገር መገንባት የሚያስችል ትምህርት እየተገኘበት መሆኑን ተናግረዋል። በምክክሩ አጀንዳዎች ላይ ያለአንዳች ጣልቃ ገብነት ሀሳብን በነፃነት በማዋጣት ሰላማዊትና የጋራ መግባባት የሰፈነባትን ኢትዮጵያ ለመገንባት እየመከርን ነው ብለዋል። ጉባኤው የሁሉም ኢትዮጵያውያን ድምጽ የሚሰማበትን ዕድል በመፍጠር ለሀገር ከፍታ የሚበጁ ምክረ ሀሳቦች እየተንጸባረቁበት ነው ያሉት ደግሞ ከአዲስ ትውልድ ፓርቲ ተመካካሪ ሰለሞን ታፈሰ ናቸው። በምክክሩም ለዘመናት የተከማቹ ሀገራዊ ችግሮችን በጋራ መግባባት እልባት በመስጠት ሰላምና ዕድገቷን የምታፋጥን ኢትዮጵያን መገንባት የሚያስችል የአንድነት ድልድይ መሆኑን ገልጸዋል። የአንድ ኢትዮጵያ ዴሞክራሲ ፓርቲ ዋና የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊና ተመካካሪ መምህር ሰለሞን ሀኒባል በበኩላቸው፤ ጉባኤው ኢትዮጵያ ያለፈችባቸውን ፈታኝ ጊዜያት መሻገር የሚያስችል መሠረት ይጥላል ብለዋል። በተመካካሪዎች መካከልም ነፃ፣ አካታችና አሳታፊ የሀሳብ ፍጭት እየተንጸባረቀ መሆኑን ተናግረዋል። በምክክር ጉባኤው ዐበይት አጀንዳዎችም የሀገርን የጋራ አሸናፊነት የሚያበስር የጋራ መግባባት ይፈጥራል የሚል ተስፋ እንዳላቸው ገልጸዋል።  
የምክክር ጉባኤው አሳታፊና አካታች በመሆኑ የዜጎችን አንድነት አጠናክሮ ለማስቀጠል የሚያስችል ውጤት እንደሚኖረው ተስፋ እናደርጋለን - የደብረ ብርሃን ከተማ ነዋሪዎች
Aug 18, 2026 163
ደብረ ብርሃን፤ ነሐሴ 12 / 2018 (ኢዜአ) ፡- የምክክር ጉባኤው አሳታፊና አካታች በመሆኑ የዜጎችን አንድነት አጠናክሮ ለማስቀጠል የሚያስችል ውጤት እንደሚኖረው ተስፋ ማድረጋቸውን የደብረ ብርሃን ከተማ ነዋሪዎች ገለጹ። የሀገራዊ ምክክር ጉባኤው በኢትዮጵያ ታሪክ በሕዝቦች መካከል የታየውን ልዩነት በሰለጠነ ውይይት ለመፍታትና ዘላቂ ሰላምን ለማስፈን ትልቅ ተስፋን የፈነጠቀ አዲስ ምዕራፍ ነው። ዜጎች በሀገራዊ ጉዳዮች ላይ በግልጽነትና በነጻነት በመወያየት የሚሰጡት የመፍትሔ ሐሳብ፣ ለቆዩ አለመግባባቶች መፍትሄን በመስጠት ለጋራ ዕድገትና አብሮነት ጠንካራ መሠረትን የሚጥል ነው። ይህም የምክክር ሂደት አዎንታዊ ውጤት እንደሚያመጣና ለሀገሪቱ የተሻለ ነገን እውን እንደሚያደርግ በሕዝቦች ዘንድ ከፍተኛ እምነትና ተስፋን አጭሯል። አስተያየታቸውን ለኢዜአ የሰጡ የደብረ ብርሃን ነዋሪዎችም የምክክር ጉባኤው አሳታፊና አካታች በመሆኑ የዜጎችን አንድነት አጠናክሮ ለማስቀጠል የሚያስችል ውጤት እንደሚኖረው ተስፋ ማድረጋቸውን ገልጸዋል። ከከተማዋ ነዋሪዎች መካከል አቶ ፀጋው ገብረመድህን እንደገለጹት፤ የበለጸጉ ሀገራት የእድገት ምስጢር ችግሮቻቸውን በምክክር መፍታት መቻላቸው ነው። ችግሮችን በውይይትና በምክክር መፍታት ሀገርን ከነሙሉ ክብሯ ለትውልድ የማስረከብ ኃላፊነትን መወጣት በመሆኑ ለተግባራዊነቱ የድርሻቸውን እንደሚወጡ ተናግረዋል። ምክክሩ ሀገራዊ እሴቶችን በማጉላት በሕዝቦች መካከል አንድነትን፣ ሰላምንና ፍቅርን በማጠናከር ዘላቂ ሰላምና ልማትን ለማምጣት እንደሚያስችል ተስፋ ማድረጋቸውን ገልጸዋል። ሌላው የከተማዋ ነዋሪ አቶ በላይ ተስፋዬ በበኩላቸው፤ የምክክር ጉባኤው አሳታፊና አካታች በመሆኑ የዜጎችን አንድነት አጠናክሮ ለማስቀጠል የሚያስችል ውጤት እንደሚኖረው እምነቴ ነው ብለዋል። ወጣቶችም ከሐሰተኛ የማህበራዊ ሚዲያ መረጃዎች ራሳቸውን በመጠበቅና ከጉባኤው የሚወጡ ምክረ ሐሳቦችን በመቀበል ለሀገር እድገት መስራት እንዳለባቸውም አመልክተዋል። የምክክር ጉባኤው ከተጀመረ ወዲህ በተለያዩ መገናኛ ብዙሃን ሂደቱን እየተከታተሉ እንደሚገኙ የተናገሩት ወይዘሮ ጽጌ አሻግሬ፤ ምክክሩ ዘላቂ ሰላምን በማረጋገጥ ለሀገሪቱ አዲስ የሰላምና ብልፅግና ምዕራፍን ይከፍታል የሚል እምነት እንዳሳደረባቸው ገልጸዋል። ከምክክር ጉባኤውም የሕዝብ ለሕዝብ ግንኙነትን የሚያጠናክር እና ዜጎች በሀገራቸው ጉዳይ ጸንተው እንዲቆሙ የሚያደርጉ ሐሳቦች እንደሚወጡ ተስፋ እንዳላቸው አመልክተዋል።    
ምክር ቤቱ የ11 ዳኞችን ሹመት በማፅደቅ ተጠናቀቀ
Aug 18, 2026 175
ጋምቤላ፤ ነሐሴ 12/2018 (ኢዜአ)፡- የጋምቤላ ክልል ምክር ቤት የ11 ዳኞችን ሹመት በማፅደቅ ተጠናቀቀ። የክልሉ ምክር ቤት 6ኛ የምርጫ ዘመን 5ኛ የሥራ ዘመን 10ኛ መደበኛ ጉባኤ የተለያዩ ውሳኔዎችን በማሳለፍ ዛሬ ተጠናቋል። ጉባኤው በሁለት ቀናት ቆይታው የ2018 ዓ/ም እቅድ አፈጻጸም፣ የ2019 ዓ/ም በጀት ዓመት እቅድና ማስፈጸሚያ በጀትን አጽድቋል።   የምክር ቤቱ አፈ-ጉባኤ ወይዘሮ መሰረት ማቲዎስ በጉባኤው ማጠናቀቂያ ላይ እንደገለጹት፤ በክልሉ ዘላቂ ሰላምን በማረጋገጥ በሕዝቡ የሚነሱ የልማትና የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎችን ለመመለስ መትጋት ይገባል። በክልሉ ብልሹ አሰራሮችን በመታገል ሕዝብ የሚያነሳቸውን ቅሬታዎች ለመፍታት ሁሉም ባለድርሻ አካላት በትብብርና በአንድነት ሊሰሩ እንደሚገባ አስገንዝበዋል። ክልሉ ያለውን ሰፊ የተፈጥሮ ጸጋ ወደ ልማት በመለወጥ የገጠሩን አርሶና ከፊል አርብቶ አደር ሕይወት ለማሻሻል ከአመራሩ የላቀ ቁርጠኝነት እንደሚጠበቅም አሳስበዋል። በክልሉ በተጠናቀቀው የበጀት ዓመት የታዩትን ጥንካሬዎች በማስፋት በአዲሱ የበጀት ዓመት የተሻለ አፈጻጸም ለማስመዝገብ ያላሰለሰ ጥረት ማድረግ እንደሚገባም አፈ-ጉባኤዋ አመልክተዋል። የምክር ቤቱ ጉባኤም የ11 የጠቅላይ፣ የከፍተኛና የወረዳ ፍርድ ቤት ዳኞችን ሹመት መርምሮ በማጽደቅ ዛሬ ተጠናቋል።    
የምክክር ጉባኤው አለመግባባቶችን በምክክር በመፍታት የበለጸገች ኢትዮጵያን ለመገንባት የሚያስችል ትልቅ ዕድል ነው - ተመካካሪዎች
Aug 18, 2026 192
አዲስ አበባ፤ ነሐሴ 12/2018 (ኢዜአ)፦ ሀገራዊ የምክክር ጉባኤ የቆዩ አለመግባባቶችን በምክክር በመፍታት የበለጸገች ኢትዮጵያን ለመገንባት የሚያስችል ትልቅ ዕድል መሆኑን ተመካካሪዎች ገለጹ። ተሳታፊዎቹ ከ10 ሰዎች ጀምሮ በ50፣ 250 እና 500 ተሳታፊዎች የተካሄዱ የምክክር ደረጃዎች በመቀጠል ወደ 4,000 ተሳታፊዎች ሂደት ለተለያዩ ማህበረሰቦች ሀሳባቸውን በነፃነት ለማቅረብ ዕድል መፍጠሩንም ገልጸዋል። ከተመካካሪዎች መካከል ዓለምፀሐይ አሰፋ፣ የምክክሩ ሂደት ከታች በተደራጀ መልኩ ተጀምሮ በተለያዩ የተሳትፎ ደረጃዎች በማለፍ እየተካሄደ ይገኛል ብለዋል። ምክክሩ አካታችና አሳታፊ ነው ያለችው ተመካካሪዋ፤ በምክክሩ ውስጥ እያንዳንዱ ተሳታፊ ሀሳቡን በነጻነት ማንሸራሸሩን ተናግረዋል። በተለይም በማህበራዊ ሚዲያ “ውሳኔ ተወስኗል” እና “በተሳታፊዎች ላይ ጫና አለ” በሚል የሚሰራጩ መረጃዎች ከእውነት የራቁ መሆኑን ገልጸው፤ እስካሁን ምንም አይነት የቀረበ ምክረ ሀሳብ እንደሌለ ተናግረዋል። ሌላኛው ተመካካሪ ቹንኬድ ዴቪድ በበኩሉ፣ በተለያዩ የምክክር ደረጃዎች ዜጎች ሀሳባቸውን በነጻነት እንዲያቀርቡ ዕድል መሰጠቱን ጠቁመዋል። የተነሱ ሀሳቦች ለጋራ መግባባት እና የበለጸገች ሀገርን ለትውልድ ለማስረከብ ወሳኝ መሆናቸውን ተናግረዋል። ሀገራዊ ምክክሩ አለመግባባቶችን በምክክር ለመፍታት የሚያስችል ትልቅ ዕድል መሆኑን የገለጹት ደግሞ ሌላኛው ተመካካሪ አደም ሙሃመድ ናቸው። የተለያዩ ችግሮችን በግጭት ለመፍታት የተደረጉ ሙከራዎች ለኢትዮጵያ እንዳልጠቀሟት ገልጸው፤ ምክክር ግን ለቀጣይ ትውልድ የተሻለች ኢትዮጵያን ለመገንባት ዕድል ይሰጣል ብለዋል። በምክክሩ የተለያዩ የማህበረሰብ ፍላጎቶችን በውስጡ ለማካተት ያስቻለ መድረክ መሆኑን አመልክተዋል።
በምክክር ጉባኤው ለኢትዮጵያ አንድነትና ዘላቂ ሰላም የሚበጁ የመግባባት ሀሳቦችን በማንሳት እየተመካከርን ነው - ተመካካሪዎች
Aug 18, 2026 188
አዲስ አበባ፤ ነሐሴ 12/2018 (ኢዜአ)፦በሀገራዊ የምክክር ጉባኤ ለኢትዮጵያ አንድነትና ዘላቂ ሰላም የሚበጁ የመግባባት ሀሳቦችን በማንሳት እየተመካከሩ መሆናቸውን ተመካካሪዎች ገለጹ። ዋናው የኢትዮጵያ ሀገራዊ የምክክር ጉባኤ ከሐምሌ 8 ቀን 2018 ዓ.ም. ጀምሮ በአዲስ ዓለም አቀፍ ኮንቬንሽን ማዕከል መካሄዱን ቀጥሏል። በምክክሩ በሀገር ውስጥና በውጭ የሚኖሩ አራት ሺህ ተመካካሪዎች በስምንቱ ዐበይት አጀንዳዎች ላይ የጋራ መግባባት ላይ እየደረሱ ይገኛሉ። የምክክር ጉባኤው ተመካካሪዎች ለኢዜአ እንዳሉት፤ የምክክር ጉባኤው ዜጎች በነጻነት በሀገራዊ አጀንዳዎች ላይ ሀሳባቸውን የሚያንሸራሩበት አካታችና አሳታፊ ዕድል መፍጠሩን ተናግረዋል። ተመካካሪና የማህበረሰብ መሪ ወማ ጌታቸው እንደሚሉትም፤ የምክክር ጉባኤው ሰላማዊትና መግባባት የሰፈነባት ኢትዮጵያን መገንባት የሚያስችል ወርቃማ ዕድልን ፈጥሯል። በምክክር ሂደቱም አንዱ አንዱን ሀሳብ በቅጡ የሚገነዘብበትን አካታችና አሳታፊ ዕድል መፍጠር የኢትዮጵያን ሰላምና አንድነት የሚያጎለብት መግባባት እየተፈጠረ መሆኑን ገልጸዋል። በእስካሁኑ ሂደትም በመድረኩ በኢትዮጵያ ዘላቂ ሀገራዊ መግባባትና ሰላምን የሚያመጣ ውጤት ይገኝበታል ብለው እንደሚያምኑም ተናግረዋል።   ሌላኛው ተመካካሪ ወጣት አህመድ ኢማም በበኩላቸው፤ ኢትዮጵያ ይህን የምክክር መድረክ መፍጠሯ የዘመናት የአለመግባባት ችግርን መፍትሔ ለመስጠት እንደሚያግዝ ገልጿል። ይህም አንዱ በአንዱ ጫማ ላይ በመቆም፤ የጋራ ሀገራዊ ችግሮችን በጋራ መግባባት መፍትሔ መስጠት የሚያስችል የጋራ አሸናፊነት ምክክር እያደረጉ መሆኑን አስረድቷል። በጉባኤው ላይ በየደረጃው በነበሩ የቡድን ውይይቶችም ላይ ተመካካሪዎች ሀሳባችንን በነጻነት በማንጸባረቅ ለኢትዮጵያ የሚበጁ ሀሳቦችን እያወጣን ነው ሲልም አክለዋል። ሁሉንም ኢትዮጵያውያን የወከልን ተመካካሪዎች በሀገራዊ አጀንዳዎች ላይ ገንቢ የመግባባት ምክክር እያደረግን ነው ያሉት ደግሞ ሌላኛው ተመካካሪ ሽመልስ ገብረሚካኤል ናቸው።   በምክክር መድረኩም ሀገርን ለማጽናት መሠረት የሆነውን ሰላም ሊያመጡ የሚችሉ ምክረ ሀሳቦችን እያንጸባረቁበት መሆኑን አንስተዋል። ተመካካሪ ዳርሰማ ሶሪ በበኩላቸው፤ ለሀገር ሁለንተናዊ ሰላምና እድገት የመጀመሪያው ጉዞ የጋራ ምክክር መሆኑን ተናግረዋል።   የኢትዮጵያን እድገት ከሚያቀጭጭ የጥፋት አካሄድ ለመላቀቅ ለመጀመሪያ ጊዜ የሀገራዊ ምክክር መድረክ መዘጋጀቱም ለትውልድ የሚበጅ መሠረት መጣል እንደሚያስችል ገልጸዋል። በምክክር ጉባኤውም በተመካከሪዎች መካከል ሀገራዊ ችግሮችን ለመፍታት መፍትሔ ነው የሚሉትን ሀሳብ እያዋጡና የሌሎችንም ሀሳብ በተገቢው መንገድ እየተገነዘብኩ እገኛለሁ ብለዋል።  
ምክክሩ ኢትዮጵያዊያን ችግሮችን በጋራ መክረው እንዲፈቱ ታሪካዊ ዕድል ፈጥሯል-ነዋሪዎች
Aug 18, 2026 206
ወልቂጤ፤ነሐሴ 12 /2018 (ኢዜአ)፦ሀገራዊ ምክክሩ ኢትዮጵያውያን የቆዩ ሀገራዊ ችግሮችን በጋራ መክረው እንዲፈቱ ታሪካዊ ዕድል ፈጥሯል ሲሉ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የሚገኙ የተለያዩ የሕብረተሰብ ክፍሎች ገለጹ። በኢትዮጵያ ለዘመናት የቆዩ ችግሮችን በጋራ መክሮና ተወያይቶ ለመፍታት የሚያስችል ሀገራዊ ምክክር ከሐምሌ 8 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ በአዲስ አበባ ዓለም አቀፍ ኮንቬንሽን ማዕከል እየተካሄደ ነው። ሀገራዊ ምክክሩ ዜጎች በሀገራቸው ጉዳዮች ላይ የጋራ መግባባት መፍጠር የሚችሉበትን ትልቅ ተስፋ ከመጣሉ ባለፈ አሳታፊነቱ ጎልቶ የታየበት መሆኑንም ተገልጿል። በጉዳዩ ላይ ኢዜአ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ የተለያዩ አካባቢዎች ያነጋገራቸው ነዋሪዎች በተለይ በሀገር ውስጥና በውጭ ያሉ ኢትዮጵያውያን ለዘመናት ሳይፈቱ የቆዩ ሀገራዊ ችግሮችን በጋራ መክረው ለመፍታት ምክክሩ ታሪካዊ ዕድል መፍጠሩን ገልጸዋል። ከአስተያየት ሰጪዎቹ መካከል የየም ዞን ነዋሪ ሰዓሊና ቀራፂ አርቲስት ጨብሳ መጫ እንዳሉት፥ ሃገራዊ ምክክሩ ከሁሉም የህብረተሰብ ክፍሎች የመጡ ተወካዮች እየተሳተፉ ሲሆን የሀሳብ ብዝሀነትም እየተስተናገደበት ይገኛል። ምክክሩ ለቆዩ አለመግባባቶች መፍትሔ በመስጠት ሰላምን በዛላቂነት ለማረጋጋጥ ካለው ፋይዳ በተጨማሪ፣ ችግሮችን በውይይት የመፍታት ባህል እንዲዳብር መሰረት መጣሉን ተናግረዋል። በምስራቅ ጉራጌ ዞን የሚኖሩት አቶ ዘውገ ሙሉጌታ በበኩላቸው፥ሀገራዊ ምክክሩ ኢትዮጵያውያን ልዩነትና አለመግባባቶችን ለመፍታት በጋራ የሚመካከሩበትን ታሪካዊ ዕድል መፍጠሩን ነው የገለጹት። ከግል ፍላጎት ይልቅ በዋና ዋና ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ አተኩሮ የሚካሄደው ምክክር ሰላምና ልማቷ የተረጋገጠ የጋራ ሀገር ለመገንባት የሚኖረው አስተዋጾ የጎላ መሆኑን ተናግረው፣ ተለይተው ለውይይት የቀረቡ ስምንት አጀንዳዎችም ለቆዩ ችግሮቻችን መፍትሄ ለመስጠት ወሳኝ ናቸው ሲሉ ገልጸዋል። በቀቤና ልዩ ወረዳ የቀቤና ባህል ማዕከል እና ልማት ማኅበር ሥራ አስኪያጅ አቶ መሃመድ ሃሰን በበኩላቸው፥ በምክክር መድረኩ ኢትዮጵያዊን በጋራ ቁጭ ብለው መምከራቸው በሀገር ጉዳይ ያላቸውን ተሳትፎና አስተዋጾ የሚያጠናክር ነው። ለዘመናት ሳይፈቱ የቆዩ ውስብስብ ችግሮችን በሰለጠነ መንገድ ተወያይቶ ለመፍታትና ሀገራዊ አንድነት ለመፍጠር ያግዛል ብለዋል። የምክክሩ ሂደት ሁሉን አሳታፊ በሆነ መንገድ መካሄዱ ታሪካዊ ዕድል ከመሆኑ ባለፈ በቀደሙ ጊዜያት የነበረውን አግላይነት በማስቀረት የተሻለ ውጤት ይገኝበታል የሚል እምነት እንዳላቸው ተናግረዋል። ሀገራዊ ምክክሩ አሳታፊ በሆነ መልኩ እየተካሄደ የመጨረሻው ምዕራፍ ላይ መድረሱ ኢትዮጵያዊያን በጉዳዮቻቸው ላይ የጋራ መግባባት እንዲፈጥሩ ሚናው የጎላ ነው ያለው ደግሞ የማረቆ ልዩ ወረዳ ነዋሪ አርቲስት ነጋሽ ሲጃ ነው። በምክክር ጉባኤው ውይይት እንዲደረግባቸው የተለዩ አጀንዳዎች ለዘመናት ሳይፈቱ የቆዩ ሀገራዊ ችግሮችን በመሰረታዊነት ለመፍታት ያስችላሉ ብሎ እንደሚያምንም ገልጿል።
ፖለቲካ
ሕወሓትን እንደ አሞሌ ጨው ቀምሰን አይተነዋል፤ ከግጭት ውጭ አንድም የሚጠቅም ሀሳብ የለውም – የቀድሞው የኦሮሚያ ክልል ፕሬዝዳንት ጁነዲን ሳዶ
Aug 18, 2026 156
አዲስ አበባ ፤ ነሐሴ 12/2018 (ኢዜአ) ፦ ሕወሃትን እንደ አሞሌ ጨው ቀምሰን አይተነዋል፤ ከግጭት ውጭ አንድም የሚጠቅም ሀሳብ የለውም ሲሉ የቀድሞው የኦሮሚያ ክልል ፕሬዝዳንት ጁነዲን ሳዶ ገለጹ። አቶ ጁነዲን ሳዶ፤ ሕገ-ወጡ የህወሃት ቡድን ሀገር በሚያስተዳድርበት ዘመንም አንዱን ሕዝብ ከሌላው ጋር በማቃረን ለሕዝቦች መቃቃር ምክንያት ሲሆን መቆየቱን ለኢዜአ ተናግረዋል። አሁን ላይም በታሪካዊ ጠላቶች በመታዘል የትግራይን ሕዝብ ለከፋ ሰቆቃና መከራ ዳርጎታል ነው ያሉት። ሕወሓትን እንደ አሞሌ ጨው ቀምሰን አይተነዋል፤ አብረንም ሰርተናል፤ ከግጭትና ጥፋት ውጪ ለሀገር የሚጠቅም አንድም ሀሳብ የለውም ብለዋል። ሕገ-ወጡ የሕወሓት ቡድን የዘመናትን የግጭት አዙሪት ከማስቀጠል ውጭ ለኢትዮጵያ የሚጠቅም አንድም አዎንታዊ ሀሳብ የሌለውና ሀገርን ለማወክ ከታሪካዊ ጠላቶች ጋር የተሰለፈ አጥፊ ስብስብ መሆኑንም አጽኖት ሰጥተው ተናግረዋል። ህገ-ወጡ ቡድኑ "እኔ ካልገዛሁ" የሚለውን ያረጀና ያፈጀ አስተሳሰብ ተሸክሞ ታጣቂ በማደራጀት ሀገር ለማመስ የሚያደርገው እንቅስቃሴ የትም የማያደርሰው ከንቱ ልፋት መሆኑንም አስረድተዋል። በየትኛውም ሀገር አንድ ሕጋዊ ሠራዊት ብቻ የሚኖር መሆኑ እየታወቀ ቡድኑ እየተከተለው ያለው የትዕቢትና የአጥፊነት መንገድ ከሁሉም የኢትዮጵያ ሕዝብ ጋር የሚያጋጨው መሆኑንም ገልጸዋል። ህገ-ወጥ ቡድኑ ያለው አማራጭ ከጥፋት ጎዳናው ተመልሶ ወደ ሰላም መስመር መምጣት ብቻ መሆኑንም አብራርተዋል።
የትግራይ ህዝብ ሕገ-ወጡ ሕወሃትን ከጫንቃው በማውረድ ሰላምና ልማትን ማፋጠን አለበት - ሌተናል ጀኔራል ዮሐንስ ገብረ መስቀል
Aug 18, 2026 185
አዲስ አበባ፤ ነሐሴ 12/2018 (ኢዜአ)፦ የትግራይ ህዝብ ሕገ-ወጡ ሕወሃትን ከጫንቃው በማውረድ ሰላምና ልማትን ማፋጠን እንዳለበት የቀድሞው ወታደራዊ አመራር ሌተናል ጀኔራል ዮሐንስ ገብረ መስቀል ተናገሩ፡፡ የቀድሞው ሕወሃት መስራች አረጋዊ በርሄ (ዶ/ር) ትናንት ከኢዜአ ጋር ባደረጉት ቆይታ፤ የሕገ -ወጡ ሕወሃት አመራሮች ጊዜው ሳይረፍድ እጃቸውን ለፌደራል መንግስት መስጠት እንዳለባቸው መናገራቸው ይታወሳል። የሕገ-ወጡ ሕወሃት አመራሮች ለታሪካዊ ጠላቶች በመላላክ በትግራይ ሕዝብ ላይ ከፍተኛ ግፍ እየፈጸሙ መሆኑንም አረጋዊ በርሄ (ዶ/ር) ማንሳታቸው ይታወቃል። ከጥፋት ቡድኑ እንቅስቃሴ ጋር በተያያዘ ኢዜአ ያነጋገራቸው የቀድሞው ወታደራዊ አመራር ሌተናል ጄኔራል ዮሐንስ ገብረመስቀል በበኩላቸው፤ 'ጽምዶ'' በሚል ስያሜ የተሰባሰቡ ኃይሎች በሥልጣን ጥማት የሰከሩና እርስ በእርሳቸው የማይተማመኑ መሆናቸውን ገልጸዋል። ጥምረቱም የኢትዮጵያን ታሪካዊ ጠላቶች የሀገርን ዕድገትና ብልጽግና ጉዞ የማዳከም ዓላማ በማንገብ የሚንቀሳቀሱ ፀረ-ሕዝብ ኃይሎች የወጠኑት መሆኑን ተናግረዋል። የሻዕቢያ ኃይል ከጥፋት ውጪ የልማትና ዕድገት ትብብር አይታየውም ያሉት ሌተናል ጄኔራል ዮሐንስ፤ ኤርትራንም የልማት ሽታ የማይውቃት የስደት፣ ሞትና እንግልት ምድር አድርጓት መቀጠሉን አንስተዋል። የሕገ-ወጡ ሕወሓትን፣ የኦሮሚያና አማራ ክልል ጽንፈኛ ኃይሎችን ''ጽምዶ'' በሚል ስያሜ ያለ አንዳች ስትራቴጂካዊ አጋርነት ለጥፋት ዓላማው ማስፈጸሚያነት በማጣመር ድጋፍ እያደረገ መሆኑን ጠቅሰዋል። የ''ጽምዶ'' ጥምረትም ተስፋ መቁረጥ የወለደው ያለአቻ ጋብቻ የጥፋት እንቅስቃሴ መሆኑን አብራርተዋል። የ''ጽምዶ'' ጥምረትም በሻዕቢያ የበላይ ጠባቂ ኢሳያስ አፈወርቂ ቀጭን ትዕዛዝ የሚመራና በራሱ የመወሰን አቅም የሌለው፣ የኢትዮጵያና ሕዝቦቿ ታሪካዊ ጠላቶች ዓላማ አስፈጻሚ ነው ብለዋል። የጥፋት ጥምረቱ በታሪካዊ ጠላቶች በሚሰፈርለት ቀለብ ልክ የሚያሰራጨው ስሁት ፕሮፓጋንዳም ሕዝብን በማወናበድ ላይ የተመሠረተ መሠረተ ቢስ ስብስብ መሆኑን በተግባር እንደሚያመላክት ገልጸዋል። ሕገ-ወጡ የሕወሓት ቡድን በጥፋት ጥምረቱ የ''ጽምዶ'' ስብስብ የፈጠረው ያልተቀደሰ ጋብቻም ከጥፋት አጋሩ ሻቢያ የቀሰመው የአጥፍቶ ጠፊነት ባህሪ መሆኑን አንስተዋል። የትግራይ ሕዝብ ጠላት በክልሉ በቅሎ ከጎለመሰው ሕገ-ወጡ የሕወሓት ስብስብ በተጨማሪ ሻዕቢያ አንደኛው መሆኑም አስገንዝበዋል። የትግራይ ህዝብ ሕገ ወጡ ሕወሃትን ከጫንቃው ላይ በማውረድ ሰላምና ልማትን ማፋጠን እንደሚኖርበት አስረድተዋል። በትጥቅ ትግል ታግዞ የሚካሄድ ኋላቀር የጠብመንጃ እንቅስቃሴ ሀገርና ሕዝብን ከማጎሳቆል የዘለለ አንዳች ፋይዳ እንደሌለው አስረድተዋል።
በምክክር ጉባኤው ያለ አንዳች ጣልቃ ገብነት ኢትዮጵያን ወደ ተሻለ ነገ የሚያሻግሩ ምክረ ሃሳቦችን በነፃነት በማንጸባረቅ እየተመካከርን ነው - ተመካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች
Aug 18, 2026 144
አዲስ አበባ፤ ነሐሴ 12/2018 (ኢዜአ)፦ በሀገራዊ የምክክር ጉባኤው ያለ አንዳች ጣልቃ ገብነት ኢትዮጵያን ወደ ተሻለ ነገ የሚያሻግሩ ምክረ ሀሳቦችን በነፃነት በማንጸባረቅ እየተመካከሩ መሆናቸውን ተመካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች ገለጹ። ዋናው የኢትዮጵያ ሀገራዊ የምክክር ጉባኤ ከሐምሌ 8 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ በአዲስ ዓለም አቀፍ ኮንቬንሽን ማዕከል መካሄዱን ቀጥሏል። ተመካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች ለኢዜአ እንዳሉት፤ የምክክር ጉባኤው ሀገራዊ መግባባት የሰፈነባትን ኢትዮጵያ ለመገንባት ወሳኝ ምክክር እያካሄደ ነው። በምክክር ጉባኤውም ያለአንዳች ጣልቃ ገብነት ሀሳባቸውን በነጻነት በማንጸባረቅ ለኢትዮጵያ የሚበጁ ምክረ ሀሳቦችን እያቀረቡ እንደሚገኙ ገልጸዋል። የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት የኦዲትና ኢንስፔክሽን ሰብሳቢና የወለኔ ሕዝብ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ሊቀመንበር ፈይሰል አብዱላዚዝ እንዳሉት፤ ምክክር ሁነኛ የመግባቢያ መንገድ ነው። በስምንቱ ዐበይት የምክክር አጀንዳዎች ላይ ለሀገራዊ መግባባት የሚበጁ ምክረ ሀሳቦችን በሙሉ ነፃነት በማንጸባረቅ እየተመካከሩ እንደሚገኙ ገልጸዋል። የጉባኤው ተመካካሪዎችም አንዱ የአንዱን ሀሳብ እንዲገነዘብ በማስቻል ኢትዮጵያን ለዘመናት የፈተኗትን የአለመግባባት ችግሮች በጋራ አሸናፊነት ለመቋጨት ዕድል መፍጠሩን ተናግረዋል። መድረኩም ለትውልድ የሚተርፍ የሰለጠነ የምክክር ባህልን ለመገንባት መሠረት የሚጥል ተመራጭ አካሄድ መሆኑን አንስተዋል። ከሕዳሴ ፓርቲ የምክክር ጉባኤው ተመካካሪ እንዳልካቸው አረጋ በበኩላቸው፤ በአካታችና አሳታፊ የምክክር ጉባኤው ላይ ሀሳባቸውን በነፃነት በማንጸባረቅ ለሀገር የሚበጁ ሀሳቦችን እያዋጡ መሆናቸውን ገልጸዋል። የምክክር ጉባኤውም የኢትዮጵያን የዘመናት ችግሮች በመሻገር ሀገራዊ መግባባት የሰፈነባትን ሀገር መገንባት የሚያስችል ትምህርት እየተገኘበት መሆኑን ተናግረዋል። በምክክሩ አጀንዳዎች ላይ ያለአንዳች ጣልቃ ገብነት ሀሳብን በነፃነት በማዋጣት ሰላማዊትና የጋራ መግባባት የሰፈነባትን ኢትዮጵያ ለመገንባት እየመከርን ነው ብለዋል። ጉባኤው የሁሉም ኢትዮጵያውያን ድምጽ የሚሰማበትን ዕድል በመፍጠር ለሀገር ከፍታ የሚበጁ ምክረ ሀሳቦች እየተንጸባረቁበት ነው ያሉት ደግሞ ከአዲስ ትውልድ ፓርቲ ተመካካሪ ሰለሞን ታፈሰ ናቸው። በምክክሩም ለዘመናት የተከማቹ ሀገራዊ ችግሮችን በጋራ መግባባት እልባት በመስጠት ሰላምና ዕድገቷን የምታፋጥን ኢትዮጵያን መገንባት የሚያስችል የአንድነት ድልድይ መሆኑን ገልጸዋል። የአንድ ኢትዮጵያ ዴሞክራሲ ፓርቲ ዋና የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊና ተመካካሪ መምህር ሰለሞን ሀኒባል በበኩላቸው፤ ጉባኤው ኢትዮጵያ ያለፈችባቸውን ፈታኝ ጊዜያት መሻገር የሚያስችል መሠረት ይጥላል ብለዋል። በተመካካሪዎች መካከልም ነፃ፣ አካታችና አሳታፊ የሀሳብ ፍጭት እየተንጸባረቀ መሆኑን ተናግረዋል። በምክክር ጉባኤው ዐበይት አጀንዳዎችም የሀገርን የጋራ አሸናፊነት የሚያበስር የጋራ መግባባት ይፈጥራል የሚል ተስፋ እንዳላቸው ገልጸዋል።  
የምክክር ጉባኤው አሳታፊና አካታች በመሆኑ የዜጎችን አንድነት አጠናክሮ ለማስቀጠል የሚያስችል ውጤት እንደሚኖረው ተስፋ እናደርጋለን - የደብረ ብርሃን ከተማ ነዋሪዎች
Aug 18, 2026 163
ደብረ ብርሃን፤ ነሐሴ 12 / 2018 (ኢዜአ) ፡- የምክክር ጉባኤው አሳታፊና አካታች በመሆኑ የዜጎችን አንድነት አጠናክሮ ለማስቀጠል የሚያስችል ውጤት እንደሚኖረው ተስፋ ማድረጋቸውን የደብረ ብርሃን ከተማ ነዋሪዎች ገለጹ። የሀገራዊ ምክክር ጉባኤው በኢትዮጵያ ታሪክ በሕዝቦች መካከል የታየውን ልዩነት በሰለጠነ ውይይት ለመፍታትና ዘላቂ ሰላምን ለማስፈን ትልቅ ተስፋን የፈነጠቀ አዲስ ምዕራፍ ነው። ዜጎች በሀገራዊ ጉዳዮች ላይ በግልጽነትና በነጻነት በመወያየት የሚሰጡት የመፍትሔ ሐሳብ፣ ለቆዩ አለመግባባቶች መፍትሄን በመስጠት ለጋራ ዕድገትና አብሮነት ጠንካራ መሠረትን የሚጥል ነው። ይህም የምክክር ሂደት አዎንታዊ ውጤት እንደሚያመጣና ለሀገሪቱ የተሻለ ነገን እውን እንደሚያደርግ በሕዝቦች ዘንድ ከፍተኛ እምነትና ተስፋን አጭሯል። አስተያየታቸውን ለኢዜአ የሰጡ የደብረ ብርሃን ነዋሪዎችም የምክክር ጉባኤው አሳታፊና አካታች በመሆኑ የዜጎችን አንድነት አጠናክሮ ለማስቀጠል የሚያስችል ውጤት እንደሚኖረው ተስፋ ማድረጋቸውን ገልጸዋል። ከከተማዋ ነዋሪዎች መካከል አቶ ፀጋው ገብረመድህን እንደገለጹት፤ የበለጸጉ ሀገራት የእድገት ምስጢር ችግሮቻቸውን በምክክር መፍታት መቻላቸው ነው። ችግሮችን በውይይትና በምክክር መፍታት ሀገርን ከነሙሉ ክብሯ ለትውልድ የማስረከብ ኃላፊነትን መወጣት በመሆኑ ለተግባራዊነቱ የድርሻቸውን እንደሚወጡ ተናግረዋል። ምክክሩ ሀገራዊ እሴቶችን በማጉላት በሕዝቦች መካከል አንድነትን፣ ሰላምንና ፍቅርን በማጠናከር ዘላቂ ሰላምና ልማትን ለማምጣት እንደሚያስችል ተስፋ ማድረጋቸውን ገልጸዋል። ሌላው የከተማዋ ነዋሪ አቶ በላይ ተስፋዬ በበኩላቸው፤ የምክክር ጉባኤው አሳታፊና አካታች በመሆኑ የዜጎችን አንድነት አጠናክሮ ለማስቀጠል የሚያስችል ውጤት እንደሚኖረው እምነቴ ነው ብለዋል። ወጣቶችም ከሐሰተኛ የማህበራዊ ሚዲያ መረጃዎች ራሳቸውን በመጠበቅና ከጉባኤው የሚወጡ ምክረ ሐሳቦችን በመቀበል ለሀገር እድገት መስራት እንዳለባቸውም አመልክተዋል። የምክክር ጉባኤው ከተጀመረ ወዲህ በተለያዩ መገናኛ ብዙሃን ሂደቱን እየተከታተሉ እንደሚገኙ የተናገሩት ወይዘሮ ጽጌ አሻግሬ፤ ምክክሩ ዘላቂ ሰላምን በማረጋገጥ ለሀገሪቱ አዲስ የሰላምና ብልፅግና ምዕራፍን ይከፍታል የሚል እምነት እንዳሳደረባቸው ገልጸዋል። ከምክክር ጉባኤውም የሕዝብ ለሕዝብ ግንኙነትን የሚያጠናክር እና ዜጎች በሀገራቸው ጉዳይ ጸንተው እንዲቆሙ የሚያደርጉ ሐሳቦች እንደሚወጡ ተስፋ እንዳላቸው አመልክተዋል።    
ምክር ቤቱ የ11 ዳኞችን ሹመት በማፅደቅ ተጠናቀቀ
Aug 18, 2026 175
ጋምቤላ፤ ነሐሴ 12/2018 (ኢዜአ)፡- የጋምቤላ ክልል ምክር ቤት የ11 ዳኞችን ሹመት በማፅደቅ ተጠናቀቀ። የክልሉ ምክር ቤት 6ኛ የምርጫ ዘመን 5ኛ የሥራ ዘመን 10ኛ መደበኛ ጉባኤ የተለያዩ ውሳኔዎችን በማሳለፍ ዛሬ ተጠናቋል። ጉባኤው በሁለት ቀናት ቆይታው የ2018 ዓ/ም እቅድ አፈጻጸም፣ የ2019 ዓ/ም በጀት ዓመት እቅድና ማስፈጸሚያ በጀትን አጽድቋል።   የምክር ቤቱ አፈ-ጉባኤ ወይዘሮ መሰረት ማቲዎስ በጉባኤው ማጠናቀቂያ ላይ እንደገለጹት፤ በክልሉ ዘላቂ ሰላምን በማረጋገጥ በሕዝቡ የሚነሱ የልማትና የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎችን ለመመለስ መትጋት ይገባል። በክልሉ ብልሹ አሰራሮችን በመታገል ሕዝብ የሚያነሳቸውን ቅሬታዎች ለመፍታት ሁሉም ባለድርሻ አካላት በትብብርና በአንድነት ሊሰሩ እንደሚገባ አስገንዝበዋል። ክልሉ ያለውን ሰፊ የተፈጥሮ ጸጋ ወደ ልማት በመለወጥ የገጠሩን አርሶና ከፊል አርብቶ አደር ሕይወት ለማሻሻል ከአመራሩ የላቀ ቁርጠኝነት እንደሚጠበቅም አሳስበዋል። በክልሉ በተጠናቀቀው የበጀት ዓመት የታዩትን ጥንካሬዎች በማስፋት በአዲሱ የበጀት ዓመት የተሻለ አፈጻጸም ለማስመዝገብ ያላሰለሰ ጥረት ማድረግ እንደሚገባም አፈ-ጉባኤዋ አመልክተዋል። የምክር ቤቱ ጉባኤም የ11 የጠቅላይ፣ የከፍተኛና የወረዳ ፍርድ ቤት ዳኞችን ሹመት መርምሮ በማጽደቅ ዛሬ ተጠናቋል።    
የምክክር ጉባኤው አለመግባባቶችን በምክክር በመፍታት የበለጸገች ኢትዮጵያን ለመገንባት የሚያስችል ትልቅ ዕድል ነው - ተመካካሪዎች
Aug 18, 2026 192
አዲስ አበባ፤ ነሐሴ 12/2018 (ኢዜአ)፦ ሀገራዊ የምክክር ጉባኤ የቆዩ አለመግባባቶችን በምክክር በመፍታት የበለጸገች ኢትዮጵያን ለመገንባት የሚያስችል ትልቅ ዕድል መሆኑን ተመካካሪዎች ገለጹ። ተሳታፊዎቹ ከ10 ሰዎች ጀምሮ በ50፣ 250 እና 500 ተሳታፊዎች የተካሄዱ የምክክር ደረጃዎች በመቀጠል ወደ 4,000 ተሳታፊዎች ሂደት ለተለያዩ ማህበረሰቦች ሀሳባቸውን በነፃነት ለማቅረብ ዕድል መፍጠሩንም ገልጸዋል። ከተመካካሪዎች መካከል ዓለምፀሐይ አሰፋ፣ የምክክሩ ሂደት ከታች በተደራጀ መልኩ ተጀምሮ በተለያዩ የተሳትፎ ደረጃዎች በማለፍ እየተካሄደ ይገኛል ብለዋል። ምክክሩ አካታችና አሳታፊ ነው ያለችው ተመካካሪዋ፤ በምክክሩ ውስጥ እያንዳንዱ ተሳታፊ ሀሳቡን በነጻነት ማንሸራሸሩን ተናግረዋል። በተለይም በማህበራዊ ሚዲያ “ውሳኔ ተወስኗል” እና “በተሳታፊዎች ላይ ጫና አለ” በሚል የሚሰራጩ መረጃዎች ከእውነት የራቁ መሆኑን ገልጸው፤ እስካሁን ምንም አይነት የቀረበ ምክረ ሀሳብ እንደሌለ ተናግረዋል። ሌላኛው ተመካካሪ ቹንኬድ ዴቪድ በበኩሉ፣ በተለያዩ የምክክር ደረጃዎች ዜጎች ሀሳባቸውን በነጻነት እንዲያቀርቡ ዕድል መሰጠቱን ጠቁመዋል። የተነሱ ሀሳቦች ለጋራ መግባባት እና የበለጸገች ሀገርን ለትውልድ ለማስረከብ ወሳኝ መሆናቸውን ተናግረዋል። ሀገራዊ ምክክሩ አለመግባባቶችን በምክክር ለመፍታት የሚያስችል ትልቅ ዕድል መሆኑን የገለጹት ደግሞ ሌላኛው ተመካካሪ አደም ሙሃመድ ናቸው። የተለያዩ ችግሮችን በግጭት ለመፍታት የተደረጉ ሙከራዎች ለኢትዮጵያ እንዳልጠቀሟት ገልጸው፤ ምክክር ግን ለቀጣይ ትውልድ የተሻለች ኢትዮጵያን ለመገንባት ዕድል ይሰጣል ብለዋል። በምክክሩ የተለያዩ የማህበረሰብ ፍላጎቶችን በውስጡ ለማካተት ያስቻለ መድረክ መሆኑን አመልክተዋል።
በምክክር ጉባኤው ለኢትዮጵያ አንድነትና ዘላቂ ሰላም የሚበጁ የመግባባት ሀሳቦችን በማንሳት እየተመካከርን ነው - ተመካካሪዎች
Aug 18, 2026 188
አዲስ አበባ፤ ነሐሴ 12/2018 (ኢዜአ)፦በሀገራዊ የምክክር ጉባኤ ለኢትዮጵያ አንድነትና ዘላቂ ሰላም የሚበጁ የመግባባት ሀሳቦችን በማንሳት እየተመካከሩ መሆናቸውን ተመካካሪዎች ገለጹ። ዋናው የኢትዮጵያ ሀገራዊ የምክክር ጉባኤ ከሐምሌ 8 ቀን 2018 ዓ.ም. ጀምሮ በአዲስ ዓለም አቀፍ ኮንቬንሽን ማዕከል መካሄዱን ቀጥሏል። በምክክሩ በሀገር ውስጥና በውጭ የሚኖሩ አራት ሺህ ተመካካሪዎች በስምንቱ ዐበይት አጀንዳዎች ላይ የጋራ መግባባት ላይ እየደረሱ ይገኛሉ። የምክክር ጉባኤው ተመካካሪዎች ለኢዜአ እንዳሉት፤ የምክክር ጉባኤው ዜጎች በነጻነት በሀገራዊ አጀንዳዎች ላይ ሀሳባቸውን የሚያንሸራሩበት አካታችና አሳታፊ ዕድል መፍጠሩን ተናግረዋል። ተመካካሪና የማህበረሰብ መሪ ወማ ጌታቸው እንደሚሉትም፤ የምክክር ጉባኤው ሰላማዊትና መግባባት የሰፈነባት ኢትዮጵያን መገንባት የሚያስችል ወርቃማ ዕድልን ፈጥሯል። በምክክር ሂደቱም አንዱ አንዱን ሀሳብ በቅጡ የሚገነዘብበትን አካታችና አሳታፊ ዕድል መፍጠር የኢትዮጵያን ሰላምና አንድነት የሚያጎለብት መግባባት እየተፈጠረ መሆኑን ገልጸዋል። በእስካሁኑ ሂደትም በመድረኩ በኢትዮጵያ ዘላቂ ሀገራዊ መግባባትና ሰላምን የሚያመጣ ውጤት ይገኝበታል ብለው እንደሚያምኑም ተናግረዋል።   ሌላኛው ተመካካሪ ወጣት አህመድ ኢማም በበኩላቸው፤ ኢትዮጵያ ይህን የምክክር መድረክ መፍጠሯ የዘመናት የአለመግባባት ችግርን መፍትሔ ለመስጠት እንደሚያግዝ ገልጿል። ይህም አንዱ በአንዱ ጫማ ላይ በመቆም፤ የጋራ ሀገራዊ ችግሮችን በጋራ መግባባት መፍትሔ መስጠት የሚያስችል የጋራ አሸናፊነት ምክክር እያደረጉ መሆኑን አስረድቷል። በጉባኤው ላይ በየደረጃው በነበሩ የቡድን ውይይቶችም ላይ ተመካካሪዎች ሀሳባችንን በነጻነት በማንጸባረቅ ለኢትዮጵያ የሚበጁ ሀሳቦችን እያወጣን ነው ሲልም አክለዋል። ሁሉንም ኢትዮጵያውያን የወከልን ተመካካሪዎች በሀገራዊ አጀንዳዎች ላይ ገንቢ የመግባባት ምክክር እያደረግን ነው ያሉት ደግሞ ሌላኛው ተመካካሪ ሽመልስ ገብረሚካኤል ናቸው።   በምክክር መድረኩም ሀገርን ለማጽናት መሠረት የሆነውን ሰላም ሊያመጡ የሚችሉ ምክረ ሀሳቦችን እያንጸባረቁበት መሆኑን አንስተዋል። ተመካካሪ ዳርሰማ ሶሪ በበኩላቸው፤ ለሀገር ሁለንተናዊ ሰላምና እድገት የመጀመሪያው ጉዞ የጋራ ምክክር መሆኑን ተናግረዋል።   የኢትዮጵያን እድገት ከሚያቀጭጭ የጥፋት አካሄድ ለመላቀቅ ለመጀመሪያ ጊዜ የሀገራዊ ምክክር መድረክ መዘጋጀቱም ለትውልድ የሚበጅ መሠረት መጣል እንደሚያስችል ገልጸዋል። በምክክር ጉባኤውም በተመካከሪዎች መካከል ሀገራዊ ችግሮችን ለመፍታት መፍትሔ ነው የሚሉትን ሀሳብ እያዋጡና የሌሎችንም ሀሳብ በተገቢው መንገድ እየተገነዘብኩ እገኛለሁ ብለዋል።  
ምክክሩ ኢትዮጵያዊያን ችግሮችን በጋራ መክረው እንዲፈቱ ታሪካዊ ዕድል ፈጥሯል-ነዋሪዎች
Aug 18, 2026 206
ወልቂጤ፤ነሐሴ 12 /2018 (ኢዜአ)፦ሀገራዊ ምክክሩ ኢትዮጵያውያን የቆዩ ሀገራዊ ችግሮችን በጋራ መክረው እንዲፈቱ ታሪካዊ ዕድል ፈጥሯል ሲሉ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የሚገኙ የተለያዩ የሕብረተሰብ ክፍሎች ገለጹ። በኢትዮጵያ ለዘመናት የቆዩ ችግሮችን በጋራ መክሮና ተወያይቶ ለመፍታት የሚያስችል ሀገራዊ ምክክር ከሐምሌ 8 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ በአዲስ አበባ ዓለም አቀፍ ኮንቬንሽን ማዕከል እየተካሄደ ነው። ሀገራዊ ምክክሩ ዜጎች በሀገራቸው ጉዳዮች ላይ የጋራ መግባባት መፍጠር የሚችሉበትን ትልቅ ተስፋ ከመጣሉ ባለፈ አሳታፊነቱ ጎልቶ የታየበት መሆኑንም ተገልጿል። በጉዳዩ ላይ ኢዜአ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ የተለያዩ አካባቢዎች ያነጋገራቸው ነዋሪዎች በተለይ በሀገር ውስጥና በውጭ ያሉ ኢትዮጵያውያን ለዘመናት ሳይፈቱ የቆዩ ሀገራዊ ችግሮችን በጋራ መክረው ለመፍታት ምክክሩ ታሪካዊ ዕድል መፍጠሩን ገልጸዋል። ከአስተያየት ሰጪዎቹ መካከል የየም ዞን ነዋሪ ሰዓሊና ቀራፂ አርቲስት ጨብሳ መጫ እንዳሉት፥ ሃገራዊ ምክክሩ ከሁሉም የህብረተሰብ ክፍሎች የመጡ ተወካዮች እየተሳተፉ ሲሆን የሀሳብ ብዝሀነትም እየተስተናገደበት ይገኛል። ምክክሩ ለቆዩ አለመግባባቶች መፍትሔ በመስጠት ሰላምን በዛላቂነት ለማረጋጋጥ ካለው ፋይዳ በተጨማሪ፣ ችግሮችን በውይይት የመፍታት ባህል እንዲዳብር መሰረት መጣሉን ተናግረዋል። በምስራቅ ጉራጌ ዞን የሚኖሩት አቶ ዘውገ ሙሉጌታ በበኩላቸው፥ሀገራዊ ምክክሩ ኢትዮጵያውያን ልዩነትና አለመግባባቶችን ለመፍታት በጋራ የሚመካከሩበትን ታሪካዊ ዕድል መፍጠሩን ነው የገለጹት። ከግል ፍላጎት ይልቅ በዋና ዋና ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ አተኩሮ የሚካሄደው ምክክር ሰላምና ልማቷ የተረጋገጠ የጋራ ሀገር ለመገንባት የሚኖረው አስተዋጾ የጎላ መሆኑን ተናግረው፣ ተለይተው ለውይይት የቀረቡ ስምንት አጀንዳዎችም ለቆዩ ችግሮቻችን መፍትሄ ለመስጠት ወሳኝ ናቸው ሲሉ ገልጸዋል። በቀቤና ልዩ ወረዳ የቀቤና ባህል ማዕከል እና ልማት ማኅበር ሥራ አስኪያጅ አቶ መሃመድ ሃሰን በበኩላቸው፥ በምክክር መድረኩ ኢትዮጵያዊን በጋራ ቁጭ ብለው መምከራቸው በሀገር ጉዳይ ያላቸውን ተሳትፎና አስተዋጾ የሚያጠናክር ነው። ለዘመናት ሳይፈቱ የቆዩ ውስብስብ ችግሮችን በሰለጠነ መንገድ ተወያይቶ ለመፍታትና ሀገራዊ አንድነት ለመፍጠር ያግዛል ብለዋል። የምክክሩ ሂደት ሁሉን አሳታፊ በሆነ መንገድ መካሄዱ ታሪካዊ ዕድል ከመሆኑ ባለፈ በቀደሙ ጊዜያት የነበረውን አግላይነት በማስቀረት የተሻለ ውጤት ይገኝበታል የሚል እምነት እንዳላቸው ተናግረዋል። ሀገራዊ ምክክሩ አሳታፊ በሆነ መልኩ እየተካሄደ የመጨረሻው ምዕራፍ ላይ መድረሱ ኢትዮጵያዊያን በጉዳዮቻቸው ላይ የጋራ መግባባት እንዲፈጥሩ ሚናው የጎላ ነው ያለው ደግሞ የማረቆ ልዩ ወረዳ ነዋሪ አርቲስት ነጋሽ ሲጃ ነው። በምክክር ጉባኤው ውይይት እንዲደረግባቸው የተለዩ አጀንዳዎች ለዘመናት ሳይፈቱ የቆዩ ሀገራዊ ችግሮችን በመሰረታዊነት ለመፍታት ያስችላሉ ብሎ እንደሚያምንም ገልጿል።
ማህበራዊ
ኢትዮጵያ የሕጻናትን የምግብና ሥነ-ምግብ ደኅንነት እጥረት በመቀነስ ውጤታማ ሥራ እየሰራች ነው
Aug 18, 2026 149
አዲስ አበባ፤ ነሐሴ 12/2018 (ኢዜአ)፦ ኢትዮጵያ የሕጻናትን የምግብና ሥነ-ምግብ ደኅንነት እጥረት በመቀነስ ውጤታማ ሥራ እየሰራች መሆኗን የጤና ሚኒስቴር ገለጸ። የዓለም ጤና ድርጅት በዓለም አቀፍ የልማት አጋሮች ድጋፍ በ11 የአፍሪካ ሀገራት የሕፃናት የምግብ እጥረትን ለመከላከል የተደረገውን የሦስት ዓመት ፕሮግራም ግምገማና የልምድ ልውውጥ እያካሄደ ነው። የሦስት ዓመት ፕሮግራም ግምገማና የልምድ ልውውጥ መድረክም ከዛሬ ጀምሮ ለሚቀጥሉት አራት ቀናት በአዲስ አበባ መካሄድ ጀምሯል። የጤና ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ኃላፊ ዶክተር መብራቱ ማሴቦ በዚሁ ወቅት እንዳሉት፤ የአፍሪካ ሀገራት የሕፃናትን የምግብ ደኅንነት የሚያረጋግጥ ትብብር በመገንባት በትኩረት መሥራት አለባቸው። የአህጉሪቷን የሕፃናት የምግብ እጥረት ለማስተካከል የተደረገው የሦስት ዓመት ፕሮግራም የአፍሪካ ሀገራትን ጥረት በመደገፍ አዎንታዊ ሚና እየተወጣ እንደሚገኝ ተናግረዋል። በዚህ በኩል በኢትዮጵያ የሕፃናትን አጣዳፊ የምግብ እጥረትን (መቀጨጭን) ለመቀነስ ውጤታማ ስራ ከሚሰራባቸው የአህጉሪቷ ሀገራት መካከል አንዷ መሆኗን ገልጸዋል። በቀጣይም በማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ መስኮች የተመዘገቡ ስኬቶችን የበለጠ በማሳደግ የሕፃናትን ሁለንተናዊ የምግብ ደኅንነት ለማረጋገጥ በትኩረት እንደሚሠራ አረጋግጠዋል። የዓለም ጤና ድርጅት በኢትዮጵያ የሚሲዮን ኃላፊ፣ በአፍሪካ ሕብረትና በተባበሩት መንግሥታት የአፍሪካ ኢኮኖሚ ኮሚሽን ልዩ ተወካይ ፕሮፌሰር ፍራንሲስ ቺሳካ ካሶሎ በበኩላቸው፤ የልጆች አመጋገብ የትውልድ ግንባታን የሚወስን ወሳኝ ኢንቨስትመንት ነው ብለዋል። የአፍሪካ ሕፃናትን የምግብና ሥነ-ምግብ ደኅንነትን ለማረጋገጥም ሀገራት የውስጥና የልማት አጋሮችን አቅም በመጠቀም ጠንካራ ሥራ መሥራት እንዳለባቸው ገልጸዋል። መድረኩም የሕፃናትን የዕድገት ሁኔታ የሚወስን የጋራ መግባባት፣ ልምድና ተሞክሮን በመቀመር ትብብርን ለማጠናከር እንደሚያስችል አስረድተዋል።
በድሬዳዋ አስተዳደር ጥራት ላለው የትምህርት ተደራሽነት በጥናት የተደገፈ የቁጥጥርና የሪፎርም ሥራዎች እየተከናወኑ ነው
Aug 18, 2026 85
ድሬደዋ፣ ነሐሴ 12/2018 (ኢዜአ)፡- በድሬዳዋ አስተዳደር ጥራት ላለው የትምህርት ተደራሽነት በጥናት የተደገፈ የቁጥጥርና የሪፎርም ሥራዎች እየተከናወኑ መሆኑን የአስተዳደሩ ትምህርት ቢሮ ገለፀ። የትምህርት ቢሮ በግል ትምህርት ቤቶች የሚስተዋሉ ክፍተቶችን ለማረም ባዘጋጀው የጥናት ሰነድ ላይ ከግል ትምህርት ቤቶች ባለቤቶችና አመራሮች ጋር ዛሬ ተወያይቷል።   የድሬዳዋ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ኃላፊ አቶ ሱልጣን አልይ በወቅቱ እንደገለጹት፤ በድሬዳዋ አስተዳደር ጥራት ላለው የትምህርት ተደራሽነት በጥናት የተደገፈ የቁጥጥርና የሪፎርም ሥራዎች እየተከናወኑ ነው። በዚህም በአስተዳደሩ በሚገኙ የቅድመ መደበኛና የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ወጥ የሆነ አሰራርና አደረጃጀት በጥናት ላይ ተመስርቶ ተግባራዊ እየተደረገ መሆኑን አንስተዋል። በክፍል ዝውውር፣ በምዘና፣ በማለፊያ ነጥብ አሰጣጥና በተማሪዎች ሽግግር ላይ ጥራትን መሠረት ያደረገ ስራ እየተሰራ ነው ብለዋል። ቢሮው በመጪው የትምህርት ዘመንም በጥናት የተደገፈ አሰራርን በሁሉም የግል ትምህርት ቤቶች በመተግበር ጥብቅ ክትትልና ቁጥጥር እንደሚያደርግ ገልጸዋል። በሁሉም የግል ትምህርት ቤቶች በቅድመ መደበኛና በአንደኛ ደረጃ ትምህርት ወጥና ዘላቂ አሰራርና አደረጃጀትን ለማስፈን የሚያስችል ጥናት መዘጋጀቱንም ኃላፊው አብራርተዋል። ዛሬ በተካሄደው ውይይት የቀረበውን የጥናት ሰነድ ባለሃብቶችና የትምህርት ቤቶቹ አመራሮች በአግባቡ ለመተግበር የጋራ መግባባት መፍጠራቸው በቀጣዩ ዓመት ውጤታማ ሥራ ለመስራት መደላድልን ይፈጥራል ብለዋል። በውይይቱ ላይ ከተሳተፉት የግል ትምህርት ቤት ባለቤቶች መካከል አቶ ኤልያስ መለስ እንዳሉት፤ የተዘጋጀው ጥናት የትምህርት ፖሊሲውን በወጥነት በመተግበር የትምህርት ጥራትን ለማስጠበቅ ያስችላል። ይህም የትምህርት አሰጣጥ ክትትልና ቁጥጥርን በማሻሻል የላቀ ውጤት ለማምጣት አጋዥ ነው ብለዋል። አቶ ኢድሪስ አደም የተባሉ የትምህርት ቤት ባለቤት በበኩላቸው፤ በጥናት የተለዩት ክፍተቶች በመምህራን፣ በተማሪዎችና በወላጆች ቅንጅት ለመፍታት አቅጣጫን የሚያመላክቱ መሆናቸውን አውስተዋል። ችግሩን በመጻሕፍት ሥርጭትና በመምህራን ልማት ላይ በመስራት ለመፍታትና ለውጥ ለማምጣት እንደሚያስችልም ተናግረዋል።  
ቱባ ባህላዊ እሴቶችን በማልማት የባህር ዳር ከተማን የቱሪዝም መስህብነት እናጠናክራለን-ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ጎሹ እንዳላማው
Aug 18, 2026 94
ባህር ዳር፤ ነሐሴ 12/2018(ኢዜአ)፡-የባህር ዳር ከተማ አስተዳደር ቱባ ባህላዊ እሴቶችን በማልማትና በማስተዋወቅ የከተማዋን የቱሪዝም መስህብነት ለማጠናከር ልዩ ትኩረት መስጠቱን የአስተዳደሩ ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ጎሹ እንዳላማው ገለጹ። የአሸንድዬ፣ ሻደይ፣ ሶለል፣ ቡሄ እና እንግጫ ነቀላ በዓላት በባህር ዳር ከተማ ደረጃ ዛሬ በድምቀት ተከብረዋል።   የአስተዳደሩ ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ አቶ ጎሹ እንዳላማው በዚህ ወቅት እንደገለጹት፤ ባህር ዳር የክልሉ መንግስት መቀመጫ በመሆኗ በክልሉ የተለያዩ አካባቢዎች ያሉ ቱባ ባህላዊ እሴቶችን በማልማትና በማስተዋወቅ የቱሪዝም መስህብነቷን ለማጠናከር ትኩረት ተሰጥቷል። በዚህም የኢኮኖሚ ተጠቃሚነትን ለማሳደግ እንደሚሰራ ገልጸው፣ አስተዳደሩ በክልሉ ያሉና የህዝብ መገለጫ የሆኑ ቱባ ባህላዊ እሴቶችን ከመጤ ባህሎች ተጠብቀው ለመጪው ትውልድ እንዲተላለፉ የበኩሉን ይወጣል ብለዋል።   በባህር ዳር ከተማ የተከናወነው የኮሪደር ልማት ፤የአሸንድዬ፣ ሻደይ፣ ሶለል፣ እንግጫ ነቀላ እና ቡሄ ያሉ የህዝብ ባህሎችን በአደባባይ ለማክበር ምቹ ሁኔታ መፍጠሩንም ተናግረዋል። የከተማዋን ውበትና ገጽታ የሚያጎሉ የልማት ሥራዎችም ለከተማዋ የቱሪዝም ልማት ማደግ መሰረት መሆናቸውን ጠቁመው በቀጣይም ልማቱ ተጠናክሮ ይቀጥላል ብለዋል። የአማራ ክልል ባህል፣ ቱሪዝምና ስፖርት ቢሮ ምክትል ኃላፊ አየለ አናውጤ (ዶ/ር) በበኩላቸው እንዳሉት፤ ባህር ዳር የክልሉን ቱባ ባህሎች ከዘመናዊነት ጋር አጣጥማ ማደግ አለባት።   የባህር ዳር ከተማ ባህልንና ዘመናዊነት ያጣጣመ እድገት በመስመዝገብ "ከተሞች እያደጉ ሲመጡ ባህላቸውን ይዘነጋሉ" የሚለውን እሳቤ መስበር ችላለች ብለዋል። እውነተኛ ስልጣኔ ያሉንን ባህላዊ እሴቶች ጠብቆ በመያዝና በማሳደግ ከዘመኑ ጋር አብሮ መራመድ መሆኑን በመገንዘብ ለሚከናወኑ ተግባራት ቢሮው አስፈላጊውን ድጋፍ ያደርጋል ብለዋል። የባህር ዳር ከተማ ባህል ቱሪዝምና ስፖርት መምሪያ ኃላፊ አቶ ጋሻው እንዳለው በበኩላቸው እንደገለጹት መምሪያው በተለያዩ ምክንያቶች እየተረሱ የመጡ ባህሎች እና ማህበራዊ እሴቶችን ለማልማት በትኩረት እየሰራ ነው።   በዚህም በሰሜን ወሎ፣ ዋግ ኽምራ፣ ደቡብ ጎንደር፣ መስራቅ ጎጃምና ሌሎች ዞኖች የሚከበሩ የክረምት ባህላዊ በዓላት በከተማዋ እንዲከበሩ በማድረግ የማስፋፋት ሥራ እያከናወነ ይገኛል ብለዋል። በበዓሉ ላይ የከተማ አስተዳደሩና የክልሉ አመራሮች፣ የሃይማኖት አባቶችና ሌሎች ባለድርሻ አካላት ተሳትፈዋል።  
የአዳማ ከተማን የቱሪዝም ኮንፈረንስ ማዕከልነት ለማሳደግ የግሉ ሴክተር ተሳትፎ እንዲጎለብት ተጠየቀ
Aug 18, 2026 134
አዳማ፤ ነሐሴ 12/2018(ኢዜአ )፡-የአዳማ ከተማን የቱሪዝም የኮንፈረንስ ማዕከልነት ለማሳደግ የግሉ ዘርፍ ተሳትፎ እንዲጎለብት የከተማ አስተዳደሩ ቱሪዝም ኮሚሽን ጠየቀ። በሆቴልና አገልግሎት ዘርፍ የተሰማሩ ባለሃብቶችና ድርጅቶች የተሳተፉበት የውይይት መድረክ ዛሬ ተካሄዷል።   የአዳማ ከተማ አስተዳደር ቱሪዝም ኮሚሽን ኃላፊ ወይዘሮ ሰዓዳ ኩሉ በወቅቱ እንዳሉት፤ የከተማዋን የኮንፈረንስ ቱሪዝም ማዕከልነት ለማሳደግ በሚደረገው ጥረት ውስጥ የግል ዘርፉ ሚና ከፍተኛ ነው። ይህን ለማሳካትም የከተማ አስተዳደሩ ለቱሪስት አገልግሎት ሰጪ ተቋማት አስፈላጊውን ድጋፍ ሲያደርግ መቆየቱን አስረድተዋል። የቱሪስት አገልግሎት ሰጪ ተቋማትን ጥራትን ለማሻሻል የተደረገው ቅንጅታዊ ተግባር የቱሪስቶችን ቆይታ ለማራዘም እያገዘ መምጣቱንም ኃላፊዋ ገልጸዋል። በበጀት ዓመቱ ከ27 ሺህ በላይ የውጭ ሀገራት ዜጎች ከተማዋን በመጎብኘታቸው ከ2 ነጥብ 9 ቢሊዮን ብር በላይ ገቢ ማግኘት መቻሉን ተናግረዋል። በተጨማሪም በበጀት ዓመቱ በቱሪዝምና ሆቴል ኢንዱስትሪ ዘርፍ መሰማራት ለሚሹ 119 ባለሃብቶች ፈቃድ መሰጠቱን ጠቁመዋል።   በብልፅግና ፓርቲ የአዳማ ከተማ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ አቶ አሸናፊ አጀማ በበኩላቸው፤ የከተማዋ የቱሪዝም መዳረሻዎች ልማትና የኮሪደር ልማት የቱሪስት ፍሰትና ኢንቨስትመንት እንዲጨምር ማስቻሉን ገልጸዋል። ለዚህም የመንግሥትን የአገልግሎት አሰጣጥ ዲጂታል ማድረግና መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት መስጫ ማዕከላትን ማስፋፋት አዎንታዊ ውጤት ማስገኘቱን አንስተዋል። በተለይም የሆቴልና ቱሪዝም አገልግሎት ሰጪ ተቋማትን ተደራሽነትና ተወዳዳሪነት ለማሳደግ የአገልግሎት ጥራት ላይ ትኩረት ተደርጎ መሰራቱን ጠቅሰዋል። ከመድረኩ ተሳታፊዎች መካከል የሮቢ ሆቴል ባለቤት አቶ ደምሴ በየቻ እንደገለጹት፤ የቱሪስት አገልግሎት ሰጪ ተቋማት ራሳቸውን ከዘመኑ ጋር ለማስኬድ በጥራትና በተወዳዳሪነት ላይ እየሰሩ ይገኛሉ። ከከተማዋ እድገትና ገጽታ ጋር አብረው የሚሄዱ የቱሪስት አገልግሎቶችን ለማቅረብም አስተዳደሩ የመብራትና የውሃ አገልግሎት ክፍተቶችን እንዲቀርፍላቸው ጠይቀዋል። የናፍሌት ሆቴል ተወካይ አቶ ደምሱ ይርባ በበኩላቸው፤ በከተማዋ የቱሪስት ቆይታን ለማራዘም የሚያስችል ጥራት ያለው አገልግሎት ለመስጠት እየሰሩ መሆናቸውን ተናግረዋል። ለዚህም በከተማ አስተዳደሩ ለሚገኙ ሆቴሎች ለጎብኚዎች ደረጃውን የጠበቀ አገልግሎት ለመስጠት የሚያስችል የአቅም ግንባታ ሥልጠና መሰጠቱን ጠቁመዋል። ይህም ተቋማቱ በሰው ኃይልና በቴክኖሎጂ ተመራጭ እንዲሆኑና አገልግሎቶቻቸውን እንዲያዘምኑ ማገዙን አስረድተዋል።
ኢኮኖሚ
ኢትዮጵያ ከአህጉራዊ የልማት ዕቅዶች ጋር የተጣጣመ ለአየር ንብረት ለውጥ የማይበገር የግብርና ምርታማነት አቅም እየገነባች ነው
Aug 18, 2026 140
አዲስ አበባ፤ ነሐሴ 12/2018 (ኢዜአ)፦ ኢትዮጵያ ከአህጉራዊ የልማት ዕቅዶች ጋር የተጣጣመ ለአየር ንብረት ለውጥ የማይበገር የግብርና ምርታማነት አቅም እየገነባች መሆኗን የግብርና ሚኒስቴር ገለጸ። የምሥራቅ አፍሪካ ልማት በይነ-መንግሥታት (ኢጋድ) አባል ሀገራት የግብርና ትራንስፎርሜሽን አፈጻጸም ግምገማ እና ከ2026 እስከ 2035 የሚተገበረውን የካምፓላ ድንጋጌ ማዕቀፍ አስመልክቶ በአዲስ አበባ ሲካሄድ የቆየው የሁለት ቀናት መድረክ ተጠናቋል። የግብርና ሚኒስትር አማካሪ ዜና ሀብተወልድ እንዳሉት፤ በኢትዮጵያ የግብርና ምርትና ምርታማነትን ማሳደግ የሚያስችሉ ውጤታማ ተግባራት ተከናውነዋል። ሀገሪቱ የዘርፉን ምርታማነት ለማሳደግ በሌማት ትሩፋት፣ በመስኖ ስንዴ እና በአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብሮች ላይ ትኩረት በመስጠት ስኬታማ መሆኗን ጠቁመዋል። ኢትዮጵያ በአፍሪካ ደረጃ በአጀንዳ 2063 የተቀመጠውን የበለጸገች አፍሪካን የመፍጠር ርዕይ ለማሳካት የሚያስችሉ ሥራዎችን በቁርጠኝነት እያከናወነች ትገኛለች ብለዋል። በመሆኑም አህጉራዊ አቅጣጫዎችን ከሀገራዊ እቅዶች ጋር በማጣጣም የግብርናውን ዘርፍ ይበልጥ ለማሳደግ እና የላቀ ውጤት ለማስመዝገብ በትኩረት እንደሚሠራ ተናግረዋል። በኢትዮጵያ የግብርና ምርትና ምርታማነትን ማሳደግ የሚያስችሉ ውጤታማ ተግባራት ተከናውነዋል። ኢትዮጵያ የምግብ ሉዓላዊነትን ለማረጋገጥ እና ምርታማነትን ለማሳደግ በሌማት ትሩፋት፣ በበጋ መስኖ ስንዴና በአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብሮች ላይ ትኩረት በመስጠት ስኬታማ ተግባራትን ማከናወኗን አስረድተዋል። በምሥራቅ አፍሪካ ልማት በይነ-መንግሥታት (ኢጋድ) የፖሊሲና የምግብ ዋስትና ኤክስፐርት ሲልቪያ ሄንጋ (ዶ/ር) በበኩላቸው፣ የአየር ንብረት ለውጥን ለመቋቋም የሚያስችሉ ቴክኖሎጂዎችን ለአርሶ አደሩ ማዳረስና አቅሙን መገንባት እንደሚያስፈልግ ገልጸዋል። ሀገራዊ እና ቀጣናዊ የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ እሴት መጨመር፣ በድህረ-ምርት አስተዳደር እንዲሁም አህጉር አቀፍ የንግድ ትስስርን ማጠናከር ላይ ልዩ ትኩረት ሊደረግ እንደሚገባ ገልጸዋል። በተጨማሪም ሕፃናት እና እናቶች የተመጣጠነ ምግብና አስፈላጊ ንጥረ ነገሮችን እንዲያገኙ መሥራት ወሳኝ መሆኑን አንስተው፣ አባል ሀገራት የግብርና ሥርዓቱን ለማሻሻል በቁርጠኝነት ሊሠሩ ይገባል ሲሉ ተናግረዋል።  
የቤቶች ልማት ኢንቨስትመንትን ለማሳደግ አካታች አካሄድ ተግባራዊ እየተደረገ ነው
Aug 18, 2026 153
አዲስ አበባ፤ ነሐሴ 12/2018 (ኢዜአ)፦ የቤት ልማት ኢንቨስትመንትን ለማሳደግ አካታች አካሄድ ተግባራዊ እየተደረገ መሆኑን የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስትር ጫልቱ ሳኒ ገለጹ። የውጭ ዜጎች በኢትዮጵያ የመኖሪያ ቤት ባለቤት መሆን የሚችሉበት አዋጅ ቁጥር 1388/2017 ቀደም ሲል መጽደቁ ይታወሳል። የከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር በአዋጁ መሠረት የተዘጋጀውን መመሪያ የማስተዋወቂያ መድረክ ከባለድርሻ አካላት ጋር የማስተዋወቅ ውይይት አካሂዷል። የከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስትር ጫልቱ ሳኒ በዚሁ ጊዜ እንደተናገሩት፣ ባለፉት ዓመታት በኢትዮጵያ የመኖሪያ ቤቶችን አቅርቦት ለማስፋት ከግሉ ዘርፍ ጋር በጋራ የቤት አቅርቦት አማራጮችን ለማስፋት እየተሠራ ነው። የውጭ ዜጎች በኢትዮጵያ የመኖሪያ ቤት ባለቤት እንዲሆኑ የሚያስችለው መመሪያ የቤት ልማት ኢንቨስትመንትን ለማሳደግና በሁሉም አካባቢዎች ተመጣጣኝ ዕድገትን ለማረጋገጥ ጉልህ አስተዋጽኦ ያበረክታል ብለዋል። ሀገራት ተጨማሪ የካፒታል ኢንቨስትመንት ለማሳደግ የውጭ ዜጎችን የቤት ባለቤት ማድረግን እንደ አንድ መንገድ እንደሚጠቀሙ ጠቁመው፣ በኢትዮጵያም ኢኮኖሚውን ክፍት በማድረግ የውጭ ዜጎች የመኖሪያ ቤት ባለቤት የሚሆኑበትን አዋጅ መውጣቱን አንስተዋል። የቤት ልማት አቅርቦትን ማሳደግ፣ የቴክኖሎጂ ሽግግርን ማስፋት፣ የሥራ ዕድልን ማስፋትና የክልል ከተሞች ተመጣጣኝ ዕድገት እንዲያስመዘግቡ ማድረግ ከአዋጁ ጠቀሜታዎች መካከል እንደሚገኝ ጠቅሰዋል። አዋጁን ለመተግበር የተዘጋጀውን መመሪያ መሠረት በማድረግ ሁሉም ተቋማት ተመሳሳይ ግንዛቤ እንዲጨብጡ ማድረግና ወደ ተቀናጀ እንቅስቃሴ መግባት ያስፈልጋል ብለዋል። በከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር የቤቶች ልማት መሪ ሥራ አስፈጻሚ ጸጋዬ ሞሼ ባቀረቡት ማብራሪያ መመሪያው ኢትዮጵያ ከሌሎች ሀገራት ተሞክሮ በመውሰድ የውጭ ዜጎች የመኖሪያ ቤት ባለቤት የሚሆኑበትን ሥርዓት ለመዘርጋትና ኢንቨስትመንትን ለማሳደግ ያለመ ነው ብለዋል። በአዲስ አበባና ሸገር ከተሞች የውጭ ዜጎች የቤት ባለቤት ለመሆን ከሚያስፈልጉ ቅድመ ሁኔታዎች አንዱ ዝቅተኛው የግዥ ዋጋ 150 ሺህ ዶላር ሲሆን፣ በሌሎች ክልሎች ከተሞች ደግሞ ከ100 ሺህ እስከ 120 ሺህ ዶላር መሆኑን ገልጸዋል። ለዚህም ከወንጀል ነፃ ማረጋገጫ፤ የሰላምና ደኅንነት ማረጋገጫ ሰነዶች፣ ከኢንቨስትመንት ኮሚሽን የተሰጠ ሕጋዊ የኢንቨስትመንት ፈቃድና የጽሑፍ ማረጋገጫ፣ ፓስፖርትና ሌሎች አስፈላጊ ሰነዶችን ማሟላት እንደሚያስፈልግም አንስተዋል። በመመሪያው አተገባበር ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር በተደረገው ውይይት፣ ቀጥተኛ ኢንቨስትመንትንና የሥራ ዕድል ፈጠራን ለማሳደግ ጠቀሜታ እንደሚኖረው ተጠቅሷል። ሕገ-ወጥ የገንዘብ ዝውውርን ለመግታትና ሕገ-ወጥ አሠራርን ለመከላከል የፋይናንስ ደኅንነትና ቁጥጥርን ለማጠናከር እንደሚሠራና የመመሪያ ጥሰት በሚፈጽሙ አካላት ላይ ጠንካራ ተጠያቂነት እንደሚኖር ተነስቷል።      
በዓለም የንግድ ድርጅት አባልነት ዙሪያ ከዩናይትድ ኪንግደም የድርድር ቡድን ጋር ውይይት እየተካሔደ ነው
Aug 18, 2026 179
አዲስ አበባ ፤ ነሐሴ 12/2018 (ኢዜአ)፦ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር ከዩናይትድ ኪንግደም የድርድር ቡድን ጋር የሚያካሂደው የዓለም ንግድ ድርጅት አባልነት የሁለትዮሽ የገበያ ዕድል ድርድር በአዲስ አበባ መካሄድ ጀምሯል። በመክፈቻው ላይ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ(ዶ/ር) ፤ ከ23 ዓመታት በላይ የወሰደውን የኢትዮጵያን የዓለም ንግድ ድርጅት አባልነት ድርድር በ2026 መጨረሻ ለማጠናቀቅ እየተከናወኑ ያሉ ተግባራትን ለዩናይትድ ኪንግደም የድርድር ኮሚቴ አባላት አብራርተዋል።   ሚኒስትሩ በንግግራቸው ኢትዮጵያ የልማት ፍላጎቷን ያገናዘበ ገንቢና መፍትሔ-ተኮር የገበያ ሁኔታ ማቅረቧን እና እስከ አሁን ከ11 ሀገራት ጋር ድርድር ማጠናቀቋን አረጋግጠዋል። የዩናይትድ ኪንግደም መንግሥት ለኢትዮጵያ የዓለም ንግድ ድርጅት አባልነት ሂደት ለሚያደርገው ድጋፍና አጋርነት ምስጋናቸውን ማቅረባቸውን ከሚኒስቴሩ የተገኘው መረጃ ያመለክታል። ለሁለት ቀናት በሚቆየው ውይይት ስምምነቱን በይፋ ለመፈራረም የሚያስችል ውጤት እንደሚጠበቅም ተገልጿል።
ኢትዮጵያ በሌማት ትሩፋት፣ በመስኖ ስንዴ እና አረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብሮች ስኬታማ ተግባራትን አከናውናለች
Aug 18, 2026 184
አዲስ አበባ፤ ነሐሴ 12/2018 (ኢዜአ)፦ ኢትዮጵያ የምግብ ሉዓላዊነትን ለማረጋገጥ እና ምርታማነትን ለማሳደግ በሌማት ትሩፋት፣ በመስኖ ስንዴ እና አረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብሮች ትኩረት በመስጠት ስኬታማ ተግባራትን ማከናወኗን የግብርና ሚኒስቴር ገለፀ። የምስራቅ አፍሪካ ልማት በይነ-መንግሥታት ባለሥልጣን (ኢጋድ) አባል ሀገራት የግብርና ትራንስፎርሜሽን አፈጻጸም ግምገማ እና ከ2026 እስከ 2035 የሚተገበረውን የካምፓላ ድንጋጌ ማዕቀፍን አስመልክቶ በአዲስ አበባ ሲካሄድ የቆየው የሁለት ቀናት መድረክ ተጠናቋል።   የግብርና ሚኒስትር አማካሪ ዜና ሀብተወልድ እንዳሉት፣ በኢትዮጵያ የግብርና ምርትና ምርታማነትን ማሳደግ የሚያስችሉ ውጤታማ ተግባራት ተከናውነዋል። ሀገሪቱ የዘርፉን ምርታማነት ለማሳደግ በሌማት ትሩፋት፣ በመስኖ ስንዴ እና አረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብሮች ላይ ትኩረት በመስጠት ስኬታማ መሆኗን ጠቁመዋል። ኢትዮጵያ በአፍሪካ ደረጃ በአጀንዳ 2063 የተቀመጠውን የበለጸገች አፍሪካን የመፍጠር ርዕይ ለማሳካት የሚያስችሉ ሥራዎችን በቁርጠኝነት እያከናወነች ትገኛለች ብለዋል።   በመሆኑም አህጉራዊ አቅጣጫዎችን ከሀገራዊ እቅዶች ጋር በማጣጣም የግብርናውን ዘርፍ ይበልጥ ለማሳደግ እና የላቀ ውጤት ለማስመዝገብ በትኩረት እንደሚሠራ ተናግረዋል። በምሥራቅ አፍሪካ ልማት በይነ-መንግሥታት (ኢጋድ) የፖሊሲና የምግብ ዋስትና ኤክስፐርት ሲልቪያ ሄንጋ (ዶ/ር) በበኩላቸው፣ የአየር ንብረት ለውጥን ለመቋቋም የሚያስችሉ ቴክኖሎጂዎችን ለአርሶ አደሩ ማዳረስና አቅሙን መገንባት እንደሚያስፈልግ ገልጸዋል። ሀገራዊ እና ቀጣናዊ የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ እሴት መጨመር እና በድህረ-ምርት አስተዳደር እንዲሁም አህጉር አቀፍ የንግድ ትስስርን ማጠናከር ላይ ልዩ ትኩረት ሊደረግ እንደሚገባ ገልጸዋል። በተጨማሪም ሕፃናት እና እናቶች የተመጣጠነ ምግብና አስፈላጊ ንጥረ ነገሮችን እንዲያገኙ መሥራት ወሳኝ መሆኑን አንስተው፣ አባል ሀገራት የግብርና ሥርዓቱን ለማሻሻል በቁርጠኝነት ሊሠሩ ይገባል ሲሉ ተናግረዋል።
ቪዲዮዎች
ሳይንስና ቴክኖሎጂ
ኢትዮጵያ የጨረር ቴክኖሎጂን ከህክምናው በተጨማሪ በተለያዩ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ዘርፎች ላይ እየተጠቀመች ነው
Aug 18, 2026 184
አዲስ አበባ፤ ነሐሴ 12/2018 (ኢዜአ)፦ ኢትዮጵያ የጨረር ቴክኖሎጂን ከህክምናው በተጨማሪ በተለያዩ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ዘርፎች ላይ እየተጠቀመች እንደምትገኝ የኢትዮጵያ ቴክኖሎጂ ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር ሰሎሞን ጌታቸው (ዶ/ር) ገለጹ። የኢትዮጵያ ቴክኖሎጂ ባለስልጣን በህክምናው ዘርፍ ለምርመራ ዓላማ ጥቅም ላይ እየዋለ በሚገኘው የጨረር ቴክኖሎጂ አገልግሎትን በተመለከተ ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ጋር ወርክሾፕ አካሂዷል።   በወርክሾፑ ላይ የባለሥልጣኑ ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ሰሎሞን ጌታቸው እንዳሉት ባለስልጣኑ ቁጥጥር ከሚያደርግባቸው ቴክኖሎጂዎች መካከል የጨረር ቴክኖሎጂ አንዱ ነው። ኢትዮጵያ የጨረር ቴክኖሎጂን በህክምናው ብቻ ሳይሆን በተለያዩ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ዘርፎች ላይ እየተጠቀመች እንደምትገኝም ተናግረዋል። ዶክተር ሰሎሞን ጌታቸው በጥናታቸው እንዳመላከቱት የጨረር ቴክኖሎጂ ለህክምና ምርመራ ጥቅም ላይ በሚውልበት ወቅት የጨረር መጠን አጠቃቀም ከቦታ ቦታ እና ከባለሙያ ባለሙያ መለያየት መስተዋሉን ጠቁመዋል። ይህም በጨረራ ቴክኖሎጂ እና በሌሎች የህክምና ባለሙያዎች እንዲሁም የህክምና ተገልጋዮች ላይ የጎንዮሽ ጉዳት ሊያስከትል እንደሚችል ገልጸዋል። በህክምና ዘርፉ ደህንነቱ የተጠበቀ እና ትክክለኛውን መጠን ግምት ውስጥ ያስገባ የጨረራ ቴክኖሎጂን ለምርመራም ሆነ ለህክምና አገልግሎትን መጠቀም እንደሚገባም አስገንዝበዋል። የጨረር ቴክኖሎጂ ለህክምና ምርመራ ሲውል የታካሚውን ወቅታዊ የጤና እና የአካል ሁኔታ ግምት ውስጥ ማስገባት እንደሚገባ የተናገሩት ደግሞ በጥናቱ በአማካሪነት የተሳተፉት ፕሮፌሰር ሰይፈ ተፈሪ ናቸው።   ጥናቱ ዓለም አቀፍ ተሞክሮዎች እና በህክምናው ዘርፍ መሳተፍ የሚገባቸውን ባለሙያዎች ማሳተፉን ገልጸዋል። በኢትዮጵያ በተለያዩ የህክምና ተቋማት የጨረር ቴክኖሎጂን ለህክምና ምርመራ እየተጠቀምን ብንሆንም ወጥ በሆነ መንገድ እየተተገበረ ባለመሆኑ ጥናቱ ይህን ችግር በመፍታት በኩል የራሱን አስተዋጽኦ ያበረክታል ብለዋል። ሌላኛው በጥናቱ በአማካሪነት የተሳተፉት ፕሮፌሰር ዳንኤል ዘውድነህ በበኩላቸው፤ ጥናቱ በተለያዩ ጊዜያት ሆስፒታሎች በተናጠል ሲያከናውኑት ከነበረው ጥናት በይዘቱም ሆነ በስፋቱ ከፍ ያለ መሆኑን ጠቁመው፤ በዘርፉ የሚስተዋሉ ችግሮችን ለመፍታት አስተዋጽኦ እንደሚያበረክት ተናግረዋል።   የጨረር ቴክኖሎጂን ለህክምና ምርመራ ስንጠቀም ለታካሚውም ሆነ ለዘርፉ ባለሙያ ደህንነትን በሚያረጋግጥ መልኩ መሆን እንዳለበትም ጥናቱ ምክረ ሀሳብ ያካተተ መሆኑን ገልጸዋል።
እንግልትን ያስቀረው መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት
Aug 18, 2026 79
መንግሥት ለዜጎቹ የሚያቀርባቸው ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ አገልግሎቶች ጥራት፣ ፍጥነትና ፍትሐዊነትም የሀገርን ፖለቲካዊ መረጋጋትና የኢኮኖሚ አቅጣጫ የሚበይኑ መጋቢዎች ናቸው። የመደመር መንግሥት ዕሳቤ፤ በተቋማት ግንባታና አገልግሎት ጥራት በመደመር ፍልስፍና ውስጥ የመንግሥት ተቋማት ግንባታ የሀገር ግንባታ የጀርባ አጥንት ተደርገው ይወሰዳሉ። በመደመር መንግሥት መፅሐፍ ገፅ-130 እንደሰፈረው፤ ''በየተቋማት ያሉ የመንግስት ሠራተኞች ሕዝቡን ከቢሮክራሲው በላይ የሚመለከቱ እንዲሆኑ ይጠበቃል። አገልጋይነትን የተላበሱ መሆን ይጠበቅባቸዋል። መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎትም ይህንን ዕሳቤ በተግባር የሚተረጉም ነው።ግለሰባዊ ንክኪን በመቀነስና አሰራርን በቴክኖሎጂ በመተካት ተቋማት ከግለሰቦች መልካም ፈቃድ ይልቅ በሥርዓት ወደሚመራ ተቋማዊ ብቃት መሸጋገርን ያሳያል። የአገልግሎት ጥራት መሻሻልም ዜጎች በሀገራቸው ተቋማት ክብራቸውና መብታቸው ተጠብቆ ያለ እንግልት የሚገለገሉበትን ምኅዳር ይፈጥራል። በተቋማት አገልግሎት የዜጋ እርካታ (Citizen Satisfaction) ዋነኛ የፖለቲካል ኢኮኖሚ ዕድገት ምንጭ ተደርጎ ይወሰዳል።   በሐረሪ ክልልም ዘጠኝ ቁልፍ የክልሉና የፌደራል የመንግሥት ተቋማት በአንድ ጣሪያ ስር መሰባሰባቸው የአገልግሎት አሰጣጥ ጥራቱን ወደ ከፍተኛ ደረጃ አሸጋግሮታል። እነዚህ ተቋማት ፦የገቢዎች ፣ የንግድ ፣ ጠቅላይ አቃቤ ሕግ፣ መሬት ልማት ፣ ኢንተርፕራይዝ ፣ የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ፣ኢትዮ ፖስታ፣ ኢትዮ ቴሌኮምን ጨምሮ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በአጠቃላይ 96 አገልግሎቶች ለተገልጋዩ ህብረተሰብ የተቀላጠፈ አገልግሎት እየተሰጠ ይገኛል።ይህም የዜጎች እንግልት በማስቀረት ታላቅ እፎይታን ፈጥሯል። በማዕከሉ ዜጎች ጊዜያቸውንና ሀብታቸውን በመቆጠብ ጥራት ያለው አገልግሎት እንዲያገኙ ማድረግ ተችላል።   ይህ ታላቅ ተግባርም ኢትዮጵያ በመደመር ዕሳቤ የጀመረችውን የብልፅግና ጉዞ የሚያፋጥንና ዜጎች በመንግሥታቸው ላይ ያላቸውን አመኔታ በጽኑ መሠረት ላይ የሚገነባ መሠረት ነው። ለአቅመ ደካሞች፣ ለአካል ጉዳተኞች እና ለተለያዩ ዜጎች ምቹ አገልግሎት እየቀረበበት የሚገኘው የሐረሪ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት በውጤታማነቱ ይበል የሚያሰኝ መሆኑንም ተገልጋዮች ይገልጻሉ።
በአማራ ክልል የመንግስት ሰራተኞችን መረጃ የማጥራትና ዲጂታላይዝ የማድረግ ተግባር ተጠናክሮ ቀጥሏል
Aug 18, 2026 91
ባህር ዳር፤ ነሐሴ 12/2018 (ኢዜአ)፡- በአማራ ክልል የመንግስት ሰራተኞችን መረጃ የማጥራትና ዲጅታላይዝ የማድረግ የሪፎርም ስራ በተጠናከረ አግባብ እየተከናወነ መሆኑን የክልሉ ሲቪል ሰርቪስና ሰው ሃብት ልማት ቢሮ ገለፀ። በክልሉ ተቋማት የሚስተዋለውን የአገልግሎት አሰጣጥ ለማዘመን የሚያስችል የዲጂታል ሲቪል ሰርቪስ የመገንባት የሪፎርም ሥራ በትኩረት እየተከናወነ ይገኛል። በዚህም ከአገልግሎት አሰጣጥ ጋር በተያያዘ የሚስተዋለውን የመልካም አስተዳደር ችግር በዘላቂነት ለመፍታት ዘርፈ ብዙ ተግባራት እየተከናወኑ ይገኛሉ። በዚህም ተቋማት በቴክኖሎጂ የታገዘ ፈጣንና ቀልጣፋ አገልግሎት እንዲሰጡ የሚያስችል ከመሆኑም በላይ፣ የተገልጋዮችን መጉላላትና እንግልት የሚያስቀር አሰራር እየተዘረጋ መሆኑም ተመላክቷል። የቢሮው ምክትል ኃላፊ ወይዘሮ ካሳ አበባው በሰጡት መግለጫ እንዳሉት፤ የተቋማትን የአገልግሎት አሰጣጥ የማዘመን ሥራ በልዩ ትኩረት እየተሰራ ይገኛል። ለዚህም ዘርፈ ብዙ የሪፎርም ሥራ በተቀናጀ አግባብ እየተከናወነ መሆኑን ጠቅሰው፤ ይህም የተቋማትን የአገልግሎት አሰጣጥ በእጅጉ የሚያዘምን ነው ብለዋል። በየደረጃው ወደ አገልግሎት በገቡ የመሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ማዕከላት በቴክኖሎጂ በመታገዝ እየተሰጠ ያለው አገልግሎት የሕዝቡን እርካታ እያረጋገጠ መሆኑን ገልጸዋል። በአንድ ማዕከል በሚሰጠው አገልግሎትም የተገልጋዮችን እንግልት፣ ድካምና ወጪን ባስቀረ አግባብ ውጤታማ ሥራ መሰራቱን ተናግረዋል። በዚህም የሕዝቡን የዘመናት የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎች በአፋጣኝ መመለስ እንደተቻለም አንስተዋል። የሪፎርሙ አካል የሆነው የመንግሥት ሠራተኛ መረጃ የማሰባሰብ፣ የማጥራትና ዲጂታላይዝ የማድረግ ሥራ በተቀላጠፈ አግባብ እየተከናወነ መሆኑን አስረድተዋል። ከመጋቢት ወር 2018 ዓ.ም. ጀምሮ በተካሄደ ጥረትም ከአጠቃላይ ሠራተኛው 80 በመቶ ያህሉን ማለትም ከ432 ሺህ በላይ የሚሆኑ ሠራተኞችን መረጃ የማሰባሰብና የቆጠራ ሥራ ማከናወን መቻሉን ገልጸዋል። ይህም በተቋማት ወጥ የሆነ አሰራር ለመዘርጋት ከማስቻሉም በላይ ያለውን የሠራተኛ ቁጥር በትክክል ለማወቅ የሚያስችል መሆኑን አስገንዝበዋል። ቀሪ ሥራዎችን በአጭር ጊዜ ለማጠናቀቅ ርብርብ እየተደረገ እንደሚገኝ ጠቅሰው፤ የተቋማትን የአገልግሎት አሰጣጥ የማሻሻል ሥራ ተጠናክሮ እንደሚቀጥልም አረጋግጠዋል።    
የዲጅታል ሚዲያ አማራጮችን ለጋራ ትርክት ግንባታ ለማዋል ወጣቶች የላቀ ሚናቸውን ሊወጡ ይገባል
Aug 15, 2026 255
ዲላ ፤ነሐሴ 9/2018 (ኢዜአ )፡- የዲጅታል ሚዲያ አማራጮችን ለጋራ ትርክት ግንባታ፣ ለሀገር ልማትና በጎ ተግባራት ለማዋል በመትጋት ወጣቶች የላቀ ሚናቸውን ሊወጡ እንደሚባ የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ባለስልጣን አስገነዘበ። ለሚዲያና ኮሙኒኬሽን ባለሙያዎችና አመራሮች እንዲሁም ለወጣቶች በዲጂታል ሚዲያ አጠቃቀም፣ በጥላቻ ንግግር እና ሐሰተኛ መረጃ ስርጭትን የመከላከል እንዲሁም በሐቅ ማጣራት ዙሪያ በዲላ ከተማ ስልጠና በመሰጠት ላይ ይገኛል።   በመድረኩ ላይ ንግግር ያደረጉት የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ባለስልጣን የዋና ዳይሬክተር ጽህፈት ቤት ሃላፊ አቶ ምስራቅ ጌቱ፤ በተለይም ወጣቶች የዲጂታል ሚዲያን ለልማትና ለሀገር ግንባታ በማዋል ለሁሉም የምትመች ሀገር በጋራ ለመገንባት አስተዋጽኦ ማድረግ እንዳለባቸው አንስተዋል። በዲጂታል ሚዲያ የሚሰራጩ መረጃዎችን ትክክለኛት፣ እውነታና ሀቅ ማጣራት ተገቢ መሆኑን አንስተው፤ አፍራሽና ሀሰተኛ መረጃዎችን በማሰራጨት የግል ጥቅማቸውን አስበው የሚሰሩ እንዳሉ አንስተዋል።   በመሆኑም የዲጅታል ሚዲያ አማራጮችን ለጋራ ትርክት ግንባታ ለሀገር ልማትና በጎ ተግባራት ለማዋል በመትጋት ወጣቶች የላቀ ሚናቸውን ሊወጡ እንደሚባ አስገንዝበዋል። በየደረጃው የሚገኙ የሚዲያና ኮሙኒኬሽን ባለሙያና አመራር አንዲሁም ተጽኖ ፈጣሪ ወጣቶች ለዘላቂ ሰላምና ልማት አሻራቸውን ለማኖር እንዲተጉ ጠይቀዋል።   የጌዴኦ ዞን ዋና አስተዳዳሪ ዶክተር ዝናቡ ወልዴ፤ የማህበራዊ ሚዲያ አማራጮች በብዛት ለጥላቻ ንግግር እና ለሐሰተኛ መረጃ ስርጭት የተጋለጡ በመሆናቸው ሃቅን በማጣራት ለትክክለኛ መረጃ ስርጭት መትጋት ያስፈልጋል ብለዋል። የዲጂታል ኢትዮጵያን ጅምር ስራዎች በማጠናከር ለሀገር ልማት መስራትና ለእውነት መትጋት በተለይም ከወጣቶች ብዙ መስራት እንደሚጠበቅ አንስተዋል።
ስፖርት
ካሜሮን ለመጀመሪያ ጊዜ የሴቶች የአፍሪካ ዋንጫን አነሳች
Aug 17, 2026 240
አዲስ አበባ፤ ነሐሴ 11/2018 (ኢዜአ)፦ በ14ኛው የሴቶች የአፍሪካ ዋንጫ የፍጻሜ ጨዋታ ካሜሮን ማላዊን 3 ለ 0 አሸንፋለች። ማምሻውን በሞሮኮ ራባት በሚገኘው የሙላይ አል ሀሰን ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ ካሜሮን ፍጹም የበላይነትን ወስዳለች። ማሪ ንጋህ በ20ኛው እና በ45ኛው ደቂቃ ላይ ሁለት ግቦችን ከመረብ ስታሳርፍ፣ ናኦሚ ንጆአ ኤቶ በ30ኛው ደቂቃ ላይ ሶስተኛዋን ግብ አክላለች። ማላዊ በሁለተኛው አጋማሽ ጥሩ እንቅስቃሴ ብታደርግም የካሜሩንን የተከላካይ ክፍል ሰብራ ግብ ማስቆጠር አልቻለችም። ካሜሮን ውጤቱን ተከትሎ የሴቶች የአፍሪካ ዋንጫን ለመጀመሪያ ጊዜ አንስታለች። የማይበገሩት አንበሶች ከዚህ ቀደም ሶስት ጊዜ ለፍጻሜ ደርሰው ማሸነፍ አልቻሉም ነበር። ለመጀመሪያ ጊዜ ለፍጻሜ የቀረበችው ማላዊ ሁለተኛ ደረጃን ይዛ አጠናቃለች። ይህ ድል ለካሜሩን የዋንጫ ክብር ብቻ ሳይሆን ከፍተኛ የገንዘብ ሽልማትንም ያስገኘ ነው። አሸናፊዋ ካሜሩን ከአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌዴሬሽን (ካፍ) የሁለት ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር የገንዘብ ሽልማት የምታገኝ ሲሆን፣ ይህ ስኬት ቡድኑን በቀጥታ እ.አ.አ በ2027 በብራዚል ለሚካሄደው 10ኛው የፊፋ የሴቶች የዓለም ዋንጫ ተሳትፎዋን ያረጋገጠላት ሆኗል። ከካሜሩን በተጨማሪ ግማሽ ፍጻሜ የደረሱት ማላዊ፣ ሞሮኮ እና ናይጄሪያም አፍሪካን ወክለው በዚህ ታሪካዊ የዓለም ዋንጫ ላይ ይሳተፋሉ። ሁለተኛ ደረጃን ይዛ ያጠናቀቀችው ማላዊ የ750 ሺህ ዶላር ሽልማት ይበረከትላታል። አዘጋጇን ሞሮኮን በደረጃ ጨዋታ በመለያ ምት በመርታት ሶስተኛ የወጣችው አልጄሪያ የ550 ሺህ ዶላር ሽልማት ታገኛለች። ሞሮኮ የ300 ሺህ ዶላር ሽልማት ወደ ካዝናዋ ታስገባለች። ሞኒክ ንጎክ (ካሜሩን) የውድድሩ ኮከብ ተጫዋች በመባል ተመር ጣለች። ሚካኤሊ ቢሂና (ካሜሩን) በውድድሩ ላይ ባሳየችው ብቃት ኮከብ ግብ ጠባቂ ሆናለች። ቴምዋ ቻዊንጋ (ማላዊ) አምስት ግቦችን በማስቆጠር የኮከብ ግብ አግቢነቱን የወርቅ ጫማ ወስዳለች። ከሰኔ 28 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ በሞሮኮ በተካሄደው የአፍሪካ ዋንጫ 12 ሀገራት ተሳትፈውበታል።
በሀዋሳ ከተማ በኮሪደር ልማት የተገነቡ የስፖርት ማዘውተሪያዎች ተተኪ ስፖርተኞችን ለማፍራት ምቹ ሁኔታን ፈጥረዋል--ከንቲባ ጥራቱ በየነ
Aug 16, 2026 319
ሀዋሳ፤ ነሀሴ 10/2018 (ኢዜአ)፡- በሀዋሳ ከተማ በኮሪደር ልማት የተገነቡ የስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራዎቸ ተተኪ ስፖርተኞችን ለማፍራት ምቹ ሁኔታን መፍጠራቸውን የከተማዋ ከንቲባ ጥራቱ በየነ ገለጹ። “ኮሪደር ልማት ለስፖርት ቱሪዝም” በሚል መሪ ሀሳብ የታዳጊዎችና ወጣቶች የፕሮጀክት ስፖርታዊ ውድድር በሀዋሳ ከተማ ተጀምሯል። በማስጀመሪያ መርሃ ግብሩ ላይ የከተማ አስተዳደሩ ከንቲባ አቶ ጥራቱ በየነ እንዳሉት፣ ወጣቶችና ሕጻናት በስፖርቱ ዘርፍ በንቃት እንዲሳተፉ በማድረግ የነገ ተተኪ ስፖርተኞች እንዲሆኑ ለማድረግ ከተማ አስተዳደሩ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ ይገኛል።   በከተማዋ የሚካሄዱ የኮሪደር ልማት ሥራዎች ወጣቶችን፣ ሕጻናትንና አረጋውያንን ታሳቢ ያደረጉ ምቹ የመዝናኛ፣ የማረፊያና የስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራዎችን ያካተቱ መሆናቸውን ገልጸዋል። በስፖርቱ ዘርፍ ሀዋሳ ከተማን፣ የሲዳማ ክልልንና ሀገርን የሚወክሉ ስፖርተኞችን ለማፍራት በአራት ዙር በተከናወኑ የኮሪደር ልማት ሥራዎች 15 የሕጻናት መጫወቻ፣ የወጣቶችና ታዳጊዎች ስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራዎች ግንባታዎች በዕቅድ መካተታቸውን አብራርተዋል። ከነዚህም ሦስት የታዳጊዎችና ሦስት የወጣቶች (በጠቅላላው ስድስት) ሰው ሰራሽ ሣር የተነጠፈላቸው የእግር ኳስ ሜዳዎች፣ 4 የቅርጫት ኳስ ሜዳዎች፣ 5 የሕጻናት መጫወቻ ስፍራዎችና የሜዳ ቴኒስ ማዘውተሪያዎች መገንባታቸውን ገልጸዋል። እነዚህም የስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራዎች ተተኪ ስፖርተኞችን ለማፍራት ምቹ ሁኔታን መፍጠራቸውን አመልክተዋል።   አቶ ጥራቱ አክለውም፤ ወጣቶች የእረፍት ጊዜያቸውን በአልባሌ ስፍራ ከማሳለፍ በመራቅ በስፖርት ላይ እንዲያተኩሩና እነዚህን የስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራዎች በአግባቡና በጥንቃቄ እንዲይዟቸው አሳስበዋል። የከተማ አስተዳደሩ ባህል፣ ቱሪዝምና ስፖርት መምሪያ ኃላፊ ወይዘሮ በላይነሽ ገዳ በበኩላቸው፣ በከተማዋ በተለያዩ የስፖርት ዓይነቶች ተተኪ ስፖርተኞችን ለማፍራት እየተሰራ መሆኑን ገልጸዋል። በዚህም ለአምስት ቀናት የሚቆይና በእግር ኳስ፣ በቅርጫት ኳስ፣ በብስክሌትና በሜዳ ቴኒስ በሁለቱም ጾታዎች 34 ቡድኖች የሚሳተፉበት የፕሮጀክቶች ስፖርታዊ ውድድር መዘጋጀቱን ተናግረዋል። በሀዋሳ ከተማ አስተዳደር የተገነቡት የስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራዎች ለክልሉ ተተኪ ስፖርተኞችን ለማፍራትና ለዘርፉ መጠናከር ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንደሚያበረክቱ የገለፁት ደግሞ የሲዳማ ክልል ስፖርት ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ ዶማርሶ ዶና ናቸው። በፕሮጀክት ውድድሩ ላይ ተሳታፊ ከሆኑ ስፖርተኞች መካከል ወጣት ፍላጎት ተሻ እና ወጣት ሚካኤል ፍጹም እንደገለጹት፣ በከተማዋ የተገነቡት የስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራዎች ባላቸው ፍላጎትና ተሰጥኦ መሠረት እንዲሳተፉ አስችሏቸዋል። በክረምቱ ወቅት በተለያዩ መስኮች በፕሮጀክት ታቅፈው ሲሰለጥኑ መቆየታቸው ጊዜያቸውን አልባሌ ቦታ ላይ እንዳያባክኑ ትልቅ እድል እንደፈጠረላቸውም አክለዋል። በስነ-ሥርዓቱ ላይ የከተማ አስተዳደሩና የክልሉ አመራሮች እንዲሁም ወጣቶች ተገኝተዋል።  
አርሰናል ማንችስተር ሲቲን 3 ለ 0 በማሸነፍ የኮሙኒቲ ሺልድ ዋንጫን ለ18ኛ ጊዜ አነሳ
Aug 16, 2026 323
አዲስ አበባ፤ነሐሴ 10/2018 (ኢዜአ):- አርሰናል ማንችስተር ሲቲን 3 ለ 0 በሆነ ሰፊ የግብ ልዩነት በማሸነፍ የ2026 የኤፍኤ ኮሙኒቲ ሺልድ ዋንጫን ለ18ኛ ጊዜ አሳክቷል። በዌልስ መዲና ካርዲፍ በሚገኘው ታሪካዊው ፕሪንሲፓሊቲ ስታዲየም በተካሄደው የውድድር ዘመን መክፈቻ ጨዋታ፤አርሰናል በጨዋታው ላይ ፍጹም የበላይነት በመውሰድ ነው ማንችስተር ሲቲን ማሸነፍ የቻለው። ለአርሰናል የማሸነፊያ ግቦቹን ተከላካዩ ሪካርዶ ካላፊዮሪ፣ አጥቂው ካይ ሃቨርትዝ እና የቡድኑ አንበል ማርቲን ኦዲጋርድ አስቆጥረዋል። ከ22 ዓመታት በኋላ የፕሪሚየር ሊጉን ክብር የተቀዳጀው አርሰናል እና በኤፍኤ ካፕ ፍፃሜ ቼልሲን 1 ለ 0 በማሸነፍ ለዚህ ጨዋታ የበቃው ማንቸስተር ሲቲ ያደረጉት ይህ ጨዋታ፤ አርሰናል በኮሙኒቲ ሺልድ መድረክ በማንቸስተር ሲቲ ላይ ያለውን ፍጹም የበላይነት አስቀጥሏል። ሁለቱ ቡድኖች በዚሁ መድረክ ከዚህ ቀደም ባደረጓቸው ሶስት ጨዋታዎች በሙሉ አርሰናል ያሸነፈ ሲሆን፣ የዛሬው ድል በዚሁ መድረክ በማንቸስተር ሲቲ ላይ ያስመዘገበውን አራተኛ ተከታታይ ድል አድርጎታል። አርሰናል የዋንጫ ቁጥሩን ወደ 18 በማሳደግ በውድድሩ ታሪክ 21 ዋንጫዎችን በማንሳት የመጀመሪያውን ደረጃ ከያዘው ማንቸስተር ዩናይትድ ቀጥሎ ያለውን ስኬታማነት አጠናክሯል።
አርሰናል ከማንችስተር ሲቲ የኮሙኒቲ ሺልድ ዋንጫን ለማንሳት የሚያደርጉት ጨዋታ ተጠባቂ ነው
Aug 16, 2026 326
አዲስ አበባ፤ ነሐሴ 10 /2018 (ኢዜአ):- የ2026 የኮሙኒቲ ሺልድ የዋንጫ ጨዋታ በአርሰናል እና ማንችስተር ሲቲ መካከል ዛሬ ይካሄዳል። ጨዋታው ከቀኑ 11 ሰዓት በዌልስ መዲና ካርዲፍ በሚገኘው ታሪካዊው ፕሪንሲፓሊቲ ስታዲየም ይካሄዳል። ይህ ተጠባቂ የውድድር ዘመን መክፈቻ ጨዋታ የ2025/26 የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ሻምፒዮን የሆነውን አርሰናልን እና የ2026 የኤፍኤ ካፕ አሸናፊውን ማንቸስተር ሲቲን ያገናኛል። አርሰናል ከ22 ዓመታት በኋላ የፕሪሚየር ሊጉን ክብር በመቀዳጀት፣ ማንቸስተር ሲቲ ደግሞ በኤፍኤ ካፕ ፍፃሜ ቼልሲን 1 ለ 0 በማሸነፍ ለዛሬ ጨዋታ ቀርበዋል። በኮሙኒቲ ሺልድ ታሪክ አርሰናል በማንቸስተር ሲቲ ላይ ፍጹም የበላይነት እንዳለው መረጃዎች ያሳያሉ። ሁለቱ ቡድኖች በዚሁ መድረክ ከዚህ ቀደም ሶስት ጊዜ የተገናኙ ሲሆን በሶስቱም ጨዋታዎች አርሰናል አሸንፏል። ቡድኖቹ ለመጨረሻ ጊዜ እ.ኤ.አ በ2023 ባደረጉት የኮሙኒቲ ሺልድ ጨዋታ አርሰናል በመለያ ምት ማሸነፉ የሚታወስ ነው። ጨዋታው ከዚህ ቀደም በለንደኑ ዌምብሌይ ስታዲየም ይደረግ የነበረ ሲሆን በዚህ ዓመት ዌልስ መዲና ካርዲፍ በሚገኘው ታሪካዊው ፕሪንሲፓሊቲ ስታዲየም እንዲዘዋወር ተደርጓል። ይህም የሆነበት ምክንያት በዌምብሌይ ስታዲየም ቀድሞ የተያዘ የሙዚቃ ኮንሰርት በመኖሩ እንደሆነ ታውቋል። ይህም ውድድሩ ከ20 ዓመታት በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ ወደ ዌልስ መዲና እንዲመለስ አድርጎታል። የ34 ዓመቱ ሳም ባሮት ጨዋታውን በዋና ዳኝነት ይመሩታል። የኮሙኒቲ ሺልድ ውድድር ለመጀመሪያ ጊዜ የተጀመረው እ.ኤ.አ በ1908 "የኤፍኤ ቻሪቲ ሺልድ" በሚል ስያሜ የነበረ ሲሆን በኋላም እ.ኤ.አ በ2002 አሁን ወደሚጠራበት "ኤፍኤ ኮምዩኒቲ ሺልድ" ስያሜ ተቀይሯል። ውድድሩ የሊጉን ሻምፒዮን እና የኤፍኤ ካፕ አሸናፊውን በማገናኘት አዲሱ የውድድር ዘመን በይፋ መጀመሩ የሚበሰርበት ነው። ከጨዋታው ትኬት ሽያጭ እና ማስታወቂያ የሚሰበሰበው ገቢ በሙሉ በእንግሊዝ ዙሪያ ለሚገኙ የበጎ አድራጎት ድርጅቶች እና የማህበረሰብ እግር ኳስ ልማት ስራዎች ይውላል። ማንቸስተር ዩናይትድ 21 ጊዜ በማሸነፍ የውድድሩ ስኬታማ ክለብ ነው። አርሰናል 17 ዋንጫዎችን በማንሳት ይከተላል። ማንቸስተር ሲቲ ደግሞ ሰባት ጊዜ አሸንፏል።
አካባቢ ጥበቃ
የአዲስ አበባ የኮሪደርና ወንዝ ዳርቻ ልማት ዘመናዊ የከተሜነት የሥነ-ምኅዳር ከባቢ አጎናፅፏታል
Aug 18, 2026 98
አዲስ አበባ፤ ነሐሴ 12/2018 (ኢዜአ)፦ የአዲስ አበባ የኮሪደርና ወንዝ ዳርቻ ልማት ውጤታማነት ዘመናዊ የከተሜነት የሥነ-ምኅዳር ከባቢ እንዳጎናጸፋት የከተማ አስተዳደሩ የአካባቢ ጥበቃ ባለሥልጣን ገለጸ። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አካባቢ ጥበቃ ባለሥልጣን በከተማዋ እየተካሄዱ ያሉትን የኮሪደር፣ የወንዞችና የመሰረተ ልማት ግንባታዎችን አስመልክቶ ከአካባቢ ጥናት አማካሪ ድርጅቶች ጋር የውይይት መድረክ እያካሄደ ይገኛል።   የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አካባቢ ጥበቃ ባለሥልጣን ዋና ሥራ አስኪያጅ እሸቱ ለማ (ዶ/ር) እንዳሉት፣ የልማት ፕሮጀክቶች ከአካባቢና ከማህበረሰብ ደህንነት ጋር ተጣጥመው እንዲሄዱ የአካባቢ ተፅዕኖ ግምገማ (EIA) እና ኦዲት ጥናቶች ወሳኝ መሆናቸውን ገልጸዋል። ተቋማቸው ደረጃውን የጠበቀና ተወዳዳሪ ለመሆን የሪፎርም ሥራዎችን እያከናወነ እንደሚገኝም ተናግረዋል። ከአማካሪ ድርጅቶች የሚገኙ ግብዓቶች ተቋማዊ አሰራሩን ለማዘመንና የታዩ ክፍተቶችን ለመሙላት እንደሚረዱም ነው የገለጹት። በባለሥልጣኑ የአካባቢና ማህበረሰብ ተፅዕኖ ግምገማ ቡድን መሪ አቶ አብዲ ቀሊ በበኩላቸው፤ አማካሪ ድርጅቶች የሚያቀርቧቸው የጥናት ሰነዶች በጥራትና በሳይንሳዊ ደረጃቸው ብቁ ሊሆኑ እንደሚገባ አስረድተዋል። የመድረኩ ዋና ዓላማ የብክለት መጠንን በጥናት በመለየት የመፍትሔ አቅጣጫ ማስቀመጥ መሆኑም ተጠቁሟል።
በፅዱ ኢትዮጵያ ንቅናቄ ጤናማና አምራች ዜጋን ለመፍጠር ቅንጅታዊ ሥራዎች ቀጥለዋል - ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር)
Aug 17, 2026 135
ሆሳዕና ፤ ነሐሴ 11/2018 (ኢዜአ) ፦ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በፅዱ ኢትዮጵያ ንቅናቄ ጤናማና አምራች ዜጋን በመፍጠር የህዝብን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ቅንጅታዊ ሥራዎች መቀጠላቸውን የክልሉ ርዕሰመስተዳደር እንዳሻው ጣሰው(ዶ/ር) ገለጹ። "ፅዱ ኢትዮጵያ ለትውልድ" በሚል መሪ ሀሳብ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ደን አካባቢ ጥበቃና ልማት ቢሮ ለ3ኛ ዙር የተዘጋጀ የፅዱ ኢትዮጵያ የንቅናቄና የውይይት መድረክ በሆሳዕና ከተማ ተካሂዷል። ርዕሰ መስተዳድሩ በመድረኩ እንዳሉት በክልሉ በፅዱ ኢትዮጵያ ጤናማና አምራች ዜጋን በመፍጠር የህዝብን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ቅንጅታዊ ሥራዎች ቀጥለዋል። ንቅናቄው ጤናማና አምራች ዜጋን ለመፍጠር እያገዘ እንደሚገኝ ገልጸው፣ በቀጣይም ህዝቡን ባለቤት በማድረግ ተግባሩን አጠናክሮ ለማስቀጠል ይሰራል ብለዋል። ለዚህም ጽዳትን ባህሉ ያደረጋ ማህበረሰብ ለመፍጠር የግንዛቤ ፈጠራ ሥራዎች እየተከናወኑ እንደሚገኙም አመልክተዋል። የጽዱ ኢትዮጵያ ንቅናቄ የበለፀገች ኢትዮጵያን ለትውልድ ለማስተላለፍ የአመራሩንና የባለድርሻ አካላትን ርብርብ ወሳኝ መሆኑን ርዕሰ መስተዳድሩ ገልጸዋል። የኢፌዴሪ አካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን ምክትል ዋና ዳይሬክተር ፍሬነሽ መኩሪያ በበኩላቸው እንዳሉት በመደመር መንግስት እሳቤ የአካባቢ ጥበቃ ሥራን በጋራ በማከናወን ተጨባጭ ውጤት ማስመዝገብ ተችሏል።   የጽዱ ኢትዮጵያ ቀጣይ 3 ወራት ንቅናቄም ፕላስቲክን በአግባቡ የመጠቀም፣ የመጠቀሚያ ጊዜ ያለፈባቸው የፋብሪካ ኬሚካሎች አወጋገድና የድምጽ ብክለትን መከላከል ላይ በትኩረት እንደሚሰራም ጠቁመዋል። የአካባቢ ብክለትን በመከላከል ለተተኪው ትውልድ ጤናማና ምቹ አካባቢን ለማስተላለፍ የሚከናወኑ ተግባራት እንደሚጠናከሩም አክለዋል። የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ደን አካባቢ ጥበቃና ልማት ቢሮ ሀላፊ አቶ አብርሃም መጫ እንደገለጹት በክልሉ የፅዱ ኢትዮጵያ ንቅናቄ ትግበራ የተራቆተ መሬትን በማልማት ምርትና ምርታማነትን ለማሳደግ አስችሏል።   ከዚህ በተጨማሪ የከተሞችን ውበት ማስጠበቅን ጨምሮ ዘርፈ ብዙ ውጤቶች እያስገኘ መሆኑን ተናግረዋል። ቢሮው በቀጣይ 3 ወራት በሚተገበረው የፅዱ ኢትዮጵያ ኢንሼቲቭ ተገቢውን ድጋፍና ክትትል እንደሚያደርግም አረጋግጠዋል።   በመድረኩ የክልሉ፣ የዞን፣ የልዩ ወረዳ፣ የወረዳና የከተማ አስተዳደር ከፍተኛ አመራሮች እና ተጋባዥ እንግዶች በመሳተፍ ላይ ናቸው።
በጉጂ ዞን በዘንድሮው ክረምት በ16 ሺህ ሄክታር መሬት ላይ ምርጥ የቡና ችግኝ ተተክሏል
Aug 15, 2026 232
አዶላ፤ ነሐሴ 9/2018 (ኢዜአ)፦ በኦሮሚያ ክልል ጉጂ ዞን በዘንድሮው ክረምት በ16 ሺህ ሄክታር መሬት ላይ የተሻሻሉ ዝርያ ያላቸው የቡና ችግኞች መተከላቸውን የዞኑ ግብርና ጽህፈት ቤት ገለጸ። የጉጂ ዞን በምርጥ መዓዛው እና ጣዕሙ በዓለም አቀፍ ደረጃ በከፍተኛ ዋጋ ከሚሸጡ ልዩ የቡና ዓይነቶች መካከል አንዱ የሚገኝበት አካባቢ ነው። የምድር ለምነት፣ ተስማሚ የአየር ንብረት እና የደጋ አየር ጸባይ ዞኑ በቡና ልማት ተራጭቶ እንዲታወቅ አድርጎታል። ከቅርብ ዓመታት ወዲህ በዞኑ የሚገኙ አርሶ አደሮች የምርት ጥራት እና መጠንን ለማሳደግ ከተለምዷዊ አሰራር ወጥተው ሳይንሳዊ ዘዴዎችን እንዲከተሉ ሲደረግ ቆይቷል። በዘንድሮው ክረምት በዞኑ ምርትንና ምርታማነትን ለማሳደግ፣ አርሶ አደሩን ከዘልማድ አሠራር አውጥቶ በተሻሻሉ ከፍተኛ ምርት የሚሰጡና በሽታን በሚቋቋሙ አዳዲስ የቡና ዝርያዎች ተጠቃሚ ለማድረግ ሰፊ የችግኝ ተከላና የልማት እንቅስቃሴዎች በመካሄድ ላይ ይገኛሉ።   በዞኑ ግብርና ጽህፈት ቤት የቡናና ሻይ ልማት ባለሙያ አቶ ብርሃኑ ፈይሳ በዞኑ በዘንድሮ ክረምት የቡና ልማቱን በማስፋት ምርትና ምርታማነትን ለማሳደግ ታቅዶ እየተሰራ ነው። የተሻሻሉ ዝርያ ያላቸውና በአጭር ጊዜ ውስጥ ከፍተኛ ምርት የሚሰጡ ከ72 ሚሊዮን 500 ሺህ በላይ የቡና ችግኞች እስካሁን በ16 ሺህ 233 ሄክታር መሬት ላይ መተከላቸውን ገልጸዋል። አዲሱ ዝርያ ድርቅና በሽታን በመቋቋም ከአንድ ሄክታር እስከ 18 ኩንታል ምርት ለመስጠት የሚያስችል አቅም ያለው እንደሆነም ገልጸዋል፡፡ ይህም ከነባሩ ዝርያ የሚገኘውን ከ7 ኩንታል በታች ምርት ከሁለት እጥፍ በላይ በማሳደግ አምራቹን ተጠቃሚ የሚያደርግ መሆኑን ጠቅሰዋል። በዞኑ በ12 ወረዳዎች እስካሁን የተተከለው የቡና ችግኝ ካለፈው ዓመት ጋር ሲነፃፀር በ13 ሚሊዮን ገደማ ብልጫ ያለው መሆኑን ገልጸዋል። በልማቱም በዞኑ ሁሉም ወረዳዎች ከ54 ሺህ በላይ አርሶ አደሮች መሳተፋቸውን አስታውቀዋል፡፡ የዞኑ ንግድ ጽሕፈት ቤት ቤቱ ሃላፊ አቶ አሬሩ ዋሬ ከዞኑ በተሻሻለ ዝርያ እየተስፋፋ የመጣው የቡና ልማት፣ ምርቱን በብዛትም ሆነ በጥራት እያሳደገ መሆኑን ገልጸዋል። ዘንድሮ ከዞኑ ከ231 ሺህ ኩንታል በላይ ቡና ለገበያ መቅረቡን ለአብነት አንስተዋል።   ምርቱ በሀገር ውስጥም ሆነ በውጭ ገበያ ተፈላጊነቱ እየጨመረ መምጣቱ ልማቱን ይበልጥ ለማስፋት ትልቅ የሥራ መነሣሣት መፍጠሩንም ኃላፊው ጠቁመዋል። በተጨማሪም ሀገር አቀፍ የምርምር ማዕከላት ከፍተኛ ምርት የሚሰጡና የተሻሻሉ የቡና ዝርያዎችን ለአርሶ አደሩ እንዲያቀርቡ መደረጉን ገልጸዋል። በአሁኑ ወቅት በዞኑ የሚገኙ በርካታ የእሼትና የደረቅ ቡና ኢንዱስትሪዎች ምርቱን በብዛትና በጥራት እያዘጋጁ ለገበያ በማቅረብ ላይ እንደሚገኙ የጠቆሙት ኃላፊው፤ የዞኑን የቡና ልማት ይበልጥ ለማስፋት ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በቅንጅት እየተሠራ መሆኑን አስታውቀዋል።
አረንጓዴ ዐሻራ፦ የምግብ ሉዓላዊነት ምሰሶ
Aug 14, 2026 342
(በሙሴ መለሰ) የአየር ንብረት ለውጥ፣ የአፈር መሸርሸር እና የተፈጥሮ ሀብቶች መመናመን በአሁኑ ወቅት የዓለማችን ዋነኛ የህልውና ስጋቶች ሆነዋል። ኢትዮጵያም የዚህ ችግር ተጠቂ ናት። በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አነሳሽነት በሐምሌ ወር 2011 ዓ.ም የተጀመረው አረንጓዴ ዐሻራ ተግዳሮቶቹን በዘላቂነት ለመፍታት ያለመ ነው። የአየር ንብረት ለውጥን መቋቋም፣ የደን ሽፋንን መጨመር፣ የምግብ ዋስትናን ማረጋገጥና አረንጓዴ ኢኮኖሚ መገንባት በወቅቱ አረንጓዴ ዐሻራ ሲጀመር የነበሩ አበይት አላማዎች ናቸው። የዘንድሮው የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አማካኝነት ተስፋን እንትከል በሚል መሪ ሀሳብ ሰኔ 8 ቀን 2018 ዓ.ም በቢሾፍቱ ከተማ መጀመሩ ይታወቃል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዘንድሮው ዓመት ስምንት ቢሊዮን ችግኞችን ለመትከል ግብ መቀመጡን እና በአጠቃላይ ኢትዮጵያ የምታስተናግደው 32ኛው የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የአየር ንብረት ለውጥ ጉባኤ (ኮፕ 32) ድረስ የሀገሪቱን ግብ ወደ 65 ቢሊዮን ከፍ ለማድረግ መታቀዱን ገልጸዋል። ሐምሌ 27/ 2018 በተካሔደው የዘንድሮው የአንድ ጀምበር አረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ መርሃ-ግብር ላይም 800 ሚሊዮን ችግኞች ለመትከል ታቅዶ፣ 805 ነጥብ3 ሚሊዮን በመትከል ከእቅዱ በላይ ማሳካት ተችሏል። ከ26 ነጥብ2 ሚሊዮን በላይ ኢትዮጵያውያን በነቂስ ወጥተው የተሳተፉበት ይሄ መርሃ-ግብር በአጠቃላይ 294 ሺህ ሄክታር መሬት ላይ ያረፈ ነበር። በዘንድሮው የአረንጓዴ ዐሻራ ለመትከል ከታቀደው ስምንት ቢሊዮን ችግኞች መካከልም ከ6 ነጥብ 5 ቢሊዮን በላይ መተከሉን መረጃዎች ያሳያሉ። የአረንጓዴ ዐሻራ ከአካባቢ ጥበቃ ስራ ባሻገር ሀገራዊ የምግብ ዋስትናን በአስተማማኝ ሁኔታ ለመገንባት የሚያስችል ስትራቴጂካዊ ምሰሶ ሆኖ በማገልገል ላይ ይገኛል። መርሃ-ግብሩ ከተራቆቱ መሬቶች መልሶ ማገገም ባለፈ፣ በምግብ ራስን ለመቻል እየተደረገ ባለው ጥረት ጉልህ ሚና እየተጫወተ ይገኛል። አረንጓዴ ዐሻራ ከተለመደው የደን ልማት በተለየ መልኩ የግብርና ደንን (Agro-forestry) በማስፋፋት የአርሶ አደሩንና የከተማውን ማህበረሰብ የምግብ ፍላጎት በቀጥታ መመለስ ላይም ያተኮረ ነው። እንደ አቮካዶ፣ ማንጎ፣ ፓፓያ፣ ብርቱካን፣ ቡና እና ሙዝ ያሉ የምግብና የፍራፍሬ ችግኞች በሀገር አቀፍ ደረጃ ተተክለዋል። ይህ አካሄድ አርሶ አደሮች ከሰብል ምርት በተጨማሪ ከተተከሉት ዛፎች የአጭርና የመካከለኛ ጊዜ የተመጣጠነ ምግብ አቅርቦት እንዲያገኙ አስችሏቸዋል። ከዛም ባለፈ ለገበያ በማቅረብ የሚገኘው ተጨማሪ ገቢም የአርሶ አደሩን አቅም አሳድጎታል። ባለፉት ዓመታት በተከናወኑ የአረንጓዴ ዐሻራ መርሃ-ግብር የተፈጥሮ አካባቢ ምህዳርን ለመጠበቅ የሚያስችሉ ውጤታማ ስራዎች ተከናውነዋል። የተተከሉት ችግኞችም ትርጉም ያላቸው የዜጎችን ተጠቃሚነትና የአካባቢ ጥበቃን ታሳቢ ያደረጉ ናቸው። ከነዚህ መካከል 60 በመቶ የሚሆነው የጥምር እርሻ ደን ሲሆን 35 በመቶ የሚሆነው ደግሞ የደን ዛፍ ነው። ቀሪው ደግሞ የከተማ ውበት ዛፎች ናቸው። የተተከሉ ዛፎች አፈርን ከውሃ መሸርሸር በመጠበቅና የከርሰ ምድር ውሃ እንዲጨምር በማድረግ የሰብል ምርታማነትን ያሳድጋሉ፤ እንዲሁም የደረቁ ምንጮችን በማነቃቃት የመስኖ ልማትን ያበረታታሉ። በአረንጓዴ አሻራ መርሃ-ግብር የተከላው ሂደት፣ የንብ እርባታንና የእንስሳት መኖ አቅርቦትን በማሳደግ የዘላቂ ምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ ከፍተኛ አስተዋጽኦ ያደርጋል። በሌላ በኩል፣ ይህ አገራዊ ንቅናቄ በከተማ ግብርና ላይ የጎላ አስተዋጽኦ እያበረከተ ይገኛል። በከተሞች ዙሪያ የሚለሙ የፍራፍሬ ችግኞች በአነስተኛ ይዞታዎች ላይ የተመጣጠነ ምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ የሚያስችሉ ናቸው። ይህ አካሄድ በከተሞች የሚታየውን የምግብ ፍላጎትና አቅርቦት አለመመጣጠን በመቅረፍ፣ በምግብ ራስን ከመቻል አንጻር የራሱን አስተዋጽኦ እንዲያበረክት የሚያደርግ ነው። የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር ከአካባቢ ጥበቃ ባለፈ የሀገሪቱን የምግብ ዋስትና በአስተማማኝ ሁኔታ ለመገንባት እና በምግብ ራስን የመቻል አገራዊ ሉዓላዊነትን ለማረጋገጥ የሚተገበር ስትራቴጂካዊ ምሰሶ ነው። ንቅናቄው ከተራቆቱ መሬቶች መልሶ ማገገም ባለፈ፣ በምግብ ራስን ለመቻል የሚደረገውን ጥረት የሚያፋጥንበትን ሁለንተናዊ አቅም ፈጥሯል። ኢትዮጵያዊያን እንደ አድዋ እና እንደ ህዳሴ ግድብ ሁሉ በአንድ ድምጽ በመደመር እሳቤ በአንድነት ተነስተው በጋራ እየፈጸሙት ያለው የአረንጓዴ ዐሻራ መርሃ-ግብር ከችግኝ መትከልም በላይ ነው። ይሄ አንድነት ከአየር ንብረት ለውጥ ተጽዕኖ የተላቀቀች ለቀጣናው ለአህጉሩና ለዓለም አቀፍ ማህበረሰብ በአርዓያነት እያስጠቀሳት የሚገኝ ነው። ትውልዱ በየዓመቱ በሚከናወነው በዚህ መርሃ-ግብር ዐሻራውን ከማሳረፍ ባለፈ በእንክብካቤውም የተናበበ ሆኖ መቀጠል የነገዋን የበለጸገች ኢትዮጵያ እውን የማድረግ መሻቱን ማሳካት ይጠበቅበታል።
ዓለም አቀፍ ዜናዎች
ኢትዮጵያ 76ኛውን የዓለም ጤና ድርጅት ስብሰባ ታስተናግዳለች
Aug 5, 2026 845
አዲስ አበባ፤ ሐምሌ 29/2018 (ኢዜአ)፦ 76ኛው የዓለም ጤና ድርጅት የአፍሪካ ቀጣናዊ ኮሚቴ ስብሰባ (RC76) ከነሐሴ 18 እስከ 22 ቀን 2018 ዓ.ም በአዲስ አበባ ይካሄዳል። ስብሰባው ከዓለም ጤና ድርጅት የአፍሪካ ቀጣናዊ ጽሕፈት ቤት ጋር በመተባበር የሚዘጋጅ ነው። በዓለም ጤና ድርጅት የአፍሪካ ቀጣና መረጃ መሠረት፣ ስብስባው የቀጣናውን የጤና አጀንዳዎች ላይ መምከርና አህጉራዊ ትብብርን ማጠናከርን ያለመ ነው። የ47ቱ የአፍሪካ ቀጣና አባል አገራት የጤና ሚኒስትሮች፣ ከፍተኛ ባለሥልጣናት፣ የዓለም አቀፍ ጤና መሪዎች፣ የልማት አጋሮች፣ ለጋሾችና የዓለም ጤና ድርጅት ተወካዮችን ጨምሮ ከ600 በላይ ተወካዮች በስብስባው ላይ ይሳተፋሉ። የስብሰባው ተሳታፊዎች በቀጣናዊ የጤና አቅዶች ላይ የተመዘገቡ ውጤቶችን የሚገመግሙ ሲሆን በአዳዲስ ስትራቴጂዎችና የውሳኔ ሀሳቦች ላይ ይመክራሉ። እንዲሁም የጤና ሥርዓቶችን ለማጠናከር፣ ሁለንተናዊ የጤና ሽፋን ተደራሽነትን ለማስፋፋት፣ የጤና ደህንነትን ለማሻሻልና የአደጋ ጊዜ ዝግጁነትን ለማሳደግ የሚረዱ የጋራ አቅጣጫዎችን ያስቀምጣሉ ተብሎ ይጠበቃል። በኢትዮጵያ፣ በአፍሪካ ህብረትና በተባበሩት መንግስታት የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን (UNECA) የዓለም ጤና ድርጅት ተወካይ ፕሮፌሰር ፍራንሲስ ካሶሎ፤ ስብሰባው አባል አገራት የቀጣናውን የጤና አጀንዳ እንዲቀርጹ፣ አጋርነታቸውን እንዲያጠናክሩ እና በመላው አፍሪካ ጤናማ፣ አስተማማኝና ጠንካራ ማህበረሰቦችን የመገንባት ሂደት ለማፋጠን ትልቅ እድል የሚሰጥ ነው ብለዋል። ተወካዩ አክለውም የኢትዮጵያ ስብሰባውን ማስተናገድ፤ ለቀጣናዊ ወንድማማችነትና ለጋራ ትብብር ያላትን ቁርጠኝነት የሚያሳይ መሆኑን ገልጸዋል። ይህ አህጉራዊ ጉባኤ የኢትዮጵያን የጤና ሥርዓት ስኬቶች፣ በተለይም መሰረታዊ የጤና አገልግሎቶችን በማስፋፋትና በቅርቡ በክልል የተከሰተውን በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ተከስቶ የነበረውን የማርበርግ ቫይረስ በመቆጣጠር ረገድ የተመዘገቡ ውጤቶችን ለማሳየት ዕድል እንደሚፈጥር መረጃው አመልክቷል። ስብስባው የአፍሪካ ህብረትና የተባበሩት መንግሥታት የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን (UNECA) መቀመጫ የሆነችው አዲስ አበባ፣ የዲፕሎማሲ ማዕከልነቷን በመጠቀም ለጋራ የጤና ፈተናዎች የተቀናጀ አህጉራዊ ምላሽ ለመስጠት ስትራቴጂካዊ መድረክ እንድትሆን ያደርጋታል። በስብስባው ላይ የቴክኒክ ውይይቶች፣ አውደ ርዕዮች ፣ የሁለትዮሽ ስብሰባዎችና የሕዝብ ግንኙነት ስራዎች የሚካሄዱ ሲሆን፣ እነዚህም በአፍሪካ ተቋማት መካከል የጤናው ዘርፍ የፈጠራ ስራዎችንና የእውቀት ልውውጥን የሚያጎሉ እንደሚሆኑ ተገልጿል። የዓለም ጤና ድርጅት የአፍሪካ ቀጣናዊ ኮሚቴ የቀጣናዊ ጽሕፈት ቤቱ የበላይ አካል ሲሆን፤ በየዓመቱ በመሰብሰብ የቀጣናውን የጤና ፖሊሲ ይወስናል፣ የድርጅቱን ሥራዎች ይገመግማል፣ እንዲሁም በመላው አህጉሪቱ ለሚከናወኑ የጤና ተግባራት ቅድሚያ የሚሰጣቸውን አጀንዳዎች ያስቀምጣል።
ኢትዮጵያ የማዕድን ሀብቷን ቀጣዩ የኢኮኖሚዋ ምሰሶ እያደረገች ነው- ሲኤንኤን
Aug 4, 2026 790
የሲኤንኤን ጋዜጠኛ ቪክቶሪያ ሩቢዳሪ በኢትዮጵያ ላይ በሚያተኩረው ዘገባዋ በሀገሪቱ ኮረብቶች ያለውን ወርቅ ጨምሮ ከፍተኛ የብረት ማዕድናት አምራች ለመሆን እያደረገች ያለውን ጥረት መመልከቷን ተናግራለች። በዘገባዋ ኢትዮጵያ በማዕድን ዘርፍ ከፍተኛ የሃይል ሚዛን መሆን እንደምትፈልግ ገልጻ፤በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የሚገኘው ኩርሙክ የወርቅ ፕሮጀክት በኢትዮጵያ የማዕድን ኢንቨስትመንቶች ውስጥ በዋናነት የሚጠቅስ መሆኑን ተናግራለች። በምዕራብ ኢትዮጵያ አረንጓዴ ከለበሱት ከፍተኛ የኮረብታ ስፍራዎች ላይ በቢሊዮኖች የሚቆጠሩ ዶላሮችን የሚያስገኙ ከፍተኛ የወርቅ ሀብቶች እንዳሉ እና አዳዲስ ኢንዱስትሪዎች ብቅ እያሉ መሆኑን ትናገራለች። በሺዎች የሚቆጠሩ የግንባታ ባለሙያዎች እና ማዕድን አውጪዎች በኢትዮጵያ ግዙፍ የሆነውን የወርቅ ማዕድን ፋብሪካ ግንባታ እያከናወኑ እንደሚገኝ ገልጻለች። በስፍራው የሚገኙ የማዕድን እና ጂኦሎጂ ባለሙያዎች የወርቅ ማዕድኑን የማጣራት ስራ እያከናወኑ መሆኑን ገልጻለች። ጋዜጠኛዋ የወርቅ ማጣራት እና ምርት ሂደቱን በተመለከተ ከባለሙያዎች ማብራሪያ ማግኘቷንም አመልክታለች።   ወርቁን የማግኘት ሂደቱ እጅጉን ፈታኝ እና አድካሚ እንደሆነ ገልጻ፥ይሁንና ልፋቱ ትልቅ ጠቀሜታ የሚያስገኝ መሆኑን ተናግራለች። የወርቁን ግብአት ውጪ ሀገር ልኮ ከማጣራት ይልቅ በኩርሙክ የወርቅ ማዕድን ፋብሪካ የራሱ ማጣሪያ ፕላንት እንዳለው በጉብኝቷ ወቅት መረዳቷን አመልክታለች። የሲኤንኤኗ ጋዜጠኛ ቪክቶሪያ ሩቢዳሪ ወርቅ የሀገሪቷ ዋና የወጪ ንግድ ገቢ ምንጭ እየሆነ መምጣቱን ገልጻለች። ባለፈው ዓመት በወርቅ የተገኘው የወጪ ንግድ ገቢ ከፍተኛ መሆኑን ተናግራለች። ይህም የኢትዮጵያን የኢንዱስትሪ ውጥኖች በግልጽ የሚያሳይና ኢትዮጵያ የማዕድን ሀብቷን ቀጣዩ የኢኮኖሚዋ ምሰሶ እያደረገች እንደምትገኝ ሲኤንኤን በዘገባው አስረድቷል።
የኤልኒኖ አየር ንብረት ክስተትን ለመቋቋም አህጉራዊ የቅድመ ዝግጅት ስራዎችን ማጠናከር ይገባል
Jul 30, 2026 1070
አዲስ አበባ፤ ሐምሌ 23/2018 (ኢዜአ)፦የኤልኒኖ አየር ንብረት ክስተትን ለመቋቋም አህጉራዊ የቅድመ ዝግጅት ስራዎችን ማጠናከር እንደሚገባ ተመለከተ፡፡ የአፍሪካ ህብረት በፓሲፊክ ውቅያኖስ ሙቀት የሚፈጠር የአየር ንብረት መዛባት (ኤልኒኖ) አስመልክቶ አስቸኳይ ስብስባውን ዛሬ በአዲስ አበባ እያካሄደ ይገኛል። በህብረቱ የግብርና፣ ገጠር ልማት፣ ውሃ እና ከባቢ አየር (ADREE) ልዩ የቴክኒክ ኮሚቴ የተዘጋጀው ስብሰባ እ.አ.አ በ2026 ይከሰታል ተብሎ የሚጠበቀውን የኤልኒኖ አየር ንብረት ክስተት ለመቋቋም እና አህጉራዊ የቅድመ ዝግጅት ስራዎችን ማጠናከርን ያለመ ነው። ከፍተኛ የምክክር መድረኩ "የአፍሪካን ቅድመ ዝግጅት፣ የመቋቋም አቅም እና የአየር ንብረት እርምጃዎችን ማጠናከር" በሚል መሪ ሀሳብ እየተካሄደ ይገኛል። በስብሰባው ላይ በአካል ከተገኙት ተሳታፊዎች በተጨማሪ በበይነ መረብ የተለያዩ ባለድርሻ አካላት በሁነቱ ላይ ታድመዋል። የስብሰባው ዋና ትኩረት አፍሪካ ለኤልኒኖ የተቀናጀ ምላሽ እንድትሰጥ የጋራ ትብብርን መፍጠር ነው። በተጨማሪም በ31ኛው እና በ32ኛው የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የአየር ንብረት ለውጥ ዓለም አቀፍ ጉባኤዎች (COP31) እና (COP32) ላይ የአፍሪካን ሚና ማሳደግ እና የአህሪቷን አጀንዳዎች ጎልተው እንዲታዩ ማድረግ በሚቻልባቸው ሁኔታዎች ላይም ይመክራል። ለአንድ ቀን የሚቆየው ስብስባ በባለሙያዎች እና በሚኒስትሮች ደረጃ ተከፍሎ ይካሄዳል። የአፍሪካ የሜቲዎሮሎጂ ትግበራዎች ልማት ማዕከል (ACMAD) የኤልኒኖ ክስተትን ትንበያ እና በአህጉሪቱ ላይ ሊያስከትል የሚችለውን ተፅዕኖ በተመለከተ ጥናታዊ ፅሁፍ ያቀርባል። በተጨማሪም በአየር ንብረት ለውጥ የአፍሪካ ተደራዳሪዎች ቡድን መሪነት አህጉሪቱ በመጪዎቹ ዓለም አቀፍ የአየር ንብረት ጉባኤዎች የምታደርገው ተሳትፎ እና ለዓለም አቀፉ የአደጋ ስጋት ቅነሳ ጉባኤ የሚደረጉ ዝግጅቶች ቀርበው ውይይት ይደረግባቸዋል። የአፍሪካ የውሃ ሚኒስትሮች ምክር ቤትም (AMCOW) ከ 2026 የአፍሪካ ህብረት የዓመቱ መሪ ሀሳብ ጋር የተያያዘ ሪፖርት ያቀርባል። የአባል ሀገራት ሚኒስትሮችም ስለ ኤልኒኖ ተፅዕኖ እና አህጉራዊ ምላሽ መግለጫዎችን ይሰጣሉ ተብሎ ይጠበቃል። ስብሰባው በኤልኒኖ ዙሪያ የተዘጋጀውን የድርጊት መርሃ ግብር፣ የባለሙያዎች ሪፖርት እና የጋራ የአቋም መግለጫ እንደሚያፀድቅም ተመላክቷል። በስብሰባው ከአፍሪካ ህብረት አባል ሀገራት በተጨማሪ የተለያዩ አጋር አካላት ተገኝተዋል። ኤልኒኖ (El Nino) በፓሲፊክ ውቅያኖስ የውሃ ሙቀት ከመደበኛው በላይ በመጨመሩ ምክንያት የሚከሰት ዓለም አቀፋዊ የከባቢ አየርና የአየር ንብረት መዛባት ክስተት ነው። የኤልኒኖ ተጽእኖ በዓለም አቀፍ ደረጃ ያልተለመደ የከፋ ድርቅን፣ ከፍተኛ የጎርፍ አደጋንና የሙቀት መጠን መጨመርን በማስከተል በግብርና እና በሰዎች ሕይወት ላይ ከፍተኛ ጉዳት ያደርሳል።
ሀገራት የአፍሪካ ህብረትን የፋይናንስ ነጻነት ለማረጋገጥ የተጠናከረ ድጋፍ ማድረግ ይገባቸዋል - አምባሳደር ኤድዋርድ ቢዚማና
Jul 29, 2026 1599
አዲስ አበባ ፤ሐምሌ 22/2018(ኢዜአ)፦ የአፍሪካ ሀገራት የአፍሪካ ህብረት የፋይናንስ ነጻነት ለማረጋገጥ የተጠናከረ ድጋፍ እንዲያደርጉ የብሩንዲ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር እና የአፍሪካ ህብረት የስራ አስፈጻሚ ምክር ቤት ሰብሳቢ አምባሳደር ኤድዋርድ ቢዚማና ጥሪ አቀረቡ። በአዲስ አበባ ለሁለት ቀናት ሲካሄድ የቆየው እና የህብረት አባል ሀገራት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች የተሳተፉበት 49ኛው የአፍሪካ ህብረት ስራ አስፈፃሚ ምክር ቤት መደበኛ ስብሰባ ዛሬ ተጠናቋል። የምክር ቤቱ ስብሰባ “ ዘላቂ የውኃ አቅርቦትና ደኅንነቱ የተጠበቀ የንጽህና አጠባበቅ ሥርዓቶችን ማረጋገጥ፤ ለአጀንዳ 2063 ግቦች ስኬታማነት” በሚለው የ2026 የህብረቱ ዓመታዊ መሪ ሀሳብ አማካኝነት ተከናውኗል። የብሩንዲ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር እና የአፍሪካ ህብረት የስራ አስፈጻሚ ምክር ቤት ሰብሳቢ አምባሳደር ኤድዋርድ ቢዚማና ባደረጉት የመዝጊያ ንግግር ምክር ቤቱ አጀንዳ 2063 እና የህብረቱ መሪ ሀሳብን ጨምሮ በተለያዩ አጀንዳዎች ላይ መምከራቸውን ገልጸዋል። የአፍሪካ ሀገራት አጀንዳ 2063 ለማሳካት እና የእርስ በእርስ ትብብራቸውን ለማጠናከር በቁርጠኝነት እንደሚሰሩ ማረጋገጣቸውን አመልክተዋል። በፓን አፍሪካኒዝም መንፈስ አህጉራዊ ጉዳዮች ላይ በጋራ ለመስራት ያሳዩት ፍላጎት አበረታች መሆኑንም ተናግረዋል። ኢትዮጵያ እና ኬንያ ለአፍሪካ ህብረት ዓመታዊ በበጎ ፈቃደኝነት ተጨማሪ ድጋፍ እንደሚያደርጉ ይፋ ማድረጋቸው የፋይናንስ ነጻነትን ማረጋገጥ የሚያስችል እርምጃ መሆኑን ገልጸዋል። ሌሎች የህብረቱ አባል ሀገራት የኢትዮጵያንና የኬንያን ፈለግ በመከተል ተመሳሳይ እርምጃ እንዲወስዱ ጥሪ አቅርበዋል። ሀገራት የገቧቸውን ቃል ኪዳኖችና ስምምነት የደረሱባቸውን ጉዳዮች በሚገባ መተግበር እንዳለባቸውም ነው ያስገነዘቡት። ኢትዮጵያ የምክር ቤቱ ስብሰባ በስኬት እንዲጠናቀቅ እንዲሁም ለሚኒስትሮችና ሌሎች ልዑካን ላደረገችው አቀባበልም አመስግነዋል።
ሐተታዎች
ሳምንቱን በወፍ በረር!!
Aug 16, 2026 170
ነሐሴ 10/2018 (ኢዜአ)፡- ሳምንቱን በወፍ በረር!! በዚህ ዝግጅታችን በክልሎች የተከናወኑ ዓበይት ጉዳዮችን በወፍ በረር ቃኝተን እናስታውሳለን። በመሆኑም በሳምንቱ በተለያዩ የሀገራችን ክልሎች ከተከናወኑ ዓበይት ኩነቶች መካከል ዋና ዋናዎቹ ምን ነበሩ ስንል እንጠይቃለን? 1. የሰሊጥ ልማት በጋምቤላ ከሳምንቱ ዓበይት ጉዳዮች መካከል በጋምቤላ ክልል በተያዘው የመኸር ወቅት ከ86 ሺህ ሄክታር በላይ መሬት በሰሊጥ ሰብል የመልማቱ ዜና አንዱ ነው። በክልሉ የቅባት እህሎች ልማት በዋናነት በባህላዊ አርሶ አደሮችና በጥቂት ባለሀብቶች ተወስኖ ሲከናወን የነበረ ቢሆንም፣ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በዘመናዊ የግብርና ግብዓቶች እና በሜካናይዜሽን እርሻ ታግዞ እየተካሄደ መሆኑን የክልሉ እርሻና ተፈጥሮ ሀብት ቢሮ አስታውቋል።   እንደ ቢሮው ምክትል ኃላፊ አቶ ኡጀሉ ኡሞድ ገለጻ፤ ክልሉ የቅባት ሰብሎችን ጨምሮ ለሁሉም የግብርና ልማት ሥራዎች ምቹ ስነ-ምህዳር ያለው ነው። በክልሉ በዘንድሮው የመኸር ወቅት በባለሀብቶችና በአርሶ አደሮች ከ86 ሺህ ሄክታር በላይ መሬት በሰሊጥ ሰብል ለምቷል። ከዚህም ከ516 ሺህ ኩንታል በላይ የሰሊጥ ምርት ለመሰብሰብ መታቀዱን ጠቁመው፣ በአሁኑ ወቅት የሰብሉ ቁመና በተሻለ ሁኔታ ላይ ስላለ ከተጠበቀው በላይ ምርት ሊገኝ እንደሚችልም ተንብየዋል። 2. የገቢ አሰባሰብን በማጠናከር ልማትን ማፋጠን በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ገቢን በአግባቡ በመሰብሰብ የህዝብን የልማት ጥያቄ የመመለስ ተግባራት እንደሚጠናከሩ በክልሉ ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) የተገለጸውም በዚህ ሳምንት ነበር።   ርዕሰ መስተዳድሩ ይህን የተናገሩት የክልሉ ገቢዎች እና ንግድና ገበያ ልማት ቢሮዎች በሕገ-ወጥ የንግድ ቁጥጥር፣ ኑሮን ማረጋጋትና የታክስ ሕግ ተገዢነትን ለማረጋገጥ በሆሳዕና ከተማ ባዘጋጁት የንቅናቄ መድረክ ላይ ነው። በዚህ ወቅት ርዕሰ መስተዳድሩ፣ በክልሉ ገቢን በአግባቡ በመሰብሰብ የሕዝቡን የልማት ጥያቄዎች የመመለስ ተግባር እንደሚጠናከር ተናግረዋል። ባለፉት ዓመታት ገቢን በማሳደግ የከተሞችን ገጽታ የመቀየር፣ የመሠረተ ልማት ተደራሽነትን የማስፋትና የማህበረሰቡን ሕይወት ለማሻሻል በተከናወኑ ተግባራት ስኬቶች እንደተመዘገቡና በቀጣይም ይህን ለማጠናከር እንደሚሰራም አረጋግጠዋል። በሌላ በኩል በክልሉ የንግድ ሥርዓቱን በማዘመን የተሳለጠ አሠራር መዘርጋት አስፈላጊ መሆኑን የጠቆሙት እንዳሻው (ዶ/ር)፤ ለዚህም ሕገ-ወጥነትን የመከላከል፣ የግብይት ማዕከላትን የማስፋፋት፣ ምርትን በበቂ ሁኔታ የማቅረብ፣ የዋጋ ንረትን የመቆጣጠርና የሸማች ማኅበራትን የማጠናከር ሥራዎች እንደሚከወኑም አክለዋል። 3. የአፋር ክልል በጀት የክልሉ ምክር ቤት ለ2019 በጀት ዓመት ከ33 ነጥብ 2 ቢሊዮን ብር በላይ ያጸደቀውም በዚሁ ሳምንት ነበር። በሰመራ ከተማ ለሦስት ቀናት የተካሄደው የምክር ቤቱ 6ኛ የምርጫ ዘመን፣ 5ኛ የሥራ ዘመን፣ 10ኛ መደበኛ ጉባዔ የዳኞችንም ሹመት አጽድቋል።   የክልሉ ገንዘብ ቢሮ ምክትል ኃላፊ አቶ ደረሳ መሐመድ በጉባዔው ተገኝተው የክልሉን የ2019 ረቂቅ በጀት ያቀረቡ ሲሆን፣ በጀቱ ከመንግሥት ድጎማ፣ ከክልሉ የውስጥ ገቢ፣ ከፌዴራል መንግሥት እና ከተለያዩ የገቢ አማራጮች የሚሸፈን መሆኑን አንስተዋል። ለበጀት ዓመቱ የተመደበው ገንዘብ የክልሉን ልማት ለማቀላጠፍና የሕዝቡን ጥያቄዎች ለመመለስ የሚያስችል ከመሆኑም በላይ የተጀመሩ የልማት ሥራዎችን አጠናክሮ ለማስቀጠልም ይረዳል ብለዋል። 4. የኢንቨስትመንት መድረክ ሌላው የሳምንቱ ዓበይት ጉዳይ የፌዴራል፣ የክልልና የከተማ አስተዳደሮች የኢንቨስትመንት አስፈጻሚ አካላት በጋምቤላ ከተማ ያካሄዱት የጋራ የምክክር መድረክ ነበር። በመድረኩ በተጠናቀቀው በጀት ዓመት የኢንቨስትመንት እድሎችን በማስተዋወቅና ቀልጣፋ የአሰራር ስርዓቶችን በመተግበር በርካታ ባለሀብቶችን ወደ ሀገር ውስጥ ለመሳብ መቻሉም ተገልጿል።   በመድረኩም ሀገሪቱ ያሏትን የኢንቨስትመንት እድሎች ለባለሀብቶች የማስተዋወቅ እና አገልግሎቶችን ቀልጣፋ ለማድረግ የተሰሩ ሥራዎች ውጤት ማምጣታቸውን የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን አስታውቋል። የኮሚሽኑ ምክትል ኮሚሽነር ዳጋቶ ኩምቤ በመድረኩ እንደገለጹት የኢንቨስትመንት አማራጮችን በማስተዋወቅ አልሚዎችን ለመሳብ የተከናወኑ ተግባራት ውጤት እያስገኙ ነው። በዚህም በበጀት ዓመቱ ብቻ 528 የውጭ ሀገር ባለሀብቶች አዲስ የኢንቨስትመንት ፈቃድ መውሰዳቸውን በማሳያነት አንስተዋል። 5. የወጣቶች ተሳትፎ የላቀበት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት በየአካባቢው የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ተግባራት ተጠናክረው መቀጠላቸው የተገለጸው በዚሁ ሳምንት ነበር። በጅማ ዞን የተለያዩ ወረዳዎች የደም ልገሳ፣ የአቅመ ደካሞች ቤት ዕድሳት እና ሌሎች የክረምት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ሥራዎችን ለማከናወን በተዘጋጀ መርሃ ግብር ላይ የአቅመ ደካማ ወገኖችን ሕይወት በዘላቂነት ለመቀየር ያለመ ድጋፍ ተደርጓል። ከድጋፎቹ መካከል የትምህርት መማሪያ ቁሳቁስ፣ የምግብ ግብዓት፣ የንብ ቀፎዎች እና ዘመናዊ የኤሌክትሪክ ምጣድ ይገኙበታል። በመርሃ ግብሩ ላይ በብልፅግና ፓርቲ የኦሮሚያ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት የወጣቶች ክንፍ የፖለቲካ ዘርፍ ኃላፊ ወይዘሮ ረሂማ ዩሱፍ፣ በክልሉ በርካቶችን ተጠቃሚ ያደረጉ የበጎ ፈቃድ አገልግሎቶች ተጠናክረው መቀጠላቸውንና በአገልግሎቱም የወጣቶች ተሳትፎ የላቀ መሆኑን ተናግረዋል። የጅማ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ቲጃኒ ናስር በበኩላቸው፤ በተያዘው የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት በዞኑ ከ5 ሺህ 500 በላይ አቅመ ደካሞች መኖሪያ ቤትን ለማደስ መታቀዱንና እስካሁንም ከግማሽ በላይ የሚሆኑት መታደሳቸውን አንስተዋል። 6. ሚኒስቴር ተቋማቱ በበጎ ፈቃድ ተግባር ላይ የፕላንና ልማት ሚኒስቴር አቅመ ደካማ ለሆኑ ወገኖች ልጆች የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ ያደረገውም በዚህ ሳምንት ነበር። ሚኒስትር ዴኤታ ስዩም መኮንን እንደገለጹት፤ ድጋፉ የተደረገው በሐረር ወላጆቻቸው አቅም ለሌላቸው 600 ተማሪዎች ነው። ሚኒስትር ዴኤታው ከሐረሪ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ወይዘሮ ሮዛ ዑመር ጋር በመሆን የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር ያከናወኑ ሲሆን፣ በክልሉ የአቅመ ደካማ ዜጎች መኖሪያ ቤት ግንባታንም አስጀምረዋል። ሚኒስቴሩም ባለፉት ዓመታት በተለያዩ ክልሎች መሰል የልማት ሥራዎችን በማከናወን ማህበራዊ ኃላፊነቱን መወጣቱን አስታውሰዋል።   በተመሳሳይም የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴርና ተጠሪ ተቋማቱ በተያዘው ሳምንት ነበር በዱብቲ ወረዳ አሮላፍና ገበላይቱ ቀበሌ የአቅመ ደካማ ወገኖች ቤቶች ግንባታና የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር ያከናወኑት። በዚህ ወቅትም የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታው አምባሳደር ብርሐኑ ጸጋዬ የበጎ ፈቃድ አገልግሎትን በተቀናጀ መልኩ ማከናወኑ ማህበራዊ ችግሮችን በዘላቂነት ለመፍታት እያገዘ መሆኑን ተናግረዋል። ሚኒስቴሩም በዘንድሮው የበጎ ፈቃድ አገልግሎት በአፋር ክልል 10 የአቅመ ደካማ ወገኖች መኖሪያ ቤቶች ግንባታ እያከናወነ መሆኑን አንስተው፣ በተጨማሪም አንድ የቅድመ መደበኛ መዋዕለ ሕፃናት ትምህርት ቤት እንደሚገነባም ነው የገለጹት። 7. የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ ለአምራች ኢንዱስትሪዎች ውጤታማነት ሳምንቱ በድሬዳዋ አስተዳደር የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ የአምራች ኢንዱስትሪዎችን ውጤታማነት ማሳደጉ የተገለጸበትም ነበር። የአስተዳደሩ ምክትል ከንቲባ ሀርቢ ቡህ መንግሥት በተለይ የመሬት፣ የኤሌክትሪክ፣ የፋይናንስ፣ የመሠረተ ልማት እና ሌሎች ጥያቄዎች በአፋጣኝ እንዲመለሱ መደረጉ ኢንዱስትሪዎቹ ውጤታማ እንዲሆኑ አስችሏል ብለዋል።   በዚህም በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ብቻ 11 ከፍተኛ እና መካከለኛ አምራች ኢንዱስትሪዎች ወደ ሥራ በመግባት በሺዎች ለሚቆጠሩ ዜጎች ቋሚና ጊዜያዊ የሥራ ዕድል መፍጠራቸውን አንስተዋል። ኢንዱስትሪዎቹ ተኪ ምርቶችን ከማምረት በተጨማሪ የወጪ ምርቶችን አምርተው በመላክ ለሀገር የውጭ ምንዛሬ እያስገኙ መሆናቸውን ጠቅሰዋል። ጉብኝት ከተደረገባቸው አምራች ኢንዱስትሪዎች መካከል የፈሳሽና ጠጣር ሳሙና፣ የጭማቂ፣ የውሃ፣ የሮቶ፣ የካርቶንና የእርሻ መሳሪያ ማምረቻዎች እንዲሁም የቡና ማቀነባበሪያዎች ይገኙበታል። 8. ሠራዊቱ ከወገን አለኝታነቱ ባሻገር የልማት አጋርነቱን አጠናክሯል ከሳምንቱ ዓበይት ጉዳዮች መካከል የሀገር መከላከያ ሠራዊት የሀገር ዳር ድንበር የማስከበር ግዳጁን ከመወጣት ጎን ለጎን የወገን አለኝታነቱንና የልማት አጋርነቱን የሚያጠናክሩ ተግባራትን እያከናወነ መሆኑም በዋነኝነት የተገለጸበት ነው። በሀገር መከላከያ ሠራዊት የ11ኛ ዕዝ አመራሮችና የሰሜን ወሎ ዞን ከፍተኛ አመራሮች በቆቦ ከተማ እየተካሄደ ያለውን የኮሪደር ልማት ጎብኝተዋል። የ11ኛ ዕዝ ዋና አዛዥ ሜጀር ጄኔራል አድማሱ ዓለሙ በወቅቱ እንዳሉት፤ የቆቦ ከተማ የኮሪደር ልማት ፕሮጀክት በተያዘለት ጊዜና ጥራት እንዲጠናቀቅ ዕዙ የበኩሉን እየተወጣ ይገኛል። በዚህም የዕዙ አመራሮችና አባላት የኮሪደር ልማቱን ለማፋጠን የወር ደመወዛቸውን 40 ሚሊዮን ብር ድጋፍ ማድረጋቸውን ገልጸዋል።   ድጋፉም ሠራዊቱ የአካባቢውን ሰላም በማስጠበቅ ለልማት ሥራው ምቹ ሁኔታ ከመፍጠር ባሻገር የወገን አለኝታነቱን ለማረጋገጥ ያለመ መሆኑን ተናግረዋል። የዕዙ አመራሮችና አባላት ላደረጉት ድጋፍ ምስጋና ያቀረቡት የቆቦ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ኃይለዓብ ወንድሙ፣ ድጋፉ አሁን ላይ 43 በመቶ የደረሰውን የኮሪደር ልማት ፈጥኖ በማጠናቀቅ ለህዝብ አገልግሎት ለማብቃት ያስችላል ብለዋል። 9. ኢትዮጵያን በመገንባት ረገድ የወጣቱ ሚና ወጣቱ ትውልድ የተሻለች ኢትዮጵያን ለመገንባት በሚደረገው ጥረት ውስጥ ሁለንተናዊ ተሳትፎውን አጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ከድር ጁሃር ያሳሰቡትም በዚሁ ሳምንት ነበር።   ከንቲባው ይህን ያሳሰቡት በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ27ኛ ጊዜ፣ በኢትዮጵያ ደግሞ ለ23ኛ ጊዜ በድሬዳዋ በተከበረው ዓለም አቀፉ የወጣቶች ቀን ላይ ተገኝተው ነው። በመልእክታቸውም ወጣቶች የተሻለች ሀገርን ለመገንባትና ለመረከብ እያደረጉት ያለው ሁለንተናዊ ተሳትፎና ተጠቃሚነት አበረታች ውጤት እየተገኘበት መሆኑን ገልጸዋል። ወጣቶች በተለይም የውሳኔ ሰጪነት ሚናቸውን ለማሳደግ እየተከናወኑ ያሉ ዘርፈ ብዙ ተግባራት ሀገር ተረካቢ የሆነውን ትውልድ ወደ ላቀ ተሳትፎና ተጠቃሚነት እንደሚያሸጋግርም በመድረኩ ተገልጿል። 10. ዲጂታላይዜሽንን ለሙስና መከላከል የመደመር መንግሥት የፈጠራቸውን መልካም እድሎች በመጠቀም ለሀገር ልማት በጋራ መትጋትና ልሹ አሰራሮችን መዋጋት እንደሚገባ የተገለጸው በተያዘው ሳምንት ነው። የፌዴራል ስነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን 25ኛ ዓመት የብር ኢዮቤልዩ በዓል ማጠቃለያ መድረክ "የፀረ-ሙስና ትግል ትናንት፣ ዛሬ እና ነገ" በሚል መሪ ሀሳብ በአዳማ ተካሂዷል። በመድረኩ ላይ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የዴሞክራሲ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ አቶ እውነቴ አለነ፤ በሙስና ትግል የመጀመሪያ ምዕራፍ መከላከልን፣ ምርመራንና ክስን በአንድ ተቋም በማድረግ ይሰራ እንደነበር አስታውሰዋል። ሆኖም እንቅስቃሴው ህዝብን የትግሉ ባለቤት ያላደረገ፣ የሙስና መከላከል ስራን የረሳ እና ለትውልድ የስነ-ምግባር ግንባታ ቦታ የማይሰጥ ነበር ብለዋል።   በሁለተኛው ምዕራፍ፣ ከሚሊኒየም መባቻ ጀምሮ ለውጡ እስከመጣበት ጊዜ ድረስ የነበረው ወቅት በልማታዊ መንግሥት ስም ከፍተኛ ጣልቃገብነት የተካሄደበት እንዲሁም ሙስና በከፍተኛ ሁኔታ የተስፋፋበት እንደነበር አንስተዋል። በዚህም ምክንያት የህዳሴ ግድብን ጨምሮ የተለያዩ ሜጋ የመንግሥት ፕሮጀክቶች በሙስና እና በሌብነት ምክንያት ለከፍተኛ ችግር ተዳርገው እንደነበር አስታውሰዋል። በሦስተኛው ምዕራፍ፣ ከሀገራዊ ለውጡ መባቻ ጀምሮ እስካሁን ባለው ጊዜ ከሙስና ትግል አኳያ መሰረታዊ ለውጥ ተደርጓል ብለዋል። በኮሚሽኑ ላይ ከተደረጉት ማሻሻያዎች መካከል ዋነኛው የሕግ ሪፎርም መሆኑን አንስተው፤ ሙስናን በአንድ ተቋም ብቻ መታገል ስለማይቻል ሁሉም የመንግሥት ተቋማት የትግሉ ባለቤት እንዲሆኑ መደረጉን አስታውቀዋል። በተለይም የዲጂታላይዜሽንን መልካም እድሎች በመጠቀም አገልግሎቶችን ከሰው ንክኪ ነፃ እና አካታች በሆነ መንገድ ማቅረብ መቻሉና መሰረታዊ የእሳቤ ለውጥ ማምጣቱ ለፀረ-ሙስና ትግሉ ጠንካራ መሰረት እየጣለ መሆኑን አክለው ገልጸዋል። 11. ኢዜአ በበጎ ፈቃድ ተግባር ላይ የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት (ኢዜአ) ባደረገላቸው የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ መደሰታቸውን በባህር ዳር ከተማ ድጋፍ የተደረገላቸው ተማሪዎችና ወላጆች መግለጻቸው የተዘገበውም በሳምንቱ ነበር።   በወቅቱም የአገልግሎቱ ምክትል ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ተፈራ በቀለ፤ ኢዜአ ከመረጃ ተደራሽነት ባሻገር በማህበራዊ ተሳትፎና በጎ ፈቃድ አገልግሎት በስፋት እየተሳተፈ መሆኑን ገልጸዋል። ኢዜአ የትምህርት ቤቶች ድጋፍ ላለፉት ስድስት እና ሰባት ዓመታት በተከታታይ ሲያከናውን መቆየቱን አንስተው፤ በአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር፣ በትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍና በመሰል በጎ ተግባራት ተሳትፎውን አጠናክሮ መቀጠሉንም አክለዋል። በበባሕር ዳር ከተማ የአረንጓዴ አሻራን ከማኖር ባለፈ ኢዜአ ለ357 ተማሪዎች የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ ማድረጉንም ገልጸዋል። የባሕር ዳር ከተማ ከንቲባ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ ወይዘሮ አስራቴ ሙጨ በበኩላቸው፤ የኢዜአ አርዓያነት ያለው ተግባር በሌሎችም ዘንድ መቀጠል ያለበት መሆኑን ገልጸው፤ ለተደረገው መልካም ተግባር ሁሉ በባሕር ዳር ከተማ አስተዳደር ስም ምስጋና አቅርበዋል። ድጋፍ የተደረገላቸው ተማሪዎችና ወላጆች ኢዜአ ባደረገላቸው የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ መደሰታቸውን ገልጸው ለተደረገውም ምስጋናቸውን አቅርበዋል። ኢዜአ ከትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ በተጨማሪ በባህርዳር የመዋዕለ ሕፃናት ትምህርት ቤት የሕንፃ ግንባታን አስጀምሯል። የሚገነባው የመማሪያ ክፍል ለታዳጊ ተማሪዎች ትልቅ ትርጉም ይኖረዋል ሲሉ የባሕር ዳር ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ አቶ አስሜ ብርሌ የገለጹትም በዚህ ወቅት ነው።   የኢዜአ ምክትል ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ምንይችል ዓለማየሁ በበኩላቸው የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት በሀገር ብሔራዊ ጥቅም፣ በገጽታ ግንባታ ሥራዎች እንዲሁም የጋራና አሰባሳቢ ትርክት ለመገንባት በሚደረገው ጥረት ሀገራዊ ኃላፊነቱን እየተወጣ መሆኑን ገልጸዋል።ተቋሙ ከሀገራዊ ተልዕኮው ባሻገር በማኅበራዊ ተሳትፎና የበጎ ፈቃድ ተግባራት ላይም ሰፊ ተሳትፎ በማድረግ ማኅበራዊ ኃላፊነቱን እየተወጣ ይገኛል ብለዋል። ኢዜአ በባሕር ዳር ከተማ ምስራቀ ፀሐይ 1ኛ እና መካከለኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የቅድመ መደበኛ ትምህርት አስተባባሪ መምህርት አያል እምቢያለ፤ በአሁኑ ወቅት በአንድ ክፍል ውስጥ እስከ 150 ተማሪዎች እንደሚማሩ አስታውሰዋል። አዲሱ የመማሪያ ሕንፃ ግንባታ ይህንን የተማሪዎች የክፍል ጥምርታ በማስተካከል የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ ወሳኝ ሚና እንደሚኖረው አስረድተዋል። ከዚሁ መርሃ ግብር በተጓዳኝም የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር የተከናወነ ሲሆን፣ ዓለም አቀፍ የወጣቶች ቀንን ምክንያት በማድረግም ከወጣቶች ጋር የፓናል ውይይት ተካሂዷል።              
ለብዙዎች ብርሃን የፈነጠቀው የገጠር ሞዴል መንደር!
Aug 9, 2026 823
ለብዙዎች ብርሃን የፈነጠቀው የገጠር ሞዴል መንደር! በቀደሰ ተክሌ (ከሚዛን አማን ) የገጠሩ ማህበረሰብ የጨለማ ኑሮ የተፈረደበት ይመስል ኑሮውን ማሻሻል ሳይችል እልፍ ዓመታት ተቆጥረዋል፤ ለዘመናት መብራትና ውኃ ለማግኘትና ከቴክኖሎጂ ጋር ተቀራርቦ ለመኖር ወደ ከተማ መሰደድ ብቸኛው አማራጭም ነበር። የከተሜው ዋልታ የሀገር ኢኮኖሚ መሠረት የሚወሰንበት የአራሹ ገበሬ የኑሮ ደረጃ ባህላዊውን የአኗኗር ዘዬ ባለመልቀቁ ደስተኛ ጊዜ የሚያሳልፍበት ሂደት አድካሚ እንደሚሆን ግልጽ ነው። የገጠሬው የተበታተነ የአኗኗር ሥርዓትም ለገጠሬው አስፈላጊ መሰረተ ልማቶችን ለማሟላት አስቸጋሪ ሆኖ ቆይቷል፤ የእዚህን የህብረተሰብ ክፍል ምርቱን እንጂ ኑሮውን የጠየቀ አልነበረም ቢባል ግነት አይሆንም።   ቀደም ሲል በነበሩ መንግስታት ከተማን እንጂ ገጠርን ማዘመን የሚያስብ ስለመኖሩ ያጠራጥራል፤ ይህም በሀገሪቱ ለኢፍትሐዊ ዕድገት የራሱን ተጽዕኖ ሲያሳደር ቆይቷል። የመደመር መንግሥት ግን ይህን ቀይሮታል። ሀገር የመምራት ኃላፊነት ከተረከበበት ጊዜ አንስቶ በከተማና በገጠር ሁለንተናዊ ብልጽግናን በማረጋገጥ በዜጎች የኑሮ ሥርዓት ላይ ለውጥ ማምጣትን ግብ አድርጎ እየሰራ ነው ከተሜነት ብቻውን አድጎ የገጠሩ ማኅበረሰብ በቀድሞ የኑሮ ደረጃ ላይ ከሆነ የተሟላ ዕድገት ማምጣት አይቻልም የሚል ጽኑ እምነት አለው። በእዚህም ከተማና ገጠርን ለማቀራረብ በገጠር ትራንስፎርሜሽንን የተለያዩ ኢኒሼቲቮችን ቀርጾ መተግበር ከጀመረ ከራርሟል። የገጠር ትራንስፎርሜሽን አንዱ አካል የሆነው የገጠር ሞዴል መንደር በአርሶ አደሮች ዘንድ የሚጨበጥ ተስፋን ይዘው ከመጡ ኢኒሼቲቮች በግንባር ቀደምነት የሚጠቀስ ነው። ከተስፋ ተሻግረው በዚህ ሞዴል መንደር የነዋሪነት ዕድልን ያገኙት ደግሞ ብርሃን አይተዋል፤ የትናት አኗኗራቸውን የቀየረ አዲስ ዛሬን በእጃቸው አድርገዋል፤ ነገን አልቀው መመልከት የግብርና ተግባራቸው አንዱ አካል ሆኗል። በአዲሱ መንደራቸው ዛሬ የሚያፈስ ቤት የለም፣ የእንስሳት ቆሻሻ ሽታ በአፍንጫቸው አይገባም፣ በሚቆረቁር እንጨት ወይም መደብ ላይ አይቀመጡም፤ የከተሜው መዘነጫ ሶፋ በሳሎናቸው ተከስቷል። ጓሮዎቻቸው ሁሉ ሙሉ እንደሆኑ አፍ አውጥተው የሚያወሩ ናቸው። በዚህ ቆስጣ፤ በዛ በኩል ጎመንና ቀይስር፤ ዘውር ሲሉ ደግሞ ከአስር የሚልቁ ዘመናዊ የንብ ቀፎዎች፤ በአንድ ክፍል ደግሞ እናት ላም ከጥጃዋ ጋራ፣ የእንቁላል ዶሮ ከሥጋ ዶሮ ጋር ሁሉንም በአንድ ጊቢ ውስጥ ያገኛሉ። ምን ይሄ ብቻ አቮካዶ እና ፓፓያ፣ ሙዝና እንሰት፣ በርበሬና ሽንኩርት ሳይቀር ለተትረፈረፈ የአርሶ አደር ማዕድና ገበያ ራሳቸውን አዘጋጅተዋል።   አርሶ አደር ኃይሉ ሞትንሞስ በቤንች ሸኮ ዞን ደቡብ ቤንች ወረዳ የጌሊት ሞዴል መንደር ነዋሪ ናቸው። እርሳቸው "መንግስት ጨለማችንን ገፎ ብርሃን አሳየን" ሲሉ በጠንካራ ቃላት የገጠር ሞዴል መንደር ፕሮጀክት ያመጣላቸውን በጎ ነገር ይገልጻሉ። እውነት ነው ያላዩትን ብዙ ነገር አሳይቷቸዋል። ያም ብርሃን ቤት ውስጥ የሚበራ ብቻ ሳይሆን በሕይወታቸው፣ በነገ ተስፋቸውና በኢኮኖሚያቸው ላይ የፈነጠቀ ብርሃን ነው። ዛሬ ያሉበትን ህይወትም "ለእኔ አዲስ ነገር ነው። አይቼው አላውቅም፤ መቼም በራሴ ሀሳብ አላደርገውም ነበር።" ሲሉ ይገልጻሉ። መንግስት አበራልኝ ያልኩት በእጄ ያለኝን ያላየሁትን ዕድል ስላሳየኝ ነው በማለትም ሀሳባቸውን ይቀጥላሉ። እኛ ሀብት አለን፤ ሀብታችንን የምንጠቀምበት መንገድ ግን ትክክል አይደለም። ይልቁንም የምናባክነው ይበዛል በማለትም የቀደመ ሕይወታቸውን እያሰቡ ይቆጫሉ። አሁን ግን ብዙ ተገነዘብኩ የሚያስብል የመደመር መንግስት በመኖሩ አዲስ ሕይወት በአዲስ ተስፋ መጀመራቸውን ይገልጻሉ። እርግጥ ነው የገጠር ሞዴል መንደር ዘርፈ ብዙ ጥቅም ያለው ነው። ለአብነትም የማኅበራዊ አገልግሎት መስጫ መሠረተ ልማት ዝርጋታን ማንሳት ይቻላል። የተሠሩ ሞዴል መንደሮች በመጀመሪያ የመንገድ መሠረተ ልማት ተጠቃሚ የመሆን ዕድል ገጥሟቸዋል። በመቀጠል ንጽሕናው ያልተረጋገጠ የመጠጥ ውኃ ወንዝ ወርዶ ከመቅዳት ተቆጥበው በመንደራቸው የተገነባውን የከረሰ ምንድር ውሃ ከቧንቧ ቀድተው መጠጣት አስችሏቸዋል። በእሳት እና ኩራዝ ጭስ ሲሰቃዩ የነበሩ ዓይኖቻቸው ዛሬ ከሶላር ቴክኖሎጂ የመነጨ ብርሃን ማየት ጀምረዋል። ብርሃን ብቻ አይደለም ለወትሮ ለገበያ ወደ ከተማ ብቻ ሲወጡ ይመለከቱ የነበረውን ቴሌቪዥን ዛሬ በቤታቸው አስገብተው የመረጃና የመዝናኛ ዓለምን ተቀላቅለዋል። አርሶ አደሮቹ ቴሌቭዥንን ከመዝናኛነት ይበልጥ ለመረጃ እንደሚጠቀሙት ያነሳሉ። ሀገራዊ ነባራዊ ሁኔታን በዜና ተከታትሎ መረዳት፣ የገበያ ሁኔታን ማወቅ፣ የግብርና ሥራ ተሞክሮን መቅሰምና የአየር ንብረት ሁኔታን ጨምሮ ለሕይወታቸው ጠቃሚ የሆኑ መረጃዎችን የሚያገኙት ከቴሎቪዥን መስኮት እንደሆነ ይናገራሉ።   በጓሯቸው የተትረፈረፈ የሌማት ትሩፋት ምርት መሰብሰብ የሚያስችላቸው ምቹ ሁኔታ ደግሞ የምግብ ዋስትናቸውን ለማረጋገጥ የጎላ ጠቀሜታ አለው። በተለይ መንግስት በጓሯቸው ጥምር እርሻ እንዲያከናውኑ ምቹ ሁኔታ መፍጠሩ የነገ ኢኮኖሚያቸውን በአስተማማኝ መሠረት ላይ የሚያስቀምጥ ነው። ከተማን መናፈቅን ያስቀረው የገጠር ሞዴል መንደር ያኔ ከጅምሩ አመኔታን አላገኘም። የቦታና የአካባቢ ቁሳቁስ ለማቅረብ ዝግጁ እስካለመሆን የደረሱ አርሶ አደሮችም ነበሩ። በወቅቱ ጉዳዩን እንደፌዝ አዩት። ዛሬ ግን ውጤቱን በአግራሞት በዐይናቸው ተመለከቱ። የተናገረውን የሚከውን፤ የጀመረውን የሚጨርስ የመደመር መንግሥትን ተጨባጭ ስራዎች በማረጋገጥ እንደ ትንግርት ቆጠሩ። ዛሬ በየአካባቢው ያሉ አርሶ አደሮች በቁጭት ተሞልተው መንደራቸውን ወደዚህ የሞዴል መንደር እሳቤ ለመቀየር ተነሳስተዋል። የጌሊት ቀበሌ አርሶ አደሮቹ መኮንን አርዶ እና ነጻነት ተስፋሁን ለዚህ ተጠቃሾች ናቸው። ያዩትን ተሞክሮ በራስ አቅም በመንደራቸው ለማስፋፋት ማቀዳቸውን ተናግረዋል። ከተማ ሄደን የምናወጣውን ወጪና የምናባክነውን ጊዜና ጉልበት በማስቀረት እዚሁ መዝናናት የምንችልበትን ምቹ ሁኔታ እንፈጥራለን ብለዋል።   "ይህ ዕድል ለእኛ ለአርሶ አደሮች በታሪክ የሚነገር ትልቅ አጋጣሚ ነውም" ይላሉ። በጤዛ እየራስን እንጓዝበት የነበረው መንገዳችን ዛሬ ሰፍቷል። ተሽከርካሪ በደጃችን ስለሚያልፍም ምቹ ዕድልን ይዞልን መጥቷል። ይህን ጅምር ተግባር ወደ ላቀ ውጤት ማሸጋገር የእኛ ድርሻ ነውና ጠንክረን እንሠራለንም ብለዋል።   ይህን ዕድል ወደ ትልቅ አቅም ለመቀየር መዘጋጀታቸውን የገለጹት ደግሞ በቤንች ሸኮ ዞን ሸኮ ወረዳ የሸሸቃ ሞዴል መንደር ተጠቃሚ አርሶ አደር አልዓዛር ዘርክናንስ ናቸው። የዶሮና የከበት እርባታን እንዲሁም ዘመናዊ የንብ ማነብ ሥራን ከመደበኛው የእርሻ ሥራ ጋር አስተሳስረው በመሥራት ከቤተሰብ ፍጆታ ተርፎ ለገበያ የሚበቃ ምርት ለማምረት እየተዘጋጁ ነው።   ይህም የገቢ አቅማቸውን ከማሳደግ ባለፈ ልጆቻቸው ወተትና የወተት ተዋጽኦ በቤታቸው እንዲያገኙ ያደርጋል። ማር፣ እንቁላል እና ሥጋ እንዳያምራቸው የሚያደርግ ትልቅ ኢኒሼቲቭም ነው። አንዱ ቢጎድል በሌላው እየሞሉ የሚኖሩበትን የሥራ መስክ አጠናክረው ለውጤት አብቅተው ለተሻለ ለውጥ እንደሚሠሩ አክለዋል። የአርሶ አደር እናቶች ዘምቢል ይዘው አትክልትና ፍራፍሬ ሸመታ ወደ ገበያ ማቅናት የለባቸውም። ይልቁንም ከጎሮቸው ወደ ገበያ ይዞ መውጣት የኑሮ ዘዬያቸው ወግ ነው። ወይዘሮ መሠረት ማሞ በሸካ ዞን የኪ ወረዳ የበቆ ሞዴል መንደር ነዋሪ ሲሆኑ ከዚህ ቀደም ያልለመዱትን አዲስ ሕይወት ከአዲስ ተስፋ ጋር መጀመራቸውን ከሚናገሩት መካከል ናቸው።   ትናንት ኩሽናቸው፣ መኝታቸው እንዲሁም የከብትና የዶሮ ማደሪያ በአንድ ቤት ወስጥ የተወሰነ እንደነበር ያስታውሳሉ። ዛሬ ግን ሽንት ቤትና መታጠቢያ ቤት ሳይቀር ለየብቻ የራሱ የሆነ ቤት ተገንብቶ ጽዳቱ የተጠበቀ ኑሮ መኖር ጀምረዋል። ቤታቸው ሲገቡና ሲወጡ ለዓይን ማራኪ፤ ለመቀመጥ ምቹ፤ ለመተኛትም ንጹህና ወገብ የሚያሳርፍ ሆኖ አግኝተዋል። እናም በዚህ እጅግ ደስተኛ መሆናቸውን ይናገራሉ። "መንግስት እንደ አባት ጎዶሏችንን ሞልቷል" ሲሉም ተደምጠዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ያስጀመሩት ይህ የአርሶ አደሮችን ሕይወት ብሩህ ያደረገው የገጠር ሞዴል መንደር ኢኒሼቲቭ በመላው ሀገሪቱ በመስፋፋት ላይ ነው። ባለፉት ስድስት ወራት ጊዜ ውስጥ ብቻ በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል 16 ሞዴል መንደሮች በ16 ወረዳዎች ተገንብተዋል።   የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል የመንግሥት ዋና ተጠሪ አቶ ፍቅሬ አማን እንደገለፁት ኢኒሺዬቲቩ የአርሶ አደር ኑሮ ዘዬን ከማሻሻል ባለፈ ከኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነቱ ጋር ለማቆራኘት ያስቻለ ነው። የተሻለ መኖሪያ ቤት ኖሮት በጓሮው የሚበላ ነገር ካጣ ሕይወቱ ትርጉም ያለው ለውጥ አያመጣም። ይህም በመሆኑ ቤቶቹን ከእያንዳንዱ የግብርና ልማት ዘርፎች ጋር በማጣመር እንዲገነቡ የተደረገው። ይህም የአርሶ አደሩን የአኗኗር ዘይቤ ከመቀየር ባለፈ በምግብ ራስን የመቻል ሀገራዊ ስትራቴጂን የሚያጠናክርና ገበያን የማረጋጋት ዓላማን የያዘ ጭምር ነው። በገጠር ሞዴል መንደር ግንባታ የተገኘው መልካም ውጤት በቀጣይ በሁሉም ወረዳዎች የሚስፋፋ ሲሆን በዞን እና ወረዳ መዋቅሮች ድጋፍና ክትትል በቀበሌ ደረጃ ተጠናክሮ እንደሚቀጠል አንስተዋል። ይህ ኢኒሼቲቭ የሀገራዊ ብልጽግና ጉዞ አንዱ አቅም ነው። የተደመረ የማኅበረሰብ ብልጽግና ሀገርን ከፍ ያለ የዕድገት ማማ ላይ ያስቀምጣታል። እነሆ የክልሉ አርሶ አደሮች የአካባቢያቸውን ጸጋ ወደ ተጨባጭ ኢኮኖሚ የሚቀይሩበት መስክ በሞዴል መንደር ምክንያት እጃቸው ላይ ደርሷል። አርሶ አደሮቹ እንዳሉትም በብዙ መንገድ ጨለማ የከበበው የገጠሩ ማኅበረሰብ ሕይወት ዛሬ ብርሃን ማየት ጀምሯል። ይህ የብርሃን ፋና እየተቀጣጠለ ወደ ብዙኃኑ ሊደርስ የሁሉንም ፍላጎት አነሳስቷል። ሥሩ ከማለት ይልቅ ሠርቶ ማሳየትን የሚያስቀድመው የመደመር መንግስት የፈጠራቸው የገጠር ሞዴል መንደሮች ዛሬን ብቻ ሳይሆን ነገን በዘላቂነት የሚያሳምሩ ናቸው። ሰላም እንሰንብት!  
ኢትዮጵያ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) መሪነት የአፍሪካ ኃያል ሀገር እየሆነች ነው-ታዋቂው የህንድ ሚዲያ ፈርስት ፖስት
Aug 7, 2026 715
አዲስ አበባ፤ነሐሴ 1/2018 (ኢዜአ)፦ኢትዮጵያ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) መሪነት የመጪው ዘመን የአፍሪካ ኃያል ሀገር ወደመሆን እየተሸጋገረች ነው ሲል ታዋቂው የህንድ ሚዲያ ፈርስት ፖስት ዘግቧል። ፈርስት ፖስት ሚዲያ ኢትዮጵያን በተመለከተ በሠራው ትንታኔው የሰው ዘር መገኛ፣የጥንታዊ መንግስታት ምድር፣የንግድ መስመሮች እና ከፍ ያለ የአፍሪካ ታሪካዊ መሰረት ያላት ሀገር መሆኗን አውስቷል። ሀገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ወደ ስልጣን ከመጡ ወዲህ ከቀድሞ ገናና ታሪኳ እኩል ታላቅ የሆነ አዲስ ምዕራፍ ለመገንባት በትጋት ላይ መሆኗን አንስቷል። በጠቅላይ ሚኒስትሩ መሪነት በቀጣናው እና የአፍሪካ ኃያል ሀገር መሆን የሚያስችላትን እንዲሁም የአህጉሪቱን የወደፊት ዕጣ ፈንታ የሚበይንና የማይበገር ኢኮኖሚ ለመገንባት እየሠራች መሆኗንም እንዲሁ። ለረጅም ዓመታት ዓለም ኢትዮጵያን የሚያውቃት በጦርነት፣በድርቅ እና በፖለቲካዊ አለመረጋጋት እንደነበር በማስታወስ፥ዛሬ ግን ሀገሪቱ ይህንን የተዛባ ትርክት በኢነርጂ መሠረተ ልማት፣ በአቪየሽን፣ በማዕድን እና በዲጂታል ኢኮኖሚ አስደማሚ ለውጦች ለመቀየር እየሠራች ነው ብሏል። ኢትዮጵያ ፈተናዎችን ተሻግራ እንዴት በአፍሪካ ፈጣን ዕድገት ካላቸው ኢኮኖሚዎች ቀዳሚዋ ሆና ልትቀጥል ቻለች? የሚለውን ጥያቄ በማንሳትም በዝርዝር መልሶቹን ያብራራል። የዚህ ዋና ጥያቄ ዝርዝር ምላሽ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) አነሳሽነት እየተተገበሩ የሚገኙ የኢትዮጵያን የወደፊት እጣ ፈንታ የሚወስኑ ግዙፍ ፕሮጀክቶች ላይ ነው ያለው ሲል አንስቷል።   • የመጀመሪያው የኢነርጂ አብዮት እና ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ነው። በዚህ የኢትዮጵያ የለውጥ ጉዞ ጎልቶ የሚነሳው ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ሲሆን፣ ከ5 ሺህ ሜጋዋት በላይ የማመንጨት አቅም ያለው የአፍሪካ ትልቁ የሃይድሮ ኤሌክትሪክ ፕሮጀክት መሆኑን ፈርስት ፖስት በዘገባው ጠቅሷል። ሕዳሴ ግድብ የኢትዮጵያ የኢንዱስትሪ መሻቶች መሰረት፣የኤሌክትሪክ ኃይል፣ የውጭ ምንዛሬ እና የቀጣናዊ ተጽዕኖ መፍጠሪያ አቅም መሆኑንም አብራርቷል። የሕዳሴ ግድብ ልዩ የሚያደርገው የኢትዮጵያ መንግሥትና ሕዝብ ከዓለም ባንክ ወይም ከዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም አንድ ሳንቲም ሳይበደር በሀገር ውስጥ እና በውጭ ሀገር በሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ደም፣ ላብና ገንዘብ የተገነባ አፍሪካውያን በራሳቸው ህልማቸውን ማሳካት እንደሚችሉ ያሳየነው ብሏል። ለኢትዮጵያውያን ግድቡ ከኮንክሪት እና ከተርባይን በላይ ትርጉም አለው ያለው ይህ የፈርስት ፖስት ዘገባ፥ እጅግ የላቀ እራስን የመቻል እና የኢኮኖሚ ነፃነት ማሳያ ሐውልት መሆኑንም ተንትኗል። ኢትዮጵያ ታዳሽ ኃይልን ለኬንያ፣ ለጂቡቲ እና ለሱዳን በመሸጥ ኤሌክትሪክን ወደ ከፍተኛ ገቢ ማመንጫነት እየቀየረች ከመሆኑም በላይ የመላው ምስራቅ አፍሪካ ቀጣናዊ የትስስር ማዕከል ሆናለች ነው ያለው። • የኢትዮጵያ የዕድገት ምሰሶ አቪዬሽን እና ቀጣናዊ ትስስር ኢነርጂ ብቻውን ኢኮኖሚያዊ አቅምን አይገነባም፤ ይልቁንም ኢነርጂ ኢንዱስትሪን ያነቃቃል፣ ትስስር ዓለም አቀፍ ንግድን ይመግባል ያለው ፈርስት ፖስት፥የአፍሪካ ግዙፉ አየር መንገድ የሆነው የኢትዮጵያ አየር መንገድ አሁን ለላቀ የዓለም አቀፍ ተወዳዳሪነት ጉዞ መጀመሩን አንስቷል። በ12 ነጥብ 5 ቢሊዮን ዶላር ግንባታው እየተፋጠነ የሚገኘው የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ በየዓመቱ እስከ 110 ሚሊዮን ተጓዦችን እና ወደ 4 ሚሊዮን ቶን የሚጠጋ የዕቃ ጭነት ማስተናገድ አቅም አለው። ሙሉ በሙሉ ግንባታው ሲጠናቀቅም በዓለም አቀፍ ደረጃ ከታላላቅ የአቪዬሽን ማዕከላት አንዱ ይሆናል ብሏል።   ይህ ፕሮጀክት የአህጉራዊና ዓለም አቀፋዊ የዲፕሎማሲ መናኸሪያ የሆነችውን አዲስ አበባንና አፍሪካን፣ከሌሎች የዓለም ክፍሎች የሚያስተሳስር ዋና የመተላለፊያ ማዕከል እንደሚሆንም ተገልጿል። ስለዚህ አዲሱ የቢሾፍቱ አውሮፕላን ማረፊያ ለንግድ፣ ለኢንቨስትመንት እና ለቱሪዝም፣ ለዓለም የዲፕሎሲ ትብብር ጉልህ ሚና እንዲያበረክት ታስቦ እየተገነባ ነው ብሏል። • የማዕድን ኢንቨስትመንትና በምግብ ራስን መቻል በሌላ በኩል ከኢትዮጵያ መሬት በታች ላለው የማዕድን ሀብቷ ትኩረት በመስጠት የልማት አብዮት እያካሄደች ስለመሆኑም ተንትኗል። ሀገሪቱ የወርቅና ሌሎች ማዕድናት ማውጫ ሜጋ ፕሮጀክቶችን በማስፋፋት አዳዲስ የውጭ ምንዛሬ ምንጮችን እያፈራች የማዕድን ኢንዱስትሪዋን እያሳደገች ነው። ወርቅ በፍጥነት ከኢትዮጵያ ቀዳሚ የወጪ ንግድ ምርቶች አንዱ በመሆን ለረጅም ጊዜ በግብርና ላይ ብቻ ጥገኛ ሆኖ የቆየውን ኢኮኖሚ ወደ ብዝኃ ዘርፍ እያሸጋገረ ይገኛል። በሌላ በኩል በምግብ ራስን ከመቻል ውጭ የትኛውም ኢኮኖሚያዊ ለውጥ የተሟላ ሊሆን አይችልም ያለው የፈረስት ፖስት ዘገባ፥ ግብርና የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ የጀርባ አጥንት መሆኑን ጠቅሷል። በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) የሚመራው መንግሥት ኢትዮጵያ በምግብ ራሷን እንድትችል በጀመረው የለውጥ ጉዞ አስደማሚ ውጤት እያመጣ ነው ብሏል። ከዚሁ ጋር በተያያዘም ከጉባ ብስራቶች አንዱ የሆነውና በሶማሌ ክልል እየተገነባ የሚገኘው የማዳበሪያ ፋብሪካ ፕሮጀክት በየዓመቱ 3 ሚሊዮን ቶን የሚጠጋ ዩሪያ ማዳበሪያ ማምረት የሚችል ነው። ይህም ከውጭ የሚገባውን ማዳበሪያ ጥገኝነት በመቀነስ የኢትዮጵያን የግብርና ምርታማነት ለማሳደግ እንደሚያስችል አብራርቷል። "የምግብ ዋስትና የእኛ ስትራቴጂካዊ ጣልቃ ገብነት ነው።ያንን ግብ እውን ለማድረግ ግብአቶች ላይ መስራት አለብን።በግብአት ላይ መስራት ካልተቻለ የምግብ ዋስትናን እውን ለማድረግ መንገድ የለውም" የሚለውን የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ሀሳብ በማካተት ዘገባው ሰፊ ሽፋን ሰጥቷል። ዲጂታላይዜሽን እና የኢንቨትመንትና የገበያ ማሻሻያዎች በኢትዮጵያ እየተካሄደ ያለው ለውጥ ወደ ዲጂታልም እየተሸጋገረ ነው።ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) እንደተናገሩት የ5 ሚሊዮን ኮደርስ ኢኒሼቲቭ ስልጠና ከዕቅዱ ቀድም ከመሳካቱም በላይ በርካታ ወጣቶች የዲጂታል እውቀት ባለቤት አድርጓል።   በተመሳሳይ የዲጂታል ትስስር እየሰፋ ሲሆን የ4ጂ እና 5ጂ አገልግሎቶች በበርካታ ከተሞች ተደራሽ ሆኗል። ኢትዮጵያ ለበርካታ አስርት ዓመታት ተዘግተው የቆዩ እንደ ቴሌኮሙኒኬሽን፣ ባንክ እና የካፒታል ገበያዎች ያሉ ዘርፎችን ለውጭ ባለሀብቶች ክፍት ማድረጓንም አድንቋል። የካፒታል ገበያን መጀመሯም የግል ካፒታል ልውውጥን በማጎልበት ለኢኮኖሚ ዕድገት ትልቅ ሚና እንደሚጫወት ተንትኗል። እነዚህ ማሻሻያዎች በአጠቃላይ በመንግስት ቁጥጥር ስር ከነበረው የኢኮኖሚ ወደ ግል ዘርፍ ኢንቨስትመንት እያደገ የሚሄድ ኢኮኖሚ መሰረታዊ ለውጥን እየተገነባ መሆኑን ያሳያሉ ነው ያለው። ኢትዮጵያ ካላት የጂኦ ፖለቲካ ስትራቴጂካዊ አቀማመጥ አኳያ እድልና ፈተናዎች ከፊቷ መሆናቸውን በማንሳት፥ አዲሱን የዓለም አቀፍ የትብብር ጥምረት ብሪክስ አባል መሆኗን አውስቷል። ከቻይና፣ ከመካከለኛው ምስራቅ ሀገራት፣ ከምዕራባውያን አጋሮችና ከአፍሪካ ኢንቨስተሮች ኢንቨስትመንትን እየሳበች እንደምትገኝም እንዲሁ። ኢትዮጵያ ጎራ ሳትለይ ከሁሉም የዓለም ሀገራት ጋር ትብብሯን እያጠናከረች ነው ብሏል። ዓለም ኢትዮጵያን የምታስታውሰው በጦርነት ቢሆንም፥ኢትዮጵያ ዓለም በአዲሱ የለውጥና የስኬት ጉዞዋ እንዲያስታውሳት እየሠራች ነው። ለዚህም በመላው ሀገሪቱ በሁሉም ዘርፍ ግዙፍ የኢኮኖሚ ሽግግር እየተካሄደ ሲሆን፥ ይህ የኢትዮጵያ ጉዞ ለቀጣዮቹ ዓመታት የቀጣናውንና የአፍሪካን ኢኮኖሚያዊና አጠቃላይ ገጽታ በአዲስ መልኩ የሚቀርጽ ነው ሲል ፈርስት ፖስት ዘገባውን አብራርቷል።
ያቀደችውን በተግባር የምታሳካ ታላቅ ሀገር
Aug 3, 2026 1022
የአንድ ሀገር ታላቅነት ከሚለካባቸው ጉዳዮች አንዱ የተያዙ ሀገራዊ እቅዶችን በተግባር የመለወጥ አቅም ዋነኛው ነው። ኢትዮጵያም በዛሬው እለት በአንድ ጀምበር ከ805 ነጥብ 3 ሚሊዮን ችግኞችን በመትከል ያስመዘገበችው አዲስ ታሪካዊ ስኬት፣ ሀገሪቱ ያቀደችውን በተግባር ማሳየት የምትችልና ትልልቅ ህልሞችን የመተርጎም አቅም ያላት ታላቅ ሀገር መሆኗን ለመላው ዓለም በተግባር ያስመሰከረ ነው። ይህ በአንድ ጀምበር የተከናወነ የችግኝ ተከላ መርሃ-ግብር በርካታ ጥልቅ ትርጉሞችን የያዘ ነው፡ በአንድ ጀንበር ከ805 ነጥብ 3 ሚሊዮን በላይ ችግኞችን መትከል ግዙፍ የሎጂስቲክስ፣ የዝግጅትና የህዝብ ንቅናቄ ስራን ይጠይቃል።   ይህ ስኬት ሀገሪቱ ማንኛውንም ታላቅ አገራዊ እቅድ አቅዳ እስከ መጨረሻው የትግበራ ምዕራፍ ድረስ በብቃት የመምራትና የማስተባበር ተቋማዊና ህዝባዊ አቅም እንዳላት ማረጋገጫ ነው። በሚሊዮን የሚቆጠሩ ዜጎች ዕድሜ፣ ጾታ፣ ወይም ልዩነት ሳይለያያቸው በአንድ ቀን ለተመሳሳይ አገራዊ ዓላማ መቆማቸው፣ ኢትዮጵያውያን ለጋራ እድገታቸውና ለሀገራቸው የወደፊት ተስፋ ያላቸውን ጽኑ ፍላጎትና አንድነት አሳይቷል። በዓለም አቀፍ ደረጃ የአየር ንብረት ለውጥና የበረሃማነት መስፋፋት ዋና ስጋት በሆነበት በዚህ ወቅት፣ ኢትዮጵያ በንግግር ብቻ ሳይሆን በተግባራዊ እርምጃ ለችግሩ መፍትሔ በመስጠት ረገድ የዓለም አቀፍ መሪነቷን ያስመሰከረችበት አጋጣሚም ጭምር ነው። ይህ ስኬት ሀገሪቱ የገጠሟትን ተፈጥሯዊና ሰው ሰራሽ ፈተናዎች ተሻግራ፣ አቅሟን አስተባብራ ታላላቅ ፕሮጀክቶችን ማሳካት እንደምትችል ለዜጎቿም ሆነ ለውጭው ዓለም የሰጠችው ትልቅ የራስ መተማመንና የተስፋ መልእክት ነው። በአጠቃላይ፣ በአንድ ጀምበር የተከናወነው ይህ ታሪካዊ የአረንጓዴ አሻራ መርሃ-ግብር ኢትዮጵያ አርቆ የማሰብና የማቀድ ችሎታዋን ብቻ ሳይሆን፣ ያቀደችውንም በአንድነትና በቁርጠኝነት ወደ መሬት በማውረድ በተግባር የምታሳይ ታላቅ ሀገር መሆኗን በግልጽ ያረጋገጠ አኩሪ ተግባር ነው።
ትንታኔዎች
አረንጓዴ ዐሻራ፦ የምግብ ሉዓላዊነት ምሰሶ
Aug 14, 2026 342
(በሙሴ መለሰ) የአየር ንብረት ለውጥ፣ የአፈር መሸርሸር እና የተፈጥሮ ሀብቶች መመናመን በአሁኑ ወቅት የዓለማችን ዋነኛ የህልውና ስጋቶች ሆነዋል። ኢትዮጵያም የዚህ ችግር ተጠቂ ናት። በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አነሳሽነት በሐምሌ ወር 2011 ዓ.ም የተጀመረው አረንጓዴ ዐሻራ ተግዳሮቶቹን በዘላቂነት ለመፍታት ያለመ ነው። የአየር ንብረት ለውጥን መቋቋም፣ የደን ሽፋንን መጨመር፣ የምግብ ዋስትናን ማረጋገጥና አረንጓዴ ኢኮኖሚ መገንባት በወቅቱ አረንጓዴ ዐሻራ ሲጀመር የነበሩ አበይት አላማዎች ናቸው። የዘንድሮው የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አማካኝነት ተስፋን እንትከል በሚል መሪ ሀሳብ ሰኔ 8 ቀን 2018 ዓ.ም በቢሾፍቱ ከተማ መጀመሩ ይታወቃል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዘንድሮው ዓመት ስምንት ቢሊዮን ችግኞችን ለመትከል ግብ መቀመጡን እና በአጠቃላይ ኢትዮጵያ የምታስተናግደው 32ኛው የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የአየር ንብረት ለውጥ ጉባኤ (ኮፕ 32) ድረስ የሀገሪቱን ግብ ወደ 65 ቢሊዮን ከፍ ለማድረግ መታቀዱን ገልጸዋል። ሐምሌ 27/ 2018 በተካሔደው የዘንድሮው የአንድ ጀምበር አረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ መርሃ-ግብር ላይም 800 ሚሊዮን ችግኞች ለመትከል ታቅዶ፣ 805 ነጥብ3 ሚሊዮን በመትከል ከእቅዱ በላይ ማሳካት ተችሏል። ከ26 ነጥብ2 ሚሊዮን በላይ ኢትዮጵያውያን በነቂስ ወጥተው የተሳተፉበት ይሄ መርሃ-ግብር በአጠቃላይ 294 ሺህ ሄክታር መሬት ላይ ያረፈ ነበር። በዘንድሮው የአረንጓዴ ዐሻራ ለመትከል ከታቀደው ስምንት ቢሊዮን ችግኞች መካከልም ከ6 ነጥብ 5 ቢሊዮን በላይ መተከሉን መረጃዎች ያሳያሉ። የአረንጓዴ ዐሻራ ከአካባቢ ጥበቃ ስራ ባሻገር ሀገራዊ የምግብ ዋስትናን በአስተማማኝ ሁኔታ ለመገንባት የሚያስችል ስትራቴጂካዊ ምሰሶ ሆኖ በማገልገል ላይ ይገኛል። መርሃ-ግብሩ ከተራቆቱ መሬቶች መልሶ ማገገም ባለፈ፣ በምግብ ራስን ለመቻል እየተደረገ ባለው ጥረት ጉልህ ሚና እየተጫወተ ይገኛል። አረንጓዴ ዐሻራ ከተለመደው የደን ልማት በተለየ መልኩ የግብርና ደንን (Agro-forestry) በማስፋፋት የአርሶ አደሩንና የከተማውን ማህበረሰብ የምግብ ፍላጎት በቀጥታ መመለስ ላይም ያተኮረ ነው። እንደ አቮካዶ፣ ማንጎ፣ ፓፓያ፣ ብርቱካን፣ ቡና እና ሙዝ ያሉ የምግብና የፍራፍሬ ችግኞች በሀገር አቀፍ ደረጃ ተተክለዋል። ይህ አካሄድ አርሶ አደሮች ከሰብል ምርት በተጨማሪ ከተተከሉት ዛፎች የአጭርና የመካከለኛ ጊዜ የተመጣጠነ ምግብ አቅርቦት እንዲያገኙ አስችሏቸዋል። ከዛም ባለፈ ለገበያ በማቅረብ የሚገኘው ተጨማሪ ገቢም የአርሶ አደሩን አቅም አሳድጎታል። ባለፉት ዓመታት በተከናወኑ የአረንጓዴ ዐሻራ መርሃ-ግብር የተፈጥሮ አካባቢ ምህዳርን ለመጠበቅ የሚያስችሉ ውጤታማ ስራዎች ተከናውነዋል። የተተከሉት ችግኞችም ትርጉም ያላቸው የዜጎችን ተጠቃሚነትና የአካባቢ ጥበቃን ታሳቢ ያደረጉ ናቸው። ከነዚህ መካከል 60 በመቶ የሚሆነው የጥምር እርሻ ደን ሲሆን 35 በመቶ የሚሆነው ደግሞ የደን ዛፍ ነው። ቀሪው ደግሞ የከተማ ውበት ዛፎች ናቸው። የተተከሉ ዛፎች አፈርን ከውሃ መሸርሸር በመጠበቅና የከርሰ ምድር ውሃ እንዲጨምር በማድረግ የሰብል ምርታማነትን ያሳድጋሉ፤ እንዲሁም የደረቁ ምንጮችን በማነቃቃት የመስኖ ልማትን ያበረታታሉ። በአረንጓዴ አሻራ መርሃ-ግብር የተከላው ሂደት፣ የንብ እርባታንና የእንስሳት መኖ አቅርቦትን በማሳደግ የዘላቂ ምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ ከፍተኛ አስተዋጽኦ ያደርጋል። በሌላ በኩል፣ ይህ አገራዊ ንቅናቄ በከተማ ግብርና ላይ የጎላ አስተዋጽኦ እያበረከተ ይገኛል። በከተሞች ዙሪያ የሚለሙ የፍራፍሬ ችግኞች በአነስተኛ ይዞታዎች ላይ የተመጣጠነ ምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ የሚያስችሉ ናቸው። ይህ አካሄድ በከተሞች የሚታየውን የምግብ ፍላጎትና አቅርቦት አለመመጣጠን በመቅረፍ፣ በምግብ ራስን ከመቻል አንጻር የራሱን አስተዋጽኦ እንዲያበረክት የሚያደርግ ነው። የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር ከአካባቢ ጥበቃ ባለፈ የሀገሪቱን የምግብ ዋስትና በአስተማማኝ ሁኔታ ለመገንባት እና በምግብ ራስን የመቻል አገራዊ ሉዓላዊነትን ለማረጋገጥ የሚተገበር ስትራቴጂካዊ ምሰሶ ነው። ንቅናቄው ከተራቆቱ መሬቶች መልሶ ማገገም ባለፈ፣ በምግብ ራስን ለመቻል የሚደረገውን ጥረት የሚያፋጥንበትን ሁለንተናዊ አቅም ፈጥሯል። ኢትዮጵያዊያን እንደ አድዋ እና እንደ ህዳሴ ግድብ ሁሉ በአንድ ድምጽ በመደመር እሳቤ በአንድነት ተነስተው በጋራ እየፈጸሙት ያለው የአረንጓዴ ዐሻራ መርሃ-ግብር ከችግኝ መትከልም በላይ ነው። ይሄ አንድነት ከአየር ንብረት ለውጥ ተጽዕኖ የተላቀቀች ለቀጣናው ለአህጉሩና ለዓለም አቀፍ ማህበረሰብ በአርዓያነት እያስጠቀሳት የሚገኝ ነው። ትውልዱ በየዓመቱ በሚከናወነው በዚህ መርሃ-ግብር ዐሻራውን ከማሳረፍ ባለፈ በእንክብካቤውም የተናበበ ሆኖ መቀጠል የነገዋን የበለጸገች ኢትዮጵያ እውን የማድረግ መሻቱን ማሳካት ይጠበቅበታል።
ከአረንጓዴ አሻራ እስከ ዓለም ገበያ - የኢትዮጵያ ቡና ልማት አዲስ የዕድገት ምዕራፍ
Aug 13, 2026 493
(በሙሴ መለሰ) ኢትዮጵያ የቡና መገኛ ከመሆኗም ባለፈ ምርቱ አሁንም ለሀገሪቱ ምጣኔ ሀብትና ማህበራዊ ህይወት ትልቅ መሰረት ያለው ነው። የዓለም የቡና ዝርያዎች ሁሉ መገኛ የሆነው የአረቢካ ቡና ለመጀመሪያ ጊዜ የተገኘውም በኢትዮጵያ እንደሆነ ይታወቃል። በኢትዮጵያ ቡና መጠጣት የዕለት ተዕለት ባህል ሲሆን፣ የቡና አፈላል ስነ ስርዓት ሰላምን፣ አንድነትንና ማህበራዊ ውይይትን የሚያጠናክር ትልቅ እሴት ተደርጎም ይወሰዳል። በአሁኑ ወቅት ቡና ለሀገሪቱ ከፍተኛውን የውጭ ምንዛሬ ገቢ የሚያስገኝ ቀዳሚው የግብርና ምርት በመሆን ማዕከላዊ የኢኮኖሚ ሚናውን እየተጫወተ ይገኛል። አብዛኛው የኢትዮጵያ ቡና የሚመረተው በተፈጥሯዊ መንገድ በገበሬዎች ማሳ ላይ ወይም በዱር ውስጥ በመሆኑ፣ ለሰው ሰራሽ ማዳበሪያና ኬሚካል ተጋላጭ አይደለም። ይህም በዓለም አቀፍ ደረጃ ያለውን ተመራጭነት ይበልጥ ከፍ አድርጎታል። ከኢትዮጵያ የወጪ ንግድ ምሰሶ አንዱ የሆነው ቡናችን ለሀገሪቷ እያስገኘ ያለው ገቢም ከጊዜ ወደ ጊዜ እያደገ መጥቷል። የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ የሥራ ዘመን 30ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከምክር ቤቱ ለተነሱላቸው ጥያቄዎች በሰጡት ማብራሪያ ካነሷቸው ጉዳዮች መካከልም አንዱ የኢትዮጵያ የኢኮኖሚ ዋልታ የሆነው ቡና ነበር። ኢትዮጵያ በአሁኑ ወቅት ከብራዚልና ኮሎምቢያ በመቀጠል በዓለም 3ኛዋ ትልቋ የቡና ላኪ ሀገር መሆኗን እና በአፍሪካም ቀዳሚ ደረጃ ላይ መቀመጧን ገልጸዋል። በ2018 ዓ.ም በጀት ዓመት ከቡና ወጪ ንግድ 3 ነጥብ 1 ቢሊዮን ዶላር ገቢ የተገኘ ሲሆን፣ ይህ ውጤት ባለፉት 17 ዓመታት በድምሩ ከተገኘው 3 ነጥብ3 ቢሊዮን ዶላር ጋር ሲነጻጸር በዘርፉ የተመዘገበውን ከፍተኛ ዕድገት ያሳያል ብለዋል። ለተመዘገበው ውጤት የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር ጉልህ አስተዋጽኦ ማበርከቱ የተጠቀሰ ሲሆን፣ ኢትዮጵያ በዘርፉ ያላትን እምቅ አቅም አጠናክራ መጠቀም እንዳለባት ተናግረዋል። የግብርና ሚኒስትሩ አዲሱ አረጋ የኢትዮጵያን የቡና ዘርፍ ከዘልማዳዊ አሰራር ወደ ዘመናዊ ምርታማነት ለማሸጋገር የሚያስችል አዲስ የ10 ዓመት ስትራቴጂክ ዕቅድ እና የተሻሻለ የልማት ፓኬጅ መዘጋጀቱን በቅርቡ ባስተላለፉት መልዕክት ገልጸዋል። ቡና በሀገሪቱ ኢኮኖሚ፣ የሚሊዮን አርሶ አደሮች የኑሮ መሠረትና የወጪ ንግድ ዋነኛ ምሰሶ መሆኑን ጠቅሰው ይህንን ታላቅ ሀብት በጥራትና በዘላቂነት በማሳደግ ከምርት ወደ እሴት፣ ከእሴት ወደ ዓለም ገበያ ማሸጋገር የዘርፉ ዋነኛ አቅጣጫ መሆኑን ተናግረዋል። ይህንኑ ስትራቴጂ ለማሳካት የተጀመረው ሃገራዊ የቡና ምርትና ምርታማነት ኢኒሼቲቭ በአሁኑ ወቅት በሔክታር 9 ኩንታል የሆነውን የቡና ምርታማነት ወደ 21 ኩንታል ለማሳደግ ያለመ መሆኑን ሚኒስትሩ አብራርተዋል። በተጨማሪም በ 1 ነጥብ15 ሚሊዮን ሄክታር በላይ መሬት ላይ የቡና ልማት ለማካሄድ የታቀደ ሲሆን፣ ለዚህም ምርጥ የቡና ዘር አጠቃቀም፣ የተቀናጀ የአፈር ንጥረ-ነገር፣ የቡና ተክል ጥግግት፣ የገረዛና የጥላ ዛፍ አያያዝ፣ የተቀናጀ የተባይ መከላከል፣ የመስኖ፣ የማዳበሪያ እንዲሁም የተሻሻለ የምርት አሰባሰብና የዕድሳት ሥራዎችን ያካተቱ ዘጠኝ የትኩረት መስኮች ተለይተው ወደ ሥራ መግባታቸውን አመልክተዋል። ይህ አዲሱ የቡና ልማት ኢኒሼቲቭ አርሶ አደሮችን፣ የማህበራትንና የባለሙያዎችን ግንዛቤና አቅም ለማሳደግ ሰፊ የንቅናቄ ሥራዎችን እንደሚከናውን ሚኒስትሩ ጠቁመዋል። ኢትዮጵያ በቡና ወጪ ንግድ ከአፍሪካ ቀዳሚና ከዓለም 3ኛዋ ትልቅ ላኪ ሀገር በመሆን ያሳየችው እመርታ፣ የዘርፉን ታላቅ የምጣኔ-ሀብት አቅም በተጨባጭ የሚያሳይ ነው። ለዚህ ደግሞ ላለፉት ዓመታት የተከናወነው የአረንጓዴ አሻራ መርሃ-ግብር የተፈጥሮን ምህዳር በማስተካከል ረገድ የራሱን ከፍተኛ አስተዋጽኦ ማበርከቱ ይታወቃል። በዚህም መርሃ-ግብሩ በተጀመረበት 2011 ዓ.ም 600 ሺህ ሔክታር መሬት ላይ የተተከለው የቡና ችግኝ በየዓመቱ እያደገ በመሔድ በ2017 ዓ.ም ላይ 1 ነጥብ 4 ሚሊዮን ሄክታር መሸፈን ተችሏል። ይሄ በመሆኑም የቡና ምርታማነት ላይ ከፍተኛ አስተዋጽኦ አድርጓል። በ2011 ዓ.ም. ግማሽ ሚሊዮን ቶን የነበረው ዓመታዊ የቡና ምርት 2017 ዓም ላይ ወደ 1 ነጥብ 6 ሚሊዮን ቶን የሚጠጋ ምርት ማግኘት በመቻሉ ኢኮኖሚው ላይ ያለውን ከፍ ያለ አስተዋጽኦ ማስቀጠል ችሏል። በመሆኑም፣ የተያዘውን የተቀናጀ የልማት ስትራቴጂ በተግባር በመተርጎም የቡናን ምርት በጥራትና በብዛት ማሳደግ፣ የሀገሪቱን የማክሮ-ኢኮኖሚ መረጋጋት ከመደገፍ ባለፈ የኢትዮጵያን ቡና የወደፊት ጉዞ እና ዓለም አቀፋዊ መሪነት እጅግ አስተማማኝ ያደርገዋል።
የኢትዮጵያ የቴክኖሎጂ ሉዓላዊነት ጉዞ አንዱ መገለጫ -መሶብ
Aug 12, 2026 482
(በሙሴ መለሰ) የመንግሥት አገልግሎቶችን ለማግኘት በተለያዩ መሥሪያ ቤቶች መመላለስ፣ የወረቀት ክምርና ረጅም ሰልፍ የኢትዮጵያውያን የቆየ የዕለት ተዕለት ፈተና ነበር። ይህንን የዜጎች እንግልት በዘላቂነት ለመቅረፍ እና አሰራርን ለማዘመን ታስቦ የተመሠረተው መሶብ የተቀናጀ የአንድ ማዕከል አገልግሎት፣ በሀገሪቱ ታሪክ ውስጥ አዲስ ምዕራፍ ከፍቷል። የተቀናጀው የ"አዲስ መሶብ" ሱፐር አፕ (Super App) ዲጂታል መድረክ ደግሞ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አማካኝነት ሚያዝያ ወር 2017 ዓ.ም በይፋ ተመርቆ ወደ ሙሉ ሥራ መግባቱ ይታወሳል። የመሶብ ዋና ዓላማ ተበታትነው የነበሩ ልዩ ልዩ የመንግሥት አገልግሎቶችን በዲጂታል ቴክኖሎጂ አጋዥነት በአንድ ጣሪያ ስር ማገናኘት ነው። ዜጎች ጊዜና ገንዘባቸውን ሳይባክኑ ፈጣን አገልግሎት እንዲያገኙ ማድረግ፣ የሰዎችን ቀጥተኛ ንክኪ በመቀነስ ሙስናና ብልሹ አሰራርን መዋጋት፣ እንዲሁም ግልጽነትን ማስፈን የተቋሙ መሠረታዊ ምሰሶዎች ናቸው። በረጅም ጊዜ ስትራቴጂካዊ ዕቅዱ ደግሞ እያንዳንዱ ዜጋ በብሔራዊ የፋይዳ (Fayda) መታወቂያው ብቻ በመጠቀም ሁሉንም የመንግሥት አገልግሎቶች በአንድ አካውንት እንዲያገኝ ማድረግ እና ሥርዓቱን ለአፍሪካ ሀገራት እንደ መሪ ተሞክሮ ማቅረብን ያለመ ነው። ይህ የዲጂታል መድረክ እና አጠቃላይ የቴክኖሎጂ ሥርዓቱ ሙሉ በሙሉ በኢትዮጵያውያን ባለሙያዎች ሀገር በቀል እውቀት የበለጸገ ሲሆን፣ ጥቅም ላይ የዋሉት የሶፍትዌር ቴክኖሎጂዎች ለሁሉም ክፍት የሆነ (Open-source) መሆናቸው ተቋሙን ከከፍተኛ የውጭ ምንዛሬ ወጪ አድኖታል። በማዕከላቱ ውስጥ የሚሰሩ ባለሙያዎች ጥብቅ የሆነ የምልመላ ፈተና እና ልዩ ስልጠናዎችን አልፈው የሚገቡ በመሆናቸው የአገልግሎት ጥራቱ ከብልሹ አሰራር የፀዳ እንዲሆን አስችሏል። መጀመሪያ ላይ በ12 ተቋማትና በ41 አገልግሎቶች ብቻ የተጀመረው ይህ ዘመናዊ አሰራር፣ በአጭር ጊዜ ውስጥ እያሳየ ባለው ፈጣን እድገት በአሁኑ ወቅት የትስስር አቅሙን በከፍተኛ ደረጃ ማሳደግ ችሏል። አሁን ባለው ተጨባጭ ቁመና መሶብ 27 ዋና ዋና የመንግሥት ተቋማትን ሙሉ በሙሉ በዲጂታል መስመር ማገናኘት የቻለ ሲሆን፣ እነዚህ ተቋማት በአንድ ላይ በመቀናጀት ከ288 በላይ የተለያዩ ዲጂታል አገልግሎቶችን በጥራትና በፍጥነት እያቀረቡ ይገኛሉ። ተገልጋዮች እንደ ፓስፖርት፣ ውክልና፣ የንግድ ፈቃድ እና የሰነዶች ማረጋገጫ ያሉ ወሳኝ ጉዳዮቻቸውን በአንድ ማዕከል ወይም በሞባይል መተግበሪያቸው ማከናወን ይችላሉ። ይህንን ተደራሽነት ለማረጋገጥ በሀገር አቀፍ ደረጃ ከ100 በላይ ቋሚና ተንቀሳቃሽ ማዕከላት የተቋቋሙ ሲሆን፣ እስካሁንም ከ1 ነጥብ 2 ሚሊዮን በላይ ዜጎችን በማስተናገድ የአገልግሎት እርካታውን በፌዴራል ደረጃ ወደ ከ98 በመቶ በላይ ማድረስ ተችሏል። በቅርብ ቀናት ውስጥ የወጡ አዳዲስ ወቅታዊ መረጃዎች ደግሞ ተቋሙ አገልግሎቱን ይበልጥ ተደራሽ እና ተለዋዋጭ እያደረገው መሆኑን ያሳያሉ። በቀን የሥራ ሰዓት መስተናገድ ለማይችሉ ሠራተኞችና ነጋዴዎች ምቹ ሁኔታን ለመፍጠር ከተለመደው የሥራ ሰዓት ውጭ የምሽት አገልግሎት (Night Service) በይፋ ተጀምሯል። ከዚህ በተጨማሪ ወደ ማህበረሰቡ በቀጥታ በመሄድ አገልግሎት የሚሰጡት እና የራሳቸውን ኃይል በከፊል ከፀሐይ ብርሃን የሚያመነጩት ዘመናዊ ተንቀሳቃሽ አውቶቡሶች (Mobile Mesob Bus) በተለይ ለአረጋውያንና ለአካል ጉዳተኞች የቤት ለቤት አገልግሎት መስጠት ጀምረዋል። የጤናው ዘርፍ አገልግሎቶችንም ለማካተት ከቅዱስ ጴጥሮስ ሆስፒታል ጋር አዲስ ስምምነት የተፈራረመ ሲሆን፣ ወደ ሀገር ለሚገቡ ባለሃብቶችና ዳያስፖራዎች ምቹ ሁኔታን ለመፍጠር በቦሌ ዓለም አቀፍ አየውሮፕላን ማረፊያ አዲስ ማዕከል እየተገነባ ይገኛል። በአዲስ አበባ ከተማም ከ480 በላይ የአገልግሎት መስኮቶች የሚኖሩት አንድ ግዙፍ ማዕከላዊ የኮምፕሌክስ ሕንፃ ግንባታ በፍጥነት እየተከናወነ ነው። “ዩኒፋይድ መሶብ” የተሰኘው የኦንላይን መድረክ ዜጎች በሞባይል ስልካቸው የመንግሥት አገልግሎቶችን በቀላሉ እንዲያገኙ የሚያስችል ሥርዓትም ተግባራዊ ሆኗል። በአሁኑ ወቅት መሶብ ከሀገር ውስጥ አልፎ ዓለም አቀፍ ትኩረትን እየሳበ ይገኛል። ተቀማጭነታቸውን በአዲስ አበባ ያደረጉ የአፍሪካ ሀገራት አምባሳደሮች እና የቤኒን ዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ሚኒስትር ማሁና አክፕሎጋን ማዕከሉን በይፋ የጎበኙ ሲሆን፣ መሶብ ለአፍሪካ ሀገራት በቴክኖሎጂ የተደገፈ የመንግሥት አገልግሎት ሥርዓት ለመገንባት እንደ ትልቅ የምርጥ ተሞክሮ ማሳያ እየተወሰደ ነው። በቀጣይም ከጅቡቲ፣ ደቡብ ሱዳን እና ኬንያ ጋር በዲጂታል አገልግሎት ዙሪያ የጋራ ትስስር በመፍጠር የአህጉር አቀፍ የዲጂታል ሥርዓት የመገንባት ስትራቴጂ ተነድፎ እየተሰራ ይገኛል። በአጠቃላይ መሶብ ሀገር በቀል ቴክኖሎጂን በመጠቀም የመንግሥት አገልግሎት አሰጣጥን በማዘመን እና የሕዝብን እንግልት በመቀነስ ረገድ ውጤታማነቱን በተግባር ያረጋገጠ ስኬታማ የዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ማሳያ ነው።
ወዳጅነት ፓርክ ፦ የመደመር እሴት ማሳያ
Aug 11, 2026 383
በሙሴ መለሰ በአዲስ አበባ መሐል የሚገኘው የወዳጅነት ፓርክ ባለፉት ስምንት ዓመታት ከተገነቡት የመጀመሪያዎቹ ዘርፈ-ብዙ ጠቀሜታ ያላቸው የሕዝብ መገልገያ ቦታዎች አንዱ ነው። ይህ ፕሮጀክት በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ሀሳብ አመንጪነት የተጀመረውና 56 ኪሎ ሜትር ርዝማኔ ባለው የ“ሸገርን የማስዋብ ፕሮጀክት” (Beautifying Sheger Project) ስር የተከናወነ ነው። ፕሮጀክቱ በሁለት ዋና ዋና ምዕራፎች ተከፍሎ በአጭር ጊዜ ውስጥ ተገንብቶ ሊጠናቀቅ ችሏል። ኢትዮጵያ የጀመረችው ይህ የከተማ ውበትና የመሰረተ ልማት ዝርጋታ የውበት ጉዳይ ብቻ ሳይሆን፣ ከፍተኛ የኢኮኖሚና የማኅበራዊ ሀብት ፈጣሪ መሆኑንም በተግባር ያረጋገጠ ህያው ማሳያ ነው። የወዳጅነት አደባባይ የምዕራፍ አንድ የግንባታ ሂደት በ2011 ዓ.ም የተጀመረ ሲሆን፣ ቀደም ሲል የቆሻሻ ማጠራቀሚያና ክፍት ቦታ የነበረውን ስፍራ ወደ ዘመናዊ አረንጓዴ ሥነ-ምህዳር ለመቀየር ያለመ ነበር። ግንባታው በ11 ወራት ብቻ የተጠናቀቀ ሲሆን፣ በጳጉሜ 2012 ዓ.ም በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና በቀድሞዋ ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ተመርቆ ለሕዝብ ክፍት ሆኗል። ይህ ክፍል 32 ሄክታር መሬት በማልማት፣ አሳ እና ዳክዬዎች የሚቀዝፉበት ሰው ሠራሽ ሐይቅ፣ ትልቅ አደባባይ (Square)፣ እና 1 ነጥብ 2 ኪሎ ሜትር የወንዝ ዳርቻን መልሶ ማቋቋምን ያካተተ ነው። ከዚህም በተጨማሪ ለምሽት መዝናኛ የሚሆን ማራኪ የፏፏቴ ላይ የብርሃን ትርኢት (Dancing Fountain)፣ ከ16 በላይ የውጪ ላይ ስብሰባ ማካሄጃ ቦታዎች (Event Venues)፣ የሰርግ አፀዶች፣ ካፌዎች፣ የፎቶ ስቱዲዮዎች እና ጠዋት ጠዋት የአካል ብቃት እንቅስቃሴና ሩጫ ለማድረግ ምቹ የሆኑ የተከለሉ መንገዶችን ይዟል። ምዕራፍ አንድ ከተመረቀ በኋላ ወዲያውኑ የሁለተኛው ምዕራፍ (Friendship Park 2) የዲዛይንና የዝግጅት ሥራዎች ተጀምረዋል። በግንባታው ወቅት ዘመናዊ ቴክኖሎጂን በመጠቀም፣ ከሌላ ቦታ የተሰባሰቡ ከ4ሺህ በላይ አገር በቀል ትልልቅ ዛፎች (Indigenous trees) መጥተው በቦታው ላይ በተሳካ ሁኔታ እንዲተከሉ ተደርጓል። ግንባታው በጥቅምት 2015 ዓ.ም ሙሉ በሙሉ ተጠናቆ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና በአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ተመርቋል። 16 ሄክታር መሬት የሸፈነው ይህ ክፍል ከአብርሆት ቤተ-መጽሐፍት ፊት ለፊት የሚገኝ ሲሆን፣ ሙሉ በሙሉ ለሕፃናት፣ ለታዳጊዎችና ለቤተሰብ ስፖርታዊ መስተጋብር ተለይቶ የተገነባ ነው። በውስጡም እጅግ ዘመናዊና ሰፊ የሕፃናት መጫወቻ ስፍራዎችን (Playgrounds)፣ ታዳጊዎች እየተጫወቱ ሳይንስና ቴክኖሎጂን የሚለማመዱበትን የሳይንስ ማዕከል፣ ትንንሽ የእግር ኳስ (Mini-football) እና የቅርጫት ኳስ (Basketball) ሜዳዎችን፣ የሩጫ ትራኮችን፣ ለወጣቶች ንባብ የሚሆኑ ቦታዎችን (Reading nooks) እና ከጎኑ ያለውን የሳይንስ ሙዚየም ግንባታን ያካተተ ሰፊ ይዘት አለው። የወዳጅነት ፓርክ ከብሔራዊ ቤተመንግሥት እስከ መስቀል አደባባይባለው አካባቢ የሚዘልቅ ዘመናዊ የሕዝብ መገልገያና መዝናኛ ማዕከል ነው። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት እንደገለጹት፣ ይህ ፓርክ ባለፉት አራት ዓመታት ብቻ ወደ አንድ ቢሊዮን ብር ገደማ ገቢ ማስገኘት ችሏል። ይህም የሕዝብ መዝናኛ ቦታዎች ራሳቸውን ችለው ከፍተኛ ገቢ ማመንጨት ከመቻል ባለፈ፣ በቱሪዝም ዘርፉ፣ በአገልግሎት ሰጪ ተቋማት እና በጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች ዘንድ ለበርካታ ዜጎች በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ ሰፊ የሥራ ዕድል እና የኢኮኖሚ ተጠቃሚነትን እየፈጠረ ይገኛል። ከዚህ ኢኮኖሚያዊ እሴቱ ባሻገር፣ ፕሮጀክቱ የከተማ ነዋሪዎችን ማኅበራዊ ትስስር በከፍተኛ ደረጃ ያጠናክራል፤ የዜጎችን የኑሮ ጥራት፣ የጤና ሁናቴ እና ዘመናዊ የአኗኗር ዘይቤ (Life style) ከማሻሻል አንጻርም የመደመር እሴት በተግባር መሬት ማወረዱንና የዜጎችን አገራዊ የባለቤትነት ስሜት በጽኑ የሚያሳድግ ትልቅ ማሳያ ነው። ፓርኩ ለጤና፣ ለአካል ብቃት፣ ለመዝናኛና ለንባብ ከፍተኛ አገልግሎት በመስጠት ወጣቶች ጊዜያቸውንና ጉልበታቸውን በስፖርት፣ በዕውቀት ቀሰማና በሌሎች በጎ ነገሮች ላይ እንዲያሳልፉ ምቹ ከባቢ ፈጥሯል። በተጨማሪም ቦታው ከተለያዩ የሕብረተሰብ ክፍሎች የተውጣጡ ዜጎችና ጎብኝዎች በየቀኑ በስፋት የሚገናኙበት ማዕከል መሆን ችሏል። በስፍራው ከቤተሰቦችና ሕፃናት፣ ከስፖርት ቡድኖችና ከሠርግ ተካፋዮች ጀምሮ እስከ ዲጂታል ይዘት ፈጣሪዎች፣ እንዲሁም የሀገር ውስጥና የውጭ ሀገር ጎብኚዎች በከፍተኛ ቁጥር ይገኙበታል። ይህም ለሀገር ውስጥ ይዘት ፈጣሪዎች (Content Creators) ምቹ ከባቢ በመፍጠር፣ የአዲስ አበባን ዘመናዊና ማራኪ ገጽታ በማኅበራዊ ትስስር ገጾች ላይ በስፋት እንዲያስተዋውቁና የከተማዋን በጎ ስም ለዓለም እንዲያደርሱ ትልቅ ዕድል ከፍቷል። ይህ ፓርክ አዲስ አበባን ለሌሎች የክልል ከተሞች በአረንጓዴ ልማት፣ በጽዳትና በዘመናዊ የሕዝብ መገልገያዎች በሞዴልነት የሚጠቀስ ሲሆን፣ የከተማዋን የዲፕሎማሲያዊ መዲናነት ገጽታ ይበልጥ በማደስ ለውጭ ሀገር ጎብኚዎች፣ ለዲፕሎማቶችና ለዓለም አቀፍ እንግዶች በጣም ሳቢና ተመራጭ መዳረሻ አድርጓታል። ፓርኩ በከተማዋ እንዲሁም በሌሎች ከተሞች ውስጥ እየተገነቡ ላሉ ተመሳሳይ የሕዝብ መገልገያ ሥፍራዎች ቀዳሚ ማሳያ ሲሆን፣ እነዚህ አዳዲስ ቦታዎች እሴት የሚፈጥሩ፣ ዕድሎችን የሚያመቻቹ እና ከሁሉም በላይ ደግሞ የኢትዮጵያውያንን ባለቤትነት የሚያረጋግጡ ማዕከላት መሆናቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) መልዕክት ያረጋግጣል።
ልዩ ዘገባዎች
በታዳጊው የተሰራችው መኪና 
Jun 17, 2026 11969
ለአዳዲስ ፈጠራ የማይታክተው ልጅዓለም ንጉሱ ትውልድና እድገቱ በአማራ ክልል ዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አስተዳደር ሰቆጣ ወረዳ ፀመራ ቀበሌ ነው። ከሕጻንነቱ ጀምሮ ፈትቶ መግጠምና አፍርሶ መስራትን እየተለማመደ የመጣው ልጅዓለም፤ ከቤት እስከ ትምህርት ቤት ያልተቋረጠ ፈጠራውን አጠናክሮ ቀጥሏል። ከዚህ ቀደም ለሚማርበት ፀመራ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ከወዳደቁ ቁሶች የተለያዩ ቅርፃ ቅርፆችን በመስራት የፈጠራ አሻራውን አኑሯል። በትምህርትና በፈጠራ ሥራው ገፍቶበት አሁን ላይ የ8ኛ ክፍል ተማሪ የሆነው ልጅዓለም እንጨት ገጣጥሞ መኪና በመስራት ያለውን የጥበብና ፈጠራ ክህሎት አሳይቷል። በታዳጊው የተሰራችውና በፔዳል የምትነዳው መኪና ሁለት ሰዎችን የማያዝ አቅም አላት። በቀጣይ ተጨማሪ ቁሶችን በማቅረብና በተለያየ መንገድ የሚያግዘው ካገኘ መኪናዋ በዲናሞ እንድትንቀሳቀስ ለማድረግ መዘጋጀቱን ተናግሯል።   የተሽከርካሪውን አካል የገጣጠመው በአካባቢው አጠራር "እንቋ" የተሰኘ ዛፍ እንጨትን በመጠቀም ሲሆን የተሽከርካሪውን እግር ለማዘጋጀት ደግሞ የዋርካ ዛፍ ተጠቅሟል። በዚህም መሰረት የልጅዓለም መኪና የመብራትና የመሪ ስራዋ ተጠናቆ ሁለት ሰዎችን ጭና መንቀሳቀስ እንደምትችል በተግባር አሳይቷል። "በቀጣይ የሚያግዘኝና የሚደግፈኝ ካገኘሁ በዲናሞ የሚሰራ ተሽከርካሪ ለመስራት ዝግጁ ነኝ" ያለው ጥበበኛው ተማሪ ወደ ፊት ለሀገሬ ብዙ የመፍጠር ህልም አለኝ ብሏል። የፀመራ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ርዕሰ መምህር ግርማ ጌቴ፤ ከዚህ በፊት ተማሪ ልጅዓለም በትምህርት ቤቱ የተለያዩ የፈጠራ ሥራዎች እንዳሉት አስታውሰው ትምህርቱንም ፈጠራውንም አጠናክሮ መቀጠሉን ገልጸዋል።   የፈጠራ ክህሎቱን፣ ተሰጥኦውንና ፍላጎቱን ከ5ኛ ክፍል ጀምሮ ተከታትያለሁ ያሉት መምህሩ የሳይንስ ትምህርቱንና የግል ክህሎቱን ደምሮ ለአዳዲስ ሥራዎች እየተጋ መሆኑን አንስተው፣ የመኪና ፈጠራውም ይህንኑ በተግባር ያሳየበት ነው ብለዋል። የግብዓት አቅርቦት ድጋፍ ከተደረገለት የተሻለና ውጤታማ ሥራ መስራት እንደሚችል ገልጸው ለሚፈጥሩ ወጣቶች በጥሩ ምሳሌነት የሚጠቀስ መሆኑን ተናግረዋል። በእንጨት የተገጣጠመችው መኪና በሁላችንም ድጋፍ የዲናሞ፣ የብረትና ሌሎች አስፈላጊ ቁሶች ከተሟሉላት በታዳጊው ጥበብ የተሻለች መኪና ሆና ልትሰራ ትችላለች ሲለም እምነታቸውን ገልጸዋል።
በኢትዮጵያ ስንት ዓይነት የአዕዋፍ ዝርያዎች አሉ? 
Oct 13, 2025 21733
አዲስ አበባ፤ ጥቅምት 3/2018 (ኢዜአ)፡- ኢትዮጵያ ለአዕዋፍ ኑሮ ምቹ እና ተስማሚ ሁኔታዎች ካሉባቸው ሀገራት አንዷ ናት። በፈረንጆቹ 2024 እና 2025 የተደረጉ የጥናት ውጤቶች እንዳመላከቱት፤ በኢትዮጵያ ከ881 እስከ 926 የሚደርሱ የአዕዋፍ ዝርያዎች ይገኛሉ። ይህ አሃዝ ነዋሪ እና ፍልሰተኛ የአዕዋፍ ዝርያዎችን እንደሚያካትት በኢትዮጵያ ዱር እንስሣት ጥበቃ ባለሥልጣን የጥበቃ ቦታዎችና የብሔራዊ ፓርኮች ዋርደን ፋንታዬ ነጋሽ ለኢዜአ ገልጸዋል። ኢትዮጵያ ለአዕዋፋት ኑሮ ምቹና አስፈላጊ ከሆኑ ሀገራት መካከል እንደምትመደብም ጠቅሰዋል። 639 ነዋሪዎችን እና 224 ወቅታዊ ፍልሰተኞችን ጨምሮ 926 የአዕዋፍ ዝርያዎች በኢትዮጵያ እንደሚገኙ ባሳለፍነው ነሐሴ ወር ላይ የተደረገ ጥናት ውጤት አመላክቷል ነው ያሉት። ከእነዚህ መካከል በኢትዮጵያ ብቻ የሚገኙት የአዕዋፍ ዝርያዎች ቁጥራቸው ከ18 እስከ 20 እንደሚደርስ ጠቁመዋል። አማካኝ የወፎች ዕድሜ እንደ ዝርያ፣ መጠን እና አካባቢ ስለሚለያይ ለሁሉም ወፎች አንድ አማካይ ዕድሜ አለመኖሩንም አንስተዋል። ትንሽ ዕድሜ የሚኖሩት የድንቢጥ ዝርያዎች መሆናቸውን ጠቅሰው አማካኝ ዕድሜያቸውም ሦስት ዓመት መሆኑን ተናግረዋል። እንደ አልባትሮስ (Albatrosses and Some Parrots) ያሉ ትላልቅ የአዕዋፍ ዝርያዎች እና አንዳንድ በቀቀኖች ለብዙ አሥርተ ዓመታት ሊኖሩ እንደሚችሉ አመላክተዋል። መጠን፣ ዝርያ እና የመኖሪያ አካባቢ በአዕዋፍ የሕይወት ዘመን ላይ ተጽዕኖ እንደሚያሳድሩም አስገንዝበዋል። በዚህም መሠረት ትልልቅ ወፎች ከትንንሽ ወፎች የበለጠ ረጅም ዕድሜ ይኖራሉ ብለዋል። እንደ ዝርያቸው የሚወሰን ቢሆንም አዕዋፋት ከቀዝቃዛ እስከ ሞቃታማ የአየር ንብረት ያላቸው አካባቢዎች ላይ መኖር እንደሚችሉም አንስተዋል። አንድ ተመራጭ የአየር ንብረት የላቸውም፤ አብዛኞቹ የአዕዋፍ ዝርያዎች የተረጋጋ፣ አስተማማኝ የምግብ አቅርቦት ለማግኘት እና ልጆቻቸውን ለመንከባከብ ተስማሚ ሁኔታዎችን የሚቸር የአየር ሁኔታን ይመርጣሉ ነው ያሉት። በአሁኑ ጊዜ በዓለም አቀፍ ደረጃ የሚታወቁ 11 ሺህ 100 የሚጠጉ የአዕዋፍ ዝርያዎች እንዳሉም ነው ያስረዱት።
በየዓመቱ በሚሊየን የሚቆጠሩ ወፎች በፍልሰት ወደ ኢትዮጵያ ይገባሉ
Oct 11, 2025 14764
በዮሐንስ ደርበው በየዓመቱ በሚሊየን የሚቆጠሩ ፍልሰተኛ ወፎች ወደ ኢትዮጵያ እንደሚገቡ የኢትዮጵያ ዱር እንስሳት ጥበቃ ባለሥልጣን አስታውቋል። የዓለም የስደተኛ ወፎች ቀን በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ20ኛ በኢትዮጵያ ደግሞ ለ15ኛ ጊዜ "ምቹ የመኖሪያ ቦታ፤ ለአዕዋፋት አኗኗር ምቹ የሆኑ ከተምች እና ማኅበረሰብ" በሚል መሪ ሐሳብ ዛሬ በመላው ዓለም እየተከበረ ነው። በኢትዮጵያ ዱር እንስሳት ጥበቃ ባለሥልጣን የጥበቃ ቦታዎችና የብሔራዊ ፓርኮች ዋርደን ፋንታዬ ነጋሽ ለኢዜአ እንዳሉት፤ የዓለም የፍልሰተኛ ወፎች ቀን የሚከበረው ስለ ፍልሰተኛ ወፎች ያለ የማኅበረሰብ ግንዛቤን ለማሳደግ እና በእንቅስቃሴያቸው ወቅት ተገቢ ጥበቃ እንዲደረግላቸው ዓለም አቀፍ ትብብርን ለማጎልበት ነው። ለምግብና ለመራባት በይበልጥ ምቹ ሁኔታ በመፈለግ ብሎም ከወቅታዊ ተፈጥሯዊ ሁኔታዎች (ቅዝቃዜና ሙቀት ) ለማምለጥ ወፎች ምቹ ወደሚሉት አካባቢ እንደሚፈልሱ አንስተዋል።   በዚህም መሠረት ከአውሮፓ፣ እስያ፣ ከተለያዩ የአፍሪካ እና ባልካን ሀገራት በየዓመቱ በተለያዩ ወቅቶች በሚሊየን የሚቆጠሩ ወፎች በፍልሰት ወደ ኢትዮጵያ እንደሚገቡ ጠቁመዋል። አንዳንድ ፍልሰቶች አጭር መሆናቸውን ገልጸው፤ አኅጉራትን፣ በረሃዎችን እና ውቅያኖሶችን ማቋረጥ የግድ የሚሆንባቸው ረጅም ርቀት የሚሸፍኑ ፍልሰቶች እንዳሉም አስገንዝበዋል። ትክክለኛ ዓመታዊ ቆጠራ ላይ የተመሠረተ አሀዛዊ መረጃ ማግኘት ቢያዳግትም፤ በተለይም በምሥራቅ አፍሪካ ስምጥ ሸለቆ መስመር አማካኝነት በየዓመቱ በርካታ ፍልሰተኛ ወፎች ወደ ኢትዮጵያን ይመጣሉ ብለዋል። በዚህም መሠረት ከ1 ነጥብ 5 ሚሊየን የሚልቁ ፍልሰተኛ ወፎች በኢትዮጵያ በኩል የሚያልፈውን የስምጥ ሸለቆ መስመር ይጠቀማሉ ነው ያሉት። በተጨማሪም 199 ገደማ ዝርያዎች ከአውሮፓና እስያ እንዲሁም 47 ዓይነት ዝርያዎች ከአፍሪካ የተለያዩ ሀገራት በፍልሰት ወደ ኢትዮጵያ እንደሚገቡ እና ከወራት ቆይታ በኋላ ወደተለያዩ አቅጣጫዎች ተመልሰው እንደሚሄዱም አንስተዋል። እንደዝርያቸው ቢወሰንም ከቅዝቃዜ እስከ ሞቃታማ የአየር ንብረት ያላቸውን አካባቢዎች በማካለል የሚኖሩት እነዚህ ፍልሰተኛ ወፎች ቋሚ የመኖሪያ ሥፍራ እና ወጥ የአየር ንብረት የላቸውም ብለዋል። ነገር ግን አብዛኞቹ የወፍ ዝርያዎች ለአስተማማኝ የምግብ አቅርቦትና ልጆቻቸውን ለመንከባከብ ተስማሚ የአየር ንብረት ወዳላቸው አካባቢዎች ርቀው በመሄድ አስቸጋሪ ወቅቶች እስከሚያልፉ ይጠብቃሉ ነው ያሉት።
ባጃጅ ላይ ወድቆ የተገኘው የአደራ ገንዘብ- 82 ሺህ 265 ብር
Mar 5, 2025 20511
በአማራ ክልል ዋግኸምራ አስተዳደር የሰቆጣ ከተማ ነዋሪው ባለባጃጅ ወጣት ሠለሞን ቢምረው ተሳፋሪ ደንበኞቹን ከቦታ ቦታ በማዘዋወር ዕለታዊ ተግባሩን ይከውናል። ዛሬ ማለዳ ታዲያ በሰቆጣ ወረዳ የሰርክ ተግባሩን እያከናወነ ሳለ በድንገት ከአንድ ተሳፋሪ የተረሳ በኬሻ የተቀመጠ ንብረት ባጃጁ ውስጥ ያገኛል። ሰለሞን ቢምረው ማንነቱን ባላወቀው ተሳፋሪ የተረሳው ምንነቱን ያላወቀው በኬሻ የተቋጠረ ንብረት ገንዘብ መሆኑን ያወቀው ከደቂቃዎች በኋላ ነበር። 'ታማኝነት ለራስ ነው' የሚለው ወጣት ሰለሞን፥ ከተሳፋሪ ደንበኛ የተረሳን መጠኑን ያላወቀው ገንዘብ ለመመለስ ተጣደፈ። ተሳፋሪውን በእግር በፈረስ ማፈላለግ ይጀምራል። በሌላ በኩል የሰቆጣ ወረዳ ነዋሪዋ ወይዘር ኃይሌ በአደራ የተረከቡትን በኬሻ የተቋጠረ 82 ሺህ ብር በላይ ገንዘብ ፌርማታ ላይ ከባጃጅ ሲወርዱ መርሳታቸውን ካወቁበት ቅጽበት ጀምሮ በደንጋጤ ድባቴ ውስጥ ገብተዋል። ጉዳያቸውን ለፖሊስ አሳውቀው የአደራ ገንዘባቸውን በይገኛል ተስፋ እና ጭንቀት የባጃጅ አሽከርካሪውን ፍላጋ በየፌርማታው እየኳተኑ ነው። ተሳፋሪ እና አሳ'ፋሪ በየፊናው መፈላለጉን ተያያዙት። በዚህ መሀል የባጃጅ አሽከርክሪው ሰለሞን ቢምረው ወደ ተሳፋሪዋ ወይዘር ኃይሌ ድንገት ከተፍ ይላል። የወይዘሮ ወይዘር ደስታ ወደር አጣ። አሳፋሪው ሰለሞንም እፎይታ ተሰማው። በተለይ የአደራ ገንዘብ መሆኑን ሲረዳ። ባጃጅ አሽከርክሪው ሰለሞን እና ተሳፋሪዋ ወይዘሮ ወይዘር በፖሊስ ፊት ንብረት ተረካከቡ። ወጣቱ ሰለሞን እንደገለጸው የተሳፋሪ ንብረት በመመለሱ ደስተኛ ነው። ለወይዘሮ ወይዘር አደራ ያስረከበችው የገንዘቡ ባለቤት ወይዘሪት ወለለ ንጉስ፤ በሰለሞን ቢምረው ነባይነት(ታማኝነት) እንዳስገረማቸው ይናገራሉ። በዚህ ወቅት ይህን ያህል ገንዘብ አግኝቶ መመለስ በዕውነቱ በነፍስም በስጋም የሚያስመሰገን በጎ ምግባር ነው ስትል አመስግናለች። የሰቆጣ ከተማ አስተዳደር ፖሊስ ጽህፈት ቤት ኃላፊ ምክትል ኢንስፔክተር ደሳለኝ አባተ ወጣት ሰለሞን ከአሁን ቀደምም ሞባይል ጥለው የሄዱትን ለባለቤቱ በታማኝነት መመለሱን አስታውሰዋል። አሁን ደግሞ በኬሻ የተቋጠረን 82 ሽህ 265 ብር ከግል ይልቅ የህዝብን ጥቅም በማስቀደም ለግለሰቧ በታማኝነት ማስረከቡን አረጋግጠዋል። ይህን መሰል በጎ ምግባር በሁሉም የማህበረሰብ ዘንድ በአርዓያነት ሊወሰድ የሚገባው ነው ሲሉም ጥሪ አቅርበዋል።
በብዛት የታዩ
ጀርመን በኢትዮጵያ የሽግግር ፍትሕ ሂደት እንዲሳካ ድጋፍ ታደርጋለች - አምባሳደር ስቴፋን አወር
Jun 17, 2023 104415
አዲስ አበባ ሰኔ 10/2015 (ኢዜአ) ፦ ጀርመን በኢትዮጵያ የሽግግር ፍትሕ ሂደት እንዲሳካ ድጋፍ እንደምታደርግ በአገሪቷ የኢትዮጵያ አምባሳደር ስቴፋን አወር ገለጹ። ጀርመን ለኢትዮጵያ የምትሰጠውን የሰብአዊ ድጋፍ በእጥፍ ማሳደጓንም አመልክተዋል። ጀርመን ከኢትዮጵያ ጋር ግንኙነት ከጀመረችበት ጊዜ አንስቶ በፖለቲካው፣ በማህበራዊ እና በኢኮኖሚ የትብብር መስኮች ያላቸው አጋርነት እየተጠናከረ መምጣቱን አምባሳደር ስቴፋን ለኢዜአ ገልጸዋል። ጀርመን በአቅም ግንባታ፣ በግብርና ምርታማነት እንዲሁም በማህበራዊ ልማትና በመልካም አስተዳደር ዘርፎች ለኢትዮጵያ የምታደርገው የልማት ትብብር ማደጉን አመልክተዋል። ጀርመን በተለይም በልማት ኤጀንሲዋ(ጂ አይ ዜድ) በኩል ለኢንዱስትሪው እድገት ወሳኝ የሆኑ በሺዎች የሚቆጠሩ ዜጎች የአቅም ግንባታ ድጋፍ ማድረጓን ጠቅሰዋል። በሌላ በኩል የሰብዓዊ መብት ኮሚሽንና የብሔራዊ ምርጫ ቦርድን ሙያዊ ድጋፍ እንዲሁም የግብርና ምርትና ምርታማነት እንዲጨምር ድጋፍ እየተደረገ መሆኑን ነው አምባሳደሩ የገለጹት። በኢትዮጵያ ለችግር የተጋለጡ ዜጎችን ለመደገፍ ሰው ተኮር የሆኑ ፕሮጀክቶችን ለአብነትም የሰብአዊና የመልሶ ማቋቋም ስራዎች ድጋፍ እየተደረገ እንደሚገኝ ተናግረዋል። ጀርመን ለኢትዮጵያ የምታደርገውን የሰብአዊ እርዳታ ወደ 82 ነጥብ 5 ሚሊዮን ዶላር ከፍ በማድረግ በእጥፍ ማሳደጓንና ይሄም "ጀርመን በኢትዮጵያ ከፍተኛ የሰብአዊ ድጋፍ በማድረግ በሁለተኛ ደረጃ ላይ ያስቀምጣታል" ብለዋል። በሌላ በኩል ጀርመንና ኢትዮጵያ በንግድና ኢንቨስትመንት ግንኙነቱን ለማጠናከር የሚያስችሉ ምቹ ሁኔታዎች መኖራቸውን ጠቅሰው ይህንንም እውን ለማድረግ እየተሰራ መሆኑን ገልጸዋል። የሁለቱን አገራት የሕዝብ ለሕዝብ ግንኙነት ለማጠናከር የሚያስችሉ ለአብነትም በጀርመን የባህል ተቋምና በሌሎችም ኢንስቲትዩት እየተከናወኑ ያሉ ስራዎችን በማሳየነት ጠቅሰዋል። በኢትዮጵያ በተለይም በሰሜኑ የአገሪቱ ክፍል የተጀመረው የሰላም ስምምነት ቀጣይነት እንዲኖረው ጀርመን ፍላጎት እንዳላት ገልጸው ለዚህም ድጋፍ እያደረገች ትገኛለች ነው ያሉት አምባሳደር ስቴፋን። የኢትዮጵያ መንግሥት የሽግግር ፍትህ ለማረጋገጥ የጀመረው ጥረት የሚበረታታ መሆኑን የጠቆሙት አምባሳደሩ ጀርመን ሂደቱ የተሳካ እንዲሆን ድጋፍ ታደርጋለች ብለዋል። ጀርመን የአፍሪካ ሕብረት እንዲጠናከር በተለይም በአፍሪካ አገራት መካከልም የፖለቲካና ምጣኔ ኃብታዊ ውህደት እንዲረጋገጥ የምታደርገውን ድጋፍ አጠናክራ እንደምትቀጥል ጠቁመዋል። ኢትዮጵያና ጀርመን ግንኙነታቸውን የጀመሩት እንደ አውሮፓውያኑ አቆጣጠር በ1905 ነው።
በኢትዮጵያና ሩስያ መካከል የዳበረውን ባህላዊና ኪነ ጥበባዊ ትስስር ይበልጥ ለማጎልበት እየተሰራ መሆኑ ተገለፀ
Jun 29, 2023 79381
አዲስ አበባ ሰኔ 22/2015(ኢዜአ)፡- በኢትዮጵያና ሩስያ መካከል የዳበረውን ባህላዊና ኪነ ጥበባዊ ትስስር ይበልጥ ለማጎልበት እየተሰራ መሆኑ የሀገራቱ ተወካዮች ገለጹ። 'የሩስያ ባህል ቀን በኢትዮጵያ' በሚል መሪ ሃሳብ የሀገሪቱን ባህል የተመለከተ መርሃ ግብር በኢትዮጵያ የሩስያ ኤምባሲ አዘጋጅነት አዲስ አበባ በሚገኘው የሩስያ የሳይንስና ባህል ማዕከል/ፑሽኪን/ ተካሂዷል። የሩስያን ባህል የሚያስቃኝ የኪነ ሕንጻ ዐውደ ርዕይ በማዕከሉ የተከፈተ ሲሆን በሁለቱ ሀገራት ባህላዊና መንፈሳዊ ቅርሶችና ተዛማጅ ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት ተደርጓል።   የኢትዮጵያና ሩስያ ታሪካዊ ግንኙነት በርካታ ምዕተ ዓመታትን ቢያስቆጥርም ይፋዊ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት የተጀመረው ግን በ19ኛው ክፍለ ዘመን መገባደጃ በዳግማዊ አጼ ምኒልክ ዘመነ መንግስት እንደሆነ ይነገራል። 125ኛው ዓመቱን ያስቆጠረው የሁለቱ ሀገራት ዘመናትን የተሻገረ ጽኑ ዲፕሎማሲያዊ ወዳጅነት ከፖለቲካዊና ኢኮኖሚያዊ ትብብሮች ባሻገር ባህላዊና መንፈሳዊ ትስስሮችም እንደጎለበቱ ይወሳል። በኢትዮጵያ የሩስያ አምባሳደር ኢያቭገኒ ተርኪን እንዳሉት ዘመናትን በጽኑ ወዳጅነት የዘለቀው የኢትዮ-ሩስያ ዲፕሎማሲያዊ እና የህዝብ ለህዝብ ትስስር በባህላዊና መንፈሳዊ ቅርርብ ያዳበረ ነው።   በሁለቱ ሀገራት መካከል ለዘመናት የዳበሩ ባህላዊ፣ መንፈሳዊ፣ ኪነ ጥበባዊ እና ታሪካዊ ግንኙነቶችና ትብብሮች ወደላቀ ደረጃ ለማሸጋገር የሚያስችሉ ተግባራት እየተከናወነ መሆኑን ገልጸዋል። በመጭው ሕዳር ወር ዕውቅ የሩስያ ድምጻዊያንን ያካተተ ባህላዊ የሙዚቃ ቡድን ወደ ኢትዮጵያ መጥቶ ስራውን እንደሚያቀርብ ገልጸዋል። ከዚህም በሻጋር የኢትዮጵያ ኪነ ጥበብ ሙያተኞች ወደ ሩስያ በመሄድ የኢትዮጵያን ባህል የሚያስተዋውቁብትን ዕድል ለማመቻቸት ፍላጎት እንዳላቸውም ገልጸዋል። የኢትዮጵያ ቅርስ ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ረዳት ፕሮፌሰር አበባው አያሌው በበኩላቸው የሁለቱን ወዳጅ አገሮች ባህል ልውውጥ ይበልጥ ለማጎልበት የሚያግዙ ዝግጅቶች በአዲስ አበባ ፑሽኪን ማዕከል ጋር በመተባበር እንደሚዘጋጁ ጠቁመዋል።   የኢትዮ-ሩስያ ባህላዊ ትስስር ለማጠናከር በኪነ ሕንጻ፣ በስነ ጥበብ እና በሌሎች ኪነ ጥበብ ዘርፎች ላይ በስፋት እንደሚሰራ አረጋገጠዋል። ኢትዮጵያ ባህላዊና መንፈሳዊ ቅርሶቿን ለዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ለማስተዋወቅ ዘርፈ ብዙ ስራዎችን እያከናወነች መሆኑን ገልጸዋል። ለአብነትም የላሊበላ አብያተ ክርስቲያናትን የሚዘክር የአርኪኦሎጂና የቨርቹዋል ሪያሊቲ ቋሚ ዐውደ ርዕይ በላሊበላ መከፈቱን ገልጸዋል። ”ላሊበላ በእምነት የታነፀ” በሚል መሪ ሀሳብ የተከፈተው ዐውደ ርዕይ በቀጣይ ሩስያን ጨምሮ ወደ አውሮፓ ሀገራት እና ሰሜን አሜሪካ የመውሰድ ዕቅድ ተይዞ እየተሰራ መሆኑን ተናግረዋል። የሩስያ ዘመናዊ ሥነ-ጽሁፍ አባት የሚሰኘው ዕውቁ ሩስያዊ ባለቅኔ አሌክሳንደር ፑሽኪን 225ኛ ልደት በዓል በቀጣይ ዓመት በድምቀት እንደሚከበር ተገልጿል። በአሌክሳንደር ፑሽኪን ልደት ቀን የተሰየመው የሩስያ ቋንቋ ቀን በቅርቡ በአዲስ አበባ መዘከሩም ይታወሳል።
“የመደመር ትውልድ” መጽሐፍን በኦሮሚያ ክልል ደረጃ የማስተዋወቅ መርሐ-ግብር እየተካሄደ ነው
Mar 21, 2023 57754
አዲስ አበባ መጋቢት 12/2015(ኢዜአ)፦“የመደመር ትውልድ” መጽሐፍን በኦሮሚያ ክልል ደረጃ የማስተዋወቅና የሽያጭ ማስጀመሪያ መርሐ-ግብር በሸራተን አዲስ ሆቴል እየተካሄደ ነው። በኦሮሚያ ክልል ከመጽሐፉ ሽያጭ የሚገኘው ገቢ በባሌ ዞን ለሚገኘው የሶፍ ዑመር ዋሻ የቱሪዝም መሠረተ ልማት ማስገንቢያ እንደሚውል ተገልጿል።   በጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ የተጻፈው "የመደመር ትውልድ" መጽሐፍ በአፋን ኦሮሞ፣ በአማርኛ እና በእንግሊዝኛ ቋንቋ የተዘጋጀ ሲሆን ሶስት ክፍሎች እና አስር ምዕራፎችም አሉት።   እየተካሄደ በሚገኘው መርሐ-ግብር ላይ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ-መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳና የጨፌ ኦሮሚያ አፈ-ጉባኤ ሰዓዳ አብዱረህማንን ጨምሮ የክልሉ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ሃላፊዎች፣ የሃይማኖት አባቶች፣ አባ ገዳዎች፣ ዲፕሎማቶች እንዲሁም ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል።   የ"መደመር ትውልድ" መጽሐፍ ባለፈው ቅዳሜ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድን ጨምሮ የፌዴራልና የክልል ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎችና ሌሎችም እንግዶች በተገኙበት መመረቁ ይታወሳል።
ባጃጅ ውስጥ ተረስቶ ያገኘውን 150ሺህ ብር ለባለቤቱ የመለሰው የባጃጅ አሽከርካሪ አድናቆት እየተቸረው ነው
Mar 26, 2023 55346
አዲስ አበባ መጋቢት 17/2015 (ኢዜአ)፦ በድሬዳዋ ከተማ በሚያሽከረከረው ባጃጅ ውስጥ ተሳፋሪ ረስቶት ያገኘውን 150ሺህ ብር ለባለቤቱ የመለሰው አሽከርካሪ አድናቆት እየተቸረው ይገኛል። መኮንን ግርማ ኑሮውን ለማሸነፍ እና የነገውን ተሰፋ ብሩህ ለማድረግ በባጃጅ አሽከርካሪነት ተቀጥሮ የሚሰራ ወጣት ነው። ወጣቱ መጋቢት 15 ቀን 2015ዓ.ም በድሬዳዋ ከተማ ከምሽቱ 3 ሰዓት ላይ የተለመደ ስራውን እያከናወነ ሳለ የከተማው ነዋሪ የሆኑት አቶ መሐመድ ኡስማን ከሳቢያን ኦርቢት ተብሎ ወደሚጠራው የከተማው ክፍል ለመጓዝ መሳፈራቸውን ተናግሯል። ይህ ከሆነ ከአንድ ሰዓት በኋላ “ስልክ ተደውሎ ባጃጁ ላይ ገንዘብ ወድቆ እንደሆነ እንድመለከት” ተነገረኝ ይላል ወጣቱ አሽከርካሪ መኮንን። በተነገረው መሰረት ወደ ተሳፋሪ ወንበር ላይ ዞሮ ሲመለከት በላስቲክ የተጠቀለለ 150ሺህ ብር በማግኘቱ ወዲያው ወደ ድሬዳዋ ፖሊስ ትራፊክ ዳይሬክቶሬት በማምራት ብሩን ለባለቤቱ መመለሱን ገልጿል። ገንዘቡን ለባለቤቱ መመለሱ እንዳስደሰተው የተናገረው ወጣቱ፤ የራስ ያልሆነ ገንዘብ ለግል መጠቀም የህሊና ቁስል በመሆኑ በራስ ወዝ ብቻ ሀብት ማፍራት እንደሚገባ መናገሩን ከድሬዳዋ ፖሊስ ማህበራዊ ትስስር ገጽ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል። ገንዘባቸው የተመለሰላቸው አቶ መሐመድ ኡስማን በበኩላቸው ገንዘባቸው በጠፋ በአንድ ሰዓት ውስጥ የተሳፈሩበትን የባጃጅ የጎን ቁጥር ለትራፊክ ፖሊስ በመናገር በፍጥነት ገንዘባቸው በመገኘቱ መደሠታቸውን ገልጸዋል። አቶ መሐመድ ለድሬዳዋ ትራፊክ ቁጥጥር ዳይሬክቶሬት እና ለወጣት መኮንን ግርማ ምስጋናቸውን አቅርበዋል። የድሬዳዋ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ አዛዥ ኮሚሽነር ዓለሙ መግራ ስነ-ምግባር ያለው አሽከርካሪ እንዲፈጠር እየሰራን ያለው ስራ ፍሬ እያፈራ መምጣቱን ይህ ትልቅ ማሳያ ነው ብለዋል።
የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታዬ አፅቀስላሴ በአልሸባብ ጥቃት በደረሰው ጉዳት የተሰማቸውን ጥልቅ ሃዘን ገለፁ
Feb 14, 2024 39644
አዲስ አበባ፤ የካቲት 6/2016 (ኢዜአ)፦ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታዬ አፅቀስላሴ አሸባሪው አልሸባብ ከሰሞኑ በሶማሊያ በፈፀመው የሽብር ጥቃት በደረሰው ጉዳት የተሰማቸውን ሃዘን ገለፁ። አምባሳደር ታዬ ባስተላለፉት የሃዘን መልዕክት በሽብር ቡድኑ ጥቃት ምክኒያት በደረሰው የሰው ህይወት መጥፋት እና አካል ጉዳት ጥልቅ ሃዘን እንደተሰማቸው ገልፀዋል። በኢትዮጵያ መንግስት እና ህዝብ እንዲሁም በራሳቸው ስም የተሰማቸውን ጥልቅ ሃዘን ለሶማሊያ መንግስት እና ህዝብ የገለጹት ሚኒስትሩ ፤ በልምምድ ወቅት ወታደራዊ መኮንኖችን ኢላማ በማድረግ የተፈፀመውን ጥቃት የወንጀል ተግባር ነው ብለዋል። የወንጀል ተግባሩን ኢትዮጵያ በፅኑ እንደምታወግዘውም ባስተላለፉት መልዕክት አስታውቀዋል። ጥቃቱ አልሸባብ የሽብር ቡድን በሶማሊያ እና በክፍለ አህጉሩ ደህንነት አደጋ መደቀኑን በግልፅ ያረጋገጠ መሆኑን በመግለፅ ፥ የአካባቢው ሀገራት በፀረ ሽብር የሚያደርጉትን ትብብር ሊያጠናክሩ እንደሚገባም አመልክተዋል። የሶማሊያን ሰላም እና ደህንነት በጋራ ለማረጋገጥ ኢትዮጵያ ትብብሯን አጠናክራ በቁርጠኛነት እንደምትቀጥልም ባስተላለፉት የሃዘን መልዕክት ማስታወቃቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መረጃ ያመላክታል።    
በአዲስ አበባ ከሚያዚያ 16 ጀምሮ የነዳጅ ግብይት ሙሉ በሙሉ በኤሌክትሮኒክስ የክፍያ መንገዶች ብቻ ይፈጸማል-ባለስልጣኑ
Apr 6, 2023 39491
አዲስ አበባ መጋቢት 28/2015(ኢዜአ)፡ በአዲስ አበባ ከሚያዚያ 16 ጀምሮ የነዳጅ ግብይት ሙሉ በሙሉ በኤሌክትሮኒክስ የክፍያ መንገዶች ብቻ እንደሚፈጸም የነዳጅና ኢነርጂ ቁጥጥር ባለስልጣን ገለጸ። የነዳጅና ኢነርጂ ቁጥጥር ባለስልጣን የነዳጅ ግብይት በኤሌክትሮኒክስ ክፍያ መንገዶች ብቻ የሚፈፀምበትን የድርጊት መርሐ ግብር በተመለከተ ከባለድርሻ አካላት ጋር ዛሬ በአዲስ አበባ ተወያይቷል።   የውይይቱ ዓላማ በመዲናዋ የሚገኙ ሁሉም የነዳጅ ማደያዎችና ኩባንያዎች በአሰራሩ ዙሪያ የጋራ ግንዛቤ እንዲይዙ ለማስቻል መሆኑ ተነግሯል። በዚህ ወቅት የነዳጅና ኢነርጂ ቁጥጥር ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ወይዘሮ ሳህረላ አብዱላሂ፤ ባለስልጣኑ የነዳጅ ግብይትን በኤሌክትሮኒክስ ክፍያ ለማድረግ የተለያዩ ስራዎችን ሲሰራ መቆየቱን ተናግረዋል። በዚህም ቀደም ብሎ ከነዳጅ ማደያና አከፋፋይ ኩባንያዎች ጋር ሲሰራ መቆየቱን ገልፀው፤ አሁን ደግሞ ለሙሉ ትግበራው ባለድርሻ አካላትን ያሳተፈ ውይይት ተደርጓል ብለዋል። በአዲስ አበባ የኤሌክትሮኒክስ የክፍያ ስርዓቱ በአማራጭነት ለሙከራ እየተተገበረ መሆኑን ጠቅሰው፤ ከሚያዚያ 16 ጀምሮ የነዳጅ ግብይት በአስገዳጅ ሁኔታ ሙሉ በሙሉ በኤሌክትሮኒክስ ክፍያ መንገዶች ብቻ እንደሚፈጸም ተናግረዋል። በመሆኑም ህብረተሰቡ ማንኛውም የነዳጅ ግብይት በኤሌክትሮኒክስ ብቻ የሚፈጸም መሆኑን ተገንዝቦ ከወዲሁ አስፈላጊውን ዝግጅት ሊያደርግ እንደሚገባ አሳስበዋል። የነዳጅ ግብይት በኤሌክትሮኒክስ ክፍያ አተገባበር በሀገር አቀፍ ደረጃ ከሀምሌ አንድ ጀምሮ በአስገዳጅነት እንደሚተገበርም ጠቁመዋል። በኢትዮ ቴሌኮም ቺፍ ሞባይል መኒ ኦፊሰር ብሩክ አድሃነ፤ የነዳጅ ግብይትን በኤሌክትሮኒክስ ክፍያ መንገዶች በማድረግ ረገድ በቴሌ ብር ውጤታማ ስራ ሲሰራ ቆይቷል ብለዋል። ለዚህም ባለፉት ዘጠኝ የሙከራ ወራት በቴሌ ብር ብቻ ከ30 ቢሊዮን ብር በላይ የነዳጅ ግብይት መፈጸሙን አንስተዋል። የነዳጅ ግብይቱን በአግባቡ በኤሌክትሮኒክስ የክፍያ መንገዶች ለማከናወን የሚያስችል ዘመናዊ የቴክኖሎጂ መገንባቱንም እንዲሁ። የኢትዮጵያ ነዳጅ ማደያዎች ማኅበር አባል የሆኑት አቶ ሚካኤል ገብረስላሴ እና የማህበሩ የቦርድ አባል አቶ ኤፍሬም ተስፋዬ የነዳጅ ግብይት ስርዓቱ በኤሌክትሮኒክስ ክፍያ መንገዶች ብቻ መሆኑ ዘርፈ ብዙ ጠቀሜታ አለው ብለዋል። በተለይ ለነዳጅ አዳዮች ጥሬ ገንዘብ በመቁጠር የሚያባክኑትን ጊዜ ከመቅረፍ አንፃር እንዲሁም በማደያዎች የሚቀመጥ የግብይት ገንዘብ እንዳይኖር በማድረግ የደህንነት ስጋትን እንደሚፈታ ተናግረዋል። በተጨማሪም መንግስት የነዳጅ ምርት ከመነሻው እስከ መድረሻው ያለውን ስርጭት ሂደት መረጃ እንዲኖረው እና ነጋዴዎችም ግብርና ታክስ እንዳያጭበረብሩ በማድረግ ቴክኖሎጂው ትልቅ ሚና አለው ነው ያሉት።  
ለላቀ ውጤት - የተማሪ መምህርና ወላጆች ጥምር ጥረት
Mar 27, 2023 38968
በሃብታሙ ገዜ ስልጡን የመንገድ ጠበብቶች በጥንቃቄ የከተማ ውብ ገፅታ አልበሰው ባነጿት ከዚራ አካባቢ የሚገኘው የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት አዳራሽ በሰው ተሞልቷል። የተሰበሰቡት ወጣት ተማሪዎች፣ የድሬደዋ አመራሮች፣ የትምህርት ዘርፍን የሚመሩ አካላትና ወላጆች በፈገግታ ተሞልተዋል። ይበልጥኑ ከወጣቶቹ ገፅታ የሚንፀባረቀው የደስታ ፈገግታ ለአዳራሹ የተለየ ብርሃን ደርቦለታል። የደስታቸው ምንጭ ደግሞ አምና የተፈተኑትን የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና በላቀ ውጤት አልፈው ሽልማት በመቀበል ላይ መሆናቸው ነው። የአዳራሹን የሽልማት መርሃ ግብር የሚመራው ሰው ድንገት "የዛሬው ልዩ ክስተት ከሚሸለሙት ተማሪዎቻችን መካከል ከ600 በላይ ውጤት በማምጣት ከወንድሞቿ ጋር ሦስት ሆነው ወደ ዩኒቨርሲቲ የሚገቡ የአንድ ቤተሰብ አባላት መገኘታቸው ነው" ሲል ተናገረ። ይሄኔ አዳራሹ በጭብጨባ ተናጋ፤ ሁሉም ተሰብሳቢ በአንድነት ቆሞ ጭብጨባውን አቀለጠው። ለሽልማት ወደ አደባባዩ የመጡት በደስታ ፀዳል የወረዙት የወላጅ ተወካይ እንጂ የድሉ ባለቤት የሆኑት እነዚህ ሦስት ተማሪዎቹ አይደሉም። በአዳራሹ የተሰባሰቡት የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ከዲር ጁሃርና የካቢኔ አባላት እንዲሁም ተሸላሚዎቹ ተማሪዎች "የዓመቱ የተለየ ክስተት የሆኑትን ተማሪዎች" ለማየት ዓይኖቻቸው ቢባዝንም አልተሳካም። ለምን ካላችሁ ተማሪዎቹ ወደ ተመደቡበት አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በመጓዛቸው ነው። የመድረኩ የድምፅ ማጉያ ባለቤትም ሆነ ተሰብሳቢዎቹ የዓመቱ ክስተት የሆኑት ኒያ ሰላሃዲን 602፤ አሊ ሰላሃዲን 556፣ አማን ሰላሃዲን 526 ያመጡት ተማሪዎች መንትዮች መሆናቸውን ቢያውቁ ኖሮ አዳራሹ ሌላ የግርምት ደስታን ባስተናገደ ነበር። ሽልማቱን ያበረከቱት የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ከዲር ጁሃር ተሸላሚዎች በጥረታቸው በትጋታቸው ባመጡት ውጤት መደሰታቸውን አብስረዋል። አገር በዜጎች አንድነትና መተባበር እንደሚፀናው፤ የተማሪዎች ውጤትም በተማሪዎችና በመምህራን ጥረት ብቻ ሳይሆን በወላጆች ጠንካራ ክትትልና ድጋፍ ጭምር የሚመጣ ነው። "በተለይ ከአንድ ቤተሰብ የበቀሉት ተማሪዎችና የዛሬው ሽልማት እና ውጤት ያስተማረን ይህንኑ ነው" ብለዋል ከንቲባው። በዚህ አደራሽ ውስጥ የሁሉም ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ርዕሰነ-መምህራን ታድመዋል። እንደ ድሬደዋ አስተዳደር ከተፈተኑት ከ3 ሺህ 700 በላይ ተማሪዎች መካከል በቀጥታ ያለፉት 250 ተማሪዎች ብቻ ናቸው። ለመጣው ውጤት ተሞጋሹም ተወቃሹም የዘርፉ አመራሮች፣ ተማሪዎች፣ መምህራንና ወላጆች ናቸው። የድሬዳዋ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ወይዘሮ ሙሉካ መሐመድ "ለመጣው ዝቅተኛ ውጤት በትምህርት ዘርፍ ውስጥ ያለነው በሙሉ ተጠያቂዎች ነን" ብለዋል። ኃላፊዋ ሌላውም ከዚህ ትምህርት መውሰድ እንዳለበት ነው የገለጹት። እንደ አስተዳደሩም የትምህርት አመራሮች፣ ርዕሳነ መምህራን፣ መምህራንና ወላጆች ያካተተ ኮሚቴ ተዋቅሮ የተሻለ ውጤት ለማምጣት የተቀናጀ እንቅስቃሴ መጀመሩን አውስተዋል። በመንግስት የ12ተኛ ክፍል መልቀቂያ ብሔራዊ ፈተናን ከኩረጃ ነፃ ለማድረግ የተወሰደው እርምጃ ተማሪዎች በጥረታቸውና በብቃታቸው የልፋታቸውን ውጤት እንዲያገኙ ያስቻለ ነው። የፈተና አሰጣጡና ውጤቱ እንደአገር ያለንበትን አዘቀት አስተምሮ ለትምህርት ጥራት መረጋገጥ፤ ብቁና በራስ የሚተማመን ዜጋ ለማዋለድም ጥርጊያ መንገድ ሆኖ አልፏል ማለት ይቻላል። መንግስት የትምህርት ጥራትን ከታችኛው እርከን ጀምሮ ለማረጋገጥም በዘርፉ ሙሁራን ጥልቅ ጥናት ላይ ተመስርቶ ያዘጋጀውን የትምህርት ፍኖተ ካርታ መሠረት ያደረገ ስርዓተ ትምህርት ቀርጾ ዘንድሮ እስከ 8ተኛ ክፍል ተግባራዊ አድርጓል። ለመማር ማስተማሩ መጻህፍት ተዘጋጅተው ለመምህራን ስልጠና በመስጠትም ተግባራዊ እየተደረገ ይገኛል። በሚቀጥለው ዓመትም በሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ለመጀመር ዝግጅት እየተደረገ ነው። በሽልማት ሥነስርዓቱ ላይ እንደታየው ለተማሪዎች ውጤት ማማር የወላጆች ሚና የጎላ ነው። ወላጆች ተገቢውን ድጋፍ እና ጥብቅ ክትትል ካደረጉ የሚፈልገው ለውጥና ውጤት ማምጣት ይቻላል። ወይዘሮ ሙሉካ በአትኩሮት ከገለጹት ሃሶቦች መካከል ዋናዎቹን ሰበዞች መዝዤ፤ "ተጠያቂዎቹ እኛው ነን" የሚለውን ሃሳብ አንግቤ ለድሬዳዋና ለአገር ከፍ ሲል ለዓለም ህዝብ ጭምር በየዘርፉ ታላላቅ ሙሁራን ወደ አፈሩት የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች አመራሁ። ድንገት ሃሳቤን ቀለበስኩት። መነሻዬ የወላጆች ኃላፊነት እና ድጋፍ መሆኑን መርሳት ዞሮ ዞሮ የምፅፈው መዳረሻ መርሳት ይሆንብኛል ብዬ ነው። እናም ወደ ሦስቱዎቹ፤ የዓመቱ ክስተቶች አባት አመራሁ። ድሬዳዋን ለሁለት እኩሌታ የሚከፍላትን የደቻቱን ድልድይ ተሻግሬ ወደአንድ የግል የሕክምና አገልግሎት መስጫ ሆስፒታል ገባሁ። አምሮ በተሰናዳው ሆስፒታል ውስጥ ሙያዊ ኃላፊነታቸው እየተወጡ አገኘኋቸው፤ የማህፀንና የፅንስ ስፔሻሊስት ዶክተር ሰላሃዲን ዩሱፍን። የውጤታማ ተማሪዎቹ ወላጅ ናቸው፤ በ1970 ዎቹ ወደ ከፍተኛ የትምህርት ተቋም መዝለቅ በመርፌ ቀዳዳ የመሹለክ ያህል በሚቆጠርበት ዘመን በከፍተኛ ማዕረግ አልፈው በቀሰሙት ዕውቀትና ጥበብ የሰዎችን ሕይወት እየታደጉ ይገኛሉ። ዶክተር ሰላሃዲን ለትምህርት ጥራት መውደቅ ወደ ዩኒቨርሲቲ በስርቆትና ኩረጃ የመግባት ዝንባሌዎች እንደሆኑና ይሄም ሁሌም የሚያንገበግባቸው ጉዳይ መሆኑን አጫወቱኝ። መንግስት በተለይ የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ እና ባልደረቦቻቸው በሁለተኛ ደረጃ የፈተና አሰጣጥ ላይ የወሰዱት እርምጃ አስደስቷቸዋል። "በተለይ ተማሪዎች በትምህርት ቤት ከሚያሳልፉት ጊዜ በበለጠ ከወላጆቻቸው ጋር ያላቸው ጊዜ ይበልጣል። ከሁሉም ነገር በላይ ለትምህርት ትኩረት ማድረጋቸውን መከታተልና መደገፍ የኛ ፋንታ ነው፤ አንዴ መስመር ከያዙ የሚመልሳቸው ችግር አይኖርም" ይላሉ። ሦስቱ ልጆቻቸውን በዚህ መንገድ በመደገፍ እና ከትምህርት ቤታቸው ጋር የጠበቀ ግንኙነት በመፍጠር የተሻለ ውጤት እንዲያመጡ አስችለዋል። 604 ያመጣችው ስኮላርሽፕ ሺፕ አግኝታ ወደ ውጭ ሄዳለች፤ ሁለቱ ደግሞ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ትምህርታቸውን እየተከታተሉ ናቸው። "ለልጆቼ የፈለጉትን የማድረግ አቅም ቢኖረኝም ያለትምህርት የሚፈጠር አንዳች ነገር እንደሌለ ገብቷቸው ለውጤት በቅተዋል" ይላሉ ዶክተር ሰላሃዲን። ብዙ የመስራት እንጂ ብዙ የመናገር ዝንባሌ የማይታይባቸው እኚህ የታታሪዎች አባት ለትምህርት ጥራት መረጋገጥ እና ውጤታማ ተማሪዎችን ለማፍራት በሚደረግ ጥረት የወላጆች ክትትልና ድጋፍ ወሳኝ መሆኑን ነው በአፅንኦት ያሳሰቡት። "የሽልማቱ መርሃ ግብር ወደሌላ አካባቢ በሄድኩበት አጋጣሚ በመካሄዱ ሳልገኝ ቀረሁ፤ በጣም የቆጨኝና ቅር ያለኝ ዕለት ሆኖ አልፏል" ብለዋል። እሳቸውን ጨምሮ አንቱ የተሰኙ ሙሁራን ያፈራው የድሬዳዋ አጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ርዕሰ መምህር ፍቃዱ ሰንበቶ፤ የማርያም ሰፈር አንደኛና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ርዕሰ መምህር ኢጀታ መኮንን ካለፈው ክፍተት በመማር ዘንድሮ የተሻለ ውጤት እንዲመጣ የተማሪዎች አመለካከት ላይ ለውጥ እና እችላለሁ የሚል መርህ የማስረጽ ሥራ ተሰርቷል ብለውኛል። ለውጤቱ ቀዳሚ ባለቤት ተማሪዎች ቢሆኑም ከወላጆቻቸው ጋር የጠበቀ ግንኙነት በመፍጠር የተለያዩ የማካካሻና ለፈተና ዝግጁ የሚያደርጉ ተግባራት እየተከናወኑ መሆናቸውን ነው ርዕሳነ መምህራኑ የገለጹት። ቅኝቴን በመቀጠል ሽቅብ ወደ ሳብያን ሁለተኛ እና የመሰናዶ ትምህርት ቤት አመራሁ። ይህ ትምህርት ቤት በከተማዋ ካሉት ትምህርት ቤቶች በውጤታማነት እና በብዛት ተማሪዎችን ወደ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በማሳለፍ ረገድ ወደር አልነበረውም፤ ባለፉት ዓመታት። ከተመሠረተ 22 ዓመታትን ያስቆጠረው ይህ ትምህርት ቤት በምክትል ርዕሰ መምህርነት የሚመሩት አቶ በፍቃዱ ወልደሰማያትን አገኘኋቸው። ትምህርት ቤት በ2014 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ካስፈተናቸው ከ800 በላይ ተማሪዎች መካከል ያለፉት 20 ናቸው። የመጣው ውጤት ያለንበትን ደረጃ ፍንትው አድጎ ያሳየን መሆኑን ተከትሎ መሠረታዊ የሆኑት ችግሮች በጋራ ተነቅሰው ለመጪው ጊዜ የተሻለ ውጤት ለማምጣት የጋራ ኮሚቴ ተዋቅሮ ወደ ሥራ ተገብቷል። አቶ በፍቃዱ እንዳሉት ከድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ጋር የጋራ የመግባቢያ ሰነድ በመፈራረም ትምህርት ቤቱን ሞዴል ትምህርት ቤት ለማድረግ እየተሰራ ሲሆን ለዘንድሮው ተፈታኞች ልዩ የማጠናከሪያ ትምህርት እየተሰጠ ነው። እነዚህን ሥራዎች የተማሪ፣ መምህርና ወላጅ ህብረት በቅርበት እንዲከታተል ተደርጓል። ለተማሪዎች ውጤት ማማር የወላጆች የቅርብ ክትትልና ደጋፍ መሠረታዊ ጉዳይ ነው የሚሉት አቶ በፍቃዱ፣ ለዚህ ጉዳይ ትምህርት ቤቱ ልዩ ትኩረት እንደሚሰጠው ነው የገለጹት። "በተለይ ወላጆች በትምህርት ውጤታማነት ላይ ሚናቸውን እንዲወጡ ልክ እንደ ዶክተር ሰላሃዲን አይነት ቤተሰቦች ተሞክሮ የማስፋት ሥራ ለመስራት ትምህርት ቤቱ አቅጣጫ አስቀምጧል" ብለዋል። "ፍቃደኛ ከሆኑ የመጀመሪያው እንግዳችን ዶክተር ሰላሃዲን በማድረግ ለወላጆች ህብረት ተሞክሮን እንዲያካፍሉ እናደርጋለን " ብለዋል። በድሬዳዋ ታሪክ ከፍ ሲልም እንደ አገር በ12ተኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ከ1990 ዎቹ ዘመን ጀምሮ እንዲህ አይነት ዝቅተኛ ውጤት አለመምጣቱን የሚገልጹት ደግሞ የትምህርት ቤቱ አንጋፋ መምህር እዮብ ረታ ናቸው። የፊዚክስ መምህሩ እንደሚሉት የአምናው ክፍተት በሰከነ መንፈስ ታይቶ ዘንድሮ የተሻለ ሥራ ለመስራት መምህራን በጥሩ መንፈስ ጉዞ ጀምረዋል። ወላጆችም ልጆቻቸውን ትምህርት ቤት መላክ ብቻ ሳይሆን የዕለት ተዕለት ክትትልና ድጋፍ ማድረግ እንደሚጠበቅባቸው ነው የገለጹት። "የተማሪዎች የትምህርት ቤት ቆይታ ለሰዓታት ብቻ የተወሰነ መሆኑን በመረዳት ወላጆች በስነ ምግባር የታነፀ በራስ የሚተማመን ዜጋ ለማፍራት የተጀመረውን ጉዞ መደገፍ አለባቸው" በትምህርት ቤቱ የዘንድሮው የ12ተኛ ክፍል ተፈታኝ ተማሪ ረደኤት ገነሙ በበኩሏ "እንደአገር በዩኒቨርሲቲዎች የተጀመረው የፈተና አሰጣጥ ኩረጃን የሚጠየፍ በራሱ ጥረት ውጤት ለማምጣት የሚተጋ ትውልድ ለመፍጠር ያግዛል" ብላለች። በትምህርት ቤቱ የተጀመረው ልዩ ዕገዛ መጠናከርና መቀጠል እንዳለበት የምትገልጸው ተማሪ ረድኤት ወላጆቿ ተገቢውን ድጋፍ ከማድረግ በተጨማሪ ከመምህራን ጋር የጠበቀ ግንኙነት በመፍጠር የልጆቻቸውን ትምህርት ሊከታተሉ እንደሚገባ አውግታኛለች። እኔም ሆንኩ የዘንድሮ ተፈታኞች ትምህርት ቤታችንንና ድሬዳዋን በውጤት ለማስጠራት ጠንክረን እያጠናን ነው ብላለች። ከገጠር ከተማ ተጉዞ የሚማረው የድሬዳዋ አጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የዘንድሮ ተፈታኝ ተማሪ አላሙዲን አልይ በበኩሉ፤ መንግሥት የፈተና ኩረጃን ለማስቀረት የጀመረውን ተግባር ይበልጥ ማጠናከር እንዳለበት ነው የገለፀው። "የዘንድሮ የመምህራን ድጋፍ የተለየ ነው፤ እኛም ልዩ የጥናት ጊዜ እንዲጀመር ጫና እየፈጠርን ነው፤ ወላጆቼም በአቅማቸው እየደገፉኝ በመሆኑ ቀሪው ሥራ የኔ ጥረትና ብርታት ይሆናል፤ ልፋቴ ውጤት እንዲያስገኝ የስርቆትና የኩረጃ ሂደት መወገድ አለበት" ብሏል ተማሪ አላሙዲን። ከሳብያን ሁለተኛ ደረጃና መሰናዶ ትምህርት ቤት ግቢ ለቅቄ ስወጣ ዶክተር ሰላሃዲን ዩሱፍ ያሉኝ ትዝ አለኝ። "ለተሞክሮ የሚሆን ነገር እኔ ጋር ካለ ያለችኝን ጊዜ አብቃቅቼ ለዘንድሮው ተፈታኞች ሃሳቤን ለማካፈል ዝግጁ ነኝ" ያሉኝ በአዕምሮዬ ደጋግሞ እያቃጨለብኝ ጉዞዬን ቀጠልኩ። ለመውጫ ያህል፤ በድሬዳዋ አስተዳደር ዘንድሮ በመንግሥት እና በግል 22 ትምህርት ቤቶች ከ5 ሺህ በላይ ተፈታኞች በትምህርት ገበታ ላይ ናቸው። እነዚህ ተፈታኞች በራሳቸው ጥረት የተሻለ ውጤት እንዲያመጡ በየአቅጣጫው የተቀናጀ ድጋፍ የማድረግ ጅምር ተግባራት ተስተውለዋል፤ ይሄ በቀጣይም ተጠናክሮ መቀጠል አለበት። ይህን ዙሪያመለስ ድጋፍ በማጠናከር ተማሪዎቹን ለውጤት ማብቃት በሁሉም ዘንድ ለአፍታ መዘንጋት የለበትም። መድረሻውን ለማሳመር መነሻውን አድምቶ ማበጃጀት ግድ እንደሚልም እንዲሁ።
በልጆቿ የጀግንነት ተጋድሎ ነፃነትን ሳትራብ ዘመናትን የተሻገረች-ኢትዮጵያ
Mar 1, 2023 37540
በቀደሰ ተክሌ (ሚዛን አማን ኢዜአ) ነፃነት የሰው ልጅ ከፈጣሪ ከተቸሩት ፀጋዎች አንዱና ዋነኛው ነው፤ በራስ ፈቃድ መወሰን፣ በራስ መሻት መከወንና በራስ ማንነት መኖር የሰው ልጅ የነፃነት አብነቶች ናቸው። ፈጣሪ ይህን ፀጋ የቸረው ያለ አንዳች ቅድመ ሁኔታ ነው። ይሁን እንጂ ይህን ከፈጣሪ የተቸረውን ነፃነት በራሱ በወገኑ የመነጠቅ ዕጣ ፈንታ መግጠሙ አልቀረም፤ ነፃነቱን በራሱ ወገን እየተነጠቀ በራስ ፈቃድ መወሰን የማይችል እንዲሆን ተደረገ። ጥቁር ሕዝቦች በተለይም አፍሪካውያን በነጮች ዘንድ የባርነት ግብር ተሰጣቸው። ቅኝ መግዛት ለእነሱ የኃያልነት መገለጫ አድርገው መረጡ። በዚህም አፍሪካን ተቀራምተው የራሳቸው አደረጉ። ያኔ ቅኝ ግዛት አስተዳደር ዘመናቸው በራስ እምነት መቆም፣ በራስ ባህል፣ ወግና ማንነት መኖር አይታሰብም። የሰው ልጅ ከቆዳ ቀለም ልዩነት በስተቀር በራሱ አምሳል ለተፈጠረው ሰው ተገዥ ይሆን ዘንድ አውሮፓውያን ከእኛ ውጭ ሰው ብለው በግዞት የያዟቸውን አገሮች ዜጎች የስቃይና የመከራ ህይወት እንዲያሳልፉ ፈረዱ። ከባዱን የባርነት ቅንበር በጫንቃቸው ላይ ጫኑ። ማንነታቸውን አስረስተው ያሻቸውን አደረጉ። የቅኝ አገዛዝ ገፈት ቀማሽ እንድትሆን ፅዋ የደረሳት የጥቁሮች ፈርጥ ኢትዮጵያ ግን እንዲህ በቀላሉ ለቅኝ ገዥዎች እጅ አልሰጠችም። ሰውን በሰውነቱ ብቻ የምታከብረው ኢትዮጵያ የልጆቿ ነፃነት በማንም ቁጥጥር ስር እንዲወድቅ አልፈቀደችም።ኢትዮጵያን አፅንቶ ያቆማት በመከባበርና በአብሮነት ላይ የታነፀ ባህል፣ እሴት፣ ወግና ሥርዓት በባዕዳን እጅ ወድቆ ከሚከስም ''እኛ እንቅደም'' የሚል ጠንካራ የሀገር ፍቅርና ወኔ በአበራኮቿ ክፋይ ልብ ውስጥ እንደ አቶን እሳት ተንቀለቀለ። በፈጣሪያቸው እንጂ በምድራዊ ኃይል የሚመኩ አይደሉምና ቅኝ ሊገዛቸው የመጣን የውጭ ወራሪ ኃይል በጀግንነት ታግለው የኢትዮጵያን አንድነት፣ ነፃነትና ሉዓላዊነት ለማስጠበቅና ለማስከበር በአንድ ልብ ወስነው ቀፎው እንደተነካበት ንብ ወደ አውደ ገባሩ ተመሙ። ኢትዮጵያዊ አንድነትን ኃይል፤ ወኔና ሞራልን ትጥቃቸው አድርገው በዓድዋ ተራራ እስከ አፍንጫው ዘመናዊ የጦር መሳሪያ የታጠቀውን የኢጣሊያ ጦር ገጠመ። ደረታቸውን ለጥይት ሰጥተው ተፋለሙ፣ ደማቸውን አፍሰው፣ አጥንታቸውን ከስክሰው ለእኛ ለልጆቻቸው ነፃነትን አወረሱ፤ ለምንምና ለማንም የማይበገረው ኢትዮጵያዊ አንድነትን ትጥቅና ስንቃቸው ያደረጉትን የኢትዮጵያውያንን ከብረት የጠነከረ ክንድ መቋቋም የተሳነው ወራሪ የኢጣሊያ ኃይል ገሚሱ የጎራዴ እራት ሲሆን፤ ቀሪው ቁስለኛና ምርኮኛ ሆነ፤ ሌላው ደግሞ እግሬ አውጣኝ ብሎ ህይወቱን ለማትረፍ እግሩ ወደመራው ፈረጠጠ። ጅግኖች አባቶቻችን ደማቸውን አፍሰው፣ አጠንታቸውን ከሰክሰው የኢትዮጵያ ክብርና ሉዓላዊነት አስጠብቀውና አስከብረው የፈጣሪ ልዩ ፀጋ የሆነውን "ነፃነት" ለዛሬው ትውልድ አስረከቡ። ኢትዮጵያም በትውልድ ቅበብሎሽ ሉዓላዊነቷምን አፅንታ የቆመች ነፃ አገር ሆና ቀጠለች። በዘመኑ የነበረውን ጥቁር ነጭን ማሸነፍ አይችልም የሚለውን አስተሳሰብ በሀገር ፍቅርና ወኔ ወራሪውን የፋሽሽት ኢጣሊያ ኃይል በጦር በጎራዴ አርበድብደው ድል በመንሳት ጥቁር ነጭን ማሸነፍ እንደሚች በቅኝ ገዥዎች የአገዛዝ አስተዳደር ስር ወድቀው ለነበሩ የዓለም ጭቁን ሕዝቦች በተግባር አረጋገጡ። በደማቸው ዘመን ተሻጋሪ ደማቅ የአርነት የታሪክ ድርሳን ጻፋ። በዘመን ጅረት የማይወይብ ታሪክ የካቲት 23 ቀን 1888 ዓ.ም በዓድዋ ተራሮች ላይ ተጻፈ። ኢትዮጵያ በልጆቿ አንድነትና የጀግንነት ተጋድሎ ነፃነት ሳትራብ ዘመናትን ተሻገረች። የነፃነት ዓርማ ሆና ለአፍሪካውያን ታየች። የዓድዋ ድል በቅኝ አገዛዝ አስተዳደር ስር ወድቀው ይሰቃዩ የነበሩ የዓለም ጭቁን ሕዝቦች በተለይም አፍሪካውያን የአርነት ትግል አድርገው የግፍ፣ የስቃይና የመከራ ቀንበርን ከጫንቃቸው ላይ አሽቀንጥረው እንዲጥሉ የፃነት ተምሳሌት ሆነ። በኢትዮጵያ የተለኮሰውን የነፃነት ችቦን አቀጣጥለው ብርቱ የአርነት ተጋድሎ አደረጉ፤ በዓድዋ ድል ከቅኝ ገዥዎች መዳፍ አፈተለኩ። የጥቁር ጭቁን ህዝቦች ነፃነት በዓድዋ የድል ገድል ለዓለም ታወጀ። አፍሪካውያን በራሳቸው ቋንቋ በነፃነት መናገር፣ በራሳቸው ባህል፣ወግና ሥርዓት እንዲሁም በራሳቸው መሪ ወደ ሚተዳደሩበት ምዕራፍ ተሸጋገሩ።የዓድዋ ድል ነገሮች አልጋ በአልጋ ሆነው በቀላሉ የተገኘ አይደለም። ኢትዮጵያውያውያ ለሀገራቸው ባላቸው ቀናሂነትና ከብረት በጠነከረ አንድነትና በጀግንነት ተጋድሎ ተጋምዶ በተደረገ እልህ አስጨራሽ ትግል እንጂ። የዓድዋ ድል ዛሬም ወደ ጀመርነው የልማት፣የዕድገትና የብልፅግና ማማ ላይ የሚያደርሰን መሰላል ነው። ይህ የሚሆነው ግን የአንድነት ኃይል ከጀግንነት ወኔ ሳይነጣጠል ፀንቶ ሲቆይ ብቻ መሆኑ እሙን ነው። ቀደምት አባቶቻቸን የዓድዋ ከፍታን በክብር መቆናጠጥ የቻሉት ዘር እየቆጠሩ ሳይሆን በኢትዮጵያዊ አብሮነትና አንድነት ተጋምደውና ተሰናስለው ነው። ያላቸውን የአንድነት ኃይል ተጠቅመው ድልን ተጎናጸፉ። በየዓመቱ ዓድዋን መዘከር ራስን ''እኔስ ምን ማድረግ እችላለሁ?'' በሚል እሳቤ ከሆነ ዓድዋ ህያው ነው፤ ወደ አለምነው የስኬትና የብልፅግና ከፍታ ላይ የአንድነታችን ኃይሉ እንደሚያደርሰን እሙን ነው። እንደ ቀደምት አባቶቻችን በተጋመደ ኅብረ ብሔራዊ አንድነታችንን በማጠናከር በኢኮኖሚው፣ ማኅበራዊ፣ በፖለቲካው ያሉ ፈተናዎችን በሀሳብ ልዕልና በማሸነፍ ለሌላ ድል መትጋት አለብን። አንድነታችንን በማፅናት በኅብረት ለኢትዮጵያ ከፍታ መትጋት ከሁላችንም ይጠበቃል።"ድር ቢያብር አንበሳ ያስር" እንዲ ሀገራዊ ብሂሉ ከተባበርን የማናልፈው ፈተና አይኖርም። አንዴ በጦርነት ሌላ ጊዜ በድርቅና በሌሎች መንስኤዎች ያጋጠሙንን ተግዳሮቶች በአብሮነት ተጋፍጠን ድል እያደረግን መጥተናል። ፈተና ሁሌም ይኖራል፤ ማሸነፍና መሸነፍ ግን በእኛ ፅናትና ጥንካሬ ይወሰናል። ለወደፊትም የሚያጋጥመንን ፈተና አንድነታችንን አፅንተን ኅብረታችን ለሀገራችን ልማት፣ ዕድገትና ብልፅግና በማዋል በርካታ ዓድዋዎችን እንሰራለን። የዓድዋ ድል ከኢትዮጵያ አልፎ ለመላው ጥቁር ጭቁን ህዝቦች የኩራት ምንጭ የነፃነት ዓርማ ነው። የዓድዋን ታሪክ መጠበቅና መደጋገም የእኛ የኢትዮጵያውን ኃላፊነትና ግዴታ ነው። ልዩነትን መስበክ ከኢትዮጵያዊ ከፍታ መሸራተት ነው። እኛነትን ረስቶ እኔ ማለት የዓድዋን ታሪክ መሸጥ ነው። ኢትዮጵያውያን አንድ ሆነን እንጂ ተከፋፍለን የሰራነው ታሪክ የለም። የትናንት መልካም ስምና ዝና ከዘመኑ ጋር አብሮ ከፍ ከፍ እያለ አብቦ ማፍራት እንጂ፤ በልዩነት አስተሳሰብና አመለካከት ሊኮሰምን አይገባም። የኢትዮጵያውያን የአንድነትና የሉዓላዊነት መገለጫ፣ የዓለም ጭቁን ሕዝቦች የነፃነት ተምሳሌ-ዓድዋ ለዘላለም በክብር ሲዘከር ይኖራል‼  
በብዛት የታዩ
ጀርመን በኢትዮጵያ የሽግግር ፍትሕ ሂደት እንዲሳካ ድጋፍ ታደርጋለች - አምባሳደር ስቴፋን አወር
Jun 17, 2023 104415
አዲስ አበባ ሰኔ 10/2015 (ኢዜአ) ፦ ጀርመን በኢትዮጵያ የሽግግር ፍትሕ ሂደት እንዲሳካ ድጋፍ እንደምታደርግ በአገሪቷ የኢትዮጵያ አምባሳደር ስቴፋን አወር ገለጹ። ጀርመን ለኢትዮጵያ የምትሰጠውን የሰብአዊ ድጋፍ በእጥፍ ማሳደጓንም አመልክተዋል። ጀርመን ከኢትዮጵያ ጋር ግንኙነት ከጀመረችበት ጊዜ አንስቶ በፖለቲካው፣ በማህበራዊ እና በኢኮኖሚ የትብብር መስኮች ያላቸው አጋርነት እየተጠናከረ መምጣቱን አምባሳደር ስቴፋን ለኢዜአ ገልጸዋል። ጀርመን በአቅም ግንባታ፣ በግብርና ምርታማነት እንዲሁም በማህበራዊ ልማትና በመልካም አስተዳደር ዘርፎች ለኢትዮጵያ የምታደርገው የልማት ትብብር ማደጉን አመልክተዋል። ጀርመን በተለይም በልማት ኤጀንሲዋ(ጂ አይ ዜድ) በኩል ለኢንዱስትሪው እድገት ወሳኝ የሆኑ በሺዎች የሚቆጠሩ ዜጎች የአቅም ግንባታ ድጋፍ ማድረጓን ጠቅሰዋል። በሌላ በኩል የሰብዓዊ መብት ኮሚሽንና የብሔራዊ ምርጫ ቦርድን ሙያዊ ድጋፍ እንዲሁም የግብርና ምርትና ምርታማነት እንዲጨምር ድጋፍ እየተደረገ መሆኑን ነው አምባሳደሩ የገለጹት። በኢትዮጵያ ለችግር የተጋለጡ ዜጎችን ለመደገፍ ሰው ተኮር የሆኑ ፕሮጀክቶችን ለአብነትም የሰብአዊና የመልሶ ማቋቋም ስራዎች ድጋፍ እየተደረገ እንደሚገኝ ተናግረዋል። ጀርመን ለኢትዮጵያ የምታደርገውን የሰብአዊ እርዳታ ወደ 82 ነጥብ 5 ሚሊዮን ዶላር ከፍ በማድረግ በእጥፍ ማሳደጓንና ይሄም "ጀርመን በኢትዮጵያ ከፍተኛ የሰብአዊ ድጋፍ በማድረግ በሁለተኛ ደረጃ ላይ ያስቀምጣታል" ብለዋል። በሌላ በኩል ጀርመንና ኢትዮጵያ በንግድና ኢንቨስትመንት ግንኙነቱን ለማጠናከር የሚያስችሉ ምቹ ሁኔታዎች መኖራቸውን ጠቅሰው ይህንንም እውን ለማድረግ እየተሰራ መሆኑን ገልጸዋል። የሁለቱን አገራት የሕዝብ ለሕዝብ ግንኙነት ለማጠናከር የሚያስችሉ ለአብነትም በጀርመን የባህል ተቋምና በሌሎችም ኢንስቲትዩት እየተከናወኑ ያሉ ስራዎችን በማሳየነት ጠቅሰዋል። በኢትዮጵያ በተለይም በሰሜኑ የአገሪቱ ክፍል የተጀመረው የሰላም ስምምነት ቀጣይነት እንዲኖረው ጀርመን ፍላጎት እንዳላት ገልጸው ለዚህም ድጋፍ እያደረገች ትገኛለች ነው ያሉት አምባሳደር ስቴፋን። የኢትዮጵያ መንግሥት የሽግግር ፍትህ ለማረጋገጥ የጀመረው ጥረት የሚበረታታ መሆኑን የጠቆሙት አምባሳደሩ ጀርመን ሂደቱ የተሳካ እንዲሆን ድጋፍ ታደርጋለች ብለዋል። ጀርመን የአፍሪካ ሕብረት እንዲጠናከር በተለይም በአፍሪካ አገራት መካከልም የፖለቲካና ምጣኔ ኃብታዊ ውህደት እንዲረጋገጥ የምታደርገውን ድጋፍ አጠናክራ እንደምትቀጥል ጠቁመዋል። ኢትዮጵያና ጀርመን ግንኙነታቸውን የጀመሩት እንደ አውሮፓውያኑ አቆጣጠር በ1905 ነው።
በኢትዮጵያና ሩስያ መካከል የዳበረውን ባህላዊና ኪነ ጥበባዊ ትስስር ይበልጥ ለማጎልበት እየተሰራ መሆኑ ተገለፀ
Jun 29, 2023 79381
አዲስ አበባ ሰኔ 22/2015(ኢዜአ)፡- በኢትዮጵያና ሩስያ መካከል የዳበረውን ባህላዊና ኪነ ጥበባዊ ትስስር ይበልጥ ለማጎልበት እየተሰራ መሆኑ የሀገራቱ ተወካዮች ገለጹ። 'የሩስያ ባህል ቀን በኢትዮጵያ' በሚል መሪ ሃሳብ የሀገሪቱን ባህል የተመለከተ መርሃ ግብር በኢትዮጵያ የሩስያ ኤምባሲ አዘጋጅነት አዲስ አበባ በሚገኘው የሩስያ የሳይንስና ባህል ማዕከል/ፑሽኪን/ ተካሂዷል። የሩስያን ባህል የሚያስቃኝ የኪነ ሕንጻ ዐውደ ርዕይ በማዕከሉ የተከፈተ ሲሆን በሁለቱ ሀገራት ባህላዊና መንፈሳዊ ቅርሶችና ተዛማጅ ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት ተደርጓል።   የኢትዮጵያና ሩስያ ታሪካዊ ግንኙነት በርካታ ምዕተ ዓመታትን ቢያስቆጥርም ይፋዊ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት የተጀመረው ግን በ19ኛው ክፍለ ዘመን መገባደጃ በዳግማዊ አጼ ምኒልክ ዘመነ መንግስት እንደሆነ ይነገራል። 125ኛው ዓመቱን ያስቆጠረው የሁለቱ ሀገራት ዘመናትን የተሻገረ ጽኑ ዲፕሎማሲያዊ ወዳጅነት ከፖለቲካዊና ኢኮኖሚያዊ ትብብሮች ባሻገር ባህላዊና መንፈሳዊ ትስስሮችም እንደጎለበቱ ይወሳል። በኢትዮጵያ የሩስያ አምባሳደር ኢያቭገኒ ተርኪን እንዳሉት ዘመናትን በጽኑ ወዳጅነት የዘለቀው የኢትዮ-ሩስያ ዲፕሎማሲያዊ እና የህዝብ ለህዝብ ትስስር በባህላዊና መንፈሳዊ ቅርርብ ያዳበረ ነው።   በሁለቱ ሀገራት መካከል ለዘመናት የዳበሩ ባህላዊ፣ መንፈሳዊ፣ ኪነ ጥበባዊ እና ታሪካዊ ግንኙነቶችና ትብብሮች ወደላቀ ደረጃ ለማሸጋገር የሚያስችሉ ተግባራት እየተከናወነ መሆኑን ገልጸዋል። በመጭው ሕዳር ወር ዕውቅ የሩስያ ድምጻዊያንን ያካተተ ባህላዊ የሙዚቃ ቡድን ወደ ኢትዮጵያ መጥቶ ስራውን እንደሚያቀርብ ገልጸዋል። ከዚህም በሻጋር የኢትዮጵያ ኪነ ጥበብ ሙያተኞች ወደ ሩስያ በመሄድ የኢትዮጵያን ባህል የሚያስተዋውቁብትን ዕድል ለማመቻቸት ፍላጎት እንዳላቸውም ገልጸዋል። የኢትዮጵያ ቅርስ ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ረዳት ፕሮፌሰር አበባው አያሌው በበኩላቸው የሁለቱን ወዳጅ አገሮች ባህል ልውውጥ ይበልጥ ለማጎልበት የሚያግዙ ዝግጅቶች በአዲስ አበባ ፑሽኪን ማዕከል ጋር በመተባበር እንደሚዘጋጁ ጠቁመዋል።   የኢትዮ-ሩስያ ባህላዊ ትስስር ለማጠናከር በኪነ ሕንጻ፣ በስነ ጥበብ እና በሌሎች ኪነ ጥበብ ዘርፎች ላይ በስፋት እንደሚሰራ አረጋገጠዋል። ኢትዮጵያ ባህላዊና መንፈሳዊ ቅርሶቿን ለዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ለማስተዋወቅ ዘርፈ ብዙ ስራዎችን እያከናወነች መሆኑን ገልጸዋል። ለአብነትም የላሊበላ አብያተ ክርስቲያናትን የሚዘክር የአርኪኦሎጂና የቨርቹዋል ሪያሊቲ ቋሚ ዐውደ ርዕይ በላሊበላ መከፈቱን ገልጸዋል። ”ላሊበላ በእምነት የታነፀ” በሚል መሪ ሀሳብ የተከፈተው ዐውደ ርዕይ በቀጣይ ሩስያን ጨምሮ ወደ አውሮፓ ሀገራት እና ሰሜን አሜሪካ የመውሰድ ዕቅድ ተይዞ እየተሰራ መሆኑን ተናግረዋል። የሩስያ ዘመናዊ ሥነ-ጽሁፍ አባት የሚሰኘው ዕውቁ ሩስያዊ ባለቅኔ አሌክሳንደር ፑሽኪን 225ኛ ልደት በዓል በቀጣይ ዓመት በድምቀት እንደሚከበር ተገልጿል። በአሌክሳንደር ፑሽኪን ልደት ቀን የተሰየመው የሩስያ ቋንቋ ቀን በቅርቡ በአዲስ አበባ መዘከሩም ይታወሳል።
“የመደመር ትውልድ” መጽሐፍን በኦሮሚያ ክልል ደረጃ የማስተዋወቅ መርሐ-ግብር እየተካሄደ ነው
Mar 21, 2023 57754
አዲስ አበባ መጋቢት 12/2015(ኢዜአ)፦“የመደመር ትውልድ” መጽሐፍን በኦሮሚያ ክልል ደረጃ የማስተዋወቅና የሽያጭ ማስጀመሪያ መርሐ-ግብር በሸራተን አዲስ ሆቴል እየተካሄደ ነው። በኦሮሚያ ክልል ከመጽሐፉ ሽያጭ የሚገኘው ገቢ በባሌ ዞን ለሚገኘው የሶፍ ዑመር ዋሻ የቱሪዝም መሠረተ ልማት ማስገንቢያ እንደሚውል ተገልጿል።   በጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ የተጻፈው "የመደመር ትውልድ" መጽሐፍ በአፋን ኦሮሞ፣ በአማርኛ እና በእንግሊዝኛ ቋንቋ የተዘጋጀ ሲሆን ሶስት ክፍሎች እና አስር ምዕራፎችም አሉት።   እየተካሄደ በሚገኘው መርሐ-ግብር ላይ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ-መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳና የጨፌ ኦሮሚያ አፈ-ጉባኤ ሰዓዳ አብዱረህማንን ጨምሮ የክልሉ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ሃላፊዎች፣ የሃይማኖት አባቶች፣ አባ ገዳዎች፣ ዲፕሎማቶች እንዲሁም ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል።   የ"መደመር ትውልድ" መጽሐፍ ባለፈው ቅዳሜ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድን ጨምሮ የፌዴራልና የክልል ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎችና ሌሎችም እንግዶች በተገኙበት መመረቁ ይታወሳል።
ባጃጅ ውስጥ ተረስቶ ያገኘውን 150ሺህ ብር ለባለቤቱ የመለሰው የባጃጅ አሽከርካሪ አድናቆት እየተቸረው ነው
Mar 26, 2023 55346
አዲስ አበባ መጋቢት 17/2015 (ኢዜአ)፦ በድሬዳዋ ከተማ በሚያሽከረከረው ባጃጅ ውስጥ ተሳፋሪ ረስቶት ያገኘውን 150ሺህ ብር ለባለቤቱ የመለሰው አሽከርካሪ አድናቆት እየተቸረው ይገኛል። መኮንን ግርማ ኑሮውን ለማሸነፍ እና የነገውን ተሰፋ ብሩህ ለማድረግ በባጃጅ አሽከርካሪነት ተቀጥሮ የሚሰራ ወጣት ነው። ወጣቱ መጋቢት 15 ቀን 2015ዓ.ም በድሬዳዋ ከተማ ከምሽቱ 3 ሰዓት ላይ የተለመደ ስራውን እያከናወነ ሳለ የከተማው ነዋሪ የሆኑት አቶ መሐመድ ኡስማን ከሳቢያን ኦርቢት ተብሎ ወደሚጠራው የከተማው ክፍል ለመጓዝ መሳፈራቸውን ተናግሯል። ይህ ከሆነ ከአንድ ሰዓት በኋላ “ስልክ ተደውሎ ባጃጁ ላይ ገንዘብ ወድቆ እንደሆነ እንድመለከት” ተነገረኝ ይላል ወጣቱ አሽከርካሪ መኮንን። በተነገረው መሰረት ወደ ተሳፋሪ ወንበር ላይ ዞሮ ሲመለከት በላስቲክ የተጠቀለለ 150ሺህ ብር በማግኘቱ ወዲያው ወደ ድሬዳዋ ፖሊስ ትራፊክ ዳይሬክቶሬት በማምራት ብሩን ለባለቤቱ መመለሱን ገልጿል። ገንዘቡን ለባለቤቱ መመለሱ እንዳስደሰተው የተናገረው ወጣቱ፤ የራስ ያልሆነ ገንዘብ ለግል መጠቀም የህሊና ቁስል በመሆኑ በራስ ወዝ ብቻ ሀብት ማፍራት እንደሚገባ መናገሩን ከድሬዳዋ ፖሊስ ማህበራዊ ትስስር ገጽ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል። ገንዘባቸው የተመለሰላቸው አቶ መሐመድ ኡስማን በበኩላቸው ገንዘባቸው በጠፋ በአንድ ሰዓት ውስጥ የተሳፈሩበትን የባጃጅ የጎን ቁጥር ለትራፊክ ፖሊስ በመናገር በፍጥነት ገንዘባቸው በመገኘቱ መደሠታቸውን ገልጸዋል። አቶ መሐመድ ለድሬዳዋ ትራፊክ ቁጥጥር ዳይሬክቶሬት እና ለወጣት መኮንን ግርማ ምስጋናቸውን አቅርበዋል። የድሬዳዋ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ አዛዥ ኮሚሽነር ዓለሙ መግራ ስነ-ምግባር ያለው አሽከርካሪ እንዲፈጠር እየሰራን ያለው ስራ ፍሬ እያፈራ መምጣቱን ይህ ትልቅ ማሳያ ነው ብለዋል።
መጣጥፍ
በምክክር እንጂ በመሳሪያ ድምጽ ሀገር አይገነባም
Aug 8, 2026 691
ኢትዮጵያ የዛሬ ማንነቷና ሉዓላዊ ክብሯ ተጠብቆ እዚህ እንድትደርስ በርካታ ውጣውረዶችን አልፋለች። በቀደመ ታሪኳም ዜጎች በራሳቸው የውስጥ ጉዳይ መስማማት ባለመቻል እርስ በእርስ ካደረጓቸው ግጭቶች ባለፈ የውጭ ሃይሎችም የራሳቸውን አሉታዊ ጫና ሲፈጥሩ ቆይተዋል፤ አሁንም ይህንኑ ለማስቀጠል ተላላኪዎቻቸውን ለመጠቀም ሲሞክሩ ይታያል። በአንድ ሃገር ውስጥ የማያግባቡ ጉዳዮች በየትኛውም አጋጣሚና የታሪክ ምዕራፍ ሊያጋጥሙ ይችላሉ። እነዚህን ችግሮች በሃይል ለመፍታት የሚደረገው የመሳሪያ ትንቅንቅ ግን አክሳሪና ዘመን እያለፈበትም ነው። ይሁን እንጂ የኢትዮጵያን ሰላማዊ የእድገት ጉዞ ለማወክ የህዝቦቿን አንድነት ለመበጥበጥ ከቅርብም ሆነ ከሩቅ የሚመጡ ጠላቶች ጠፍተው አያውቁም። በየዘመናቱ የተሻገርናቸው የታሪክ ስብራቶችን ፣ የመብት ጥያቄዎችንና ሌሎችንም መነሻ በማድረግ በውስጥ ባንዳዎች እና በውጭ ባዳዎች አማካኝነት የማያቋርጥ ጦርነት ውስጥ ለመክተት፣ የብልጽግና ጉዞዋን ለማደናቀፍ የሚደረጉ ሴራዎች ዛሬም ላይ ቀጥለዋል። ኢትዮጵያ በቀጣናው ያላት ተሰሚነትና ተጽዕኖ የሚያሳምማቸው ለዜጎቿን እኩል ተጠቃሚነትና ብልጽግና መረጋገጥ የምታደርገው ጥረት የሚያስጨንቃቸው እነዚህ ሃይሎች በመብት ፣ በነጻነት፣ በዴሞክራሲ፣ በማንነትና በሌሎችም የሃሰት ትርክቶች መነሻነት በሩቅ ቢያቅታቸው በቅርብ የውስጥ ተላላኪ ባንዳዎችን እያደራጁ በጀት መድበው የጦር መሳሪያ አቅርበው ሀገር የማፍረስ ሙከራቸውን አላቋረጡም። በመደመር እሳቤ ሁሉንም በአንድ ላይ በማቀራረብና የጋራ ትርክቶችን በመገንባት ከልዩነት ይልቅ የሚያቀራርቡ ጉዳዮች ላይ በማተኮር ዘላቂ ልማቷን መፃኢ ብሩህ ተስፋዋን ለማለምለም በሁሉም ዘርፍ ኢትዮጵያ በዜጎቿ ተሳትፎ እየሰራች መሆኗም ምቾት ነስቷቸዋል። በሀገራችን ታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ እየተካሔደ ያለውና ወርቃማው እድል ሃገራዊ ምክክር ልዩነቶችን በምክክር ለመፍታት ፣ የሚያስችሉ ወሳኝ ምዕራፎች ላይ ደርሷል ። በዚህ የምክክር ሒደት በሀገሪቱ የትኛውም ጥግ ያለ ዜጋ እንዲሁም በውጭ የሚገኙ ኢትዮጵያዊያንና ትውልደ ኢትዮጵያዊያን የተወከሉበት ፣ የብሔር፣ የፖለቲካ አመለካከትና የሃይማኖት ልዩነት የማያደናቅፉት ሁሉንም ያሳተፈ ምክክር እየተካሔደ ይገኛል። ጥያቄያችንን በጠብመንጃ አፈሙዝ እንፈታለን ያሉ ታጣቂዎችም ብረት በማስቀመጥ አጀንዳዎቻቸውን ይዘው ወደ ጠረጴዛው ቀርበዋል። ልክ ናቸው ሀገር ከሁሉም ነገር ትበልጣለችና ይሄንን ወርቃማ እድል ለመጠቀም ማሰብ ትክክለኛው ውሳኔ ነው። በትጥቅ ትግል ጥያቄያችንን እንመልሳለን በሚል ሽፋን የሌሎችን አጀንዳ ለማሳካት የሚደረግ ጥረት የሃገርና የትውልድ ጠባሳ ከማስቀመጥና የታሪክ ተወቃሽ ከመሆን የዘለለ ፋይዳ እንደማይኖረው መገንዘብ ብልህነት ነው። የዚህ ምክክር ተሳታፊ/ተመካካሪ ከሆኑት የቀድሞ ታጣቂዎች መካከል የአማራ ፋኖ ህዝባዊ ድርጅት(አፋሕድ) አመራር ካፒቴን ማስረሻ ሰጤ በዚህ ይስማማሉ ። ሀገራዊ ምክክር ትልቅ ተስፋ የጣልንበት፣ በንግግር፣ በምክክር ሀገራችንን የምናስቀጥልበት፣ ሁሉም ተነጋግሮ ተመካክሮ የወደፊቷን ኢትዮጵያ ከችግሮች ነፃ የሚያደርግበት ነው ይላሉ። ምክክሩ ሁሉም ኢትዮጵያዊ የሚነጋገርበት፣ የሚመካከርበት እና በሃሳብ የበላይነት ጠንካራ ሃገር የሚፈጠርበት መልካም የታሪክ አጋጣሚ መሆኑንም ይናገራሉ። በምክክር፣ በድርድር የሕዝብን ጥያቄ በመመለስ ሀገርን የምናስቀጥልበትና የውጭ ኃይሎችን ጣልቃ ገብነት የምናስወግድበት በመሆኑ የኢትዮጵያ ሕዝብ ትልቅ ተስፋ የጣለበት ነው ብለዋል። የኦሮሞ ነጻነት ሰራዊት አመራር የቀድሞ ታጣቂ ጃል ሰኚም ይሄንኑ ሃሳብ ይጋራሉ። በኢትዮጵያ ውስጥ ለዓመታት የቆዩ ልዩነቶችን ለመፍታት ሀገራዊ ምክክር መዘጋጀቱ ትልቅ እርምጃ እንደመሆኑ እሳቸውም ያላቸውን ሀሳብ በማንጸባረቅ እየመከሩ ይገኛሉ። እርሳቸውና ቡድናቸው ከዚህ ቀደም የትጥቅ ትግልን በመምረጥ ጫካ ገብተው እንደነበር አስታውሰው፤ ችግሮችን በመሳሪያ ከመፍታት ይልቅ በሰላማዊ የምክክር መድረክ መፍታት ጥሩ አማራጭ መሆኑን አምነው ወደ ሰላም መንገድ መምጣታቸውንም ተናግረዋል። ችግሮቻቸውን በምክክር የፈቱ ሀገራት በሁሉም ዘርፍ ዕድገታቸውን የሚያስቀጥሉ ሲሆኑ ወደ ትጥቅ ትግል ያመሩና ግጭት ውስጥ የገቡት ደግሞ በፖለቲካዊ ፣ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ውድቀት ለከፋ ድህነት መዳረጋቸውን ጠቅሰዋል። የጦር መሣሪያ በመነቅነቅና ደም አፋሳሽ ጦርነት ውስጥ በመግባት የሚፈታ ችግር እንደሌለ የሚናገሩት ደግሞ የአማራ ብሄራዊ ንቅናቄ(አብን) አመራሩ ተመካካሪ ጣሒር መሀመድ ናቸው። ጫካ ባለውና እዚህ ባለው ሰው መካከል ምንም ዐይነት የዜግነት ልዩነት እንደሌለ ገልጸው ከትጥቅ ትግል ይልቅ በሃሳብ ለመታገል ልዩነቱን ለማቅረብ የፈለገ ሁሉም ዜጋ በምክክሩ የመሳተፍ ነጻነት እንዳለው ገልጸዋል። በሃገራዊ ምክክሩ ከትጥቅ ትግል ይልቅ በሰላማዊ መድረክ መወያየት የተመረጠበት ዋና ምክንያት ዘላቂ ሰላም፣ አገራዊ መግባባት እና የፖለቲካ ባህል ለውጥ ለማምጣት ነው:: የትጥቅ ትግል የዜጎችን ህይወት ያጠፋል፣ መሰረተ ልማቶችን ያወድማል፤ ማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ውድቀትንም ያመጣል: ፤ ሰላማዊ መድረክ ግን ያለምንም ደም መፋሰስ ሃሳብን በሃሳብ ለመሞገት እድል ይሰጣል:: በኃይል የሚመጣ ለውጥ ብዙውን ጊዜ አሸናፊና ተሸናፊን ስለሚፈጥር የቁስል እና የቂም ዑደትን ያስቀጥላል:: በሰላማዊ ውይይት የሚገኝ መፍትሄ ግን የሁሉንም ወገን ስጋት እና ፍላጎት ያገናዘበ በመሆኑ ዘላቂነት ይኖረዋል:: ሃገራዊ ምክክሩ የታጠቁ አካላትም ጭምር መሳሪያቸውን አስቀምጠው በሃሳብ እንዲፎካከሩ መንገድ ከፍቷል። ይህ ታሪካዊና ወርቃማ እድል ኢትዮጵያዊንን አግባብቶ ወደተረጋጋችና የበለጸገች ሃገር የሚመራ በመሆኑ ስኬታማነቱ አያጠራጥርም። ለእድለኛው ትውልድ ያጋጠመው ወርቃማው ስጦታ ሃገራዊ ምክክር የተቋቋመለትን ዓላማ ያሳካል።
ከካይሮ ሴራ ጀርባ፤ የCNN ዘገባ የገለጠው የኢትዮጵያ እውነት
Aug 4, 2026 1528
ግብፅ በታሪኳ የዓባይን ወንዝ በብቸኝነት ለመጠቀም የተከተለችው ዋና ስልት "ጠንካራና የተረጋጋች ኢትዮጵያ ለካይሮ ስጋት ናት" የሚል ቀመርን ነው። በመሆኑም በየዘመናቱ የተነሱ የካይሮ መንግስታት ኢትዮጵያ ተረጋግታ ሀብቷን እንዳታለማ ለማድረግ ረዥም ርቀት ተጉዘዋል። በታሪክ አጋጣሚ የዓባይን መነሻ ሙሉ በሙሉ ለመቆጣጠር በርካታ የወረራ ሙከራዎችን ያደረገችው ግብጽ፣ በጉንደት (1875) እና በጉራዕ (1876) በተደረጉ ታሪካዊ ውጊያዎች በኢትዮጵያውያን ጠንካራ ክንድ መራራ ሽንፈትን አስተናግዳለች። ከቀጥታ ጦርነት ከተመለሰች በኋላ ካይሮ ስልቷን ወደ "ውስጥ ለውስጥ ማበጣበጥ" ቀይራለች። ይህም የኢትዮጵያን መንግስት ትኩረትና የፋይናንስ አቅም ከልማት ፕሮጀክቶች (በተለይም ከታላቁ ህዳሴ ግድብ እና መሰረተ ልማቶች) ወደ ጸጥታ ማስከበር እንዲዞር ለማድረግና ሀገሪቱን ወደማያልቅ የውስጥ ብጥብጥ ለመክተት በርካታ ሴራዎችን ስታከናውን ቆይታለች። ይህ አልሳካ ሲላት ደግሞ የሀሰት መረጃዎችን ማሰራጨትን እንደ አማራጭ መንገድ ስትጠቀም ቆይታለች፤ እየተጠቀመችም ትገኛለች። የግብፅ የፖለቲካ ምሁራንና ዲፕሎማቶች የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ግንባታ ከተጀመረበት ጊዜ አንስቶ “ግድቡ በታችኞቹ የተፋሰሱ ሀገራት ላይ የከፋ ጉዳት ያደርሳል” በሚል የሐሰት ትረካቸውን ሲያሰራጩና ዓለም አቀፉን ማህበረሰብ ሲያሳስቱ ቆይተዋል። ሆኖም ግን፣ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ጥበብ የተሞላበት አመራር ሰጪነት ኢትዮጵያ የውጭ ተፅዕኖዎችንና የውስጥ ፈተናዎችን በመሻገር ይህንን ግዙፍ ፕሮጀክት ከፍፃሜ ማድረስ ችላለች። ይህም የመደመር እሳቤ የሆነው ፈተናን ወደ እድል የመቀየር ትልቁ ማሳያ ነው። የግድቡን እውን መሆን ተከትሎም የካይሮ ተደጋጋሚ የሀሰት ቅሬታና የተዛባ ፕሮፓጋንዳም ዘግይቶም ቢሆን እውነቱ በዓለም ፊት እየተገለጠ ይገኛል።በCNN “Connecting Africa” ወርሃዊ ፕሮግራም ላይ ጋዜጠኛ ቪክቶሪያ ሩባዲሪ ያቀረበችው ዘገባ የዚሁ እውነት ማሳያ ነው። እንደ አውሮፓዊያን አቆጣጠር በ2020 የቢቢሲ የኮምላ ዱሞር ሽልማት አሸናፊ የሆነችው ጋዜጠኛ ቪክቶሪያ ሩባዲሪ፣ የኢትዮጵያ ታላቁ ህዳሴ ግድብ በሚገኝበት ጉባ ተገኝታ ባከናወነችው ዘገባ የካይሮን ምናባዊ ቅዥት የሚያፈርሱ ተግባራዊ እውነቶችን ለዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ይፋ አድርጋለች። የምህንድስና ልህቀት እና የጋራ ልማት ማሳያ፦ CNN በዘገባው ስለ ሕዳሴ ግድብ ለዓመታት ሲነገር የቆየውን የሀሰት ሴራ ሳይሆን፣ በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ የምህንድስናና የግንባታ ባለሙያ ኢትዮጵያዊያን ጥረትን እውን ያደረገ የኢንጂነሪንግ ልህቀት አብነት መሆኑን አጉልቶ አሳይቷል። የግብፅ መንግስት ግድቡን “የስጋት ምንጭ” አድርጎ ለማሳየት ቢጥርም፣ የCNN ዘገባ ግን ግድቡ ለኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን ለአጠቃላይ ቀጣናው የተዘረጋ የጋራ እድገት መድረክ መሆኑን አብራርቷል። እንደ አውሮፓዊያን አቆጣጠር መስከረም 2025 በይፋ የተመረቀው ይህ ግዙፍ ፕሮጀክት፣ የሀገሪቱን የኃይል አቅርቦት በማሳደግ በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ዜጎችን ህይወት እያበራ መሆኑን በማሳየትም፤ ግድቡ ኢትዮጵያ ከድህነት ለመውጣት የምታደርገው ጥረት አካል መሆኑን በተግባር ገልጧል። የጋዜጠኛ ሩባዲሪ ዘገባ የግብፅን ተደጋጋሚ ቅሬታና ሴራ በሶስት ዋና ዋና ነጥቦች ውድቅ ያደርጋል። የጋራ ተጠቃሚነት መርህ ፦ ግድቡ የታችኞቹን የተፋሰሱ ሀገራት የማይጎዳ፣ ይልቁንም የውሃ ፍሰትን በማስተካከልና ደለልን በመቀነስ ረገድ አዎንታዊ ሚና የሚጫወት፣ በጋራ ተጠቃሚነት መርህ ላይ የተመሰረተ ፕሮጀክት መሆኑን የግድቡ ግንባታ ስራ አስኪያጅ ኢንጂነር ክፍሌ ሆሮ ሃሳብን በማካተት ጭምር አሳይታለች። ቀጣናዊ የመደመር እሳቤ ማሳያ ፦ ግድቡ ኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ በመሸጥ ገቢ ከማግኘቷም ባለፈ፣ የቀጣናውን ሀገራት በኃይልና በኢኮኖሚ የሚያስተሳስር ነው። ይህ ደግሞ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) የሚመራው የመደመር መንግስት እሳቤ ማለትም “በጋራ ማደግ እና እርስ በእርስ መደጋገፍ” የሚለውን ቀጣናዊ ራዕይ በተግባር የሚያረጋግጥ እንጂ ግብፅ እንደምትለው ቀጣናውን ወደ አለመረጋጋት የሚከት አለመሆኑን ያመላክታል። ሰው ተኮር የኢኮኖሚ ሽግግር፦ በCNN ዘገባ የተካተቱት የኢንተርናሽናል ግሮውዝ ሴንተር (IGC) የኢትዮጵያ ኃላፊ ቴዎድሮስ መኮንን በግልጽ እንዳስቀመጡት፤ 70 በመቶው ህዝቧ ከ30 ዓመት በታች የሆነችው ኢትዮጵያ፣ ከ15 ዓመታት በፊት ከነበረችበት ከአማካይ በታች የነበረ የነፍስ ወከፍ ገቢ አሁን በአፍሪካ ከሚገኙ ግዙፍ ኢኮኖሚ ካላቸው ሀገራት አንዷ መሆን ችላለች። ግድቡም ይህንን ወጣት ኃይል ወደ ዘላቂ ምርታማነት ለመቀየር የሚደረገው ጥረት አካል ነው። መደምደሚያ፦ በአጠቃላይ ግብፅ ግድቡን መሰረት በማድረግ የምታካሂደው የዲፕሎማሲና የፕሮፓጋንዳ ዘመቻ የፖለቲካ ቁማር እንጂ ከሳይንሳዊና መሬት ላይ ካለው እውነት ጋር እንደማይገናኝ የCNN ዘገባ በግልጽ አሳይቷል። በሀገር ውስጥ አቅም እና በጥበብ በተሞላ ሀገራዊ አመራር እውን የሆነው የታላቁ ህዳሴ ግድብ፣ የኢትዮጵያን መጻኢ የኢኮኖሚ ጊዜ የሚቀርጽ፣ የአፍሪካ ቀጣናን በኃይልና በንግድ የሚያስተሳስር የልማት ማማ እንጂ የትኛውንም ሀገር የሚጎዳ ስጋት አይደለም። የመደመር እሳቤ ያጎናፀፈው ይህ የታሪካዊ ድል ብርሃንም መላውን ቀጣና ማብራቱን ቀጥሏል።
የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት
2015
ዓ.ም