ቀጥታ፡
አርእስተ ዜና
በክልሉ የገቢ አቅምን በማሳደግ ሁለንተናዊ ልማትን ለማፋጠን የተጀመሩ ሥራዎች ይጠናከራሉ
Jul 8, 2026 25
ወላይታ ሶዶ፤ ሐምሌ 1/2018 (ኢዜአ)፦በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የገቢ አቅምን በማሳደግ የክልሉን ሁለተናዊ ልማት ለማፋጠን የተጀመሩ ሥራዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ የክልሉ አስተዳደር አስታወቀ። በወላይታ ሶዶ ከተማ የ2019 በጀት ዓመት የደረጃ "ለ" ግብር አሰባሰብ እና የንግድ ፈቃድ እድሳት ማስጀመሪያ ንቅናቄ ተካሂዷል።   በንቅናቄ ማስጀመሪያ መርሃ ግብሩ ላይ የተገኙት የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር የኢኮኖሚ ዘርፍ አማካሪ አቶ ሳሙኤል ቀቀቦ እንዳሉት ግብር ለክልሉ ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ እንቅስቃሴ ስኬታማነት ጉልህ አስተዋጾ አለው። ክልሉ ኢኮኖሚ የሚያመነጨውን ገቢ አሟጦ በመሰብሰብ ከእርዳታ ጥገኝነት ከማላቀቅ ባለፈ የክልሉን ልማት በማፋጠን የህዝብን የኑሮ ደረጃ ለማሻሻል ያግዛል ብለዋል። በመሆኑም የክልሉን የገቢ አቅም በማሳደግ የክልሉን ሁለተናዊ ልማት ለማፋጠን የሚከናወኑ ተግባራት ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ አስታውቀዋል። ሁሉም ግብር ከፋይ ግብሩን በአግባቡና ታማኝነት ሲከፍል በገበያው ውስጥ ፍትሃዊና ጤናማ ውድድር ይፈጠራል ያሉት አማካሪው፣ ህገ ወጥ ንግድና የኮንትሮባንድ እንቅስቃሴን በቅንጅት ለመከላከል ይሰራል ብለዋል።   የወላይታ ሶዶ ከተማ ከንቲባ ወይዘሮ እታገኝ ኃይለማሪያም በበኩላቸው ከተማ አስተዳደሩ የህዝቡን ሁለንተናዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ መሆኑን ገልጸዋል። የህዝቡን የልማትና የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎችን ለመመለስ እና የከተማዋን እድገት ለማስቀጠል የውስጥ ገቢን አሟጥጦ ለመሰብሰብ ትኩረት መደረጉንም ገልጸዋል። በተጠናቀቀው በጀት ዓመት የግብር ከፋዮን እንግልት ለማስቀረት በዘመናዊ ቴክኖሎጂ ታግዘው የሚሰሩ አምስት የግብር መክፈያ ማዕላትን ወደ ሥራ ለማስገባት መቻሉንም ጠቁመዋል፡፡   በግብር ዓመቱ በከተማው ካሉ ከ13 ሺህ 790 በላይ የደረጃ "ለ" ግብር ከፋዮች ከ80 ሚሊዮን ብር በላይ ለመሰብሰብ መታቀዱን የተናገሩት ደግሞ የወላይታ ሶዶ ከተማ ገቢዎች መምሪያ ኃላፊ ወይዘሮ አማረች ዮሐንስ ናቸው። ሁሉም የግብር መክፈያ ማዕከላት የቴሌ ብር ሲስተምን ጨምሮ የተለያዩ ቴክኖሎጂዎችን በመጠቀም ከእጅ ንኪኪ ነፃ የሆነ አገልግሎት እንዲሰጡ ሙሉ ዝግጅት ተደርጎ ወደ ትግበራ መገባቱንም ጠቁመዋል። ግብራቸውን በቴክኖሎጂ ታግዘው መክፈላቸው የጊዜና የጉልበት ብክነት እንዳስቀረላቸው የገለጹት ደግሞ አቶ አብርሃም ክፍሌ እና ወይዘሮ ትዝታ ደርጌ የተባሉ የከተማዋ ግብር ከፋዮች ናቸው። ቀድመው መክፈላቸው በኋላ ይገጥማቸው ከነበረ የጊዜ ጥበት እንደሚታደጋቸው ገልጸው፣ ሌሎች ግብር ከፋዮችም ግብራቸውን በታማኝነት ቀድመው በመክፈል ሀገራዊ ሃላፊነታቸውን እንዲወጡ መክረዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ትናንት በተካሄደ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መደበኛ ስብሰባ ከምክር ቤት አባላት ለተነሱላቸው ጥያቄዎች ምላሽና ማብራሪያ በሰጡበት ወቅት በተጠናቀቀው በጀት ዓመት እንደሀገር በትሪሊዮን የሚቆጠር ገቢ እንደተገኘ መግለጻቸው ይታወሳል። በግብር ዓመቱ ዲጂታል አሰራር መተግበሩና መደበኛ ካልሆኑ 43ሺህ የንግድ እንቅስቃሴዎች ግብር እንዲሰበሰብ መደረጉ ዘንድሮ የተገኘውን ገቢ ማሳደጉንም አመልክተዋል። ክልሎችም በቀጣይ የገቢ አቅማቸውን በማጠናከር ራሳቸውን ከመቻል ባለፈ የሚመደብ በጀትን ለታለመለት ዓላማ ማዋል እንዳለባቸው ማስገንዘባቸው የሚታወስ ነው።
ኢትዮጵያውያን በምርጫው ያሳዩት የጋራ አቋም የትኛውም የፖለቲካ ልዩነት ከሀገር በታች መሆኑን ያስገነዘበ ነው
Jul 8, 2026 102
አዲስ አበባ፤ሐምሌ 1/2018 (ኢዜአ)፦ኢትዮጵያውያን በሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ ያሳዩት የጋራ አቋም የትኛውም የፖለቲካ ልዩነት ከሀገር በታች መሆኑን እንዳስገነዘበ የአማራ ዴሞክራሲያዊ ኃይል ንቅናቄ (አዴኃን) ሊቀመንበርና በአማራ ክልል የሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ሰብሳቢ ተስፋሁን አለምነህ ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፣ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባካሄደው 30ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ ከምክር ቤቱ አባላት ለተነሱ ጥያቄዎችና አስተያየቶች ምላሽ እና ማብራሪያ ሰጥተዋል። በማብራሪያቸውም፤ በሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ ዜጎች የፅንፈኞች ማስፈራሪያና ዛቻ ሳይበግራቸው ከማለዳ እስከ እኩለ ሌሊት ድረስ ድምፅ በመስጠት፣የካበተ ዕሴታቸውን በተግባር ማሳየታቸውን ገልጸዋል። በዚህም ኢትዮጵያውያን በአንድ ድምፅ "ፅንፈኝነትን፣ ባንዳነትንና ዘረኝነትን በመፀየፍ የጋራ ሀገርን ማልማትና ማበልፀግ እንፈልጋለን" የሚል ጉልህ መልዕክት ለዓለም ማስተጋባት እንደቻሉ አስገንዝበዋል። የባንዳነትና የፅንፈኝነት ፍላጎትን ማሸነፍ የሚቻለው ለዘመናት የተከማቹ ችግሮችን በስልጡን ሀገራዊ ውይይት መፍትሔ መስጠት ሲቻል መሆኑን አመላክተዋል። ለዚህም በተለያዩ አካባቢዎች የሚከሰቱ አለመረጋጋቶችን ዘላቂ መፍትሔ ለመስጠት፣ ከ4 ሺህ በላይ የሕዝብ ወኪሎች የሚሳተፉበት ሀገራዊ የምክክር ሂደት ወሳኝ ምዕራፍ ላይ እንደሚገኝ አንስተዋል። አያይዘውም በሀገር ውስጥና በውጭ ሀገራት የሚኖሩ ዜጎች፣ የጋራ መግባባትን ለመፍጠር በሚደረገው ስልጡን ሀገራዊ የምክክር ሂደት ገንቢ ሚና እንዲወጡ ጥሪ አቅርበዋል። በሌላ በኩል የአማራ ዴሞክራሲያዊ ኃይል ንቅናቄ (አዴኃን) ሊቀመንበርና በአማራ ክልል የሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ሰብሳቢ ተስፋሁን አለምነህ ለኢዜአ እንደገለጹት፤ ሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ የሕብረተሰቡ ንቁ ተሳትፎ በጉልህ የተንጸባረቀበትና የኢትዮጵያን የማድረግ አቅም አስመስክሯል። በምርጫ ሂደቱ የታየው የዜጎች ተሳትፎም፣ የፅንፈኛና የባንዳ ኃይሎችን ከንቱ መሻት በማክሸፍ ጠንካራ የዴሞክራሲ ባህል ለመገንባት ያላቸውን ቁርጠኝነት በተግባር ያስመሰከረ መሆኑን ገልጸዋል። በክልልና በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሕዝብ ውክልና ማግኘታቸውም ከአዲሱ መንግሥት ጋር በብሔራዊ ጥቅምና በሕዝብ አብሮነት ላይ በትብብር የሚሰሩበትን ዕድል እንደፈጠረ አክለዋል። በክልልና በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሕዝብ ይሁንታ ያገኙ የፖለቲካ ፓርቲዎች መኖራቸው በሃሳብ ብዝኅነት የተመሰረተ የዴሞክራሲ ባህል ለመገንባት ጉልህ አስተዋጽኦ እንዳለው ተናግረዋል። በመሆኑም የሕዝብ ይሁንታ የተቸራቸው የፖለቲካ ፓርቲዎች በቀጣይ ለሕዝብ አብሮነትና ለሁለንተናዊ ብሔራዊ ጥቅም መጠበቅ በትብብር ሊሰሩ እንደሚገባ አስገንዝበዋል። የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር የፖለቲካ ልዩነቶችን በሰላማዊና በሰለጠነ መንገድ መፍትሔ በመስጠት፣ሀገራዊ መግባባትን ለመፍጠር የተዘጋጀ ወሳኝ ዕድል መሆኑን ጠቁመዋል። የኃይል አማራጭ የዜጎችን ሰላምና ደህንነት አደጋ ላይ የሚጥልና የልማት ተጠቃሚነትን የሚያቀጭጭ በመሆኑ ለሕዝብ እንታገላለን የሚሉ ኃይሎች የሰላም አማራጭን መከተል እንዳለባቸው መልዕክት አስተላልፈዋል።
በክልሉ በግንባታ ላይ የሚገኙ ፕሮጀክቶችን በፍጥነትና ጥራት እንዲጠናቀቁ የክትትልና ድጋፍ ስራ ይጠናከራል - ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ ሙሁመድ
Jul 8, 2026 57
ጅግጅጋ፤ ሐምሌ 01/2018(ኢዜአ)፦ በሶማሌ ክልል እየተገነቡ የሚገኙ ፕሮጀክቶች በተቀመጠላቸው የጊዜ ገደብ በማጠናቀቅ የክልሉን እድገት ለማፋጠን የክትትልና ድጋፍ ስራ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ ሙሁመድ ገለጹ። በሶማሌ ክልል የተጠናቀቀውን የ2018 በጀት ዓመት የሴክተር ቢሮዎች የአፈጻጸም ግምገማ መድረክ በጅግጅጋ ከተማ መካሄድ ጀምሯል።   የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ ሙሁመድ በዚህ ወቅት እንደገለጹት፤ እየተገነቡ የሚገኙ ፕሮጀክቶች በተቀመጠላቸው የጊዜ ገደብ ውስጥ በጥራት ተጠናቀው ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ እድገትን ለማፋጠን እንዲያግዙ ተገቢ ክትትልና ድጋፍ ይደረጋል። የቴክኒክና ሙያ ተቋማት የክልሉ እና የሀገሪቱን ልማት ማፋጠን የሚችል ብቁ የሰው ሀይል እንዲያፈሩ የተጀመሩ የሪፎርም ሥራዎች ይጠናከራሉ ብለዋል። የቴክኒክና ሙያ ተቋማት በራሳቸው አቅም ገቢና ሀብት በመፍጠር፣ የመደበኛና አጫጭር ሥልጠናዎችን የቅበላ አቅም ለማስፋት የጀመሯቸው የሪፎርም ሥራዎችም እንዲሁ መጠናከር እንዳለባቸውም አሳስበዋል። የከተሞች የመሬት አስተዳደር ሥርዓት ወጥ በሆነ አሠራር እንዲመራ በቁርጠኝነት መሥራት እንደሚያስፈልግ ያነሱት ርዕሰ መስተዳድሩ፤ ይህም የከተሞችን ዕድገት በሚመጥን መልኩ ለመምራት እንዲቻል የመሬት አስተዳደር ሥርዓቱን በዲጂታል አሠራር ማስደገፍና የከተሜነቱን ኑሮ ማሻሻል ላይ ትኩረት ይደረጋል ብለዋል። የከተሞች አደረጃጀት ገቢን የማመንጨት አቅም በማጎልበት በከተሞቹ የሚከናወኑ የልማት ሥራዎች ዜጎችን በሥራ እድል ተጠቃሚ የማድረግ ተግባራት ላይ ተጠናክረው መቀጠል እንዳለባቸው በማስገንዘብ። በመድረኩ ላይ ማብራሪያ የሰጡት የክልሉ ከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ቢሮ ኃላፊ አቶ አህመድ ሹክሪ፥ በአሁኑ ወቅት በክልሉ እየተገነቡ የሚገኙ የአየር ማረፊያዎች፣ ስታዲየሞች እና የመንገድ ፕሮጀክቶች ግንባታ በጥሩ ፍጥነት ላይ እንደሚገኝ አስታውቀዋል። በቀጣይም እነዚህ የልማት ፕሮጀክቶች በጥራትና በፍጥነት ተጠናቀው ለክልሉ ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ ዕድገት የድርሻቸውን ማበርከት እንዲችሉ ተገቢው ክትትልና ድጋፍ እንደሚደረግ ገልጸዋል። በሌላ በኩል የክልሉ ክህሎት እና የሥራ ዕድል ፈጠራ ቢሮ በበኩሉ፤ በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ለ174 ሺህ 340 ወጣቶች የሥራ ዕድል መፈጠሩን በመድረኩ አንስቷል። የቢሮው ኃላፊ አቶ ሀሴን ጋይድ እንደገለጹት፤ በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ወጣቶችን በተለያዩ የሥራ ዘርፎች በማደራጀት ተጠቃሚ የማድረግ ሰፊ ሥራዎች ተከናውነዋል። በዚህም ለ174 ሺህ 340 ወጣቶች የሥራ ዕድል መፍጠር መቻሉን ገልጸው፤ የቴክኒክና ሙያ ሥልጠና ተቋማትም ብቁና ተወዳዳሪ የሰው ኃይል አፍርተው ወደ ሥራ ገበያ ማገናኘት እንዲችሉ በትኩረት እየተሠራ መሆኑን ገልጸዋል።
በሸገር ከተማ ክረምቱን ተከትሎ ሊከሰቱ የሚችሉ በሽታዎችን አስቀድሞ መከላከል የሚያስችል ዝግጅት ተድርጓል
Jul 8, 2026 88
ሸገር ፤ሐምሌ 1/2018 (ኢዜአ)፦ በሸገር ከተማ ክረምቱን ተከትሎ ሊከሰቱ የሚችሉ በሽታዎችን አስቀድሞ መከላከል የሚያስችል ዝግጅት መደረጉን የከተማ አስተዳደሩ ጤና ጽሕፈት ቤት አስታወቀ። በጽሕፈት ቤቱ የማኅበረሰብ ጤና ድንገተኛ አደጋ መከላከል ባለሙያ አቶ ጌታቸው ደምሴ ለኢዜአ እንደገለጹት የክረምቱን መግባት ተከትሎ የኅብረተሰብ ጤና ላይ ጉዳት ሊያስከትሉ የሚችሉ በሽታዎችን ቀድሞ ለመከላከል ዝግጅት ተድርጓል። በተለይም በክረምቱ ወቅት የወባ በሽታን ጨምሮ እንደ ኮሌራ ያሉ ተላላፊ በሽታዎች እንዳይከሰቱ እና እንዳይስፋፉ ልዩ ትኩረት ሰጥቶ እየሠራ መሆኑን ጠቁመዋል። እስካሁንም በከተማዋ በሚገኙ የጤና ባለሙያዎች አማካኝነት ለማኅበረሰቡ ሰፊ የግንዛቤ ማስጨበጫ ትምህርት መሰጠቱን ገልጸዋል። በዚህም ማኅበረሰቡ በምግብና በመጠጥ ውኃ ንጽሕና አጠባበቅ ረገድ ተገቢውን ጥንቃቄ እንዲያደርግ ግንዛቤ የመፍጠር ሥራ መከናወኑን አቶ ጌታቸው አንስተዋል። በዚህም መሠረት የማኅበረሰቡን የአካባቢና የግል ንጽሕና አጠባበቅ ማሳደግ፤ ያቆሩ ውኃዎችን ማፍሰስና ውኃ የሚያቁሩ ጉድጓዶችን የማዳፈን ሥራ ተሰርቷል ብለዋል። በተጨማሪም ረግረጋማና ውኃ ያቆሩ አካባቢዎችን በመለየት የፀረ-ወባ ኬሚካል የመርጨት ሥራ በሰፊው ማከናወን ተችሏል ነው ያሉት። በሽታዎች ከተከሰቱም ፈጣን ምላሽ ለመስጠት እንዲቻል፣ የመድኃኒት አቅርቦትን ጨምሮ አስፈላጊውን ሕክምና ለመስጠት የሚያስችል ዝግጅት መደረጉን ባለሙያው አረጋግጠዋል።  
የኢትዮጵያ ምርት ገበያ በታሪኩ ከፍተኛ የሆነውን የ50 ነጥብ 27 ቢሊየን ብር ግብይት ፈጸመ
Jul 8, 2026 134
አዲስ አበባ፤ ሐምሌ 1/2018 (ኢዜአ)፦ የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ባለፈው የበጀት ዓመት የ50 ነጥብ 27 ቢሊየን ብር ግብይት በመፈጸም በታሪኩ ከፍተኛውን ስኬት ማስመዝገቡን ዋና ስራ አስፈጻሚው አቶ መርጊያ ባይሳ አስታወቁ። ዋና ስራ አስፈጻሚው አቶ መርጊያ ባይሳ ለኢዜአ እንደገለጹት፤ በበጀት ዓመቱ 214 ሺህ ቶን የግብርና እና የግብርና ያልሆኑ ምርቶች ለገበያ ቀርበው ተገበያይተዋል። በዚህም ተቋሙ በታሪኩ ያስመዘገበው ከፍተኛው የኢኮኖሚ አፈጻጸም ሆኖ ተመዝግቧል። የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ባለፈው የበጀት ዓመት የ50 ነጥብ 27 ቢሊየን ብር ግብይት በመፈጸም በታሪኩ ከፍተኛውን ስኬት ማስመዝገቡን ነው ዋና ስራ አስፈጻሚው የገለጹት፡፡   ቀደም ሲል ተቋሙ በ2011 በጀት ዓመት ያከናወነው የ40 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር ግብይት በከፍተኛ ስኬትነት ይጠቀስ የነበረ ቢሆንም፣ የዘንድሮው የልማት ዕቅድና አፈጻጸም ግን ያንን በላቀ ደረጃ በመብለጥ ስኬታማ መሆኑን አስታውቀዋል። ከግብይቱ በተጨማሪ የምርት ገበያው ያስቀመጣቸውን ግቦች በከፍተኛ ሁኔታ መፈጸም የተቻለበት በጀት ዓመት እንደነበረ ገልጸዋል። ከነዚህም መካከል የመጋዘን ደረሰኝ ብድር በማመቻቸት 1 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር ለአርሶ አደሮች፣ ለህብረት ስራ ዩኒየኖችና ለአቀነባባሪዎች ማስተላለፍ መቻሉን ገልጸዋል። ይህም አርሶ አደሩ ምርቱን አስይዞ ሌላ ተጨማሪ ማስያዣ ሳይፈልግ የአጭር ጊዜ የገንዘብ ፍላጎቱን እንዲያሟላ መደረጉን ጠቅሰዋል። በተጨማሪም የምርት ገበያው ባቋቋመው አካዳሚ አማካኝነት 795 ሰልጣኞችን በቡና ቅምሻ፣ በጥራጥሬና ቅባት እህሎች ጥራት ምርመራ እንዲሁም በአዲስ የኤክስፖርት ማመቻቸት መስክ 46 ሰልጣኞችን ማሰልጠን መቻሉን አብራርተዋል። በተያዘው በጀት ዓመትም ቀደም ሲል ሻጮችና ገዢዎች በአካል በመገኘት ብቻ ያከናወኑት የነበረውን ግብይት ሙሉ በሙሉ ወደ ኦንላይን ማዛወር ተችሏል ሲሉ ገልፀዋል። ይህም ባለድርሻ አካላት ከቤታቸው ወይም ከቢሯቸው ሆነው ያለምንም እንግልት ግብይት እንዲፈጽሙ ማስቻሉን ተናግረዋል። በአሁኑ ወቅት የምርት ገበያው የግብርና እና የግብርና ያልሆኑ ምርቶችን ጨምሮ ወደ 28 የሚጠጉ የምርት አይነቶችን ለማገበያየት የሚያስችለውን የውል ማዕቀፍ ዝግጅት አጠናቆ ወደ ስራ መግባቱን ጠቁመዋል። በስንዴ ኢኒሼቲቭ አርሶ አደሮችና ማህበራት ምርታቸውን በመጋዘን ደረሰኝ ብድር በማስያዝ ያለ ገንዘብ እጥረት ማገበያየት መጀመራቸውን ገልጸዋል። ይህ አሰራር አምራቾችን በፋይናንስ በመደገፍ የገበያ ትስስሩን ያሳለጠ ታላቅ የልማት ስኬት መሆኑን ዋና ስራ አስፈጻሚው ጠቁመዋል።
የሚታይ
ኢትዮጵያውያን በምርጫው ያሳዩት የጋራ አቋም የትኛውም የፖለቲካ ልዩነት ከሀገር በታች መሆኑን ያስገነዘበ ነው
Jul 8, 2026 102
አዲስ አበባ፤ሐምሌ 1/2018 (ኢዜአ)፦ኢትዮጵያውያን በሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ ያሳዩት የጋራ አቋም የትኛውም የፖለቲካ ልዩነት ከሀገር በታች መሆኑን እንዳስገነዘበ የአማራ ዴሞክራሲያዊ ኃይል ንቅናቄ (አዴኃን) ሊቀመንበርና በአማራ ክልል የሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ሰብሳቢ ተስፋሁን አለምነህ ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፣ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባካሄደው 30ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ ከምክር ቤቱ አባላት ለተነሱ ጥያቄዎችና አስተያየቶች ምላሽ እና ማብራሪያ ሰጥተዋል። በማብራሪያቸውም፤ በሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ ዜጎች የፅንፈኞች ማስፈራሪያና ዛቻ ሳይበግራቸው ከማለዳ እስከ እኩለ ሌሊት ድረስ ድምፅ በመስጠት፣የካበተ ዕሴታቸውን በተግባር ማሳየታቸውን ገልጸዋል። በዚህም ኢትዮጵያውያን በአንድ ድምፅ "ፅንፈኝነትን፣ ባንዳነትንና ዘረኝነትን በመፀየፍ የጋራ ሀገርን ማልማትና ማበልፀግ እንፈልጋለን" የሚል ጉልህ መልዕክት ለዓለም ማስተጋባት እንደቻሉ አስገንዝበዋል። የባንዳነትና የፅንፈኝነት ፍላጎትን ማሸነፍ የሚቻለው ለዘመናት የተከማቹ ችግሮችን በስልጡን ሀገራዊ ውይይት መፍትሔ መስጠት ሲቻል መሆኑን አመላክተዋል። ለዚህም በተለያዩ አካባቢዎች የሚከሰቱ አለመረጋጋቶችን ዘላቂ መፍትሔ ለመስጠት፣ ከ4 ሺህ በላይ የሕዝብ ወኪሎች የሚሳተፉበት ሀገራዊ የምክክር ሂደት ወሳኝ ምዕራፍ ላይ እንደሚገኝ አንስተዋል። አያይዘውም በሀገር ውስጥና በውጭ ሀገራት የሚኖሩ ዜጎች፣ የጋራ መግባባትን ለመፍጠር በሚደረገው ስልጡን ሀገራዊ የምክክር ሂደት ገንቢ ሚና እንዲወጡ ጥሪ አቅርበዋል። በሌላ በኩል የአማራ ዴሞክራሲያዊ ኃይል ንቅናቄ (አዴኃን) ሊቀመንበርና በአማራ ክልል የሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ሰብሳቢ ተስፋሁን አለምነህ ለኢዜአ እንደገለጹት፤ ሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ የሕብረተሰቡ ንቁ ተሳትፎ በጉልህ የተንጸባረቀበትና የኢትዮጵያን የማድረግ አቅም አስመስክሯል። በምርጫ ሂደቱ የታየው የዜጎች ተሳትፎም፣ የፅንፈኛና የባንዳ ኃይሎችን ከንቱ መሻት በማክሸፍ ጠንካራ የዴሞክራሲ ባህል ለመገንባት ያላቸውን ቁርጠኝነት በተግባር ያስመሰከረ መሆኑን ገልጸዋል። በክልልና በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሕዝብ ውክልና ማግኘታቸውም ከአዲሱ መንግሥት ጋር በብሔራዊ ጥቅምና በሕዝብ አብሮነት ላይ በትብብር የሚሰሩበትን ዕድል እንደፈጠረ አክለዋል። በክልልና በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሕዝብ ይሁንታ ያገኙ የፖለቲካ ፓርቲዎች መኖራቸው በሃሳብ ብዝኅነት የተመሰረተ የዴሞክራሲ ባህል ለመገንባት ጉልህ አስተዋጽኦ እንዳለው ተናግረዋል። በመሆኑም የሕዝብ ይሁንታ የተቸራቸው የፖለቲካ ፓርቲዎች በቀጣይ ለሕዝብ አብሮነትና ለሁለንተናዊ ብሔራዊ ጥቅም መጠበቅ በትብብር ሊሰሩ እንደሚገባ አስገንዝበዋል። የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር የፖለቲካ ልዩነቶችን በሰላማዊና በሰለጠነ መንገድ መፍትሔ በመስጠት፣ሀገራዊ መግባባትን ለመፍጠር የተዘጋጀ ወሳኝ ዕድል መሆኑን ጠቁመዋል። የኃይል አማራጭ የዜጎችን ሰላምና ደህንነት አደጋ ላይ የሚጥልና የልማት ተጠቃሚነትን የሚያቀጭጭ በመሆኑ ለሕዝብ እንታገላለን የሚሉ ኃይሎች የሰላም አማራጭን መከተል እንዳለባቸው መልዕክት አስተላልፈዋል።
የኢትዮጵያ ምርት ገበያ በታሪኩ ከፍተኛ የሆነውን የ50 ነጥብ 27 ቢሊየን ብር ግብይት ፈጸመ
Jul 8, 2026 134
አዲስ አበባ፤ ሐምሌ 1/2018 (ኢዜአ)፦ የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ባለፈው የበጀት ዓመት የ50 ነጥብ 27 ቢሊየን ብር ግብይት በመፈጸም በታሪኩ ከፍተኛውን ስኬት ማስመዝገቡን ዋና ስራ አስፈጻሚው አቶ መርጊያ ባይሳ አስታወቁ። ዋና ስራ አስፈጻሚው አቶ መርጊያ ባይሳ ለኢዜአ እንደገለጹት፤ በበጀት ዓመቱ 214 ሺህ ቶን የግብርና እና የግብርና ያልሆኑ ምርቶች ለገበያ ቀርበው ተገበያይተዋል። በዚህም ተቋሙ በታሪኩ ያስመዘገበው ከፍተኛው የኢኮኖሚ አፈጻጸም ሆኖ ተመዝግቧል። የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ባለፈው የበጀት ዓመት የ50 ነጥብ 27 ቢሊየን ብር ግብይት በመፈጸም በታሪኩ ከፍተኛውን ስኬት ማስመዝገቡን ነው ዋና ስራ አስፈጻሚው የገለጹት፡፡   ቀደም ሲል ተቋሙ በ2011 በጀት ዓመት ያከናወነው የ40 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር ግብይት በከፍተኛ ስኬትነት ይጠቀስ የነበረ ቢሆንም፣ የዘንድሮው የልማት ዕቅድና አፈጻጸም ግን ያንን በላቀ ደረጃ በመብለጥ ስኬታማ መሆኑን አስታውቀዋል። ከግብይቱ በተጨማሪ የምርት ገበያው ያስቀመጣቸውን ግቦች በከፍተኛ ሁኔታ መፈጸም የተቻለበት በጀት ዓመት እንደነበረ ገልጸዋል። ከነዚህም መካከል የመጋዘን ደረሰኝ ብድር በማመቻቸት 1 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር ለአርሶ አደሮች፣ ለህብረት ስራ ዩኒየኖችና ለአቀነባባሪዎች ማስተላለፍ መቻሉን ገልጸዋል። ይህም አርሶ አደሩ ምርቱን አስይዞ ሌላ ተጨማሪ ማስያዣ ሳይፈልግ የአጭር ጊዜ የገንዘብ ፍላጎቱን እንዲያሟላ መደረጉን ጠቅሰዋል። በተጨማሪም የምርት ገበያው ባቋቋመው አካዳሚ አማካኝነት 795 ሰልጣኞችን በቡና ቅምሻ፣ በጥራጥሬና ቅባት እህሎች ጥራት ምርመራ እንዲሁም በአዲስ የኤክስፖርት ማመቻቸት መስክ 46 ሰልጣኞችን ማሰልጠን መቻሉን አብራርተዋል። በተያዘው በጀት ዓመትም ቀደም ሲል ሻጮችና ገዢዎች በአካል በመገኘት ብቻ ያከናወኑት የነበረውን ግብይት ሙሉ በሙሉ ወደ ኦንላይን ማዛወር ተችሏል ሲሉ ገልፀዋል። ይህም ባለድርሻ አካላት ከቤታቸው ወይም ከቢሯቸው ሆነው ያለምንም እንግልት ግብይት እንዲፈጽሙ ማስቻሉን ተናግረዋል። በአሁኑ ወቅት የምርት ገበያው የግብርና እና የግብርና ያልሆኑ ምርቶችን ጨምሮ ወደ 28 የሚጠጉ የምርት አይነቶችን ለማገበያየት የሚያስችለውን የውል ማዕቀፍ ዝግጅት አጠናቆ ወደ ስራ መግባቱን ጠቁመዋል። በስንዴ ኢኒሼቲቭ አርሶ አደሮችና ማህበራት ምርታቸውን በመጋዘን ደረሰኝ ብድር በማስያዝ ያለ ገንዘብ እጥረት ማገበያየት መጀመራቸውን ገልጸዋል። ይህ አሰራር አምራቾችን በፋይናንስ በመደገፍ የገበያ ትስስሩን ያሳለጠ ታላቅ የልማት ስኬት መሆኑን ዋና ስራ አስፈጻሚው ጠቁመዋል።
በአዲስ አበባ የቤት ኪራይ ጭማሪ ጣሪያ 11.5% ሆኖ ተወሰነ፤ የውል እድሳት ምዝገባም ከዛሬ ጀምሮ ይካሄዳል
Jul 8, 2026 128
አዲስ አበባ፤ ሐምሌ 1/2018(ኢዜአ)፦ በአዲስ አበባ ከተማ ለ2019 በጀት ዓመት የሚተገበረው ፍትሐዊ የቤት ኪራይ ዓመታዊ ጭማሪ ጣሪያ 11.5% ሆኖ መጽደቁን የአስተዳደሩ ቤቶች ልማትና አስተዳደር ቢሮ አስታወቀ። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የዜጎችን የኑሮ ጫና ለመቀነስ እና በኪራይ ገበያው ላይ የሚስተዋሉ ህገ-ወጥና ዘፈቀዳዊ አሰራሮችን በዘላቂነት ለመግታት ታላቅ እርምጃ መውሰዱን ቀጥሏል። ከዚህ ቀደም በወጣው የቤት ኪራይ ቁጥጥር አዋጅ መሠረት፣ ለ2019 በጀት ዓመት የሚተገበረው ፍትሐዊ የቤት ኪራይ ዓመታዊ ጭማሪ ጣሪያ 11.5% ሆኖ መጽደቁን የቤቶች ልማትና አስተዳደር ቢሮ ገልጿል። ይህንን ተከትሎ በመላው ከተማዋ የሚገኙ የግል መኖሪያ ቤቶች የአከራይ-ተከራይ አዲስ የውል እድሳት ምዝገባ ከዛሬ ሐምሌ 1 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ በሁሉም ክፍለ ከተማ ቤቶች አስተዳደር ፅህፈት ቤት በይፋ መተግበር እንደሚጀመርም አስታውቋል። ቢሮው እንዳመለከተው ፣ ይህ የዋጋ ማስተካከያ ውሳኔ በዘፈቀደ የተወሰነ ሳይሆን በከተማዋ ሰፊ ሳይንሳዊ ጥናት ተካሂዶ የነዋሪውን እውነተኛ የመክፈል አቅም ባገናዘበ መልኩ የተዘጋጀ መሆኑን ተመላክቷል። ይህ አሰራር በአንድ በኩል አከራዮች ወቅቱንና የኢኮኖሚ ሁኔታውን ያገናዘበ ፍትሐዊ ገቢ እንዲያገኙ የሚያረጋግጥ ሲሆን፤ በሌላ በኩል ደግሞ ተከራዮች ከገቢያቸው ጋር የተመጣጠነ ኪራይ በመክፈል የተረጋጋ ሕይወት እንዲመሩ ያደርጋል ብሏል። ውሳኔው ያለውን የኑሮ ጫና በከፍተኛ ደረጃ በመቀነስ ረገድ የጎላ ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ እና መልካም አስተዳደር ፋይዳዎች እንዳሉት ቢሮው አረጋግጧል።
ህገ-ወጡ የህወሃት ቡድን በትግራይ ክልል እያደረገ ያለውን የጦርነት ቅስቀሳና የግዳጅ ወታደራዊ ምልመላ በአስቸኳይ ሊያቆም ይገባል
Jul 8, 2026 313
አዲስ አበባ፤ ሐምሌ 1/2018 (ኢዜአ)፦ ህገ-ወጡ የህወሃት ቡድን በትግራይ ክልል እያደረገ ያለውን አዲስ የጦርነት ቅስቀሳና የግዳጅ ወታደራዊ ምልመላ በአስቸኳይ ሊያቆም እንደሚገባ የመገናኛ ብዙኃን ባለሙያዎችና የማህበራዊ ሚዲያ አንቂዎች ጠየቁ፡፡ ሴንተር ፎር ሪስፖንሲብል ኤንድ ፒስፉል ፖለቲክስ (CRPP) ከትግራይ ብሮድካስቲንግ ሰርቪስ (TBS) ጋር በመተባበር ”ሰላም፣ ዴሞክራሲና ልማት በትግራይ፣ የመገናኛ ብዙኃን እና የማኅበረሰብ አንቂዎች ሚና” በሚል ርዕስ የውይይት መድረክ አካሂዷል። የውይይቱን መጠናቀቅ ተከትሎ ባለ 14 ነጥብ የአቋም መግለጫ አውጥተዋል። የመድረኩ ተሳታፊዎች ባወጡት የአቋም መግለጫ በትግራይ ክልል እየተፈጸመ ያለው የግዳጅ ወታደራዊ ምልመላና አፈና በአስቸኳይ እንዲቆም የጠየቁ ሲሆን፤ አካባቢውን ወደ አዲስ የጦርነት አዙሪት የሚገፉ ማናቸውም እንቅስቃሴዎች እንዲገቱ አሳስበዋል። በትግራይ ክልል ወጣቶች ላይ እየተፈጸመ ያለው አፈና እና የግዳጅ ወታደራዊ ምልመላም በአስቸኳይ እንዲቆም በጽኑ ጠይቀዋል።   የመሬት ላይ እውነታው የትግራይ ወጣቶች ለተደጋጋሚ መክሸፍና ለከፋ እልቂት ሲዳረጉ መቆየታቸውን የጠቀሰው የአቋም መግለጫው፤ ይህ ታሪካዊ ምዕራፍ በአስቸኳይ ሊያበቃ እንደሚገባና ለዚህ መርህ መከበርም ባለሙያዎች በሙሉ አቅማቸው እንደሚሠሩ አስታውቋል። የጋዜጠኞች፣ የዲጂታል ይዘት ፈጣሪዎችና የአክቲቪስቶች አጀንዳዎች በሙሉ በሕዝቡ እውነተኛና አንገብጋቢ ፍላጎቶች ላይ ብቻ እንዲያተኩሩ ጥሪ ቀርቧል። የጦርነት ጋዜጠኝነትን እና ቀስቃሽ ፕሮፓጋንዳዎችን፣ የጥላቻ ንግግሮችና የተሳሳቱ መረጃዎችን፣ የሕዝብ አስተያየትን ለቡድን ፍላጎት የማጭበርበር ተግባራትን ማውገዝ እንደሚገባ በአቋም መግለጫው ተመላክቷል። በዚህም የሕዝቡ ጥልቅ ሥቃይ ከፖለቲካ መፈክሮችና ከወታደራዊ ንግግሮች በስተጀርባ ሊደበቅ እንደማይገባ በአቋም መግለጫው ተገልጿል። የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮችን በዘላቂነት መመለስና መልሶ ማቋቋም፣ የምግብ ዋስትናን ማረጋገጥ፣ የጤና እና የትምህርት አገልግሎቶችን በይፋ ማግኘት፣ የመንግሥት ሠራተኞች የተከማቸ ደመወዝ ክፍያ መፈጸም እና የኢኮኖሚ ማገገም ላይ መገናኛ ብዙኃን በትኩረት ሊሠሩባቸው የሚገቡ ጉዳዮች እንደሆኑም ተመልክቷል። የትግራይ የፖለቲካ ቡድኖች የሕዝቡን ሕልውና ከፓርቲ ፍላጎት በላይ እንዲያስቀድሙ፣ ቀጣናውን ወደ አዲስ ጦርነት ከሚገፋፉ ቅስቀሳዎች እንዲቆጠቡና ልዩነቶችን በሰላማዊ ውይይት ብቻ እንዲፈቱ ተጠይቋል። የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግሥት የሰላም ስምምነቶች መፈጸማቸውን እንዲያረጋግጥ፣ ተፈናቃዮችን ለመመለስና ወጣቶችን ከአዲስ ወታደራዊ ቅስቀሳ ለመጠበቅ በሕገ-መንግሥታዊና ሞራላዊ ሥልጣኑ አስቸኳይ እርምጃ እንዲወስድ ጥሪ ቀርቧል። ለዚህም የሀገር ሽማግሌዎች፣ የሃይማኖት መሪዎችና የሲቪል ማኅበረሰብ ተዋናዮች በሂደቱ እንዲሳተፉ ተጠይቋል። “ወደ ጦርነት መመለስ የለም! በሥቃይ ፊት ዝምታ አይኖርም! ሕዝብን ለፖለቲካ ወይም ለወታደራዊ ዓላማ መጠቀሚያ ማድረግ ይብቃ!” በማለት በአቋም መግለጫቸው አስገንዝበዋል። የአቋም መግለጫው ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል፦ ሰላም፣ ዴሞክራሲና ልማት በትግራይ፡ የመገናኛ ብዙኃን እና የማህበረሰብ አንቂዎች ሚና ሰኔ 30 2018 አዲስ አበባ 1. እኛ “ሰላም፣ ዴሞክራሲና ልማት በትግራይ፡ የመገናኛ ብዙኃን እና የማህበረሰብ አንቂዎች ሚና” በሚል መሪ ቃል በተካሄደው የውይይት መድረክ ላይ የተሳተፍን አካላት፤ በትግራይ ወቅታዊ የፖለቲካ፣ የፀጥታ፣ የሰብአዊ እና የልማት ሁኔታዎች ላይ በጥልቀት ከተወያየን በኋላ፣ ለትግራይ ሕዝብ፣ ለኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ እንዲሁም ለሰላም፣ ለዲሞክራሲ፣ ለሰብአዊ ክብር እና ለሀገራዊ መረጋጋት ካለን ጥልቅ የኃላፊነት ስሜት በመነጨ ይህንን የአቋም መግለጫ አውጥተናል። 2. የትግራይ ሕዝብ በጦርነት፣ በመፈናቀል፣ በኢኮኖሚ መቃወስ፣ በፀጥታ እጦት፣ በተቋማዊ አለመረጋጋት፣ በሰብአዊ ቀውስ እና በተራዘመ አለመተማመን ሳቢያ ከፍተኛ መከራ እያሳለፈ መሆኑን እንገነዘባለን። የትግራይ ሕዝብ ሕይወት፣ ክብር፣ ደኅንነት እና የወደፊት ዕጣ ፈንታ ከማንኛውም የፖለቲካ ስሌት፣ የቡድን ፍላጎት፣ የወታደራዊ ምኞት እና ከፋፋይ ትረካዎች በላይ ሊቀመጥ እንደሚገባ በጽኑ እናምናለን። 3. በተጨማሪም ሰላም አሁንም ተሰባሪ መሆኑን እና ወደ ማንኛውም የትጥቅ ግጭት መመለስ ለትግራይ ሕዝብ፣ ለኢትዮጵያ እንዲሁም ለሰፊው ቀጠና አስከፊ መዘዝ እንደሚያስከትል እንረዳለን። እናቶች፣ አባቶች፣ ወጣቶች፣ ሕጻናት፣ ተፈናቃይ ቤተሰቦች፣ የጦር ጉዳተኛ ዜጎች፣ ሥራ አጥ ምሩቃን፣ አርሶ አደሮች፣ የመንግሥት ሠራተኞችና ተጋላጭ የኅብረተሰብ ክፍሎች ቀደም ሲል ያሳለፉት ሥቃይ ሊደገም አይገባም። ምንም ዓይነት የፖለቲካ ዓላማ እንደገና ለሚመጣ ሥቃይ፣ ለግዳጅ ቅስቀሳ፣ ለጥላቻ ንግግር፣ ለማስፈራራት ወይም የሰላማዊ ድምጾችን ለማፈን ምክንያት ሊሆን አይችልም። 4. ስለሆነም ይህ መድረክ የሁሉም የፖለቲካ ተዋናዮች፣ የመገናኛ ብዙኃን ተቋማት፣ የማህበረሰብ አንቂዎች፣ የማህበረሰብ መሪዎች፣ የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች እና በየትኛዉም እርከን ላይ ያሉ የመንግሥት ባለሥልጣናት ዋነኛ ኃላፊነት እንደገና ግጭት እንዳይቀሰቀስ መከላከል፣ ሰላማዊ ዜጎችን መጠበቅ፣ እውነትን ማስከበር፣ ዲሞክራሲያዊ ምህዳሩን መከላከል እና ሰላማዊ፣ ሕገ-መንግሥታዊና ሕዝብ-ተኮር የፖለቲካ ሂደትን መደገፍ መሆኑን ያውጃል። 5. ለመገናኛ ብዙኃን ባለሙያዎች እና ለማህበረሰብ አንቂዎች የቀረበ ጥሪ፦ ሁሉም የመገናኛ ብዙኃን ባለሙያዎች ጋዜጠኞች፣ አዘጋጆች፣ አሰራጮች፣ የዲጂታል ይዘት ፈጣሪዎች፣ የማህበረሰብ አንቂዎች እና የአስተያየት መሪዎች የጦርነት ጋዜጠኝነትን፣ ቀስቃሽ ፕሮፓጋንዳዎችን፣ የጥላቻ ንግግሮችን፣ የተሳሳቱ መረጃዎችን፣ የግዳጅ ንቅናቄ ትረካዎችን እና የሕዝብ አስተያየትን ለቡድን ፍላጎት ማጭበርበርን እንዲያወግዙና ውድቅ እንዲያደርጉ እንጠይቃለን። መገናኛ ብዙኃን የፍርሃት፣ የወታደራዊ አስተሳሰብ ወይም የማህበራዊ መከፋፈያ መሣሪያ መሆን የለባቸውም። ይልቁንም እውነትን፣ ሰላምን፣ ተጠያቂነትን፣ ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓትን፣ የሕዝብ ውይይትን፣ የሰብአዊ ንቃተ-ህሊናን እና ዲሞክራሲያዊ ኃላፊነትን በማስተዋወቅ ሕዝብን ማገልገል አለባቸው። 6. የሕዝብን እውነተኛ ስጋቶች ስለማንጸባረቅና የግዳጅ ምልመላን ስለማውገዝ፦ የመገናኛ ብዙኃን ተቋማት እና የማህበረሰብ አንቂዎች (አክቲቪስቶች) የሕዝቡን መሠረታዊና እውነተኛ ስጋቶች ድምፅ እንዲሆኑ አበክረን እናሳስባለን። በዚህ መሠረት፣ በምንም ዓይነት ሁኔታና ምክንያት በትግራይም ሆነ በሌሎች የኢትዮጵያ አካባቢዎች ወደ አዲስ የጦርነት አዙሪት የሚመራ ግጭት እንዳይቀሰቀስ ለመከላከል በጽኑ እንሠራለን። 6.1 የመሬት ላይ እውነታው እንደሚያሳየው፣ በተለያዩ ምክንያቶች የትግራይ ወጣቶች ለተደጋጋሚ መክሸፍና ለከፋ እልቂት ሲዳረጉ የቆዩበት ታሪካዊ ምዕራፍ በአስቸኳይ ሊያበቃ ይገባል። በመሆኑም፣ በምንም ዓይነት መስፈርት ተገቢነት፣ ሕጋዊ መሠረት እንዲሁም ሰብአዊ ክብር በሌለው መልኩ በትግራይ ክልል ወጣቶች ላይ እየተፈጸመ ያለው አፈና እና የግዳጅ ወታደራዊ ምልመላ (Forced Conscription) በአስቸኳይ እንዲቆም በጽኑ እንጠይቃለን፤ ለዚህም መርህ መከበር በሙያችንና በተሰማራንበት የማኅበራዊ መድረክ መስክ ሁሉ አስፈላጊውን ሁለንተናዊ ጥረት እናደርጋለን። 6.2 የመገናኛ ብዙኃን አጀንዳዎች በሙሉ በዋናነት በትግራይ ሕዝብ እውነተኛና አንገብጋቢ ፍላጎቶች ላይ ሊያተኩሩ ይገባል፤ እነኝህም፦ የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮችን በዘላቂነት መመለስ፣ የኑሮ መሠረቶችን ማደስ፣ የምግብ ዋስትናን ማረጋገጥ፣ የጤና እና የትምህርት መሠረተ-ልማቶችንና አገልግሎቶችን በይፋ ማግኘት፣ የወጣቶች ደኅንነት ጥበቃ፣ የኢኮኖሚ ማገገም፣ የመንግሥት ሠራተኞች የተከማቸ ደሞዝ ክፍያ መፈጸም፣ በጦርነት የተጎዱ ማህበረሰቦችን መልሶ ማቋቋም፣ ማህበራዊ ፈውስ (Social Healing) እና የተጋላጭ ዜጎችን ሁለንተናዊ ደኅንነት መጠበቅ ናቸው። የሕዝቡ ጥልቅ ሥቃይና ዘላቂ ፍላጎት ከፖለቲካ መፈክሮች ወይም ከወታደራዊ ንግግሮች (Military Rhetoric) በስተጀርባ ሊደበቅ ወይም ሊታጠፍ አይገባም። 7. ለፖለቲካ ተዋናዮች የቀረበ ጥሪ፦ ሁሉም የትግራይ የፖለቲካ ተዋናዮችና ቡድኖች የሕዝቡን ሕልውና፣ ክብር እና የወደፊት ዕጣ ፈንታ ከፓርቲ ፍላጎት በላይ እንዲያስቀድሙ አበክረን እንጠይቃለን። ቀጠናውን ወደ አዲስ ጦርነት ሊገፋፉ ከሚችሉ ድርጊቶች፣ መግለጫዎች እና ቅስቀሳዎች እንዲቆጠቡ እናሳስባለን። በተጨማሪም የፖለቲካ ልዩነቶችን በውይይት፣ በሕጋዊ አካሄዶች፣ በሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓቶች እና በአካታች የዜጎች ተሳትፎ ሰላማዊ በሆነ መንገድ እንዲፈቱ ጥሪያችንን እናቀርባለን። 8. ለፌዴራል መንግሥት የቀረበ ጥሪ፦ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግሥት የትግራይ ሕዝብ ሥቃይ ለማቆም በሕገ-መንግሥታዊ፣ ፖለቲካዊ፣ ዲፕሎማሲያዊ፣ ሰብአዊ፣ አስተዳደራዊ እና በሞራል ሥልጣኑ የተቻለውን ሁሉ እንዲያደርግ የጠነከረና አስቸኳይ ጥያቄ እናቀርባለን። የፌዴራል መንግሥቱ አዲስ ግጭትን ለመከላከል፣ ሰላማዊ ዜጎችን ለመጠበቅ፣ የሰብአዊ ድጋፍ ተደራሽነትን ለማስፋት፣ መልሶ ማገገምን ለመደገፍ፣ የሰላም ስምምነቶች መፈጸማቸውን ለማረጋገጥ እና በትግራይ ሕጋዊ፣ አካታችና ሰላማዊ አስተዳደር እንዲሰፍን ሁኔታዎችን ለማመቻቸት በአስቸኳይ፣ በጥበብ፣ በራስ የመግታት ስሜት፣ በርኅራኄ እና በኃላፊነት መንፈስ መንቀሳቀስ አለበት። 9. ልዩ ትኩረት የሚሹ ተግባራት፦ በተለይም የፌዴራል መንግሥቱ የሰላማዊ ዜጎችን ደኅንነትና ክብር ለማረጋገጥ፣ ያልተገደበ ሰብአዊ እርዳታን ለማመቻቸት፣ የአገር ውስጥ ተፈናቃዮችን መልሶ ለማቋቋም፣ መሠረታዊ አገልግሎቶችን ለመመለስ፣ የምግብ ዋስትና ምላሾችን ለማጠናከር፣ ወጣቶችን ከአዲስ ወታደራዊ ቅስቀሳ ለመጠበቅ እና ሰላማዊና ሕገ-መንግሥታዊ የፖለቲካ እልባት ለማምጣት ከሚመለከታቸው አካላት ጋር ያለውን ጥረት እንዲያጠናክር እንጠይቃለን። 10. የባለድርሻ አካላት ተሳትፎ፦ የፌዴራል መንግሥቱ እምነትን ለመገንባት፣ ውጥረትን ለመቀነስ እና ዘላቂ የሰላም ሂደትን ለመደገፍ የማህበረሰብ ሽማግሌዎችን፣ የሃይማኖት መሪዎችን፣ ሴቶችን፣ ወጣቶችን፣ የሲቪል ማህበረሰብ ተዋናዮችን፣ የመገናኛ ብዙኃን ባለሙያዎችን እና ሕጋዊ ተቋማዊ አካላትን ጨምሮ ሁሉንም ሰላማዊ ባለድርሻ አካላት እንዲያሳትፍ እናሳስባለን። የሕዝቡ ሥቃይ የተራዘመ የፖለቲካ ድርድርን ሊጠብቅ አይችልም። አስቸኳይ እና ተግባራዊ እርምጃ ያስፈልጋል። 11. ለልማት አጋሮች እና ለማህበረሰቡ የቀረበ ጥሪ፦ የልማት አጋሮች፣ ሰብአዊ ድርጅቶች፣ የሲቪል ማህበረሰብ ተቋማት፣ የሃይማኖት መሪዎች፣ የሀገር ሽማግሌዎች፣ የሴቶች ማህበራት፣ የወጣቶች ተወካዮች እና መላው የኢትዮጵያ ሕዝብ የትግራይ ሕዝብ ለሰላም፣ ለክብር፣ ለማገገም እና ለዲሞክራሲያዊ መረጋጋት የሚያቀርበውን ጥያቄ እንዲደግፉ እና ከጎኑ እንዲቆሙ ጥሪ እናቀርባለን። ለትግራይ የሚደረገው ድጋፍ ለሰላማዊ ዜጎች ጥበቃ፣ ለሰብአዊ ማገገም፣ ለተቋማዊ መደበኛ አሠራር፣ ለኑሮ መሠረት መታደስ፣ ለሥነ-ልቦና ፈውስ እና አዲስ ጦርነትን ለመከላከል ቅድሚያ መስጠት አለበት። 12. በማጠቃለያው፣ ሰላም ማለት ዝምታ ብቻ እንዳልሆነ ደግመን እናረጋግጣለን። ሰላም እውነትን፣ ፍትሕን፣ ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓትን፣ ዲሞክራሲያዊ ውይይትን፣ ተጠያቂነት ያለበትን አመራር እና ለሰው ልጅ ሕይወት ክብር መስጠትን ይጠይቃል። ፍርሃት በነገሠበት የሕዝብ ሕይወት ውስጥ ዲሞክራሲ ሊኖር አይችልም። የጦርነት ፉከራ በሕዝብ አገልግሎት ምትክ በሰፈነበት ቦታ ልማት ሊታሰብ አይችልም። የመገናኛ ብዙኃን ነፃነት ትርጉም የሚኖረው ሕዝብን ከተንኮል፣ ከጥላቻ እና ከዓመፅ ሲጠብቅ ብቻ ነው። 13. በዚህ መድረክ ማጠቃለያ ላይ፣ ኃላፊነት የተሞላበት ተግባቦትን፣ ለግጭት ተጋላጭ ያልሆነ (Conflict-sensitive) ጋዜጠኝነትን፣ በእውነታ ላይ የተመሰረተ ዘገባን፣ የዜጎች ትምህርትን እና ሕዝብ-ተኮር የውይይት ምህዳርን ለማሳደግ ቃል እንገባለን። ጦርነትን፣ የግዳጅ ምልመላን፣ ሳንሱርን፣ የጥላቻ ንግግርን እና የፖለቲካ ማስፈራራትን የተለመደ የሚያደርጉ ትረካዎችን ለመቋቋም ቁርጠኝነታችንን እንገልጻለን። መገናኛ ብዙኃንን እና አክቲቪዝምን ለሰላም፣ ለዲሞክራሲ፣ ለልማት፣ ለተጠያቂነት እና ለሰብአዊ ክብር መሣሪያ አድርገን ለመጠቀም እንስማማለን። 14. የትግራይ ሕዝብ ሰላም ይገባዋል ብለን እንያውጃለን። ደኅንነት ይገባዋል። ምግብ፣ መጠለያ፣ ትምህርት፣ ጤና ጥበቃ፣ የኑሮ መሠረት፣ ፍትሕና ተስፋ ይገባዋል። የሚጠብቀው አመራር፣ እውነትን የሚነግረው መገናኛ ብዙኃን እና የወደፊት ሕይወቱን የሚያገለግሉ ተቋማት ይገባዋል። ይህ የአቋም መግለጫ የጋራ ጥሪያችን ነዉ፦ ወደ ጦርነት መመለስ የለም! በሥቃይ ፊት ዝምታ አይኖርም! ሕዝብን ለፖለቲካ ወይም ለወታደራዊ ዓላማ መጠቀሚያ ማድረግ ይብቃ! የትግራይ ሕዝብ ሥቃይ ሊቆም ይገባል፤ እያንዳንዱ ኃላፊነት ያለበት ተቋም አሁኑኑ እርምጃ መውሰድ አለበት። በትግራይ ሰላም፣ ዲሞክራሲና ልማት ላይ በተዘጋጀው የውይይት መድረክ ተሳታፊዎች የጸደቀ። ሰኔ 30 2018 አዲስ አበባ
የዋናው ሀገራዊ ምክክር ጉባኤ ተመካካሪዎች አዲስ አበባ መግባት ጀምረዋል 
Jul 8, 2026 238
አዲስ አበባ፤ ሐምሌ 1/2018(ኢዜአ)፦ ከሐምሌ 8 ጀምሮ ለሚካሄደው የሀገራዊ ምክክር ጉባኤ ተመካካሪዎች አዲስ አበባ መግባት ጀምረዋል። ኢትዮጵያ ባለፉት ዓመታት ስታከናውነው የቆየችው የሀገራዊ ምክክር ሂደት አሁን ላይ የመጨረሻና ወሳኝ ምዕራፍ ላይ ደርሷል። በዋናው ሀገራዊ የምክክር ጉባኤ ምክክር የሚካሄድባቸው ስምንት ዋና ዋና አጀንዳዎች የተለዩ ሲሆን በእነኚህም ላይ በዝርዝር ለመምከርና ዘላቂ መፍትሔዎችን ለማስቀመጥም፣ ከሁሉም የሀገሪቱ ማዕዘናት የተወከሉ 4 ሺህ ተመካካሪዎች ወደ አዲስ አበባ በመግባት ላይ ይገኛሉ።   የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን የክልሎች፣ የከተማ አስተዳደሮች እና ዳያስፖራ አስተባባሪ አቶ ረታ ጌራ ለመገናኛ ብዙሃን በሰጡት መግለጫ፤ ከተለያዩ ክልሎችና ከተለያዩ የዓለም ክፍሎች የሚመጡ የዳያስፖራው ማኅበረሰብ አባላት ለዋናው የምክክር ጉባኤ አዲስ አበባ እየገቡ መሆኑን አስታውቀዋል። ኮሚሽኑ ለተሳታፊዎቹ በኢትዮጵያ ፐብሊክ ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ እና በሌሎችም በተዘጋጁ ምቹ ቦታዎች ላይ አቀባበል እያደረገላቸው እንደሚገኝ ተናግረዋል። ይህ ታሪካዊ ጉባኤ ከሐምሌ 8 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ በአዲስ ዓለም አቀፍ ኮንቬንሽን ማዕከል የሚካሄድ ይሆናል። ኢዜአ ያነጋገራቸው ተመካካሪዎች በበኩላቸው፣ ለዘመናት የዘለቁ አለመግባባቶችንና ልዩነቶችን በሰለጠነ መንገድ ለመፍታት በሚደረገው በዚህ ታሪካዊ መድረክ ላይ ለመመካከር ዕድል በማግኘታቸው የተሰማቸውን ደስታ ገልጸዋል።   ይህ ታሪካዊ ምክክር ይበልጥ የበለጸገች፣ የተረጋጋች ሀገር ለመገንባት አስተማማኝ መሠረት የሚጥል መሆኑንም ጠቅሰዋል፡፡ በዚህ ወሳኝ ወቅት ተመካክረን፣ ተስማምተንና ተቀራርበን ጠንካራ ሀገር ለሚመጣው ትውልድ ለማስተላለፍ ትልቅ ተስፋ ሰንቀናል ብለዋል።

Pulse Of Africa

POA English

POA English

Pulse Of Africa - English Language

Your news, current affairs and entertainment channel

Join us on

POA Arabic

POA Arabic - عربي

Pulse Of Africa - Arabic Language

قناتكم الاخبارية و الترفيهية

Join us on

ፖለቲካ
ኢትዮጵያውያን በምርጫው ያሳዩት የጋራ አቋም የትኛውም የፖለቲካ ልዩነት ከሀገር በታች መሆኑን ያስገነዘበ ነው
Jul 8, 2026 102
አዲስ አበባ፤ሐምሌ 1/2018 (ኢዜአ)፦ኢትዮጵያውያን በሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ ያሳዩት የጋራ አቋም የትኛውም የፖለቲካ ልዩነት ከሀገር በታች መሆኑን እንዳስገነዘበ የአማራ ዴሞክራሲያዊ ኃይል ንቅናቄ (አዴኃን) ሊቀመንበርና በአማራ ክልል የሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ሰብሳቢ ተስፋሁን አለምነህ ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፣ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባካሄደው 30ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ ከምክር ቤቱ አባላት ለተነሱ ጥያቄዎችና አስተያየቶች ምላሽ እና ማብራሪያ ሰጥተዋል። በማብራሪያቸውም፤ በሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ ዜጎች የፅንፈኞች ማስፈራሪያና ዛቻ ሳይበግራቸው ከማለዳ እስከ እኩለ ሌሊት ድረስ ድምፅ በመስጠት፣የካበተ ዕሴታቸውን በተግባር ማሳየታቸውን ገልጸዋል። በዚህም ኢትዮጵያውያን በአንድ ድምፅ "ፅንፈኝነትን፣ ባንዳነትንና ዘረኝነትን በመፀየፍ የጋራ ሀገርን ማልማትና ማበልፀግ እንፈልጋለን" የሚል ጉልህ መልዕክት ለዓለም ማስተጋባት እንደቻሉ አስገንዝበዋል። የባንዳነትና የፅንፈኝነት ፍላጎትን ማሸነፍ የሚቻለው ለዘመናት የተከማቹ ችግሮችን በስልጡን ሀገራዊ ውይይት መፍትሔ መስጠት ሲቻል መሆኑን አመላክተዋል። ለዚህም በተለያዩ አካባቢዎች የሚከሰቱ አለመረጋጋቶችን ዘላቂ መፍትሔ ለመስጠት፣ ከ4 ሺህ በላይ የሕዝብ ወኪሎች የሚሳተፉበት ሀገራዊ የምክክር ሂደት ወሳኝ ምዕራፍ ላይ እንደሚገኝ አንስተዋል። አያይዘውም በሀገር ውስጥና በውጭ ሀገራት የሚኖሩ ዜጎች፣ የጋራ መግባባትን ለመፍጠር በሚደረገው ስልጡን ሀገራዊ የምክክር ሂደት ገንቢ ሚና እንዲወጡ ጥሪ አቅርበዋል። በሌላ በኩል የአማራ ዴሞክራሲያዊ ኃይል ንቅናቄ (አዴኃን) ሊቀመንበርና በአማራ ክልል የሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ሰብሳቢ ተስፋሁን አለምነህ ለኢዜአ እንደገለጹት፤ ሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ የሕብረተሰቡ ንቁ ተሳትፎ በጉልህ የተንጸባረቀበትና የኢትዮጵያን የማድረግ አቅም አስመስክሯል። በምርጫ ሂደቱ የታየው የዜጎች ተሳትፎም፣ የፅንፈኛና የባንዳ ኃይሎችን ከንቱ መሻት በማክሸፍ ጠንካራ የዴሞክራሲ ባህል ለመገንባት ያላቸውን ቁርጠኝነት በተግባር ያስመሰከረ መሆኑን ገልጸዋል። በክልልና በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሕዝብ ውክልና ማግኘታቸውም ከአዲሱ መንግሥት ጋር በብሔራዊ ጥቅምና በሕዝብ አብሮነት ላይ በትብብር የሚሰሩበትን ዕድል እንደፈጠረ አክለዋል። በክልልና በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሕዝብ ይሁንታ ያገኙ የፖለቲካ ፓርቲዎች መኖራቸው በሃሳብ ብዝኅነት የተመሰረተ የዴሞክራሲ ባህል ለመገንባት ጉልህ አስተዋጽኦ እንዳለው ተናግረዋል። በመሆኑም የሕዝብ ይሁንታ የተቸራቸው የፖለቲካ ፓርቲዎች በቀጣይ ለሕዝብ አብሮነትና ለሁለንተናዊ ብሔራዊ ጥቅም መጠበቅ በትብብር ሊሰሩ እንደሚገባ አስገንዝበዋል። የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር የፖለቲካ ልዩነቶችን በሰላማዊና በሰለጠነ መንገድ መፍትሔ በመስጠት፣ሀገራዊ መግባባትን ለመፍጠር የተዘጋጀ ወሳኝ ዕድል መሆኑን ጠቁመዋል። የኃይል አማራጭ የዜጎችን ሰላምና ደህንነት አደጋ ላይ የሚጥልና የልማት ተጠቃሚነትን የሚያቀጭጭ በመሆኑ ለሕዝብ እንታገላለን የሚሉ ኃይሎች የሰላም አማራጭን መከተል እንዳለባቸው መልዕክት አስተላልፈዋል።
ህገ-ወጡ የህወሃት ቡድን በትግራይ ክልል እያደረገ ያለውን የጦርነት ቅስቀሳና የግዳጅ ወታደራዊ ምልመላ በአስቸኳይ ሊያቆም ይገባል
Jul 8, 2026 313
አዲስ አበባ፤ ሐምሌ 1/2018 (ኢዜአ)፦ ህገ-ወጡ የህወሃት ቡድን በትግራይ ክልል እያደረገ ያለውን አዲስ የጦርነት ቅስቀሳና የግዳጅ ወታደራዊ ምልመላ በአስቸኳይ ሊያቆም እንደሚገባ የመገናኛ ብዙኃን ባለሙያዎችና የማህበራዊ ሚዲያ አንቂዎች ጠየቁ፡፡ ሴንተር ፎር ሪስፖንሲብል ኤንድ ፒስፉል ፖለቲክስ (CRPP) ከትግራይ ብሮድካስቲንግ ሰርቪስ (TBS) ጋር በመተባበር ”ሰላም፣ ዴሞክራሲና ልማት በትግራይ፣ የመገናኛ ብዙኃን እና የማኅበረሰብ አንቂዎች ሚና” በሚል ርዕስ የውይይት መድረክ አካሂዷል። የውይይቱን መጠናቀቅ ተከትሎ ባለ 14 ነጥብ የአቋም መግለጫ አውጥተዋል። የመድረኩ ተሳታፊዎች ባወጡት የአቋም መግለጫ በትግራይ ክልል እየተፈጸመ ያለው የግዳጅ ወታደራዊ ምልመላና አፈና በአስቸኳይ እንዲቆም የጠየቁ ሲሆን፤ አካባቢውን ወደ አዲስ የጦርነት አዙሪት የሚገፉ ማናቸውም እንቅስቃሴዎች እንዲገቱ አሳስበዋል። በትግራይ ክልል ወጣቶች ላይ እየተፈጸመ ያለው አፈና እና የግዳጅ ወታደራዊ ምልመላም በአስቸኳይ እንዲቆም በጽኑ ጠይቀዋል።   የመሬት ላይ እውነታው የትግራይ ወጣቶች ለተደጋጋሚ መክሸፍና ለከፋ እልቂት ሲዳረጉ መቆየታቸውን የጠቀሰው የአቋም መግለጫው፤ ይህ ታሪካዊ ምዕራፍ በአስቸኳይ ሊያበቃ እንደሚገባና ለዚህ መርህ መከበርም ባለሙያዎች በሙሉ አቅማቸው እንደሚሠሩ አስታውቋል። የጋዜጠኞች፣ የዲጂታል ይዘት ፈጣሪዎችና የአክቲቪስቶች አጀንዳዎች በሙሉ በሕዝቡ እውነተኛና አንገብጋቢ ፍላጎቶች ላይ ብቻ እንዲያተኩሩ ጥሪ ቀርቧል። የጦርነት ጋዜጠኝነትን እና ቀስቃሽ ፕሮፓጋንዳዎችን፣ የጥላቻ ንግግሮችና የተሳሳቱ መረጃዎችን፣ የሕዝብ አስተያየትን ለቡድን ፍላጎት የማጭበርበር ተግባራትን ማውገዝ እንደሚገባ በአቋም መግለጫው ተመላክቷል። በዚህም የሕዝቡ ጥልቅ ሥቃይ ከፖለቲካ መፈክሮችና ከወታደራዊ ንግግሮች በስተጀርባ ሊደበቅ እንደማይገባ በአቋም መግለጫው ተገልጿል። የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮችን በዘላቂነት መመለስና መልሶ ማቋቋም፣ የምግብ ዋስትናን ማረጋገጥ፣ የጤና እና የትምህርት አገልግሎቶችን በይፋ ማግኘት፣ የመንግሥት ሠራተኞች የተከማቸ ደመወዝ ክፍያ መፈጸም እና የኢኮኖሚ ማገገም ላይ መገናኛ ብዙኃን በትኩረት ሊሠሩባቸው የሚገቡ ጉዳዮች እንደሆኑም ተመልክቷል። የትግራይ የፖለቲካ ቡድኖች የሕዝቡን ሕልውና ከፓርቲ ፍላጎት በላይ እንዲያስቀድሙ፣ ቀጣናውን ወደ አዲስ ጦርነት ከሚገፋፉ ቅስቀሳዎች እንዲቆጠቡና ልዩነቶችን በሰላማዊ ውይይት ብቻ እንዲፈቱ ተጠይቋል። የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግሥት የሰላም ስምምነቶች መፈጸማቸውን እንዲያረጋግጥ፣ ተፈናቃዮችን ለመመለስና ወጣቶችን ከአዲስ ወታደራዊ ቅስቀሳ ለመጠበቅ በሕገ-መንግሥታዊና ሞራላዊ ሥልጣኑ አስቸኳይ እርምጃ እንዲወስድ ጥሪ ቀርቧል። ለዚህም የሀገር ሽማግሌዎች፣ የሃይማኖት መሪዎችና የሲቪል ማኅበረሰብ ተዋናዮች በሂደቱ እንዲሳተፉ ተጠይቋል። “ወደ ጦርነት መመለስ የለም! በሥቃይ ፊት ዝምታ አይኖርም! ሕዝብን ለፖለቲካ ወይም ለወታደራዊ ዓላማ መጠቀሚያ ማድረግ ይብቃ!” በማለት በአቋም መግለጫቸው አስገንዝበዋል። የአቋም መግለጫው ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል፦ ሰላም፣ ዴሞክራሲና ልማት በትግራይ፡ የመገናኛ ብዙኃን እና የማህበረሰብ አንቂዎች ሚና ሰኔ 30 2018 አዲስ አበባ 1. እኛ “ሰላም፣ ዴሞክራሲና ልማት በትግራይ፡ የመገናኛ ብዙኃን እና የማህበረሰብ አንቂዎች ሚና” በሚል መሪ ቃል በተካሄደው የውይይት መድረክ ላይ የተሳተፍን አካላት፤ በትግራይ ወቅታዊ የፖለቲካ፣ የፀጥታ፣ የሰብአዊ እና የልማት ሁኔታዎች ላይ በጥልቀት ከተወያየን በኋላ፣ ለትግራይ ሕዝብ፣ ለኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ እንዲሁም ለሰላም፣ ለዲሞክራሲ፣ ለሰብአዊ ክብር እና ለሀገራዊ መረጋጋት ካለን ጥልቅ የኃላፊነት ስሜት በመነጨ ይህንን የአቋም መግለጫ አውጥተናል። 2. የትግራይ ሕዝብ በጦርነት፣ በመፈናቀል፣ በኢኮኖሚ መቃወስ፣ በፀጥታ እጦት፣ በተቋማዊ አለመረጋጋት፣ በሰብአዊ ቀውስ እና በተራዘመ አለመተማመን ሳቢያ ከፍተኛ መከራ እያሳለፈ መሆኑን እንገነዘባለን። የትግራይ ሕዝብ ሕይወት፣ ክብር፣ ደኅንነት እና የወደፊት ዕጣ ፈንታ ከማንኛውም የፖለቲካ ስሌት፣ የቡድን ፍላጎት፣ የወታደራዊ ምኞት እና ከፋፋይ ትረካዎች በላይ ሊቀመጥ እንደሚገባ በጽኑ እናምናለን። 3. በተጨማሪም ሰላም አሁንም ተሰባሪ መሆኑን እና ወደ ማንኛውም የትጥቅ ግጭት መመለስ ለትግራይ ሕዝብ፣ ለኢትዮጵያ እንዲሁም ለሰፊው ቀጠና አስከፊ መዘዝ እንደሚያስከትል እንረዳለን። እናቶች፣ አባቶች፣ ወጣቶች፣ ሕጻናት፣ ተፈናቃይ ቤተሰቦች፣ የጦር ጉዳተኛ ዜጎች፣ ሥራ አጥ ምሩቃን፣ አርሶ አደሮች፣ የመንግሥት ሠራተኞችና ተጋላጭ የኅብረተሰብ ክፍሎች ቀደም ሲል ያሳለፉት ሥቃይ ሊደገም አይገባም። ምንም ዓይነት የፖለቲካ ዓላማ እንደገና ለሚመጣ ሥቃይ፣ ለግዳጅ ቅስቀሳ፣ ለጥላቻ ንግግር፣ ለማስፈራራት ወይም የሰላማዊ ድምጾችን ለማፈን ምክንያት ሊሆን አይችልም። 4. ስለሆነም ይህ መድረክ የሁሉም የፖለቲካ ተዋናዮች፣ የመገናኛ ብዙኃን ተቋማት፣ የማህበረሰብ አንቂዎች፣ የማህበረሰብ መሪዎች፣ የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች እና በየትኛዉም እርከን ላይ ያሉ የመንግሥት ባለሥልጣናት ዋነኛ ኃላፊነት እንደገና ግጭት እንዳይቀሰቀስ መከላከል፣ ሰላማዊ ዜጎችን መጠበቅ፣ እውነትን ማስከበር፣ ዲሞክራሲያዊ ምህዳሩን መከላከል እና ሰላማዊ፣ ሕገ-መንግሥታዊና ሕዝብ-ተኮር የፖለቲካ ሂደትን መደገፍ መሆኑን ያውጃል። 5. ለመገናኛ ብዙኃን ባለሙያዎች እና ለማህበረሰብ አንቂዎች የቀረበ ጥሪ፦ ሁሉም የመገናኛ ብዙኃን ባለሙያዎች ጋዜጠኞች፣ አዘጋጆች፣ አሰራጮች፣ የዲጂታል ይዘት ፈጣሪዎች፣ የማህበረሰብ አንቂዎች እና የአስተያየት መሪዎች የጦርነት ጋዜጠኝነትን፣ ቀስቃሽ ፕሮፓጋንዳዎችን፣ የጥላቻ ንግግሮችን፣ የተሳሳቱ መረጃዎችን፣ የግዳጅ ንቅናቄ ትረካዎችን እና የሕዝብ አስተያየትን ለቡድን ፍላጎት ማጭበርበርን እንዲያወግዙና ውድቅ እንዲያደርጉ እንጠይቃለን። መገናኛ ብዙኃን የፍርሃት፣ የወታደራዊ አስተሳሰብ ወይም የማህበራዊ መከፋፈያ መሣሪያ መሆን የለባቸውም። ይልቁንም እውነትን፣ ሰላምን፣ ተጠያቂነትን፣ ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓትን፣ የሕዝብ ውይይትን፣ የሰብአዊ ንቃተ-ህሊናን እና ዲሞክራሲያዊ ኃላፊነትን በማስተዋወቅ ሕዝብን ማገልገል አለባቸው። 6. የሕዝብን እውነተኛ ስጋቶች ስለማንጸባረቅና የግዳጅ ምልመላን ስለማውገዝ፦ የመገናኛ ብዙኃን ተቋማት እና የማህበረሰብ አንቂዎች (አክቲቪስቶች) የሕዝቡን መሠረታዊና እውነተኛ ስጋቶች ድምፅ እንዲሆኑ አበክረን እናሳስባለን። በዚህ መሠረት፣ በምንም ዓይነት ሁኔታና ምክንያት በትግራይም ሆነ በሌሎች የኢትዮጵያ አካባቢዎች ወደ አዲስ የጦርነት አዙሪት የሚመራ ግጭት እንዳይቀሰቀስ ለመከላከል በጽኑ እንሠራለን። 6.1 የመሬት ላይ እውነታው እንደሚያሳየው፣ በተለያዩ ምክንያቶች የትግራይ ወጣቶች ለተደጋጋሚ መክሸፍና ለከፋ እልቂት ሲዳረጉ የቆዩበት ታሪካዊ ምዕራፍ በአስቸኳይ ሊያበቃ ይገባል። በመሆኑም፣ በምንም ዓይነት መስፈርት ተገቢነት፣ ሕጋዊ መሠረት እንዲሁም ሰብአዊ ክብር በሌለው መልኩ በትግራይ ክልል ወጣቶች ላይ እየተፈጸመ ያለው አፈና እና የግዳጅ ወታደራዊ ምልመላ (Forced Conscription) በአስቸኳይ እንዲቆም በጽኑ እንጠይቃለን፤ ለዚህም መርህ መከበር በሙያችንና በተሰማራንበት የማኅበራዊ መድረክ መስክ ሁሉ አስፈላጊውን ሁለንተናዊ ጥረት እናደርጋለን። 6.2 የመገናኛ ብዙኃን አጀንዳዎች በሙሉ በዋናነት በትግራይ ሕዝብ እውነተኛና አንገብጋቢ ፍላጎቶች ላይ ሊያተኩሩ ይገባል፤ እነኝህም፦ የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮችን በዘላቂነት መመለስ፣ የኑሮ መሠረቶችን ማደስ፣ የምግብ ዋስትናን ማረጋገጥ፣ የጤና እና የትምህርት መሠረተ-ልማቶችንና አገልግሎቶችን በይፋ ማግኘት፣ የወጣቶች ደኅንነት ጥበቃ፣ የኢኮኖሚ ማገገም፣ የመንግሥት ሠራተኞች የተከማቸ ደሞዝ ክፍያ መፈጸም፣ በጦርነት የተጎዱ ማህበረሰቦችን መልሶ ማቋቋም፣ ማህበራዊ ፈውስ (Social Healing) እና የተጋላጭ ዜጎችን ሁለንተናዊ ደኅንነት መጠበቅ ናቸው። የሕዝቡ ጥልቅ ሥቃይና ዘላቂ ፍላጎት ከፖለቲካ መፈክሮች ወይም ከወታደራዊ ንግግሮች (Military Rhetoric) በስተጀርባ ሊደበቅ ወይም ሊታጠፍ አይገባም። 7. ለፖለቲካ ተዋናዮች የቀረበ ጥሪ፦ ሁሉም የትግራይ የፖለቲካ ተዋናዮችና ቡድኖች የሕዝቡን ሕልውና፣ ክብር እና የወደፊት ዕጣ ፈንታ ከፓርቲ ፍላጎት በላይ እንዲያስቀድሙ አበክረን እንጠይቃለን። ቀጠናውን ወደ አዲስ ጦርነት ሊገፋፉ ከሚችሉ ድርጊቶች፣ መግለጫዎች እና ቅስቀሳዎች እንዲቆጠቡ እናሳስባለን። በተጨማሪም የፖለቲካ ልዩነቶችን በውይይት፣ በሕጋዊ አካሄዶች፣ በሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓቶች እና በአካታች የዜጎች ተሳትፎ ሰላማዊ በሆነ መንገድ እንዲፈቱ ጥሪያችንን እናቀርባለን። 8. ለፌዴራል መንግሥት የቀረበ ጥሪ፦ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግሥት የትግራይ ሕዝብ ሥቃይ ለማቆም በሕገ-መንግሥታዊ፣ ፖለቲካዊ፣ ዲፕሎማሲያዊ፣ ሰብአዊ፣ አስተዳደራዊ እና በሞራል ሥልጣኑ የተቻለውን ሁሉ እንዲያደርግ የጠነከረና አስቸኳይ ጥያቄ እናቀርባለን። የፌዴራል መንግሥቱ አዲስ ግጭትን ለመከላከል፣ ሰላማዊ ዜጎችን ለመጠበቅ፣ የሰብአዊ ድጋፍ ተደራሽነትን ለማስፋት፣ መልሶ ማገገምን ለመደገፍ፣ የሰላም ስምምነቶች መፈጸማቸውን ለማረጋገጥ እና በትግራይ ሕጋዊ፣ አካታችና ሰላማዊ አስተዳደር እንዲሰፍን ሁኔታዎችን ለማመቻቸት በአስቸኳይ፣ በጥበብ፣ በራስ የመግታት ስሜት፣ በርኅራኄ እና በኃላፊነት መንፈስ መንቀሳቀስ አለበት። 9. ልዩ ትኩረት የሚሹ ተግባራት፦ በተለይም የፌዴራል መንግሥቱ የሰላማዊ ዜጎችን ደኅንነትና ክብር ለማረጋገጥ፣ ያልተገደበ ሰብአዊ እርዳታን ለማመቻቸት፣ የአገር ውስጥ ተፈናቃዮችን መልሶ ለማቋቋም፣ መሠረታዊ አገልግሎቶችን ለመመለስ፣ የምግብ ዋስትና ምላሾችን ለማጠናከር፣ ወጣቶችን ከአዲስ ወታደራዊ ቅስቀሳ ለመጠበቅ እና ሰላማዊና ሕገ-መንግሥታዊ የፖለቲካ እልባት ለማምጣት ከሚመለከታቸው አካላት ጋር ያለውን ጥረት እንዲያጠናክር እንጠይቃለን። 10. የባለድርሻ አካላት ተሳትፎ፦ የፌዴራል መንግሥቱ እምነትን ለመገንባት፣ ውጥረትን ለመቀነስ እና ዘላቂ የሰላም ሂደትን ለመደገፍ የማህበረሰብ ሽማግሌዎችን፣ የሃይማኖት መሪዎችን፣ ሴቶችን፣ ወጣቶችን፣ የሲቪል ማህበረሰብ ተዋናዮችን፣ የመገናኛ ብዙኃን ባለሙያዎችን እና ሕጋዊ ተቋማዊ አካላትን ጨምሮ ሁሉንም ሰላማዊ ባለድርሻ አካላት እንዲያሳትፍ እናሳስባለን። የሕዝቡ ሥቃይ የተራዘመ የፖለቲካ ድርድርን ሊጠብቅ አይችልም። አስቸኳይ እና ተግባራዊ እርምጃ ያስፈልጋል። 11. ለልማት አጋሮች እና ለማህበረሰቡ የቀረበ ጥሪ፦ የልማት አጋሮች፣ ሰብአዊ ድርጅቶች፣ የሲቪል ማህበረሰብ ተቋማት፣ የሃይማኖት መሪዎች፣ የሀገር ሽማግሌዎች፣ የሴቶች ማህበራት፣ የወጣቶች ተወካዮች እና መላው የኢትዮጵያ ሕዝብ የትግራይ ሕዝብ ለሰላም፣ ለክብር፣ ለማገገም እና ለዲሞክራሲያዊ መረጋጋት የሚያቀርበውን ጥያቄ እንዲደግፉ እና ከጎኑ እንዲቆሙ ጥሪ እናቀርባለን። ለትግራይ የሚደረገው ድጋፍ ለሰላማዊ ዜጎች ጥበቃ፣ ለሰብአዊ ማገገም፣ ለተቋማዊ መደበኛ አሠራር፣ ለኑሮ መሠረት መታደስ፣ ለሥነ-ልቦና ፈውስ እና አዲስ ጦርነትን ለመከላከል ቅድሚያ መስጠት አለበት። 12. በማጠቃለያው፣ ሰላም ማለት ዝምታ ብቻ እንዳልሆነ ደግመን እናረጋግጣለን። ሰላም እውነትን፣ ፍትሕን፣ ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓትን፣ ዲሞክራሲያዊ ውይይትን፣ ተጠያቂነት ያለበትን አመራር እና ለሰው ልጅ ሕይወት ክብር መስጠትን ይጠይቃል። ፍርሃት በነገሠበት የሕዝብ ሕይወት ውስጥ ዲሞክራሲ ሊኖር አይችልም። የጦርነት ፉከራ በሕዝብ አገልግሎት ምትክ በሰፈነበት ቦታ ልማት ሊታሰብ አይችልም። የመገናኛ ብዙኃን ነፃነት ትርጉም የሚኖረው ሕዝብን ከተንኮል፣ ከጥላቻ እና ከዓመፅ ሲጠብቅ ብቻ ነው። 13. በዚህ መድረክ ማጠቃለያ ላይ፣ ኃላፊነት የተሞላበት ተግባቦትን፣ ለግጭት ተጋላጭ ያልሆነ (Conflict-sensitive) ጋዜጠኝነትን፣ በእውነታ ላይ የተመሰረተ ዘገባን፣ የዜጎች ትምህርትን እና ሕዝብ-ተኮር የውይይት ምህዳርን ለማሳደግ ቃል እንገባለን። ጦርነትን፣ የግዳጅ ምልመላን፣ ሳንሱርን፣ የጥላቻ ንግግርን እና የፖለቲካ ማስፈራራትን የተለመደ የሚያደርጉ ትረካዎችን ለመቋቋም ቁርጠኝነታችንን እንገልጻለን። መገናኛ ብዙኃንን እና አክቲቪዝምን ለሰላም፣ ለዲሞክራሲ፣ ለልማት፣ ለተጠያቂነት እና ለሰብአዊ ክብር መሣሪያ አድርገን ለመጠቀም እንስማማለን። 14. የትግራይ ሕዝብ ሰላም ይገባዋል ብለን እንያውጃለን። ደኅንነት ይገባዋል። ምግብ፣ መጠለያ፣ ትምህርት፣ ጤና ጥበቃ፣ የኑሮ መሠረት፣ ፍትሕና ተስፋ ይገባዋል። የሚጠብቀው አመራር፣ እውነትን የሚነግረው መገናኛ ብዙኃን እና የወደፊት ሕይወቱን የሚያገለግሉ ተቋማት ይገባዋል። ይህ የአቋም መግለጫ የጋራ ጥሪያችን ነዉ፦ ወደ ጦርነት መመለስ የለም! በሥቃይ ፊት ዝምታ አይኖርም! ሕዝብን ለፖለቲካ ወይም ለወታደራዊ ዓላማ መጠቀሚያ ማድረግ ይብቃ! የትግራይ ሕዝብ ሥቃይ ሊቆም ይገባል፤ እያንዳንዱ ኃላፊነት ያለበት ተቋም አሁኑኑ እርምጃ መውሰድ አለበት። በትግራይ ሰላም፣ ዲሞክራሲና ልማት ላይ በተዘጋጀው የውይይት መድረክ ተሳታፊዎች የጸደቀ። ሰኔ 30 2018 አዲስ አበባ
የዋናው ሀገራዊ ምክክር ጉባኤ ተመካካሪዎች አዲስ አበባ መግባት ጀምረዋል 
Jul 8, 2026 238
አዲስ አበባ፤ ሐምሌ 1/2018(ኢዜአ)፦ ከሐምሌ 8 ጀምሮ ለሚካሄደው የሀገራዊ ምክክር ጉባኤ ተመካካሪዎች አዲስ አበባ መግባት ጀምረዋል። ኢትዮጵያ ባለፉት ዓመታት ስታከናውነው የቆየችው የሀገራዊ ምክክር ሂደት አሁን ላይ የመጨረሻና ወሳኝ ምዕራፍ ላይ ደርሷል። በዋናው ሀገራዊ የምክክር ጉባኤ ምክክር የሚካሄድባቸው ስምንት ዋና ዋና አጀንዳዎች የተለዩ ሲሆን በእነኚህም ላይ በዝርዝር ለመምከርና ዘላቂ መፍትሔዎችን ለማስቀመጥም፣ ከሁሉም የሀገሪቱ ማዕዘናት የተወከሉ 4 ሺህ ተመካካሪዎች ወደ አዲስ አበባ በመግባት ላይ ይገኛሉ።   የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን የክልሎች፣ የከተማ አስተዳደሮች እና ዳያስፖራ አስተባባሪ አቶ ረታ ጌራ ለመገናኛ ብዙሃን በሰጡት መግለጫ፤ ከተለያዩ ክልሎችና ከተለያዩ የዓለም ክፍሎች የሚመጡ የዳያስፖራው ማኅበረሰብ አባላት ለዋናው የምክክር ጉባኤ አዲስ አበባ እየገቡ መሆኑን አስታውቀዋል። ኮሚሽኑ ለተሳታፊዎቹ በኢትዮጵያ ፐብሊክ ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ እና በሌሎችም በተዘጋጁ ምቹ ቦታዎች ላይ አቀባበል እያደረገላቸው እንደሚገኝ ተናግረዋል። ይህ ታሪካዊ ጉባኤ ከሐምሌ 8 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ በአዲስ ዓለም አቀፍ ኮንቬንሽን ማዕከል የሚካሄድ ይሆናል። ኢዜአ ያነጋገራቸው ተመካካሪዎች በበኩላቸው፣ ለዘመናት የዘለቁ አለመግባባቶችንና ልዩነቶችን በሰለጠነ መንገድ ለመፍታት በሚደረገው በዚህ ታሪካዊ መድረክ ላይ ለመመካከር ዕድል በማግኘታቸው የተሰማቸውን ደስታ ገልጸዋል።   ይህ ታሪካዊ ምክክር ይበልጥ የበለጸገች፣ የተረጋጋች ሀገር ለመገንባት አስተማማኝ መሠረት የሚጥል መሆኑንም ጠቅሰዋል፡፡ በዚህ ወሳኝ ወቅት ተመካክረን፣ ተስማምተንና ተቀራርበን ጠንካራ ሀገር ለሚመጣው ትውልድ ለማስተላለፍ ትልቅ ተስፋ ሰንቀናል ብለዋል።
የህገ-ወጡ የህውሃት ቡድን የአስገዳጅ አፈሳ እና የእገታ ድርጊቶች የቡድኑን ተቀባይነት ሙሉ በሙሉ ማክተሙን ያመላከተ ነው
Jul 8, 2026 221
አዲስ አበባ፤ ሐምሌ 1/2018(ኢዜአ)፦ የህገ-ወጡ የህውሃት ቡድን የአስገዳጅ አፈሳ እና የእገታ ድርጊቶች የቡድኑን ተቀባይነት ሙሉ በሙሉ ማክተሙን ያመላከተ ነው ሲሉ አስተያየታቸውን የሰጡ የመገናኛ ብዙሃን ባለሙያዎች ገለጹ። በትግራይ ክልል የተለያዩ የግል ጥቅሞችንና ፍላጎቶችን ለማሳካት ሲባል በሕዝቡ ላይ የሚፈጸመው አስገዳጅ የአፈሳ እና የእገታ ድርጊቶች በከፍተኛ ሁኔታ መቀጠላቸውን ጋዜጠኞቹ ገልጸዋል። ድርጊቱ በሕዝቡ ዘንድ ከፍተኛ ተቃውሞ የገጠመው ሲሆን፤ የክልሉ ማኅበረሰብም ለእነዚህ አካላት የነበረውን ድጋፍ ሙሉ በሙሉ መንፈጉን ያመላከተ ነው ብለዋል። አስተያየታቸውን ለኢዜአ ከሰጡት መካከል የአውራምባ ታይምስ ጋዜጠኛ ዳዊት ከበደ እንደገለጸው፤ ድርጊቱን እየፈጸሙ ያሉ አካላት ከወርቅ እና ማዕድን ንግድ ጋር የተያያዙ በርካታ የግል ጥቅሞች አሏቸው ብሏል። እነዚህን ጥቅሞች ለማስጠበቅ ሲባልም ተፈናቃዮችን ለማስመለስ የሚሉ ምክንያቶችን እንደ ሽፋን ወይም ማስተባበያ እየተጠቀሙ ይገኛሉ ሲል ጠቅሷል። እነርሱ ለሰከንድም ቢሆን ስለሕዝቡ ይጨነቃሉ ብዬ አላስብም ያለው ጋዜጠኛ ዳዊት፤ አሁን የሚያደርጉት እንቅስቃሴ በማኅበረሰቡ ዘንድ ውድቅ መደረጉን ገልጿል። በዚህም ምክንያት ወጣቶችን በኃይል ወደ ማሰልጠኛዎች ማስገባትና አስገዳጅ አፈሳዎችን ማካሄድ መጀመራቸውን ጠቁሟል። አሁን ላይ ድርጊቱ ተባብሶ የሕዝብ ማመላለሻ አውቶቡሶችን ጭምር በማስቆም ወጣቶችን የማስቀረት ተግባር እያከናወኑ መሆኑን ጠቅሶ፤ ይህም እጅግ የሚያሳዝን ሁኔታ መሆኑን አብራርቷል። ጋዜጠኛ ሄርሞን ፍቃዱ በበኩሏ፤ የሕወሃት ጽንፈኛ አመራሮችና የጥፋት ኃይሎች እየፈጸሙ ያሉትን ድርጊት በጽኑ አውግዛለች። በአሁኑ ዘመን የፕሮፓጋንዳ ፍላጎታቸውን ለማሳካት ሲባል ሰዎችን በግድ ማገትና ማፈስ የማይጠበቅና እጅግ የወረደ ድርጊት መሆኑን ገልጻለች። የትንሳኤ ሰብዓ እንደርታ ፓርቲ የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ አብረሃም ፅጌ፣ ይህ ቡድን ከቀደመው ስህተቱ መማር አለመቻሉን ገልጿል። ሕዝቡ አሁን ላይ ያለፈው ይበቃናል ከዚህ በኋላ ዳግም ስህተት ውስጥ አንገባም በማለቱ የቡድኑ ተቀባይነት ሙሉ በሙሉ ማክተሙን አስታውቋል። አሁን ከሕዝቡ ዘንድ የነበራቸውን ተቀባይነት ሙሉ በሙሉ በማጣታቸው ምክንያት አስገዳጅ ሁኔታዎችን እየፈጠሩ እንደሚገኙ ተናግረው፤ ይህ የሚያሳየው ሕዝቡ እንዳልተቀበላቸው ያመላክታል ብሏል። ድርጊቱን እየፈጸመ ያለው ቡድን በትግራይ ሕዝብ ዘንድ የነበረውን ተቀባይነት ካጣ መቆየቱን ጠቁሞ፤ አሁን ግን ሙሉ በሙሉ ተቀባይነት ማጣታቸውን ገልጿል።
በኮሚሽኑ የተለዩት የምክክር አጀንዳዎች ለቆዩ ሀገራዊ ችግሮች ዘላቂ መፍትሄ ማምጣት የሚያስችሉ ናቸው
Jul 8, 2026 217
ወላይታ ሶዶ፤ ሐምሌ 1/ 2018 (ኢዜአ):- በሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን የተለዩት የምክክር አጀንዳዎች ሁሉንም አካታች አድርገው የተመረጡና ለቆዩ ሀገራዊ ችግሮች ዘላቂ መፍትሄ ማምጣት የሚያስችሉ ናቸው ሲሉ ምሁራን ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ትናንት በተካሄደው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መደበኛ ስብሰባ ላይ ከምክር ቤቱ አባላት ለተነሱላቸው ጥያቄዎች ምላሽና ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማብራሪያቸው ሀገራዊ ምክክሩ ለዘመናት የተከማቹ ችግሮችን የሚፈታ በመሆኑ ዕድሉን መጠቀም እንደሚገባ አስገንዝበዋል። በምክክሩ ሂደት ከታችኛው የኅብረተሰብ ክፍል ጀምሮ ንቁ ተሳትፎ በማድረግ አጀንዳ የተለየበት መሆኑን ጠቁመው፣ ለኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን ለመላው አፍሪካ ምሳሌ የሚሆን ጠቃሚ ሒደት ነው ብለዋል። የምክክሩ ዋና ዓላማ ባለፉት ዘመናት ለቅራኔ ምንጭ የሆኑና የተከማቹ ችግሮችን በጋራ መክሮ መልክ ማስያዝ እንደሆነ ጠቅሰው፣ አዲስ ማህበራዊ ውል የሚፈጸምበት መሆኑንም አመልክተዋል። በጉዳዩ ላይ ኢዜአ ያነጋገራቸው የወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ምሁራንም በኮሚሽኑ የተለዩት የምክክር አጀንዳዎች ሁሉንም አካታች አድርገው የተመረጡና ለቆዩ ሀገራዊ ችግሮች ዘላቂ መፍትሄ ማምጣት እንደሚያስችሉ ተናግረዋል። በዩኒቨርሲቲው የጋዜጠኝነትና ተግባቦት ትምህርት መምህርና ተመራማሪ ተሻለ ተገኔ (ዶ/ር) እንዳሉት፤ በኮሚሽኑ የተለዩ ስምንት የምክክር አጀንዳዎች ለቅራኔ ምንጭ የሆኑ ችግሮችን ለመፍታት የሚያስችሉ ናቸው። ባለፉት ጊዜያት የተከማቹ ችግሮችን በጋራ መክሮና ተወያይቶ መፍታት የሕዝቦችን አንድነት በመፍጠር ጠንካራ ሀገረ መንግስት ለመገንባት ሚናው የጎላ ነው ሲሉም ገልጸዋል። አለመግባባቶችን በውይይትና በሰላማዊ መንገድ መፍታት የስልጣኔ መገለጫ ከመሆኑም ባለፈ ዘላቂ ሰላምና ልማትን ለማምጣት የሚያስችል መሆኑንም አንስተዋል። ኮሚሽኑ በእስካሁኑ ሂደት ያከናወናቸው ተግባራት ችግሮችን በዘላቂነት በመፍታት ሀገርን በጽኑ መሰረት ለማቆም ምቹ መደላድል የሚፈጥር በመሆኑ ይህን ታሪካዊ ዕድል መጠቀም ይገባል ብለዋል። ምክክሩን ስኬታማ ለማድረግ የሁሉም የጋራ ርብርብ ያስፈልጋል ብለዋል። ሀገራዊ ምክክር የዜጎችን አንድነት በማጠናከር ለሀገራቸው በጋራ እንዲቆሙ በማድረግ በኩል ትልቅ አስተዋጽኦ አለው ያሉት ደግሞ በዩኒቨርሲቲው የስነ ዜጋና ስነ ምግባር ትምህርት ክፍል መምህርና ተመራማሪ ጣሰው ታደሰ ናቸው። ወደ መጨረሻ ምዕራፍ የተሸጋገረው ሀገራዊ ምክክር በሀገሪቱ ለቅራኔ ምንጭ የሆኑና ለዘመናት ላለመግባባት ምክንያት የሆኑ ዋና ዋና ችግሮችን በጋራ መክሮ ለመፍታት በወሳኝ ጊዜ የተነሳ መሆኑንም ተናግረዋል። ምክክሩ ለኢትዮጵያ ችግሮች ዘላቂ መፍትሄ ለማምጣት አስፈላጊ በመሆኑ ዕድሉን በአግባቡ መጠቀም እንደሚገባ አንስተዋል። ታሪካዊ ዕድሉን ማባከን እንደማይገባ ገልጸው፣ አለመግባባቶችን በዘላቂነት በመፍታት ለሁሉም የምትመች ሀገር ለማጽናት ከሁሉም ቅንነት የተሞላበት ተሳትፎ ይጠበቃል ብለዋል። ምክክር የስልጣኔ መገለጫ ከመሆኑም ባለፈ ሁሉንም አሸናፊ በማድረግ ጠንካራ አንድነትና ሀገረ መንግስት ለመገንባት ወሳኝ መሆኑን ጠቁመው፣ ስኬታማ እንዲሆን በምክክር ወቅት "የእኔ ብቻ ይሰማ" ከሚለው አስተሳሰብ መውጣት ያስፈልጋል ሲሉ ጠቅሰዋል።
ለምክክሩ የተለዩ አጀንዳዎች በአሰባሳቢ ትርክት ጠንካራ ሀገረ መንግስት ለመገንባት የሚያስችሉ ናቸው
Jul 8, 2026 194
ባህር ዳር ፤ ሐምሌ 1/ 2018 (ኢዜአ):- ለምክክሩ የተለዩ አጀንዳዎች የቆዩ ሀገራዊ ችግሮችን በመፍታት በአሰባሳቢ ትርክት ጠንካራ ሀገረ መንግስት ለመገንባት የሚያስችሉ አንኳር ነጥቦች መሆናቸውን የአማራ ክልል ሴቶች ማህበራት ፌዴሬሽን ገለጸ። የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ሀገራዊ የምክክር ጉባኤውን ከሐምሌ 8 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ በአዲስ አበባ ከተማ ማካሄድ የሚጀምር ይሆናል። በምክክር ኮሚሽኑ በተለዩት ስምንት አንኳር አጀንዳዎች ላይ የኢትዮጵያ ህዝቦች በተወካዮቻቸው አማካኝነት ይመካከራሉ። የአማራ ክልል ሴቶች ማህበራት ፌዴሬሽን ዳይሬክተር ወይዘሮ እንየ ገነቱ፤ ሀገራዊ ምክክሩ ለኢትዮጵያና ህዝቦቿ ታሪካዊ እድል መሆኑን አንስተዋል። ለምክክሩ የተለዩ አጀንዳዎች የቆዩ ሀገራዊ ችግሮችን በመፍታት በአሰባሳቢ ትርክት ጠንካራ ሀገረ መንግስት ለመገንባት የሚያስችሉ አንኳር ነጥቦች መሆናቸውን በመግለጽ፤ በጉዳዮቹ ላይ ተመካክረን መፍትሄ ለመሻት መስራት ይጠበቅብናል ብለዋል። በኢትዮጵያ ከረጅም ጊዜ አንስቶ ሲንከባለሉ የቆዩ ችግሮችን በምክክር በመቋጨት ጠንካራ ሀገረ መንግስት መገንባት የምንችልበት መልካም እድል ነው ሲሉ ተናግረዋል። የአማራ ክልል ሴቶች ማህበራት ፌዴሬሽን በምክክር ሂደቱ እስካሁንም በንቃት መሳተፉን አውስተው በቀጣይም ለምክክር ጉባኤው መሳካት የበኩሉን ድርሻ ይወጣል ብለዋል። የምክክር ጉባኤው በስኬት እንዲጠናቀቅ ጥረት ከማድረግ ባሻገር ሴቶችና ህጻናት መብታቸውና ጥቅማቸው ተጠብቆ እንዲኖሩ የሚያስችል አውድ እንዲፈጠር እየሰሩ መሆኑን ተናግረዋል።
ኢትዮጵያ የገነባችው አስተማማኝ የፀጥታ ተቋም የታሪካዊ ጠላቶችን ከንቱ መሻት በማክሸፍ ሁለንተናዊ ብልፅግናን በሚያረጋግጥ የስኬት ምዕራፍ እንድትጓዝ እያደረገ ነው
Jul 7, 2026 669
አዲስ አበባ፤ ሰኔ 30/2018(ኢዜአ)፦ ኢትዮጵያ የገነባችው አስተማማኝ የፀጥታ ተቋም የታሪካዊ ጠላቶችን ከንቱ መሻት በማክሸፍ ሁለንተናዊ ብልፅግናን በሚያረጋግጥ የስኬት ምዕራፍ እንድትጓዝ እያደረገ መሆኑን የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 30ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ ተገኝተው፣ የ2018 በጀት ዓመት የመንግሥት የሥራ አፈጻጸምን በተመለከተ ከምክር ቤቱ አባላት ለተነሱላቸው ጥያቄዎች ምላሽና ማብራሪያ ሰጥተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማብራሪያቸው፤ መንግሥት ሁልጊዜም ቢሆን ለሰላም ያለው በር ክፍት መሆኑን ገልጸዋል። የኢትዮጵያ የጸጥታ ኃይል ከምንጊዜውም በላይ በአስተማማኝ ቁመና ላይ ነው ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፤ የሀገር መከላከያ ሠራዊትም በላቀ ቴክኖሎጂና የሰው ሃይል በጽኑ መሰረት መገንባቱን አብራርተዋል። ሰላም ለማደፍረስ የሚንቀሳቀሱ የሀገር ውስጥ ጽንፈኛ ኃይሎች እና ታሪካዊ ጠላቶች ሀገሪቱን ለማተራመስ ቢሞክሩም ፍላጎታቸው እንደማይሳካ ገልጸዋል። በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የውጭ ግንኙነትና የሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አባል ሳዲቅ አደም እንደገለጹት፤ የኢትዮጵያን መረጋጋት፣ ዕድገትና ሰላም የማይሹ ታሪካዊ ጠላቶች መኖራቸውን ገልጸዋል። የሀገር መከላከያ ሠራዊትና በየደረጃው ያለው የጸጥታ መዋቅር እየከፈለው ባለው መስዋዕትነት በአሁኑ ወቅት አንጻራዊ ሰላም ማስፈን መቻሉን ተናግረዋል። በዚህም ኢትዮጵያ የገነባችው አስተማማኝ የፀጥታና ደኅንነት ተቋም የታሪካዊ ጠላቶችን ከንቱ መሻት በማክሸፍ ሁለንተናዊ ብልፅግናን በሚያረጋግጥ የስኬት ምዕራፍ እንድትጓዝ እያደረገ ነው ብለዋል። ኢትዮጵያ በዓለም ያላት ደረጃ እና ሚና ከፍ እንዲል ሕብረተሰቡ በሰላም ዙሪያ በነቂስ መሳተፍ እንዳለበት ተናግረዋል። መንግስት ዘላቂ ሰላምን ለማረጋገጥ የጀመራቸውን ስራዎች አጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት ገልጸዋል። ሁሉም በተሰማራበት መስክ የኢትዮጵያን ሁለንተናዊ ብልፅግና ለማረጋገጥ ጥረት ማድረግ እንደሚገባው አስገንዝበዋል። ሌላኛው የምክር ቤቱ አባል መስፍን እርካቤ በበኩላቸው፤ ዴሞክራሲ እንዲሰፍን፣ ምርትና ምርታማነት እንዲያድግ እንዲሁም ኢኮኖሚው እንዲያድግ ሰላም ወሳኝ መሆኑን ገልጸዋል። መንግሥት አሁንም ለሰላም የዘረጋው እጅ አለማጠፉ የሚበረታታ መሆኑን ገልጸው፤ አለመግባባቶችን በውይይት ብቻ የመፍታት ሂደት መቀጠል አለበት ብለዋል።
ፖለቲካ
ኢትዮጵያውያን በምርጫው ያሳዩት የጋራ አቋም የትኛውም የፖለቲካ ልዩነት ከሀገር በታች መሆኑን ያስገነዘበ ነው
Jul 8, 2026 102
አዲስ አበባ፤ሐምሌ 1/2018 (ኢዜአ)፦ኢትዮጵያውያን በሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ ያሳዩት የጋራ አቋም የትኛውም የፖለቲካ ልዩነት ከሀገር በታች መሆኑን እንዳስገነዘበ የአማራ ዴሞክራሲያዊ ኃይል ንቅናቄ (አዴኃን) ሊቀመንበርና በአማራ ክልል የሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ሰብሳቢ ተስፋሁን አለምነህ ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፣ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባካሄደው 30ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ ከምክር ቤቱ አባላት ለተነሱ ጥያቄዎችና አስተያየቶች ምላሽ እና ማብራሪያ ሰጥተዋል። በማብራሪያቸውም፤ በሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ ዜጎች የፅንፈኞች ማስፈራሪያና ዛቻ ሳይበግራቸው ከማለዳ እስከ እኩለ ሌሊት ድረስ ድምፅ በመስጠት፣የካበተ ዕሴታቸውን በተግባር ማሳየታቸውን ገልጸዋል። በዚህም ኢትዮጵያውያን በአንድ ድምፅ "ፅንፈኝነትን፣ ባንዳነትንና ዘረኝነትን በመፀየፍ የጋራ ሀገርን ማልማትና ማበልፀግ እንፈልጋለን" የሚል ጉልህ መልዕክት ለዓለም ማስተጋባት እንደቻሉ አስገንዝበዋል። የባንዳነትና የፅንፈኝነት ፍላጎትን ማሸነፍ የሚቻለው ለዘመናት የተከማቹ ችግሮችን በስልጡን ሀገራዊ ውይይት መፍትሔ መስጠት ሲቻል መሆኑን አመላክተዋል። ለዚህም በተለያዩ አካባቢዎች የሚከሰቱ አለመረጋጋቶችን ዘላቂ መፍትሔ ለመስጠት፣ ከ4 ሺህ በላይ የሕዝብ ወኪሎች የሚሳተፉበት ሀገራዊ የምክክር ሂደት ወሳኝ ምዕራፍ ላይ እንደሚገኝ አንስተዋል። አያይዘውም በሀገር ውስጥና በውጭ ሀገራት የሚኖሩ ዜጎች፣ የጋራ መግባባትን ለመፍጠር በሚደረገው ስልጡን ሀገራዊ የምክክር ሂደት ገንቢ ሚና እንዲወጡ ጥሪ አቅርበዋል። በሌላ በኩል የአማራ ዴሞክራሲያዊ ኃይል ንቅናቄ (አዴኃን) ሊቀመንበርና በአማራ ክልል የሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ሰብሳቢ ተስፋሁን አለምነህ ለኢዜአ እንደገለጹት፤ ሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ የሕብረተሰቡ ንቁ ተሳትፎ በጉልህ የተንጸባረቀበትና የኢትዮጵያን የማድረግ አቅም አስመስክሯል። በምርጫ ሂደቱ የታየው የዜጎች ተሳትፎም፣ የፅንፈኛና የባንዳ ኃይሎችን ከንቱ መሻት በማክሸፍ ጠንካራ የዴሞክራሲ ባህል ለመገንባት ያላቸውን ቁርጠኝነት በተግባር ያስመሰከረ መሆኑን ገልጸዋል። በክልልና በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሕዝብ ውክልና ማግኘታቸውም ከአዲሱ መንግሥት ጋር በብሔራዊ ጥቅምና በሕዝብ አብሮነት ላይ በትብብር የሚሰሩበትን ዕድል እንደፈጠረ አክለዋል። በክልልና በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሕዝብ ይሁንታ ያገኙ የፖለቲካ ፓርቲዎች መኖራቸው በሃሳብ ብዝኅነት የተመሰረተ የዴሞክራሲ ባህል ለመገንባት ጉልህ አስተዋጽኦ እንዳለው ተናግረዋል። በመሆኑም የሕዝብ ይሁንታ የተቸራቸው የፖለቲካ ፓርቲዎች በቀጣይ ለሕዝብ አብሮነትና ለሁለንተናዊ ብሔራዊ ጥቅም መጠበቅ በትብብር ሊሰሩ እንደሚገባ አስገንዝበዋል። የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር የፖለቲካ ልዩነቶችን በሰላማዊና በሰለጠነ መንገድ መፍትሔ በመስጠት፣ሀገራዊ መግባባትን ለመፍጠር የተዘጋጀ ወሳኝ ዕድል መሆኑን ጠቁመዋል። የኃይል አማራጭ የዜጎችን ሰላምና ደህንነት አደጋ ላይ የሚጥልና የልማት ተጠቃሚነትን የሚያቀጭጭ በመሆኑ ለሕዝብ እንታገላለን የሚሉ ኃይሎች የሰላም አማራጭን መከተል እንዳለባቸው መልዕክት አስተላልፈዋል።
ህገ-ወጡ የህወሃት ቡድን በትግራይ ክልል እያደረገ ያለውን የጦርነት ቅስቀሳና የግዳጅ ወታደራዊ ምልመላ በአስቸኳይ ሊያቆም ይገባል
Jul 8, 2026 313
አዲስ አበባ፤ ሐምሌ 1/2018 (ኢዜአ)፦ ህገ-ወጡ የህወሃት ቡድን በትግራይ ክልል እያደረገ ያለውን አዲስ የጦርነት ቅስቀሳና የግዳጅ ወታደራዊ ምልመላ በአስቸኳይ ሊያቆም እንደሚገባ የመገናኛ ብዙኃን ባለሙያዎችና የማህበራዊ ሚዲያ አንቂዎች ጠየቁ፡፡ ሴንተር ፎር ሪስፖንሲብል ኤንድ ፒስፉል ፖለቲክስ (CRPP) ከትግራይ ብሮድካስቲንግ ሰርቪስ (TBS) ጋር በመተባበር ”ሰላም፣ ዴሞክራሲና ልማት በትግራይ፣ የመገናኛ ብዙኃን እና የማኅበረሰብ አንቂዎች ሚና” በሚል ርዕስ የውይይት መድረክ አካሂዷል። የውይይቱን መጠናቀቅ ተከትሎ ባለ 14 ነጥብ የአቋም መግለጫ አውጥተዋል። የመድረኩ ተሳታፊዎች ባወጡት የአቋም መግለጫ በትግራይ ክልል እየተፈጸመ ያለው የግዳጅ ወታደራዊ ምልመላና አፈና በአስቸኳይ እንዲቆም የጠየቁ ሲሆን፤ አካባቢውን ወደ አዲስ የጦርነት አዙሪት የሚገፉ ማናቸውም እንቅስቃሴዎች እንዲገቱ አሳስበዋል። በትግራይ ክልል ወጣቶች ላይ እየተፈጸመ ያለው አፈና እና የግዳጅ ወታደራዊ ምልመላም በአስቸኳይ እንዲቆም በጽኑ ጠይቀዋል።   የመሬት ላይ እውነታው የትግራይ ወጣቶች ለተደጋጋሚ መክሸፍና ለከፋ እልቂት ሲዳረጉ መቆየታቸውን የጠቀሰው የአቋም መግለጫው፤ ይህ ታሪካዊ ምዕራፍ በአስቸኳይ ሊያበቃ እንደሚገባና ለዚህ መርህ መከበርም ባለሙያዎች በሙሉ አቅማቸው እንደሚሠሩ አስታውቋል። የጋዜጠኞች፣ የዲጂታል ይዘት ፈጣሪዎችና የአክቲቪስቶች አጀንዳዎች በሙሉ በሕዝቡ እውነተኛና አንገብጋቢ ፍላጎቶች ላይ ብቻ እንዲያተኩሩ ጥሪ ቀርቧል። የጦርነት ጋዜጠኝነትን እና ቀስቃሽ ፕሮፓጋንዳዎችን፣ የጥላቻ ንግግሮችና የተሳሳቱ መረጃዎችን፣ የሕዝብ አስተያየትን ለቡድን ፍላጎት የማጭበርበር ተግባራትን ማውገዝ እንደሚገባ በአቋም መግለጫው ተመላክቷል። በዚህም የሕዝቡ ጥልቅ ሥቃይ ከፖለቲካ መፈክሮችና ከወታደራዊ ንግግሮች በስተጀርባ ሊደበቅ እንደማይገባ በአቋም መግለጫው ተገልጿል። የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮችን በዘላቂነት መመለስና መልሶ ማቋቋም፣ የምግብ ዋስትናን ማረጋገጥ፣ የጤና እና የትምህርት አገልግሎቶችን በይፋ ማግኘት፣ የመንግሥት ሠራተኞች የተከማቸ ደመወዝ ክፍያ መፈጸም እና የኢኮኖሚ ማገገም ላይ መገናኛ ብዙኃን በትኩረት ሊሠሩባቸው የሚገቡ ጉዳዮች እንደሆኑም ተመልክቷል። የትግራይ የፖለቲካ ቡድኖች የሕዝቡን ሕልውና ከፓርቲ ፍላጎት በላይ እንዲያስቀድሙ፣ ቀጣናውን ወደ አዲስ ጦርነት ከሚገፋፉ ቅስቀሳዎች እንዲቆጠቡና ልዩነቶችን በሰላማዊ ውይይት ብቻ እንዲፈቱ ተጠይቋል። የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግሥት የሰላም ስምምነቶች መፈጸማቸውን እንዲያረጋግጥ፣ ተፈናቃዮችን ለመመለስና ወጣቶችን ከአዲስ ወታደራዊ ቅስቀሳ ለመጠበቅ በሕገ-መንግሥታዊና ሞራላዊ ሥልጣኑ አስቸኳይ እርምጃ እንዲወስድ ጥሪ ቀርቧል። ለዚህም የሀገር ሽማግሌዎች፣ የሃይማኖት መሪዎችና የሲቪል ማኅበረሰብ ተዋናዮች በሂደቱ እንዲሳተፉ ተጠይቋል። “ወደ ጦርነት መመለስ የለም! በሥቃይ ፊት ዝምታ አይኖርም! ሕዝብን ለፖለቲካ ወይም ለወታደራዊ ዓላማ መጠቀሚያ ማድረግ ይብቃ!” በማለት በአቋም መግለጫቸው አስገንዝበዋል። የአቋም መግለጫው ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል፦ ሰላም፣ ዴሞክራሲና ልማት በትግራይ፡ የመገናኛ ብዙኃን እና የማህበረሰብ አንቂዎች ሚና ሰኔ 30 2018 አዲስ አበባ 1. እኛ “ሰላም፣ ዴሞክራሲና ልማት በትግራይ፡ የመገናኛ ብዙኃን እና የማህበረሰብ አንቂዎች ሚና” በሚል መሪ ቃል በተካሄደው የውይይት መድረክ ላይ የተሳተፍን አካላት፤ በትግራይ ወቅታዊ የፖለቲካ፣ የፀጥታ፣ የሰብአዊ እና የልማት ሁኔታዎች ላይ በጥልቀት ከተወያየን በኋላ፣ ለትግራይ ሕዝብ፣ ለኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ እንዲሁም ለሰላም፣ ለዲሞክራሲ፣ ለሰብአዊ ክብር እና ለሀገራዊ መረጋጋት ካለን ጥልቅ የኃላፊነት ስሜት በመነጨ ይህንን የአቋም መግለጫ አውጥተናል። 2. የትግራይ ሕዝብ በጦርነት፣ በመፈናቀል፣ በኢኮኖሚ መቃወስ፣ በፀጥታ እጦት፣ በተቋማዊ አለመረጋጋት፣ በሰብአዊ ቀውስ እና በተራዘመ አለመተማመን ሳቢያ ከፍተኛ መከራ እያሳለፈ መሆኑን እንገነዘባለን። የትግራይ ሕዝብ ሕይወት፣ ክብር፣ ደኅንነት እና የወደፊት ዕጣ ፈንታ ከማንኛውም የፖለቲካ ስሌት፣ የቡድን ፍላጎት፣ የወታደራዊ ምኞት እና ከፋፋይ ትረካዎች በላይ ሊቀመጥ እንደሚገባ በጽኑ እናምናለን። 3. በተጨማሪም ሰላም አሁንም ተሰባሪ መሆኑን እና ወደ ማንኛውም የትጥቅ ግጭት መመለስ ለትግራይ ሕዝብ፣ ለኢትዮጵያ እንዲሁም ለሰፊው ቀጠና አስከፊ መዘዝ እንደሚያስከትል እንረዳለን። እናቶች፣ አባቶች፣ ወጣቶች፣ ሕጻናት፣ ተፈናቃይ ቤተሰቦች፣ የጦር ጉዳተኛ ዜጎች፣ ሥራ አጥ ምሩቃን፣ አርሶ አደሮች፣ የመንግሥት ሠራተኞችና ተጋላጭ የኅብረተሰብ ክፍሎች ቀደም ሲል ያሳለፉት ሥቃይ ሊደገም አይገባም። ምንም ዓይነት የፖለቲካ ዓላማ እንደገና ለሚመጣ ሥቃይ፣ ለግዳጅ ቅስቀሳ፣ ለጥላቻ ንግግር፣ ለማስፈራራት ወይም የሰላማዊ ድምጾችን ለማፈን ምክንያት ሊሆን አይችልም። 4. ስለሆነም ይህ መድረክ የሁሉም የፖለቲካ ተዋናዮች፣ የመገናኛ ብዙኃን ተቋማት፣ የማህበረሰብ አንቂዎች፣ የማህበረሰብ መሪዎች፣ የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች እና በየትኛዉም እርከን ላይ ያሉ የመንግሥት ባለሥልጣናት ዋነኛ ኃላፊነት እንደገና ግጭት እንዳይቀሰቀስ መከላከል፣ ሰላማዊ ዜጎችን መጠበቅ፣ እውነትን ማስከበር፣ ዲሞክራሲያዊ ምህዳሩን መከላከል እና ሰላማዊ፣ ሕገ-መንግሥታዊና ሕዝብ-ተኮር የፖለቲካ ሂደትን መደገፍ መሆኑን ያውጃል። 5. ለመገናኛ ብዙኃን ባለሙያዎች እና ለማህበረሰብ አንቂዎች የቀረበ ጥሪ፦ ሁሉም የመገናኛ ብዙኃን ባለሙያዎች ጋዜጠኞች፣ አዘጋጆች፣ አሰራጮች፣ የዲጂታል ይዘት ፈጣሪዎች፣ የማህበረሰብ አንቂዎች እና የአስተያየት መሪዎች የጦርነት ጋዜጠኝነትን፣ ቀስቃሽ ፕሮፓጋንዳዎችን፣ የጥላቻ ንግግሮችን፣ የተሳሳቱ መረጃዎችን፣ የግዳጅ ንቅናቄ ትረካዎችን እና የሕዝብ አስተያየትን ለቡድን ፍላጎት ማጭበርበርን እንዲያወግዙና ውድቅ እንዲያደርጉ እንጠይቃለን። መገናኛ ብዙኃን የፍርሃት፣ የወታደራዊ አስተሳሰብ ወይም የማህበራዊ መከፋፈያ መሣሪያ መሆን የለባቸውም። ይልቁንም እውነትን፣ ሰላምን፣ ተጠያቂነትን፣ ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓትን፣ የሕዝብ ውይይትን፣ የሰብአዊ ንቃተ-ህሊናን እና ዲሞክራሲያዊ ኃላፊነትን በማስተዋወቅ ሕዝብን ማገልገል አለባቸው። 6. የሕዝብን እውነተኛ ስጋቶች ስለማንጸባረቅና የግዳጅ ምልመላን ስለማውገዝ፦ የመገናኛ ብዙኃን ተቋማት እና የማህበረሰብ አንቂዎች (አክቲቪስቶች) የሕዝቡን መሠረታዊና እውነተኛ ስጋቶች ድምፅ እንዲሆኑ አበክረን እናሳስባለን። በዚህ መሠረት፣ በምንም ዓይነት ሁኔታና ምክንያት በትግራይም ሆነ በሌሎች የኢትዮጵያ አካባቢዎች ወደ አዲስ የጦርነት አዙሪት የሚመራ ግጭት እንዳይቀሰቀስ ለመከላከል በጽኑ እንሠራለን። 6.1 የመሬት ላይ እውነታው እንደሚያሳየው፣ በተለያዩ ምክንያቶች የትግራይ ወጣቶች ለተደጋጋሚ መክሸፍና ለከፋ እልቂት ሲዳረጉ የቆዩበት ታሪካዊ ምዕራፍ በአስቸኳይ ሊያበቃ ይገባል። በመሆኑም፣ በምንም ዓይነት መስፈርት ተገቢነት፣ ሕጋዊ መሠረት እንዲሁም ሰብአዊ ክብር በሌለው መልኩ በትግራይ ክልል ወጣቶች ላይ እየተፈጸመ ያለው አፈና እና የግዳጅ ወታደራዊ ምልመላ (Forced Conscription) በአስቸኳይ እንዲቆም በጽኑ እንጠይቃለን፤ ለዚህም መርህ መከበር በሙያችንና በተሰማራንበት የማኅበራዊ መድረክ መስክ ሁሉ አስፈላጊውን ሁለንተናዊ ጥረት እናደርጋለን። 6.2 የመገናኛ ብዙኃን አጀንዳዎች በሙሉ በዋናነት በትግራይ ሕዝብ እውነተኛና አንገብጋቢ ፍላጎቶች ላይ ሊያተኩሩ ይገባል፤ እነኝህም፦ የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮችን በዘላቂነት መመለስ፣ የኑሮ መሠረቶችን ማደስ፣ የምግብ ዋስትናን ማረጋገጥ፣ የጤና እና የትምህርት መሠረተ-ልማቶችንና አገልግሎቶችን በይፋ ማግኘት፣ የወጣቶች ደኅንነት ጥበቃ፣ የኢኮኖሚ ማገገም፣ የመንግሥት ሠራተኞች የተከማቸ ደሞዝ ክፍያ መፈጸም፣ በጦርነት የተጎዱ ማህበረሰቦችን መልሶ ማቋቋም፣ ማህበራዊ ፈውስ (Social Healing) እና የተጋላጭ ዜጎችን ሁለንተናዊ ደኅንነት መጠበቅ ናቸው። የሕዝቡ ጥልቅ ሥቃይና ዘላቂ ፍላጎት ከፖለቲካ መፈክሮች ወይም ከወታደራዊ ንግግሮች (Military Rhetoric) በስተጀርባ ሊደበቅ ወይም ሊታጠፍ አይገባም። 7. ለፖለቲካ ተዋናዮች የቀረበ ጥሪ፦ ሁሉም የትግራይ የፖለቲካ ተዋናዮችና ቡድኖች የሕዝቡን ሕልውና፣ ክብር እና የወደፊት ዕጣ ፈንታ ከፓርቲ ፍላጎት በላይ እንዲያስቀድሙ አበክረን እንጠይቃለን። ቀጠናውን ወደ አዲስ ጦርነት ሊገፋፉ ከሚችሉ ድርጊቶች፣ መግለጫዎች እና ቅስቀሳዎች እንዲቆጠቡ እናሳስባለን። በተጨማሪም የፖለቲካ ልዩነቶችን በውይይት፣ በሕጋዊ አካሄዶች፣ በሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓቶች እና በአካታች የዜጎች ተሳትፎ ሰላማዊ በሆነ መንገድ እንዲፈቱ ጥሪያችንን እናቀርባለን። 8. ለፌዴራል መንግሥት የቀረበ ጥሪ፦ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግሥት የትግራይ ሕዝብ ሥቃይ ለማቆም በሕገ-መንግሥታዊ፣ ፖለቲካዊ፣ ዲፕሎማሲያዊ፣ ሰብአዊ፣ አስተዳደራዊ እና በሞራል ሥልጣኑ የተቻለውን ሁሉ እንዲያደርግ የጠነከረና አስቸኳይ ጥያቄ እናቀርባለን። የፌዴራል መንግሥቱ አዲስ ግጭትን ለመከላከል፣ ሰላማዊ ዜጎችን ለመጠበቅ፣ የሰብአዊ ድጋፍ ተደራሽነትን ለማስፋት፣ መልሶ ማገገምን ለመደገፍ፣ የሰላም ስምምነቶች መፈጸማቸውን ለማረጋገጥ እና በትግራይ ሕጋዊ፣ አካታችና ሰላማዊ አስተዳደር እንዲሰፍን ሁኔታዎችን ለማመቻቸት በአስቸኳይ፣ በጥበብ፣ በራስ የመግታት ስሜት፣ በርኅራኄ እና በኃላፊነት መንፈስ መንቀሳቀስ አለበት። 9. ልዩ ትኩረት የሚሹ ተግባራት፦ በተለይም የፌዴራል መንግሥቱ የሰላማዊ ዜጎችን ደኅንነትና ክብር ለማረጋገጥ፣ ያልተገደበ ሰብአዊ እርዳታን ለማመቻቸት፣ የአገር ውስጥ ተፈናቃዮችን መልሶ ለማቋቋም፣ መሠረታዊ አገልግሎቶችን ለመመለስ፣ የምግብ ዋስትና ምላሾችን ለማጠናከር፣ ወጣቶችን ከአዲስ ወታደራዊ ቅስቀሳ ለመጠበቅ እና ሰላማዊና ሕገ-መንግሥታዊ የፖለቲካ እልባት ለማምጣት ከሚመለከታቸው አካላት ጋር ያለውን ጥረት እንዲያጠናክር እንጠይቃለን። 10. የባለድርሻ አካላት ተሳትፎ፦ የፌዴራል መንግሥቱ እምነትን ለመገንባት፣ ውጥረትን ለመቀነስ እና ዘላቂ የሰላም ሂደትን ለመደገፍ የማህበረሰብ ሽማግሌዎችን፣ የሃይማኖት መሪዎችን፣ ሴቶችን፣ ወጣቶችን፣ የሲቪል ማህበረሰብ ተዋናዮችን፣ የመገናኛ ብዙኃን ባለሙያዎችን እና ሕጋዊ ተቋማዊ አካላትን ጨምሮ ሁሉንም ሰላማዊ ባለድርሻ አካላት እንዲያሳትፍ እናሳስባለን። የሕዝቡ ሥቃይ የተራዘመ የፖለቲካ ድርድርን ሊጠብቅ አይችልም። አስቸኳይ እና ተግባራዊ እርምጃ ያስፈልጋል። 11. ለልማት አጋሮች እና ለማህበረሰቡ የቀረበ ጥሪ፦ የልማት አጋሮች፣ ሰብአዊ ድርጅቶች፣ የሲቪል ማህበረሰብ ተቋማት፣ የሃይማኖት መሪዎች፣ የሀገር ሽማግሌዎች፣ የሴቶች ማህበራት፣ የወጣቶች ተወካዮች እና መላው የኢትዮጵያ ሕዝብ የትግራይ ሕዝብ ለሰላም፣ ለክብር፣ ለማገገም እና ለዲሞክራሲያዊ መረጋጋት የሚያቀርበውን ጥያቄ እንዲደግፉ እና ከጎኑ እንዲቆሙ ጥሪ እናቀርባለን። ለትግራይ የሚደረገው ድጋፍ ለሰላማዊ ዜጎች ጥበቃ፣ ለሰብአዊ ማገገም፣ ለተቋማዊ መደበኛ አሠራር፣ ለኑሮ መሠረት መታደስ፣ ለሥነ-ልቦና ፈውስ እና አዲስ ጦርነትን ለመከላከል ቅድሚያ መስጠት አለበት። 12. በማጠቃለያው፣ ሰላም ማለት ዝምታ ብቻ እንዳልሆነ ደግመን እናረጋግጣለን። ሰላም እውነትን፣ ፍትሕን፣ ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓትን፣ ዲሞክራሲያዊ ውይይትን፣ ተጠያቂነት ያለበትን አመራር እና ለሰው ልጅ ሕይወት ክብር መስጠትን ይጠይቃል። ፍርሃት በነገሠበት የሕዝብ ሕይወት ውስጥ ዲሞክራሲ ሊኖር አይችልም። የጦርነት ፉከራ በሕዝብ አገልግሎት ምትክ በሰፈነበት ቦታ ልማት ሊታሰብ አይችልም። የመገናኛ ብዙኃን ነፃነት ትርጉም የሚኖረው ሕዝብን ከተንኮል፣ ከጥላቻ እና ከዓመፅ ሲጠብቅ ብቻ ነው። 13. በዚህ መድረክ ማጠቃለያ ላይ፣ ኃላፊነት የተሞላበት ተግባቦትን፣ ለግጭት ተጋላጭ ያልሆነ (Conflict-sensitive) ጋዜጠኝነትን፣ በእውነታ ላይ የተመሰረተ ዘገባን፣ የዜጎች ትምህርትን እና ሕዝብ-ተኮር የውይይት ምህዳርን ለማሳደግ ቃል እንገባለን። ጦርነትን፣ የግዳጅ ምልመላን፣ ሳንሱርን፣ የጥላቻ ንግግርን እና የፖለቲካ ማስፈራራትን የተለመደ የሚያደርጉ ትረካዎችን ለመቋቋም ቁርጠኝነታችንን እንገልጻለን። መገናኛ ብዙኃንን እና አክቲቪዝምን ለሰላም፣ ለዲሞክራሲ፣ ለልማት፣ ለተጠያቂነት እና ለሰብአዊ ክብር መሣሪያ አድርገን ለመጠቀም እንስማማለን። 14. የትግራይ ሕዝብ ሰላም ይገባዋል ብለን እንያውጃለን። ደኅንነት ይገባዋል። ምግብ፣ መጠለያ፣ ትምህርት፣ ጤና ጥበቃ፣ የኑሮ መሠረት፣ ፍትሕና ተስፋ ይገባዋል። የሚጠብቀው አመራር፣ እውነትን የሚነግረው መገናኛ ብዙኃን እና የወደፊት ሕይወቱን የሚያገለግሉ ተቋማት ይገባዋል። ይህ የአቋም መግለጫ የጋራ ጥሪያችን ነዉ፦ ወደ ጦርነት መመለስ የለም! በሥቃይ ፊት ዝምታ አይኖርም! ሕዝብን ለፖለቲካ ወይም ለወታደራዊ ዓላማ መጠቀሚያ ማድረግ ይብቃ! የትግራይ ሕዝብ ሥቃይ ሊቆም ይገባል፤ እያንዳንዱ ኃላፊነት ያለበት ተቋም አሁኑኑ እርምጃ መውሰድ አለበት። በትግራይ ሰላም፣ ዲሞክራሲና ልማት ላይ በተዘጋጀው የውይይት መድረክ ተሳታፊዎች የጸደቀ። ሰኔ 30 2018 አዲስ አበባ
የዋናው ሀገራዊ ምክክር ጉባኤ ተመካካሪዎች አዲስ አበባ መግባት ጀምረዋል 
Jul 8, 2026 238
አዲስ አበባ፤ ሐምሌ 1/2018(ኢዜአ)፦ ከሐምሌ 8 ጀምሮ ለሚካሄደው የሀገራዊ ምክክር ጉባኤ ተመካካሪዎች አዲስ አበባ መግባት ጀምረዋል። ኢትዮጵያ ባለፉት ዓመታት ስታከናውነው የቆየችው የሀገራዊ ምክክር ሂደት አሁን ላይ የመጨረሻና ወሳኝ ምዕራፍ ላይ ደርሷል። በዋናው ሀገራዊ የምክክር ጉባኤ ምክክር የሚካሄድባቸው ስምንት ዋና ዋና አጀንዳዎች የተለዩ ሲሆን በእነኚህም ላይ በዝርዝር ለመምከርና ዘላቂ መፍትሔዎችን ለማስቀመጥም፣ ከሁሉም የሀገሪቱ ማዕዘናት የተወከሉ 4 ሺህ ተመካካሪዎች ወደ አዲስ አበባ በመግባት ላይ ይገኛሉ።   የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን የክልሎች፣ የከተማ አስተዳደሮች እና ዳያስፖራ አስተባባሪ አቶ ረታ ጌራ ለመገናኛ ብዙሃን በሰጡት መግለጫ፤ ከተለያዩ ክልሎችና ከተለያዩ የዓለም ክፍሎች የሚመጡ የዳያስፖራው ማኅበረሰብ አባላት ለዋናው የምክክር ጉባኤ አዲስ አበባ እየገቡ መሆኑን አስታውቀዋል። ኮሚሽኑ ለተሳታፊዎቹ በኢትዮጵያ ፐብሊክ ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ እና በሌሎችም በተዘጋጁ ምቹ ቦታዎች ላይ አቀባበል እያደረገላቸው እንደሚገኝ ተናግረዋል። ይህ ታሪካዊ ጉባኤ ከሐምሌ 8 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ በአዲስ ዓለም አቀፍ ኮንቬንሽን ማዕከል የሚካሄድ ይሆናል። ኢዜአ ያነጋገራቸው ተመካካሪዎች በበኩላቸው፣ ለዘመናት የዘለቁ አለመግባባቶችንና ልዩነቶችን በሰለጠነ መንገድ ለመፍታት በሚደረገው በዚህ ታሪካዊ መድረክ ላይ ለመመካከር ዕድል በማግኘታቸው የተሰማቸውን ደስታ ገልጸዋል።   ይህ ታሪካዊ ምክክር ይበልጥ የበለጸገች፣ የተረጋጋች ሀገር ለመገንባት አስተማማኝ መሠረት የሚጥል መሆኑንም ጠቅሰዋል፡፡ በዚህ ወሳኝ ወቅት ተመካክረን፣ ተስማምተንና ተቀራርበን ጠንካራ ሀገር ለሚመጣው ትውልድ ለማስተላለፍ ትልቅ ተስፋ ሰንቀናል ብለዋል።
የህገ-ወጡ የህውሃት ቡድን የአስገዳጅ አፈሳ እና የእገታ ድርጊቶች የቡድኑን ተቀባይነት ሙሉ በሙሉ ማክተሙን ያመላከተ ነው
Jul 8, 2026 221
አዲስ አበባ፤ ሐምሌ 1/2018(ኢዜአ)፦ የህገ-ወጡ የህውሃት ቡድን የአስገዳጅ አፈሳ እና የእገታ ድርጊቶች የቡድኑን ተቀባይነት ሙሉ በሙሉ ማክተሙን ያመላከተ ነው ሲሉ አስተያየታቸውን የሰጡ የመገናኛ ብዙሃን ባለሙያዎች ገለጹ። በትግራይ ክልል የተለያዩ የግል ጥቅሞችንና ፍላጎቶችን ለማሳካት ሲባል በሕዝቡ ላይ የሚፈጸመው አስገዳጅ የአፈሳ እና የእገታ ድርጊቶች በከፍተኛ ሁኔታ መቀጠላቸውን ጋዜጠኞቹ ገልጸዋል። ድርጊቱ በሕዝቡ ዘንድ ከፍተኛ ተቃውሞ የገጠመው ሲሆን፤ የክልሉ ማኅበረሰብም ለእነዚህ አካላት የነበረውን ድጋፍ ሙሉ በሙሉ መንፈጉን ያመላከተ ነው ብለዋል። አስተያየታቸውን ለኢዜአ ከሰጡት መካከል የአውራምባ ታይምስ ጋዜጠኛ ዳዊት ከበደ እንደገለጸው፤ ድርጊቱን እየፈጸሙ ያሉ አካላት ከወርቅ እና ማዕድን ንግድ ጋር የተያያዙ በርካታ የግል ጥቅሞች አሏቸው ብሏል። እነዚህን ጥቅሞች ለማስጠበቅ ሲባልም ተፈናቃዮችን ለማስመለስ የሚሉ ምክንያቶችን እንደ ሽፋን ወይም ማስተባበያ እየተጠቀሙ ይገኛሉ ሲል ጠቅሷል። እነርሱ ለሰከንድም ቢሆን ስለሕዝቡ ይጨነቃሉ ብዬ አላስብም ያለው ጋዜጠኛ ዳዊት፤ አሁን የሚያደርጉት እንቅስቃሴ በማኅበረሰቡ ዘንድ ውድቅ መደረጉን ገልጿል። በዚህም ምክንያት ወጣቶችን በኃይል ወደ ማሰልጠኛዎች ማስገባትና አስገዳጅ አፈሳዎችን ማካሄድ መጀመራቸውን ጠቁሟል። አሁን ላይ ድርጊቱ ተባብሶ የሕዝብ ማመላለሻ አውቶቡሶችን ጭምር በማስቆም ወጣቶችን የማስቀረት ተግባር እያከናወኑ መሆኑን ጠቅሶ፤ ይህም እጅግ የሚያሳዝን ሁኔታ መሆኑን አብራርቷል። ጋዜጠኛ ሄርሞን ፍቃዱ በበኩሏ፤ የሕወሃት ጽንፈኛ አመራሮችና የጥፋት ኃይሎች እየፈጸሙ ያሉትን ድርጊት በጽኑ አውግዛለች። በአሁኑ ዘመን የፕሮፓጋንዳ ፍላጎታቸውን ለማሳካት ሲባል ሰዎችን በግድ ማገትና ማፈስ የማይጠበቅና እጅግ የወረደ ድርጊት መሆኑን ገልጻለች። የትንሳኤ ሰብዓ እንደርታ ፓርቲ የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ አብረሃም ፅጌ፣ ይህ ቡድን ከቀደመው ስህተቱ መማር አለመቻሉን ገልጿል። ሕዝቡ አሁን ላይ ያለፈው ይበቃናል ከዚህ በኋላ ዳግም ስህተት ውስጥ አንገባም በማለቱ የቡድኑ ተቀባይነት ሙሉ በሙሉ ማክተሙን አስታውቋል። አሁን ከሕዝቡ ዘንድ የነበራቸውን ተቀባይነት ሙሉ በሙሉ በማጣታቸው ምክንያት አስገዳጅ ሁኔታዎችን እየፈጠሩ እንደሚገኙ ተናግረው፤ ይህ የሚያሳየው ሕዝቡ እንዳልተቀበላቸው ያመላክታል ብሏል። ድርጊቱን እየፈጸመ ያለው ቡድን በትግራይ ሕዝብ ዘንድ የነበረውን ተቀባይነት ካጣ መቆየቱን ጠቁሞ፤ አሁን ግን ሙሉ በሙሉ ተቀባይነት ማጣታቸውን ገልጿል።
በኮሚሽኑ የተለዩት የምክክር አጀንዳዎች ለቆዩ ሀገራዊ ችግሮች ዘላቂ መፍትሄ ማምጣት የሚያስችሉ ናቸው
Jul 8, 2026 217
ወላይታ ሶዶ፤ ሐምሌ 1/ 2018 (ኢዜአ):- በሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን የተለዩት የምክክር አጀንዳዎች ሁሉንም አካታች አድርገው የተመረጡና ለቆዩ ሀገራዊ ችግሮች ዘላቂ መፍትሄ ማምጣት የሚያስችሉ ናቸው ሲሉ ምሁራን ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ትናንት በተካሄደው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መደበኛ ስብሰባ ላይ ከምክር ቤቱ አባላት ለተነሱላቸው ጥያቄዎች ምላሽና ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማብራሪያቸው ሀገራዊ ምክክሩ ለዘመናት የተከማቹ ችግሮችን የሚፈታ በመሆኑ ዕድሉን መጠቀም እንደሚገባ አስገንዝበዋል። በምክክሩ ሂደት ከታችኛው የኅብረተሰብ ክፍል ጀምሮ ንቁ ተሳትፎ በማድረግ አጀንዳ የተለየበት መሆኑን ጠቁመው፣ ለኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን ለመላው አፍሪካ ምሳሌ የሚሆን ጠቃሚ ሒደት ነው ብለዋል። የምክክሩ ዋና ዓላማ ባለፉት ዘመናት ለቅራኔ ምንጭ የሆኑና የተከማቹ ችግሮችን በጋራ መክሮ መልክ ማስያዝ እንደሆነ ጠቅሰው፣ አዲስ ማህበራዊ ውል የሚፈጸምበት መሆኑንም አመልክተዋል። በጉዳዩ ላይ ኢዜአ ያነጋገራቸው የወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ምሁራንም በኮሚሽኑ የተለዩት የምክክር አጀንዳዎች ሁሉንም አካታች አድርገው የተመረጡና ለቆዩ ሀገራዊ ችግሮች ዘላቂ መፍትሄ ማምጣት እንደሚያስችሉ ተናግረዋል። በዩኒቨርሲቲው የጋዜጠኝነትና ተግባቦት ትምህርት መምህርና ተመራማሪ ተሻለ ተገኔ (ዶ/ር) እንዳሉት፤ በኮሚሽኑ የተለዩ ስምንት የምክክር አጀንዳዎች ለቅራኔ ምንጭ የሆኑ ችግሮችን ለመፍታት የሚያስችሉ ናቸው። ባለፉት ጊዜያት የተከማቹ ችግሮችን በጋራ መክሮና ተወያይቶ መፍታት የሕዝቦችን አንድነት በመፍጠር ጠንካራ ሀገረ መንግስት ለመገንባት ሚናው የጎላ ነው ሲሉም ገልጸዋል። አለመግባባቶችን በውይይትና በሰላማዊ መንገድ መፍታት የስልጣኔ መገለጫ ከመሆኑም ባለፈ ዘላቂ ሰላምና ልማትን ለማምጣት የሚያስችል መሆኑንም አንስተዋል። ኮሚሽኑ በእስካሁኑ ሂደት ያከናወናቸው ተግባራት ችግሮችን በዘላቂነት በመፍታት ሀገርን በጽኑ መሰረት ለማቆም ምቹ መደላድል የሚፈጥር በመሆኑ ይህን ታሪካዊ ዕድል መጠቀም ይገባል ብለዋል። ምክክሩን ስኬታማ ለማድረግ የሁሉም የጋራ ርብርብ ያስፈልጋል ብለዋል። ሀገራዊ ምክክር የዜጎችን አንድነት በማጠናከር ለሀገራቸው በጋራ እንዲቆሙ በማድረግ በኩል ትልቅ አስተዋጽኦ አለው ያሉት ደግሞ በዩኒቨርሲቲው የስነ ዜጋና ስነ ምግባር ትምህርት ክፍል መምህርና ተመራማሪ ጣሰው ታደሰ ናቸው። ወደ መጨረሻ ምዕራፍ የተሸጋገረው ሀገራዊ ምክክር በሀገሪቱ ለቅራኔ ምንጭ የሆኑና ለዘመናት ላለመግባባት ምክንያት የሆኑ ዋና ዋና ችግሮችን በጋራ መክሮ ለመፍታት በወሳኝ ጊዜ የተነሳ መሆኑንም ተናግረዋል። ምክክሩ ለኢትዮጵያ ችግሮች ዘላቂ መፍትሄ ለማምጣት አስፈላጊ በመሆኑ ዕድሉን በአግባቡ መጠቀም እንደሚገባ አንስተዋል። ታሪካዊ ዕድሉን ማባከን እንደማይገባ ገልጸው፣ አለመግባባቶችን በዘላቂነት በመፍታት ለሁሉም የምትመች ሀገር ለማጽናት ከሁሉም ቅንነት የተሞላበት ተሳትፎ ይጠበቃል ብለዋል። ምክክር የስልጣኔ መገለጫ ከመሆኑም ባለፈ ሁሉንም አሸናፊ በማድረግ ጠንካራ አንድነትና ሀገረ መንግስት ለመገንባት ወሳኝ መሆኑን ጠቁመው፣ ስኬታማ እንዲሆን በምክክር ወቅት "የእኔ ብቻ ይሰማ" ከሚለው አስተሳሰብ መውጣት ያስፈልጋል ሲሉ ጠቅሰዋል።
ለምክክሩ የተለዩ አጀንዳዎች በአሰባሳቢ ትርክት ጠንካራ ሀገረ መንግስት ለመገንባት የሚያስችሉ ናቸው
Jul 8, 2026 194
ባህር ዳር ፤ ሐምሌ 1/ 2018 (ኢዜአ):- ለምክክሩ የተለዩ አጀንዳዎች የቆዩ ሀገራዊ ችግሮችን በመፍታት በአሰባሳቢ ትርክት ጠንካራ ሀገረ መንግስት ለመገንባት የሚያስችሉ አንኳር ነጥቦች መሆናቸውን የአማራ ክልል ሴቶች ማህበራት ፌዴሬሽን ገለጸ። የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ሀገራዊ የምክክር ጉባኤውን ከሐምሌ 8 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ በአዲስ አበባ ከተማ ማካሄድ የሚጀምር ይሆናል። በምክክር ኮሚሽኑ በተለዩት ስምንት አንኳር አጀንዳዎች ላይ የኢትዮጵያ ህዝቦች በተወካዮቻቸው አማካኝነት ይመካከራሉ። የአማራ ክልል ሴቶች ማህበራት ፌዴሬሽን ዳይሬክተር ወይዘሮ እንየ ገነቱ፤ ሀገራዊ ምክክሩ ለኢትዮጵያና ህዝቦቿ ታሪካዊ እድል መሆኑን አንስተዋል። ለምክክሩ የተለዩ አጀንዳዎች የቆዩ ሀገራዊ ችግሮችን በመፍታት በአሰባሳቢ ትርክት ጠንካራ ሀገረ መንግስት ለመገንባት የሚያስችሉ አንኳር ነጥቦች መሆናቸውን በመግለጽ፤ በጉዳዮቹ ላይ ተመካክረን መፍትሄ ለመሻት መስራት ይጠበቅብናል ብለዋል። በኢትዮጵያ ከረጅም ጊዜ አንስቶ ሲንከባለሉ የቆዩ ችግሮችን በምክክር በመቋጨት ጠንካራ ሀገረ መንግስት መገንባት የምንችልበት መልካም እድል ነው ሲሉ ተናግረዋል። የአማራ ክልል ሴቶች ማህበራት ፌዴሬሽን በምክክር ሂደቱ እስካሁንም በንቃት መሳተፉን አውስተው በቀጣይም ለምክክር ጉባኤው መሳካት የበኩሉን ድርሻ ይወጣል ብለዋል። የምክክር ጉባኤው በስኬት እንዲጠናቀቅ ጥረት ከማድረግ ባሻገር ሴቶችና ህጻናት መብታቸውና ጥቅማቸው ተጠብቆ እንዲኖሩ የሚያስችል አውድ እንዲፈጠር እየሰሩ መሆኑን ተናግረዋል።
ኢትዮጵያ የገነባችው አስተማማኝ የፀጥታ ተቋም የታሪካዊ ጠላቶችን ከንቱ መሻት በማክሸፍ ሁለንተናዊ ብልፅግናን በሚያረጋግጥ የስኬት ምዕራፍ እንድትጓዝ እያደረገ ነው
Jul 7, 2026 669
አዲስ አበባ፤ ሰኔ 30/2018(ኢዜአ)፦ ኢትዮጵያ የገነባችው አስተማማኝ የፀጥታ ተቋም የታሪካዊ ጠላቶችን ከንቱ መሻት በማክሸፍ ሁለንተናዊ ብልፅግናን በሚያረጋግጥ የስኬት ምዕራፍ እንድትጓዝ እያደረገ መሆኑን የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 30ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ ተገኝተው፣ የ2018 በጀት ዓመት የመንግሥት የሥራ አፈጻጸምን በተመለከተ ከምክር ቤቱ አባላት ለተነሱላቸው ጥያቄዎች ምላሽና ማብራሪያ ሰጥተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማብራሪያቸው፤ መንግሥት ሁልጊዜም ቢሆን ለሰላም ያለው በር ክፍት መሆኑን ገልጸዋል። የኢትዮጵያ የጸጥታ ኃይል ከምንጊዜውም በላይ በአስተማማኝ ቁመና ላይ ነው ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፤ የሀገር መከላከያ ሠራዊትም በላቀ ቴክኖሎጂና የሰው ሃይል በጽኑ መሰረት መገንባቱን አብራርተዋል። ሰላም ለማደፍረስ የሚንቀሳቀሱ የሀገር ውስጥ ጽንፈኛ ኃይሎች እና ታሪካዊ ጠላቶች ሀገሪቱን ለማተራመስ ቢሞክሩም ፍላጎታቸው እንደማይሳካ ገልጸዋል። በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የውጭ ግንኙነትና የሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አባል ሳዲቅ አደም እንደገለጹት፤ የኢትዮጵያን መረጋጋት፣ ዕድገትና ሰላም የማይሹ ታሪካዊ ጠላቶች መኖራቸውን ገልጸዋል። የሀገር መከላከያ ሠራዊትና በየደረጃው ያለው የጸጥታ መዋቅር እየከፈለው ባለው መስዋዕትነት በአሁኑ ወቅት አንጻራዊ ሰላም ማስፈን መቻሉን ተናግረዋል። በዚህም ኢትዮጵያ የገነባችው አስተማማኝ የፀጥታና ደኅንነት ተቋም የታሪካዊ ጠላቶችን ከንቱ መሻት በማክሸፍ ሁለንተናዊ ብልፅግናን በሚያረጋግጥ የስኬት ምዕራፍ እንድትጓዝ እያደረገ ነው ብለዋል። ኢትዮጵያ በዓለም ያላት ደረጃ እና ሚና ከፍ እንዲል ሕብረተሰቡ በሰላም ዙሪያ በነቂስ መሳተፍ እንዳለበት ተናግረዋል። መንግስት ዘላቂ ሰላምን ለማረጋገጥ የጀመራቸውን ስራዎች አጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት ገልጸዋል። ሁሉም በተሰማራበት መስክ የኢትዮጵያን ሁለንተናዊ ብልፅግና ለማረጋገጥ ጥረት ማድረግ እንደሚገባው አስገንዝበዋል። ሌላኛው የምክር ቤቱ አባል መስፍን እርካቤ በበኩላቸው፤ ዴሞክራሲ እንዲሰፍን፣ ምርትና ምርታማነት እንዲያድግ እንዲሁም ኢኮኖሚው እንዲያድግ ሰላም ወሳኝ መሆኑን ገልጸዋል። መንግሥት አሁንም ለሰላም የዘረጋው እጅ አለማጠፉ የሚበረታታ መሆኑን ገልጸው፤ አለመግባባቶችን በውይይት ብቻ የመፍታት ሂደት መቀጠል አለበት ብለዋል።
ማህበራዊ
በሸገር ከተማ ክረምቱን ተከትሎ ሊከሰቱ የሚችሉ በሽታዎችን አስቀድሞ መከላከል የሚያስችል ዝግጅት ተድርጓል
Jul 8, 2026 88
ሸገር ፤ሐምሌ 1/2018 (ኢዜአ)፦ በሸገር ከተማ ክረምቱን ተከትሎ ሊከሰቱ የሚችሉ በሽታዎችን አስቀድሞ መከላከል የሚያስችል ዝግጅት መደረጉን የከተማ አስተዳደሩ ጤና ጽሕፈት ቤት አስታወቀ። በጽሕፈት ቤቱ የማኅበረሰብ ጤና ድንገተኛ አደጋ መከላከል ባለሙያ አቶ ጌታቸው ደምሴ ለኢዜአ እንደገለጹት የክረምቱን መግባት ተከትሎ የኅብረተሰብ ጤና ላይ ጉዳት ሊያስከትሉ የሚችሉ በሽታዎችን ቀድሞ ለመከላከል ዝግጅት ተድርጓል። በተለይም በክረምቱ ወቅት የወባ በሽታን ጨምሮ እንደ ኮሌራ ያሉ ተላላፊ በሽታዎች እንዳይከሰቱ እና እንዳይስፋፉ ልዩ ትኩረት ሰጥቶ እየሠራ መሆኑን ጠቁመዋል። እስካሁንም በከተማዋ በሚገኙ የጤና ባለሙያዎች አማካኝነት ለማኅበረሰቡ ሰፊ የግንዛቤ ማስጨበጫ ትምህርት መሰጠቱን ገልጸዋል። በዚህም ማኅበረሰቡ በምግብና በመጠጥ ውኃ ንጽሕና አጠባበቅ ረገድ ተገቢውን ጥንቃቄ እንዲያደርግ ግንዛቤ የመፍጠር ሥራ መከናወኑን አቶ ጌታቸው አንስተዋል። በዚህም መሠረት የማኅበረሰቡን የአካባቢና የግል ንጽሕና አጠባበቅ ማሳደግ፤ ያቆሩ ውኃዎችን ማፍሰስና ውኃ የሚያቁሩ ጉድጓዶችን የማዳፈን ሥራ ተሰርቷል ብለዋል። በተጨማሪም ረግረጋማና ውኃ ያቆሩ አካባቢዎችን በመለየት የፀረ-ወባ ኬሚካል የመርጨት ሥራ በሰፊው ማከናወን ተችሏል ነው ያሉት። በሽታዎች ከተከሰቱም ፈጣን ምላሽ ለመስጠት እንዲቻል፣ የመድኃኒት አቅርቦትን ጨምሮ አስፈላጊውን ሕክምና ለመስጠት የሚያስችል ዝግጅት መደረጉን ባለሙያው አረጋግጠዋል።  
በወሰን ተሻጋሪ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት በዘርፈ ብዙ የልማት ሥራዎች ውጤቶች እየተመዘገቡ ነው
Jul 8, 2026 170
ሃዋሳ፤ ሐምሌ 1/2018(ኢዜአ)፦በወሰን ተሻጋሪ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ወጣቶች እርስ በርስ ግንኙነታቸውን በማጠናከር ባከናወኗቸው ዘርፈ ብዙ የልማት ሥራዎች ውጤቶች እየተመዘገቡ መሆኑን የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ "በጎነት ለኢትዮጵያ ከፍታ" በሚል መሪ ሃሳብ የ2018 ወሰን ተሻጋሪ የወጣቶች በጎ ፈቃድ አገልግሎት ማስጀመሪያ መርሃ-ግብር በሃዋሳ ከተማ ተካሂዷል።   በመርሐግብሩ ላይ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር) እንዳሉት፤ በወሰን ተሻጋሪ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ወጣቶች እርስ በርስ ግንኙነታቸውን በማጠናከር ባከናወኗቸው ዘርፈ ብዙ የልማት ሥራዎች ውጤቶች እየተመዘገቡ ነው። በበጎ ፈቃድ አገልግሎቱ ወጣቶች እውቀታቸውንና ጉልበታቸውን ተጠቅመው ማህበራዊ ሃላፊነታቸውን እንደሚወጡ ጠቅሰው ይህም ኢትዮጵያዊ አንድነታቸው የሚጠናከርበት ልዩ ዕድል መሆኑንም ተናግረዋል። በዘንድሮው የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት 25 ሚሊዮን ወጣቶች በተለያዩ ዘርፎች በመሳተፍ ከ53 ሚሊዮን በላይ ዜጎችን ተጠቃሚ የሚያደርጉ የልማት ተግባራትን ያከናውናሉ ብለዋል።   የወሰን ተሻጋሪ በጎ ፈቃደኞችም በየአካባቢው ተንቀሳቅሰው በ14 ዘርፎች የተለያዩ ተግባራትን ከማከናወን ባለፈ እርስ በርስና ከሄዱበት ማህበረሰብ የህይወት ልምድና እሴቶችን እንደሚጋሩም አመልክተዋል። በተያዘው ክረምት የሚሳተፉ ወጣቶችም ፍቅርን፣ መተሳሰብን፣ ሰላምንና አንድነትን በማጠናከር የኢትዮጵያን ከፍታ እውን ለማድረግ እንዲተጉም ጥሪ አቅርበዋል። በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የጤና፣ ማህበራዊ ልማት፣ ባህልና ስፖርት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ ወርቀሰሙ ማሞ በበኩላቸው፤ በጎነትና አብሮነት የማህበረሰቡ መልካም እሴት በመሆኑ ማስቀጠል ይገባል ብለዋል።   የለውጡ መንግስት በመደመር እሳቤ ካለፉት ዓመታት ጀምሮ በህብረተሰቡ ውስጥ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ባህል እንዲጎለብት እየሰራ መሆኑን ገልጸዋል። የበጎ ፈቃድ አገልግሎቱ ሀገራዊ ይዘት እንዲኖረው ለማድረግ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር የጀመረው ወሰን ተሻጋሪ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት የዜጎችን ሕብረ ብሄራዊ አንድነትን ለማጠናከር ያግዛል ብለዋል፡፡ ወሰን ተሻጋሪ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት የመደጋገፍ እሴቶችን በማጠናከር ማህበራዊ ሃላፊነትን በጋራ ለመወጣት ሚናው የላቀ መሆኑን የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ ገልጸዋል።   በመርሃ ግብሩ ወጣቶች የሚያከናውኗቸው የልማት ተግባራት የህዝቡን ተጠቃሚነት ከፍ ከማድረግ ባለፈ ህብረ ብሔራዊ አንድነት ለማጠናከር ወሳኝ ሚና እንዳለውም ገልጸዋል። የኢትዮጵያን ከፍታ ለማረጋገጥ የወጣቶች ተሳትፎና አቅም ወሳኝ መሆኑን የገለጹት ርዕሰ መስተዳድሩ አብሮነትንና አንድነትን የማጠናከር ሃላፊነታቸውን በአግባቡ እንዲወጡም ጠይቀዋል። ወሰን ተሻጋሪ በጎ ፈቃደኛ ወጣቶች በሚንቀሳቀሱበት አካባቢ ለሌሎች ወጣቶች ምሳሌ ከመሆን ባለፈ ለበጎ ፈቃድ ስራዎች ውጤታማነት አበርክቷቸውን እንዲያጠናክሩም አሳስበዋል። በበጎ ፈቃድ አገልግሎት ማስጀመሪያ መርሃ ግብሩ ላይ የፌደራልና የክልል ከፍተኛ የመንግስት የሥራ ሃላፊዎች፣ ባለድርሻ አካላትና ወሰን ተሻጋሪ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ተሳታፊ ወጣቶች ተገኝተዋል።
በጋምቤላ ክልል የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና እየተሰጠ  ነው 
Jul 8, 2026 129
ጋምቤላ ፤ ሐምሌ 1/ 2018 (ኢዜአ):- በጋምቤላ ክልል ሀገር አቀፉ የ12ኛ ክፍል ፈተና በተሳካ ሁኔታ እየተሰጠ እንደሚገኝ የክልሉ ትምህርት ቢሮ አስታወቀ። የጋምቤላ ዩኒቨርሲቲ በበኩሉ አራት ሺህ የሚጠጉ የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎችን ተቀብሎ በበይነ መረብና በወረቀት በማስፈተን ላይ መሆኑን ገልጿል። የክልሉ ትምህርት ቢሮ ኃላፊ አቶ ኡኩኝ ኦኬሎ ለኢዜአ እንደገለጹት፤ በክልሉ ሀገር አቀፉ የ12ኛ ክፍል ፈተና ስኬታማ በሆነ መልኩ እየተሰጠ ይገኛል።   በክልሉ በዘንድሮው ዓመት ከ8 ሺህ 530 በላይ የተፈጥሮና የማህበራዊ ሳይንስ ተማሪዎችን በበይነ መረብና በወረቀት በማስፈተን ሂደት ላይ መሆናቸውንም ተናግረዋል። ከሰኔ 23 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ በተፈጥሮ ሳይንስ ዘርፍ ሲሰጥ የቆየው የ1ኛ እና 2ኛ ዙር የበይነ መረብ ፈተና በስኬት መጠናቀቁን ጠቁመው፤ በዛሬው በ3ኛው ዙር የፈተና መርሃ ግብርም ከበይነ መረብ በተጨማሪ በወረቀት ለሚፈተኑ የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች ጭምር ፈተናው እየተሰጠ ነው ብለዋል። ፈተናው እየተሰጠ ያለው በጋምቤላና በሚዛን ቴፒ ዩኒቨርሲዎች፤ እንዲሁም በጋምቤላ ከተማ ኢሌይና ብርሃን 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች መሆኑን ጠቁመው፤ በእስካሁኑ ሂደት ፈተናው ስኬታማ በሆነ መልኩ እየተከናወነ መሆኑን ኃላፊው ተናግረዋል። የጋምቤላ ዩኒቨርሲቲ የአካዳሚክ፣ የምርምር፣ የቴክኖሎጂ ሽግግርና የማህበረሰብ አገልግሎት ምክትል ፕሬዝዳንት ፓል ቦት (ዶ/ር) እንዳሉት፤ ዩኒቨርሲቲው 3 ሺህ 995 የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎችን ተቀብሎ በበይነ መረብና በወረቀት እያስፈተነ ነው።   ዩኒቨርሲቲው ለተማሪዎች አስፈላጊውን የምግብ፣ የመኝታና ሌሎች የማህበራዊ አገልግሎቶችን እየሰጠ መሆኑን ጠቀመው፤ የ3ኛው ዙር ፈተና እንደተጠናቀቀም 3 ሺህ 420 የማህበራዊ ሳይንስ ተማሪዎችን ተቀብሎ በተመሳሳይ መልኩ እንደሚያስፈትን ተናግረዋል።
በክልሉ የተማሪዎችን ውጤት ለማሻሻል የተጀመሩ ስራዎች ተጠናክረው ይቀጥላሉ
Jul 8, 2026 109
ሐረር ፤ ሐምሌ 1/ 2018 (ኢዜአ):-በክልሉ የተማሪዎችን ውጤት ለማሻሻል የተጀመሩ ስራዎች ተጠናክረው ይቀጥላሉ ሲሉ የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ ገለጹ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ አቶ ኦርዲን በድሪ በክልሉ እየተሰጠ የሚገኘውን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ሂደትን ተዘዋውረው ተመልክተዋል። ርዕሰ መስተዳድሩ በክልሉ በከተማና በገጠር ወረዳዎች በሚገኙ የፈተና ጣቢያዎች በመገኘት ፈተናውን እየወሰዱ ያሉ ተማሪዎችን አበረታተዋል። ተማሪዎቹም በፈተናው የተሻለ ውጤት እንዲያስመዘግቡ መልካም ምኞታቸውን ገልጸዋል።   ርዕሰ መስተዳድር በወቅቱ በክልሉ የተማሪዎችን ውጤት ለማሻሻል የተጀመሩ ስራዎች ተጠናክረው ይቀጥላሉ ብለዋል። በሐረሪ ክልል የዘንድሮውን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና በአጠቃላይ 2 ሺህ 678 ተማሪዎች እየወሰዱ ይገኛሉ። ፈተናው በክልሉ ከተማና ገጠር በሚገኙ 10 የመፈተኛ ጣቢያዎች ሙሉ በሙሉ በበይነመረብ እየተሰጠ ይገኛል።
ኢኮኖሚ
በክልሉ የገቢ አቅምን በማሳደግ ሁለንተናዊ ልማትን ለማፋጠን የተጀመሩ ሥራዎች ይጠናከራሉ
Jul 8, 2026 25
ወላይታ ሶዶ፤ ሐምሌ 1/2018 (ኢዜአ)፦በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የገቢ አቅምን በማሳደግ የክልሉን ሁለተናዊ ልማት ለማፋጠን የተጀመሩ ሥራዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ የክልሉ አስተዳደር አስታወቀ። በወላይታ ሶዶ ከተማ የ2019 በጀት ዓመት የደረጃ "ለ" ግብር አሰባሰብ እና የንግድ ፈቃድ እድሳት ማስጀመሪያ ንቅናቄ ተካሂዷል።   በንቅናቄ ማስጀመሪያ መርሃ ግብሩ ላይ የተገኙት የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር የኢኮኖሚ ዘርፍ አማካሪ አቶ ሳሙኤል ቀቀቦ እንዳሉት ግብር ለክልሉ ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ እንቅስቃሴ ስኬታማነት ጉልህ አስተዋጾ አለው። ክልሉ ኢኮኖሚ የሚያመነጨውን ገቢ አሟጦ በመሰብሰብ ከእርዳታ ጥገኝነት ከማላቀቅ ባለፈ የክልሉን ልማት በማፋጠን የህዝብን የኑሮ ደረጃ ለማሻሻል ያግዛል ብለዋል። በመሆኑም የክልሉን የገቢ አቅም በማሳደግ የክልሉን ሁለተናዊ ልማት ለማፋጠን የሚከናወኑ ተግባራት ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ አስታውቀዋል። ሁሉም ግብር ከፋይ ግብሩን በአግባቡና ታማኝነት ሲከፍል በገበያው ውስጥ ፍትሃዊና ጤናማ ውድድር ይፈጠራል ያሉት አማካሪው፣ ህገ ወጥ ንግድና የኮንትሮባንድ እንቅስቃሴን በቅንጅት ለመከላከል ይሰራል ብለዋል።   የወላይታ ሶዶ ከተማ ከንቲባ ወይዘሮ እታገኝ ኃይለማሪያም በበኩላቸው ከተማ አስተዳደሩ የህዝቡን ሁለንተናዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ መሆኑን ገልጸዋል። የህዝቡን የልማትና የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎችን ለመመለስ እና የከተማዋን እድገት ለማስቀጠል የውስጥ ገቢን አሟጥጦ ለመሰብሰብ ትኩረት መደረጉንም ገልጸዋል። በተጠናቀቀው በጀት ዓመት የግብር ከፋዮን እንግልት ለማስቀረት በዘመናዊ ቴክኖሎጂ ታግዘው የሚሰሩ አምስት የግብር መክፈያ ማዕላትን ወደ ሥራ ለማስገባት መቻሉንም ጠቁመዋል፡፡   በግብር ዓመቱ በከተማው ካሉ ከ13 ሺህ 790 በላይ የደረጃ "ለ" ግብር ከፋዮች ከ80 ሚሊዮን ብር በላይ ለመሰብሰብ መታቀዱን የተናገሩት ደግሞ የወላይታ ሶዶ ከተማ ገቢዎች መምሪያ ኃላፊ ወይዘሮ አማረች ዮሐንስ ናቸው። ሁሉም የግብር መክፈያ ማዕከላት የቴሌ ብር ሲስተምን ጨምሮ የተለያዩ ቴክኖሎጂዎችን በመጠቀም ከእጅ ንኪኪ ነፃ የሆነ አገልግሎት እንዲሰጡ ሙሉ ዝግጅት ተደርጎ ወደ ትግበራ መገባቱንም ጠቁመዋል። ግብራቸውን በቴክኖሎጂ ታግዘው መክፈላቸው የጊዜና የጉልበት ብክነት እንዳስቀረላቸው የገለጹት ደግሞ አቶ አብርሃም ክፍሌ እና ወይዘሮ ትዝታ ደርጌ የተባሉ የከተማዋ ግብር ከፋዮች ናቸው። ቀድመው መክፈላቸው በኋላ ይገጥማቸው ከነበረ የጊዜ ጥበት እንደሚታደጋቸው ገልጸው፣ ሌሎች ግብር ከፋዮችም ግብራቸውን በታማኝነት ቀድመው በመክፈል ሀገራዊ ሃላፊነታቸውን እንዲወጡ መክረዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ትናንት በተካሄደ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መደበኛ ስብሰባ ከምክር ቤት አባላት ለተነሱላቸው ጥያቄዎች ምላሽና ማብራሪያ በሰጡበት ወቅት በተጠናቀቀው በጀት ዓመት እንደሀገር በትሪሊዮን የሚቆጠር ገቢ እንደተገኘ መግለጻቸው ይታወሳል። በግብር ዓመቱ ዲጂታል አሰራር መተግበሩና መደበኛ ካልሆኑ 43ሺህ የንግድ እንቅስቃሴዎች ግብር እንዲሰበሰብ መደረጉ ዘንድሮ የተገኘውን ገቢ ማሳደጉንም አመልክተዋል። ክልሎችም በቀጣይ የገቢ አቅማቸውን በማጠናከር ራሳቸውን ከመቻል ባለፈ የሚመደብ በጀትን ለታለመለት ዓላማ ማዋል እንዳለባቸው ማስገንዘባቸው የሚታወስ ነው።
በክልሉ በግንባታ ላይ የሚገኙ ፕሮጀክቶችን በፍጥነትና ጥራት እንዲጠናቀቁ የክትትልና ድጋፍ ስራ ይጠናከራል - ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ ሙሁመድ
Jul 8, 2026 57
ጅግጅጋ፤ ሐምሌ 01/2018(ኢዜአ)፦ በሶማሌ ክልል እየተገነቡ የሚገኙ ፕሮጀክቶች በተቀመጠላቸው የጊዜ ገደብ በማጠናቀቅ የክልሉን እድገት ለማፋጠን የክትትልና ድጋፍ ስራ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ ሙሁመድ ገለጹ። በሶማሌ ክልል የተጠናቀቀውን የ2018 በጀት ዓመት የሴክተር ቢሮዎች የአፈጻጸም ግምገማ መድረክ በጅግጅጋ ከተማ መካሄድ ጀምሯል።   የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ ሙሁመድ በዚህ ወቅት እንደገለጹት፤ እየተገነቡ የሚገኙ ፕሮጀክቶች በተቀመጠላቸው የጊዜ ገደብ ውስጥ በጥራት ተጠናቀው ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ እድገትን ለማፋጠን እንዲያግዙ ተገቢ ክትትልና ድጋፍ ይደረጋል። የቴክኒክና ሙያ ተቋማት የክልሉ እና የሀገሪቱን ልማት ማፋጠን የሚችል ብቁ የሰው ሀይል እንዲያፈሩ የተጀመሩ የሪፎርም ሥራዎች ይጠናከራሉ ብለዋል። የቴክኒክና ሙያ ተቋማት በራሳቸው አቅም ገቢና ሀብት በመፍጠር፣ የመደበኛና አጫጭር ሥልጠናዎችን የቅበላ አቅም ለማስፋት የጀመሯቸው የሪፎርም ሥራዎችም እንዲሁ መጠናከር እንዳለባቸውም አሳስበዋል። የከተሞች የመሬት አስተዳደር ሥርዓት ወጥ በሆነ አሠራር እንዲመራ በቁርጠኝነት መሥራት እንደሚያስፈልግ ያነሱት ርዕሰ መስተዳድሩ፤ ይህም የከተሞችን ዕድገት በሚመጥን መልኩ ለመምራት እንዲቻል የመሬት አስተዳደር ሥርዓቱን በዲጂታል አሠራር ማስደገፍና የከተሜነቱን ኑሮ ማሻሻል ላይ ትኩረት ይደረጋል ብለዋል። የከተሞች አደረጃጀት ገቢን የማመንጨት አቅም በማጎልበት በከተሞቹ የሚከናወኑ የልማት ሥራዎች ዜጎችን በሥራ እድል ተጠቃሚ የማድረግ ተግባራት ላይ ተጠናክረው መቀጠል እንዳለባቸው በማስገንዘብ። በመድረኩ ላይ ማብራሪያ የሰጡት የክልሉ ከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ቢሮ ኃላፊ አቶ አህመድ ሹክሪ፥ በአሁኑ ወቅት በክልሉ እየተገነቡ የሚገኙ የአየር ማረፊያዎች፣ ስታዲየሞች እና የመንገድ ፕሮጀክቶች ግንባታ በጥሩ ፍጥነት ላይ እንደሚገኝ አስታውቀዋል። በቀጣይም እነዚህ የልማት ፕሮጀክቶች በጥራትና በፍጥነት ተጠናቀው ለክልሉ ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ ዕድገት የድርሻቸውን ማበርከት እንዲችሉ ተገቢው ክትትልና ድጋፍ እንደሚደረግ ገልጸዋል። በሌላ በኩል የክልሉ ክህሎት እና የሥራ ዕድል ፈጠራ ቢሮ በበኩሉ፤ በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ለ174 ሺህ 340 ወጣቶች የሥራ ዕድል መፈጠሩን በመድረኩ አንስቷል። የቢሮው ኃላፊ አቶ ሀሴን ጋይድ እንደገለጹት፤ በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ወጣቶችን በተለያዩ የሥራ ዘርፎች በማደራጀት ተጠቃሚ የማድረግ ሰፊ ሥራዎች ተከናውነዋል። በዚህም ለ174 ሺህ 340 ወጣቶች የሥራ ዕድል መፍጠር መቻሉን ገልጸው፤ የቴክኒክና ሙያ ሥልጠና ተቋማትም ብቁና ተወዳዳሪ የሰው ኃይል አፍርተው ወደ ሥራ ገበያ ማገናኘት እንዲችሉ በትኩረት እየተሠራ መሆኑን ገልጸዋል።
የኢትዮጵያ ምርት ገበያ በታሪኩ ከፍተኛ የሆነውን የ50 ነጥብ 27 ቢሊየን ብር ግብይት ፈጸመ
Jul 8, 2026 134
አዲስ አበባ፤ ሐምሌ 1/2018 (ኢዜአ)፦ የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ባለፈው የበጀት ዓመት የ50 ነጥብ 27 ቢሊየን ብር ግብይት በመፈጸም በታሪኩ ከፍተኛውን ስኬት ማስመዝገቡን ዋና ስራ አስፈጻሚው አቶ መርጊያ ባይሳ አስታወቁ። ዋና ስራ አስፈጻሚው አቶ መርጊያ ባይሳ ለኢዜአ እንደገለጹት፤ በበጀት ዓመቱ 214 ሺህ ቶን የግብርና እና የግብርና ያልሆኑ ምርቶች ለገበያ ቀርበው ተገበያይተዋል። በዚህም ተቋሙ በታሪኩ ያስመዘገበው ከፍተኛው የኢኮኖሚ አፈጻጸም ሆኖ ተመዝግቧል። የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ባለፈው የበጀት ዓመት የ50 ነጥብ 27 ቢሊየን ብር ግብይት በመፈጸም በታሪኩ ከፍተኛውን ስኬት ማስመዝገቡን ነው ዋና ስራ አስፈጻሚው የገለጹት፡፡   ቀደም ሲል ተቋሙ በ2011 በጀት ዓመት ያከናወነው የ40 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር ግብይት በከፍተኛ ስኬትነት ይጠቀስ የነበረ ቢሆንም፣ የዘንድሮው የልማት ዕቅድና አፈጻጸም ግን ያንን በላቀ ደረጃ በመብለጥ ስኬታማ መሆኑን አስታውቀዋል። ከግብይቱ በተጨማሪ የምርት ገበያው ያስቀመጣቸውን ግቦች በከፍተኛ ሁኔታ መፈጸም የተቻለበት በጀት ዓመት እንደነበረ ገልጸዋል። ከነዚህም መካከል የመጋዘን ደረሰኝ ብድር በማመቻቸት 1 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር ለአርሶ አደሮች፣ ለህብረት ስራ ዩኒየኖችና ለአቀነባባሪዎች ማስተላለፍ መቻሉን ገልጸዋል። ይህም አርሶ አደሩ ምርቱን አስይዞ ሌላ ተጨማሪ ማስያዣ ሳይፈልግ የአጭር ጊዜ የገንዘብ ፍላጎቱን እንዲያሟላ መደረጉን ጠቅሰዋል። በተጨማሪም የምርት ገበያው ባቋቋመው አካዳሚ አማካኝነት 795 ሰልጣኞችን በቡና ቅምሻ፣ በጥራጥሬና ቅባት እህሎች ጥራት ምርመራ እንዲሁም በአዲስ የኤክስፖርት ማመቻቸት መስክ 46 ሰልጣኞችን ማሰልጠን መቻሉን አብራርተዋል። በተያዘው በጀት ዓመትም ቀደም ሲል ሻጮችና ገዢዎች በአካል በመገኘት ብቻ ያከናወኑት የነበረውን ግብይት ሙሉ በሙሉ ወደ ኦንላይን ማዛወር ተችሏል ሲሉ ገልፀዋል። ይህም ባለድርሻ አካላት ከቤታቸው ወይም ከቢሯቸው ሆነው ያለምንም እንግልት ግብይት እንዲፈጽሙ ማስቻሉን ተናግረዋል። በአሁኑ ወቅት የምርት ገበያው የግብርና እና የግብርና ያልሆኑ ምርቶችን ጨምሮ ወደ 28 የሚጠጉ የምርት አይነቶችን ለማገበያየት የሚያስችለውን የውል ማዕቀፍ ዝግጅት አጠናቆ ወደ ስራ መግባቱን ጠቁመዋል። በስንዴ ኢኒሼቲቭ አርሶ አደሮችና ማህበራት ምርታቸውን በመጋዘን ደረሰኝ ብድር በማስያዝ ያለ ገንዘብ እጥረት ማገበያየት መጀመራቸውን ገልጸዋል። ይህ አሰራር አምራቾችን በፋይናንስ በመደገፍ የገበያ ትስስሩን ያሳለጠ ታላቅ የልማት ስኬት መሆኑን ዋና ስራ አስፈጻሚው ጠቁመዋል።
በአዲስ አበባ የቤት ኪራይ ጭማሪ ጣሪያ 11.5% ሆኖ ተወሰነ፤ የውል እድሳት ምዝገባም ከዛሬ ጀምሮ ይካሄዳል
Jul 8, 2026 128
አዲስ አበባ፤ ሐምሌ 1/2018(ኢዜአ)፦ በአዲስ አበባ ከተማ ለ2019 በጀት ዓመት የሚተገበረው ፍትሐዊ የቤት ኪራይ ዓመታዊ ጭማሪ ጣሪያ 11.5% ሆኖ መጽደቁን የአስተዳደሩ ቤቶች ልማትና አስተዳደር ቢሮ አስታወቀ። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የዜጎችን የኑሮ ጫና ለመቀነስ እና በኪራይ ገበያው ላይ የሚስተዋሉ ህገ-ወጥና ዘፈቀዳዊ አሰራሮችን በዘላቂነት ለመግታት ታላቅ እርምጃ መውሰዱን ቀጥሏል። ከዚህ ቀደም በወጣው የቤት ኪራይ ቁጥጥር አዋጅ መሠረት፣ ለ2019 በጀት ዓመት የሚተገበረው ፍትሐዊ የቤት ኪራይ ዓመታዊ ጭማሪ ጣሪያ 11.5% ሆኖ መጽደቁን የቤቶች ልማትና አስተዳደር ቢሮ ገልጿል። ይህንን ተከትሎ በመላው ከተማዋ የሚገኙ የግል መኖሪያ ቤቶች የአከራይ-ተከራይ አዲስ የውል እድሳት ምዝገባ ከዛሬ ሐምሌ 1 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ በሁሉም ክፍለ ከተማ ቤቶች አስተዳደር ፅህፈት ቤት በይፋ መተግበር እንደሚጀመርም አስታውቋል። ቢሮው እንዳመለከተው ፣ ይህ የዋጋ ማስተካከያ ውሳኔ በዘፈቀደ የተወሰነ ሳይሆን በከተማዋ ሰፊ ሳይንሳዊ ጥናት ተካሂዶ የነዋሪውን እውነተኛ የመክፈል አቅም ባገናዘበ መልኩ የተዘጋጀ መሆኑን ተመላክቷል። ይህ አሰራር በአንድ በኩል አከራዮች ወቅቱንና የኢኮኖሚ ሁኔታውን ያገናዘበ ፍትሐዊ ገቢ እንዲያገኙ የሚያረጋግጥ ሲሆን፤ በሌላ በኩል ደግሞ ተከራዮች ከገቢያቸው ጋር የተመጣጠነ ኪራይ በመክፈል የተረጋጋ ሕይወት እንዲመሩ ያደርጋል ብሏል። ውሳኔው ያለውን የኑሮ ጫና በከፍተኛ ደረጃ በመቀነስ ረገድ የጎላ ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ እና መልካም አስተዳደር ፋይዳዎች እንዳሉት ቢሮው አረጋግጧል።
ቪዲዮዎች
ሳይንስና ቴክኖሎጂ
በአፍሪካ ቀዳሚና ተወዳዳሪ የሆነ የጥራት ማረጋገጫ ተቋም ተገንብቷል
Jul 8, 2026 183
አዲስ አበባ፤ ሐምሌ 1/2018(ኢዜአ)፦ በአፍሪካ ቀዳሚና ተወዳዳሪ የሆነ የጥራት ማረጋገጫ ተቋም መገንባቱን የኢትዮጵያ የተስማሚነት ምዘና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ኢንጂነር መዓዛ አበራ ገለጹ፡፡ ድርጅቱ በበጀት ዓመቱ ከ36 ሺህ በላይ የምርት ጥራት ማረጋገጫ አገልግሎቶችን መስጠት መቻሉንም ጠቅሰዋል፡፡ የኢትዮጵያ የተስማሚነት ምዘና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ኢንጂነር መዓዛ አበራ ከኢዜአ ጋር በነበራቸው ቆይታ፤ ድርጅቱ በተደራጁ የፍተሻ ላቦራቶሪዎቹ አማካኝነት የምርትና የአገልግሎት ጥራት የማረጋገጥ፣ የምርትና የስራ አመራር ሰርተፊኬሽን እንዲሁም የኢንስፔክሽን አገልግሎቶችን እየሰጠ ይገኛል ብለዋል። በዚህም ድርጅቱ በተጠናቀቀው በጀት ዓመቱ ከ36 ሺህ በላይ የምርት ጥራት ማረጋገጫ አገልግሎቶችን መስጠቱን አስታውቀዋል።   በበጀት ዓመቱ የተሰጠው የጥራት ማረጋገጫ አገልግሎት ከአምናው ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር የ5 ሺህ 500 በላይ አገልግሎቶች እድገት ያሳየ መሆኑን ጠቁመዋል። የድርጅቱን ተደራሽነት ለማስፋትና አገልግሎቱን ወደ ክልሎች ተደራሽ ለማድረግ በተሰራው ሰፊ ስራ በድሬዳዋ ከተማ የመጀመሪያ የሆነውን የነዳጅ፣ የምግብና የንጽህና መጠበቂያ ግብዓቶች ፍተሻ ላቦራቶሪ ስራ ማስጀመሩንም ገልጸዋል። በተጨማሪም በአዳማ ቅርንጫፍ ባለ አምስት ወለል ህንጻ በማስገንባት በምግብ፣ መጠጥና በግብርና ግብዓቶች ላይ ተጨማሪ የፍተሻ አገልግሎት እየተሰጠ ሲሆን በደሴና ኮምቦልቻ ያሉ ቅርንጫፎችንም የማዘመን ስራዎች መከናወናቸውን አብራርተዋል። በምርትና ስራ አመራር ሰርተፊኬሽን ዘርፍ ከ900 በላይ ድርጅቶች የምርት ጥራት ማረጋገጫ ሰርተፊኬት እንዲያገኙ መደረጉን ተናግረዋል። ወደ ሀገር ውስጥ የሚገቡ ምርቶች ጥራታቸውን ጠብቀው እንዲገቡ በጅቡቲ ወደብ የጅምላ ጭነት ኢንስፔክሽን አገልግሎት እየተሰጠ እንደሚገኝም ጠቁመዋል። መንግስት የምርትና የአገልግሎት ጥራትን ለማስጠበቅ የጀመረው ሰፊ የሪፎርም ስራ ለተቋሙ ስኬት ትልቅ አስተዋጽኦ ማድረጉን አስታውቀዋል።   ይህ የተከናወነው የሪፎርም ስራ ኢትዮጵያ ከተቀላቀለችው የአፍሪካ ነጻ የንግድ ቀጣና እና ለመቀላቀል በድርድር ላይ ካለችበት የዓለም ንግድ ድርጅት አንጻር የሀገሪቱን የንግድ ልውውጥና ኢኮኖሚ ለማሳደግ መሆኑን አስረድተዋል። ይህም ጥራታቸውን ያልጠበቁ የውጭ ምርቶች ወደ ሀገር እንዳይገቡ ለመከላከልና የሀገር ውስጥ ምርቶች በዓለም አቀፍ ገበያ ተወዳዳሪ እንዲሆኑ ትልቅ ሚና እንዳለው አብራርተዋል። በዚህም በአፍሪካ ቀዳሚና ተወዳዳሪ የሆነ የጥራት ማረጋገጫ ተቋም መገንባቱን ዋና ዳይሬክተሯ ጨምረው ተናግረዋል፡፡
በኦሮሚያ ክልል መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት በ53 ማዕከላት እየተሰጠ ነው
Jul 8, 2026 162
አዲስ አበባ፤ ሐምሌ 1/ 2018 (ኢዜአ):- በኦሮሚያ ክልል የመሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎትን ወደ 53 ማዕከላት በማስፋፋት፣ ለማህበረሰቡ ፈጣንና ቀልጣፋ አገልግሎት እየተሰጠ መሆኑን የክልሉ ፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሀብት ልማት ቢሮ አስታወቀ። በኢትዮጵያ የመንግስታዊ አገልግሎት አሰጣጥ ችግሮችን በዘላቂነት ይቀርፋል ተብሎ ወደ ስራ የገባው ይህ የመሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት፣ በአሁኑ ወቅት በሁሉም ክልሎች እየተስፋፋ ይገኛል። በኦሮሚያ ክልል የተጀመረው ይኸው አገልግሎት በሁሉም የክልሉ አካባቢዎች ተደራሽ እየሆነ መምጣቱንና የአገልግሎት አሰጣጡም ፈጣንና ቀልጣፋ መሆኑ ተገልጿል። የቢሮው ምክትል ኃላፊ አቶ ዳምጠው ገመቹ ለኢዜአ እንደተናገሩት፤ በ2018 በጀት ዓመት አገልግሎቱን ይበልጥ ተደራሽ በማድረግ ለህብረተሰቡ ቀልጣፋ ምላሽ ለመስጠት በርካታ ተግባራት ተከናውነዋል።   በቴክኖሎጂ በመታገዝ በአምስት ዋና ዋና ከተሞች የተጀመረውን አሰራር በማስፋፋት፣ አሁን ላይ በክልሉ በሁሉም ዞኖች 53 ማዕከላት ተከፍተው አገልግሎት እየሰጡ መሆኑን አስረድተዋል። በማዕከላቱ የሚሰጡ አገልግሎቶችን ጥራት ይበልጥ ለማሻሻልና ተጠቃሚነቱን ለማስፋትም በትኩረት እየተሰራ እንደሚገኝ ጠቁመዋል። በአገልግሎቱ አማካኝነት ህብረተሰቡ በአጭር ጊዜ ውስጥ የሚፈልገውን ጉዳይ ማሳካት ችሏል፤ ይህም ዜጎችን ከእንግልትና ካልተገባ ወጪ ከመታደጉም ባለፈ፣ ጊዜና ጉልበታቸውን በአግባቡ በልማት ስራዎች ላይ እንዲያውሉ አስችሏል ነው ያሉት። ይህ አሰራር በክልሉ የአገልግሎት ዘርፉ ላይ ከፍተኛ መሻሻል እያስገኘ እንደሚገኝ የገለጹት ምክትል ኃላፊው፤ በተለይም አገልግሎቱ በአንድ ማዕከል የተደራጀ፣ ፈጣን፣ ምቹና ግልጽነት ያለው በመሆኑ የኢንቨስትመንት እንቅስቃሴውን በተሻለ ሁኔታ እያነቃቃው መሆኑን አክለዋል።   በአገልግሎቱ የህብረተሰቡን እርካታ ጭምር ከፍ ማድርግ መቻሉንና እስካሁንም ከ700 ሺህ በላይ የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች የአገልግሎቱ ተጠቃሚ መሆናቸውን አቶ ዳምጠው ጠቁመዋል። ማዕከላቱ ከዞኖች ባለፈ ወደ ወረዳዎችም ተደራሽ እየሆኑ በመሆኑ፣ በቀጣይ በሁሉም የክልሉ ወረዳዎች አገልግሎቱን ለማድረስ እየተሰራ ይገኛል ብለዋል። ከዚህም በተጨማሪ በቀጣይ የዲጂታላይዜሽን አሰራርን ሙሉ በሙሉ እውን በማድረግ፣ ህብረተሰቡ አገልግሎቱን ባለበት ሆኖ በኦንላይን (Online) ማግኘት እንዲችል በትኩረት እንደሚሰራ ተናግረዋል።
በክልሉ የመንግስት አገልግሎት ጥራትና ተደራሽነትን ለማስፋት የተጀመሩ ተግባራት ይጠናከራሉ - ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር)
Jul 7, 2026 444
ቡታጅራ፤ ሰኔ 30/2018(ኢዜአ)፦ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የመንግስት አገልግሎት ጥራትና ተደራሽነትን ለማስፋት የተጀመሩ ተግባራት እንደሚጠናከሩ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) ገለፁ። ርዕሰ መስተዳድሩ የቡታጅራ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎትን መርቀው ለአገልግሎት ክፍት አድርገዋል።   ርዕሰ መስተዳድሩ በዚህ ወቅት እንዳሉት በክልሉ በመንግሥት አገልግሎት አሰጣጥ ላይ ማህበረሰቡ ሲያነሳቸው የነበሩ ቅሬታዎችን መፍታት የሚያስችሉ አሰራሮችን የማጠናከር ሥራ በትኩረት ይከናወናል፡፡ በዚህም የተለያዩ አገልግሎቶችን በአንድ ቋት በማቅረብ መስጠት የሚያስችለውን መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎትን በማስፋፋት ቀልጣፋ አገልግሎት ለመስጠት የተጀመረው ሥራ ይጠናከራል ብለዋል። የክልሉ መንግስት ከማህበረሰቡ ለሚነሱ የልማት፣ የፍትሀዊ ተጠቃሚነትና የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎችን ደረጃ በደረጃ ለመፍታት ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ እንደሚገኝም ጠቁመዋል። በክልሉ የመንግስት አገልግሎትን ለማቀላጠፍ የሚያግዙ ማዕከላትን ከማስፋት ባለፈ የማህበረሰቡን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ የተጀመሩ የልማት ሥራዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉም አረጋግጠዋል። የምስራቅ ጉራጌ ዞን ዋና አስተዳዳሪ ሙስጠፋ ሀሰን በበኩላቸው የማዕከሉ ሥራ መጀመር ሰው ተኮር ፕሮጀክቶችን እውን በማድረግ የማህበረሰቡን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ የተጀመረውን ጥረት ያጠናክራል ብለዋል። በማዕከሉ የተለያዩ አገልግሎቶች መሰጠቱም የማህበረሰቡን እንግልት ከማስቀረት በተጨማሪ የተጠያቂነት ስርዓትን በማስፈን ረገድ የሚያበረክተው አስተዋጽኦ ከፍተኛ ነው ብለዋል፡፡ የቡታጅራ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አብዱ አህመድ እንደገለጹት፣ በከተማው ተገንብቶ ለአገልግሎት ክፍት የተደረገው መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ከ210 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ ተደርጎበታል። ማዕከሉ የመንግስትን አገልግሎት በማዘመን በአገልግሎት አሰጣጥ ላይ የሚነሱ ዘርፈ ብዙ ችግሮችን ለመፍታት እንደሚያስችልም ተናግረዋል፡፡ በማዕከሉ የስድስት ተቋማት 22 አገልግሎቶች ለህብረተሰቡ ተደራሽ እንደሚደረጉም ገልጸዋል። በመርሃ ግብሩ የክልሉ፣ የምስራቅ ጉራጌ ዞንና የቡታጅራ ከተማ አስተዳደር ከፍተኛ አመራሮችና የአካባቢው ነዋሪዎች ተሳትፈዋል።
የሀገሪቱን የዲጂታላይዜሽን ጉዞ ለማፋጠን አካባቢዎችን ወደ ዲጂታል አድራሻ ሥርዓት የማስገባት ሥራ ተጠናክሮ ይቀጥላል
Jul 6, 2026 585
አዲስ አበባ፤ ሰኔ 29/2018(ኢዜአ)፦ የሀገሪቱን የዲጂታላይዜሽን ጉዞ ለማፋጠን የተለያዩ አካባቢዎችን ወደ ዲጂታል አድራሻ ሥርዓት የማስገባት ሥራ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የኢትዮጵያ ስፔስ ሳይንስና ጂኦስፓሻል ኢንስቲትዩት አስታወቀ። ኢትዮጵያ ባለፉት ዓመታት የሀገሪቱን ሁለንተናዊ ምጣኔ ሀብታዊ እና ልማታዊ ዕድገት እንዲሁም የዜጎችን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ “ዲጂታል ኢትዮጵያ 2025/2030” ስትራቴጂን ቀጣይነት ባለው መንገድ ተግባራዊ በማድረግ ላይ ትገኛለች። የኢትዮጵያ ስፔስ ሳይንስና ጂኦስፓሻል ኢንስቲትዩት ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ በላቸው ፀሐይ ከኢዜአ ጋር ባደረጉት ቆይታ፤ ሀገሪቱ ወደ ዲጂታላይዜሽን እንዲሁም ወደ ስማርት ሲቲነት ለመቀየር በከፍተኛ ግስጋሴ ላይ የምትገኝ መሆኗን ገልጸዋል። መንግሥት ለዲጂታላይዜሽን ጉዞ መሠረት የሆኑ ዘርፈ ብዙ የመሠረተ ልማት ማስፋፊያ ሥራዎችን ያከናወነ ሲሆን፣ ዜጎች ከቴክኖሎጂው ጋር አብረው መራመድ የሚችሉበትን ዕውቀትና ክህሎት እንዲያገኙ በርካታ ጥረቶች እየተደረጉ ይገኛሉ ብለዋል፡፡ ለአብነትም የኢትዮ-ኮደርስ አምስት ሚሊዮን ዜጎች ስልጠና ሰፊ መድረክ መመቻቸቱን ጠቅሰው ለጀማሪ ሥራ ፈጣሪዎች አዳዲስ የፈጠራ ሥራዎች የሚደገፉበት ምቹ መደላድል መፈጠሩን ጠቅሰዋል፡፡ የተለያዩ ተቋማት የቴክኖሎጂ አጠቃቀማቸውን በማስፋት የመንግሥት አገልግሎቶችን፣ የንግድ ሥርዓቶችን እና የዜጎችን የዕለት ተዕለት ኑሮ እንዲያዘምኑ መንገድ መከፈቱንም ጠቁመዋል፡፡ የዲጂታል አድራሻ ሥርዓት መዘርጋት ሀገሪቱ ወደ ስማርት ከተማነት ለምታደርገው ግስጋሴ ስኬት ወሳኝ በመሆኑ፤ ኢንስቲትዩቱ በትኩረት ሲሠራበት መቆየቱን ጠቅሰዋል፡፡ በአሁኑ ወቅት በአጠቃላይ ወደ 40 የሚጠጉ አከባቢዎች ወደ ዲጂታል አድራሻ ሥርዓት ማስገባት የሚያስችሉ ተግባራት በመከናወን ላይ እንደሚገኙ ጠቁመዋል፡፡ እስከ 2018 ዓ.ም ድረስ በሀገሪቱ የሚገኙ ዘጠኝ ከተሞችን ወደ ዲጂታል አድራሻ ለማስገባት የሚያስችሉ መረጃዎች መሰብሰባቸውን ጠቅሰው፤ ከእነዚህም ውስጥ በተለያዩ ከተሞች የተገነቡ የዲጂታል አድራሻ ሥርዓቶች ቀድመው ወደ አገልግሎት ገብተዋል። የዲጂታል አድራሻ ሥርዓት መዘርጋቱ ዜጎች በቴክኖሎጂ የተደገፉና ዘመኑን የዋጁ መረጃዎችን በቀላሉ እንዲያገኙ ትልቅ አቅም ይፈጥራል ብለዋል። በመሆኑም የዲጂታላይዜሽን ጉዞ ይበልጥ ለማፋጠን፣ የተለያዩ አካባቢዎችን ወደዚህ ዘመናዊ አድራሻ ሥርዓት የማስገባቱ ሥራ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ጠቁመዋል፡፡
ስፖርት
ስዊዘርላንድ ከ72 ዓመታት በኋላ ለዓለም ዋንጫ ሩብ ፍጻሜ አለፈች
Jul 8, 2026 429
አዲስ አበባ፤ ሰኔ 30/ 2018 (ኢዜአ):- በ23ኛው የፊፋ ዓለም ዋንጫ የ16ቱ የጥሎ የመጨረሻ ማለፍ መርሐ ግብር ስዊዘርላንድ ኮሎምቢያን በመለያ ምት አሸንፋለች። ማምሻውን በቢሲ ፔሌስ ቫንኩቨር ስታዲየም በተካሄደው ጨዋታ በመደበኛው የጨዋታ ክፍለ ጊዜ ያለ ግብ በአቻ ውጤት ተጠናቋል። ይህንንም ተከትሎ 30 ደቂቃ የተጨመረ ሲሆን ግብ ባለመቆጠሩ ምክንያት ወደ መለያ ምት አምርቷል። በዚህም ስዊዘርላንድ 4 ለ 3 በማሸነፍ ወደ ሩብ ፍጻሜው ገብታለች። ስዊዘርላንድ ከ72 ዓመታት በኋላ ለሩብ ፍጻሜ አልፋለች። በታሪኳ ለአራተኛ ጊዜ ስምንት ውስጥ ገብታለች። በሩብ ፍጻሜው ከአርጀንቲና ጋር ትጫወታለች። የደቡብ አሜሪካዋ ኮሎምቢያ በዓለም ዋንጫ ለሁለተኛ ጊዜ ለሩብ ፍጻሜ የማለፍ ህልሟ አልተሳካም። አጠቃላይ የሁለቱ ቡድኖች ጨዋታ ሳቢ ያልነበረ እና የግብ እድሎች በበቂ ሁኔታ ያልተፈጠሩበት ነበር። ጨዋታውን ተከትሎ የ16ቱ የጥሎ ማለፍ መርሐ ግብር ተጠናቋል። የሩብ ፍጻሜ ጨዋታዎች ከአንድ ቀን እረፍት በኋላ ከሐምሌ 2 ቀን 2018 ዓ.ም አንስቶ ይካሄዳሉ። ፈረንሳይ ከሞሮኮ፣ ኖርዌይ ከብራዚል፣ ስፔን ከቤልጂየም እና አርጀንቲና ከስዊዘርላንድ በሩብ ፍጻሜው የሚደረጉ ጨዋታዎች ናቸው።
የወቅቱ የዓለም ዋንጫ ባለቤት አርጀንቲና ግብጽን በማሸነፍ ለሩብ ፍጻሜ አለፈች
Jul 7, 2026 579
አዲስ አበባ፤ ሰኔ 30/2018 (ኢዜአ)፦ የ23ኛው የፊፋ የዓለም ዋንጫ የ16ቱ የጥሎ ማለፍ መርሐ አርጀንቲና ግብጽን ከ2 ለ 0 ከመመራት ተነስታ 3 ለ 2 አሸንፋለች። ማምሻውን በአትላንታ ስታዲየም በተካሄደው ጨዋታ ያስር ኢብራሂም በ15ኛው እና ሙስጠፋ ዚኮ በ67ኛው ደቂቃ ለግብጽ ግቦቹን አስቆጥረዋል። ሙስጠፋ ዚኮ በ58ኛው ደቂቃ ከመረብ ላይ ያሳረፈው ጎል በቪዲዮ የታገዘ ዳኝነት (ቫር) ታይቶ ጥፋት በመሰራቱ ተሽሯል። ክርስቲያን ሮሜሮ በ79ኛው፣ ሊዮኔል ሜሲ በ83ኛው እና ኤንዞ ፈርናንዴዝ በ93ኛው ደቂቃ የአርጀንቲናን ግቦች አስቆጥረዋል። በጨዋታው የግብጹ ግብ ጠባቂ ሙስጠፋ ሾቤር ያለቀላቸው ግቦችን በማዳን ድንቅ ብቃቱን አሳይቷል። አርጀንቲና ከውድድሩ ከመሰናበት ጫፍ ደርሳ ውጤቱን በመቀልበስ ወደ ሩብ ፍጻሜው ገብታለች። ግብጽ በታሪኳ ለመጀመሪያ ጊዜ ሩብ ፍጻሜ የመግባት ህልሟ ሳይሳካ ቀርቷል። የ2 ለ 0 ውጤቷንም ማስጠበቅ አልቻለችም። ሊዮኔል ሜሲ በዘንድሮው የዓለም ዋንጫ ያስቆጠራቸውን ጎሎች ብዛት ስምንት በማድረስ የከፍተኛ ግብ አስቆጣሪነቱን አጠናክሯል። በዓለም ዋንጫው በአጠቃላይ ያገባቸውን ጎሎች ብዛት 21 በማድረስ የምንጊዜም ከፍተኛ ግብ አስቆጣሪነት መሪነቱን አጠናክሯል። ሜሲ በዘጠኝ ተከታታይ የዓለም ዋንጫዎች ላይ ግብ ያስቆጠረ እና በውድድሩ ዘጠኝ ለግብ የሚሆኑ ኳሶችን አመቻችቶ ያቀበለ የመጀመሪያ ተጫዋች ሆኗል። ለሀገሩም 126ኛውን ግብ ከመረብ ላይ ያሳረፈ ሲሆን በፕሮፌሽናል የእግር ኳስ ተጫዋችነት ዘመኑ ያስቆጠራቸውን ጎሎች ብዛት 918 አድርሷል። የ39 ዓመቱ አርጀንቲናዊ በ21ኛው ደቂቃ ፍጹም ቅጣት ስቷል። በዘንድሮው የዓለም ዋንጫ የሳታቸውን ፍጹም ቅጣት ምቶች ብዛት ሁለት ደርሰዋል። ሜሲ በአንድ ዓለም ዋንጫ ሁለት ፍጹም ቅጣት ምት የሳተ የመጀመሪያው ተጫዋች ሆኗል። በአጠቃላይ በተሳተፋባቸው ዓለም ዋንጫዎች ላይ አራት ፍጹም ቅጣት ምቶችን ወደ ግብ መቀየር አልቻለም። አርጀንቲና በሩብ ፍጻሜው ከኮሎምቢያ እና ስዊዘርላንድ አሸናፊ ጋር ትጫወታለች። ኮሎምቢያ እና ስዊዘርላንድ ምሽት አምስት ሰዓት ላይ በቢሲ ፕሌስ ቫንኩቨር ስታዲየም ይጫወታሉ።
ወደ ሩብ ፍጻሜ ለመድረስ የሚደረጉ ተጠባቂ ፍልሚያዎች፦ አርጀንቲና ከግብፅ፤ ስዊዘርላንድ ከኮሎምቢያ
Jul 7, 2026 484
አዲስ አበባ፤ ሰኔ 30 /2018 (ኢዜአ)፦ የ23ኛው የፊፋ የዓለም ዋንጫ የ16ቱ የጥሎ ማለፍ መርሐ ግብር ዛሬ ይጠናቀቃል። ምሽት አንድ ሰዓት ላይ አርጀንቲና ከግብጽ በአትላንታ ስታዲየም ይጫወታሉ። አርጀንቲና በ32ቱ የጥሎ ማለፍ መርሐ ግብር ኬፕቨርዴን 3 ለ 2 አሸንፋለች። የወቅቱ የዓለም ዋንጫ ባለቤት ከተጋጣሚዋ የበረታ ፉክክር ቢገጥማትም፣ ድል ቀንቷት ወደ ቀጣዩ ዙር ተሸጋግራለች። አርጀንቲና በውድድሩ የተሳትፎ ታሪኳ ለ10ኛ ጊዜ ወደ 16ቱ የጥሎ ማለፍ መርሐ ግብር አልፋለች። ከዚህ በነበራት የዘጠኝ ጊዜ ተሳትፎ ሰባቱን በማሸነፍ ወደ ሩብ ፍጻሜ ስታልፍ በቀሪ ሁለት ጨዋታዎች ተሸንፋለች። ተጋጣሚዋ ግብጽ ከአውስትራሊያ ጋር አንድ አቻ በመለያየት በመለያ ምት የ4 ለ 2 ድል በማስመዝገብ በታሪኳ ለመጀመሪያ ጊዜ ወደ 16 ውስጥ ገብታለች። የሰሜን አፍሪካዋ ሀገር በጥሎ ማለፍ ስታሸንፍ የአሁኑ ለመጀመሪያ ጊዜ ነው። አርጀንቲና እና ግብጽ ከዚህ ቀደም በዓለም ዋንጫው ተገናኝተው አያውቁም። እ.አ.አ በ2008 በካይሮ ኢንተርናሽናል ስታዲየም ባደረጉት የወዳጅነት ጨዋታ አርጀንቲና 2 ለ 0 አሸንፋለች። ሰርጂዮ አጉዌሮ እና ኒኮላስ ቡርዲሶ በወቅቱ ግቦቹን ያስቆጠሩ ተጫዋቾች ናቸው። በዘንድሮው የዓለም ዋንጫ ሰባት ጎሎችን ያስቆጠረው እና በ20 ጎሎች የውድድሩ የምንጊዜም ግብ አስቆጣሪ ሊዮኔል ሜሲ በጨዋታው የሚጠበቅ ተጫዋች ነው። በዘንድሮው የዓለም ዋንጫ ሰባት ጎሎችን ያስቆጠረውና በ20 ጎሎች የውድድሩ የምንጊዜም ከፍተኛ ግብ አስቆጣሪ የሆነው ሊዮኔል ሜሲ፣ በጨዋታው ከፍተኛ ግምት የተሰጠው ተጫዋች ነው። በዘንድሮው የዓለም ዋንጫ ሁለት ጎሎችን ያስቆጠረው ኢማም አሹር እና አምበሉ መሐመድ ሳላህ በግብጽ በኩል የሚጠበቁ ተጫዋቾች ናቸው። የጨዋታው አሸናፊ በሩብ ፍጻሜው ከስዊዘርላንድ እና ኮሎምቢያ አሸናፊ ጋር ይገናኛል። ስዊዘርላንድ ከኮሎምቢያ በቢሲ ፕሌስ ቫንኩቨር ስታዲየም ምሽት አምስት ላይ ጨዋታቸውን ያደርጋሉ። በ32ቱ የጥሎ ማለፍ መርሐ ግብር ስዊዘርላንድ አልጄሪያን 2 ለ 0 አሸንፋለች። ይህም ከ88 ዓመታት በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ ያስመዘገበችው የጥሎ ማለፍ ድል ነው። ተጋጣሚዋ ኮሎምቢያ ጋናን 1 ለ 0 በመርታት 16 ውስጥ ገብታለች። የደቡብ አሜሪካዋ ሀገር በዓለም ዋንጫ ተሳትፎ ታሪኳ ለአራተኛ ጊዜ በጥሎ ማለፉ ትጫወታለች። ሁለቱ ሀገራት በዓለም ዋንጫው ከዚህ ቀደም አንድ ጊዜ ተገናኝተዋል። አሜሪካ እ.አ.አ በ1994 ባዘጋጀችው 15ኛው የፊፋ ዓለም ዋንጫ በምድብ አንድ ተገናኝተው ኮሎምቢያ 2 ለ 0 አሸንፋለች። ሄርናን ጋቪሪያ እና ሃሮልድ ሎዛኖ ግቦቹን በወቅቱ ያስቆጠሩ ተጫዋቾች ናቸው። ሀገራቱ ከ32 ዓመታት በኋላ በጥሎ ማለፍ ምዕራፍ ተገናኝተዋል። ቡድኖቹ በአጠቃላይ ሶስት ጊዜ ተገናኝተው ኮሎምቢያ በሁለቱ ድል ሲቀናት በቀሪው አንድ ጨዋታ አቻ ተለያይተዋል። የስዊዘርላንድ እና ኮሎምቢያ ጨዋታ ተመጣጣኝ ፉክክር ይታይበታል ተብሎ ይጠበቃል። የዛሬ ጨዋታ አሸናፊዎች በሩብ ፍጻሜው ይገናኛሉ። ሞሮኮ፣ ፈረንሳይ፣ ኖርዌይ፣ እንግሊዝ፣ ስፔን እና ቤልጂየም እስከ አሁን ሩብ ፍጻሜ የገቡ ሀገራት ናቸው።
ቤልጂየም አሜሪካን በመርታት ሩብ ፍጻሜ ገብታለች
Jul 7, 2026 350
አዲስ አበባ፤ ሰኔ 30/ 2018 (ኢዜአ):- በ23ኛው የፊፋ ዓለም ዋንጫ የ16ቱ የጥሎ ማለፍ መርሐ ግብር ቤልጂየም አሜሪካን 4 ለ 1 በሆነ ሰፊ የግብ ልዩነት አሸንፋለች። ከእኩለ ሌሊት በኋላ በሲያትል ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ ቻርልስ ደ ኬቴላሬ ሁለት ግቦችን ሲያስቆጥር ሃንስ ቫንከን እና ሮሜሎ ሉካኩ ቀሪዎቹን ግቦች ከመረብ ላይ አሳርፈዋል። ማሊክ ቲልማን የአሜሪካን ብቸኛ ግብ አስቆጥሯል። አጥቂው ሮሜሎ ሉካኩ በዘንድሮው የዓለም ዋንጫ ያስቆጠራቸውን ጎሎች ብዛት ሶስት አድርሷል። በአጠቃላይ ደግሞ በውድድሩ ላይ ከመረብ ላይ ያሳረፋቸውን ጎሎች ወደ ስምንት ከፍ አድርጓል። ለቤልጂየም ብሔራዊ ቡድንም 93ኛ ግቡን አስቆጥሯል። በጨዋታው ቤልጂየም ከፍተኛ ብልጫ ወስዳለች። የተመለከተው ቀይ ካርድ በአነጋጋሪ ሁኔታ የተነሳለት የአሜሪካው አጥቂ ፍሎሪያን ባሎጉን በጨዋታው ላይ ተሰልፏል። ውጤቱን ተከትሎ ቤልጂየም ወደ ሩብ ፍጻሜ የገባች ሲሆን ለግማሽ ፍጻሜ ለማለፍ ከስፔን ጋር ትፋለማለች። ከዘንድሮ የዓለም ዋንጫ አዘጋጅ ሀገራት መካከል አንዷ የሆነችው አሜሪካ የውድድሩ ጉዟዋ 16 ውስጥ ተገቷል። አሜሪካ ከ24 ዓመታት በኋላ ወደ ዓለም ዋንጫው ሩብ ፍጻሜ የመግባት ህልሟ ሳይሳካ ቀርቷል። ጣምራ አዘጋጅ የሆኑት አሜሪካ፣ ካናዳ እና ሜክሲኮ በ16ቱ ዙር የጥሎ ማለፍ መርሐ ግብር ከውድድሩ ተሰናብተዋል።
አካባቢ ጥበቃ
በአቮካዶ ምርት የተመዘገበውን ስኬት በቆላ ፍራፍሬ ልማት ለመድገም እየተሰራ ነው
Jul 8, 2026 146
ገንዳ ፤ ሐምሌ 1/ 2018 (ኢዜአ):- የአቮካዶ ምርትን ወደ ውጭ በመላክ እየተመዘገበ ያለውን ስኬት በሌሎች የቆላ የፍራፍሬ ልማቶች ለመድገም የሚያስችሉ ተግባራት እየተከናወኑ መሆኑን የምዕራብ ጎንደር ዞን ግብርና መምሪያ አስታወቀ። በምዕራብ ጎንደር ዞን "ተስፋን እንትከል" በሚል መሪ ሃሳብ የአረንጓዴ አሻራ ማስጀመሪያ መርሃ ግብር በዞኑ በገንዳውኃ ጊዮርጊስ ተፋሰስ ተጀምሯል።   የዞኑ ግብርና መምሪያ ኃላፊና ምክትል አስተዳዳሪ አቶ አንዳርጌ ጌጡ እንደገለጹት ፤ለዘንድሮው ዓመት የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር ከአንድ ነጥብ አምስት ሚሊዮን በላይ ችግኞች በማዘጋጀት የተከላ ስራ ተጀምሯል። ለተከላ የተዘጋጁት ችግኞችም ለምግብነት የሚውሉ፣ ቀጥተኛ ኢኮኖሚያዊ ጠቀሜታ ያላቸው የደን ዝርያዎችና ለእንስሳት መኖ የሚውሉ መሆናቸውን ተናግረዋል። በዞኑ ለቆላ ፍራፍሬ ልማት ያለውን ምቹ የአየር ንብረት፣ ለም መሬትና ከፍተኛ የውሃ አማራጭ በመጠቀም የተሻለ ውጤት ለማምጣት በትኩረት እየተሰራ ነው ብለዋል። "ለፍራፍሬ ልማት ቀደም ብለን ተዘጋጅተናል" ያሉት ኃላፊው ከ200 ሺህ በላይ የችግኝ መትከያ ጉድጓዶች በክላስተር መዘጋጀቱን ጠቁመው ከ600 ሺህ በላይ የሙዝ፣ ማንጎ ፣ ዘይቱን ፓፓያና ብርቱካን ችግኞች ይተከላሉ ብለዋል። የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ አቶ እያሱ ይላቅ በበኩላቸው “ተስፋን እንትከል” በሚል መሪ ቃል በተጀመረው የአረንጓዴ አሻራ መርሃ-ግብር ላይ የዞኑ ሕዝብ በንቃት በመሳተፍ ተጠቃሚነቱን እንዲያሳድግ አሳስበዋል።   ችግኞችን ከመትከል ባለፈ፣ በዘላቂነት ፀድቀው ለታለመላቸው ፍሬ እንዲበቁ ተገቢውን እንክብካቤ ማድረግ እንደሚገባም ነው ያመለከቱት። በመርሃ ግብሩ ላይ የተሳተፉት ወጣት አሸናፊ ታፈረና ደጉ ገብረ እግዚአብሔር በበኩላቸው፣በአረንጓዴ አሻራ የተተከሉ ችግኞች በአጭር ጊዜ ለውጥ ማምጣታቸውን እንደተመለከቱ ተናግረዋል።   እየተገኘ ያለውን ጥቅም ለማሳደግም በክረምቱ በሚካሄደው የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር ያለምንም ቀስቃሽ በፈቃዳቸው በንቃት እየተሳተፉ መሆኑን አስረድተዋል። በማስጀመሪያው መርሐግብሩ ላይ የዞኑ የሥራ ኃላፊዎች፣ የመከላከያ ሰራዊት ከፍተኛ መኮንኖች፣ የፌዴራል ፖሊስ አመራሮችና ሌሎች ባለድርሻ አካላት ተሳትፈዋል።
የአረንጓዴ አሻራ እያስገኘ የሚገኘውን ኢኮኖሚያዊ ጥቅም አጠናክሮ ማስቀጠል ይገባል
Jul 7, 2026 393
ጎንደር፤ሰኔ 30/2018 (ኢዜአ):- የአረንጓዴ አሻራ መርሃ- ግብር እያስገኝ ያለውን ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት የማስቀጠል ተግባር ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የጎንደር ከተማ አስተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ አቶ ቻላቸው ዳኜው ገለጹ። ከተማ አስተዳደሩ የክረምት የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር በአዘዞ ክፍለ ከተማ በአባ ሳሙኤል ፓርክ ዛሬ አስጀምሯል።   ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባው አቶ ቻላቸው ዳኜው በዚሁ ወቅት እንደገለጹት ፤ የአረንጓዴ አሻራ መርሃ- ግብር ባጭር ጊዜ ውስጥ ዘርፈ ብዙ እና ተጨባጭ ለውጥ ለማስመዝገብ ያስቻለ ነው። በመርሃ- ግብሩ የለሙ ተፋሰሶች አርሶ አደሩ በመስኖ፣ በእንስሳት እርባታና ማድለብ፣ በንብ ማነብ ፣ በመኖና ሌሎች የልማት ዘርፎች በመሳተፍ ተጠቃሚ መሆን የቻለበት ነው ሲሉ ገልፀዋል። በተለይም በአትክልት እና ፍራፍሬ ልማት አርሶ አደሩ ዘላቂና ተጨማሪ ሃብት እንዲያፈራ መርሃ ግብሩ ሰፊ እድል ለመፍጠር እያስቻለ መሆኑንም ነው ያነሱት። በመሆኑም በዘንድሮው ዓመትም የአትክልት ፍራፍሬና ሌሎች ኢኮኖሚያዊ ጠቀሜታ ያላቸው ችግኞች ላይ በማተኮር የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር እንደሚካሔድ አስረድተዋል። የከተማ አስተዳደሩ ግብርና መምሪያ ኃላፊ አበራ አደባ ፤በበኩላቸው በክረምቱ የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር ከ476 ነጥብ 5 ሔክታር መሬት ላይ 4 ነጥብ 3 ሚሊዮን ችግኞች እንደሚተከሉ ገልጸዋል።   ባለፉት ዓመታት በተካሄደው መርሃ ግብርም 758 ሺህ ዜጎችን በአትክልት እና ፍራፍሬ ልማት ተሰማርተው ተጠቃሚ መሆናቸውን ነው የተናገሩት። በዘንድሮ ዓመትም ባለፉት ዓመታት የተገኘውን ተጠቃሚነት ለማስፋትም 500 ሺህ የአቡካዶ፣ ሙዝ፣ ማንጎና ሌሎች የፍራፍሬ ችግኞችን ለመትከል አስፈላጊው ዝግጅት መደረጉን አስገንዝበዋል። የተተከሉ ችግኞችን የመጽደቅ ምጣኔ 95 በመቶ ለማድረስ ማህበረሰቡን ያሳተፈ የእንክብካቤና ጥበቃ ስራ እንደሚከናወን አስገንዝበዋል። የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር ለእንስሳት መኖ፣ ለንብ ማነብ፣ ለከብት ማድለብና በወተት ልማት ዘርፍ እድገት ማስመዝገብን ጨምሮ ስርአተ ምግብም እንዲሻሻል ማድረጉን አስረድተዋል።
የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር እና የኢትዮጵያ የኮፕ 32 ፕሬዝዳንት ጌዲዮን ጢሞቴዎስ (ዶ/ር) ከኮፕ 30 ፕሬዝዳንት ጋር ተወያዩ
Jul 6, 2026 834
አዲስ አበባ፤ ሰኔ 29/2018(ኢዜአ)፡-የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር እና የኢትዮጵያ የኮፕ 32 ፕሬዝዳንት ጌዲዮን ጢሞቴዎስ (ዶ/ር) ከ30ኛው የተባበሩት መንግስታት የአየር ንብረት ለውጥ ጉባኤ(ኮፕ 30) ፕሬዝዳንት አምባሳደር አንድሬ አራንሃ ኮሪያ ዶ ላጎ እና ከቡድናቸው ጋር ውይይት አድርገዋል።   ኢትዮጵያ 32ኛውን የተባበሩት መንግስታት የአየር ንብረት ለውጥ ጉባኤ (COP32) አስተናጋጅ ለመሆን በምታደርገው ዝግጅት ላይ፣ ከቀደምት አዘጋጅ ሀገራት ልምድ መቅሰም ዋነኛው የትኩረት አቅጣጫ ሆኗል። በዚህም መንፈስ፣ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር እና የኢትዮጵያ የኮፕ 32 ፕሬዝዳንት ጌዲዮን ጢሞቴዎስ (ዶ/ር) ከኮፕ 30 ፕሬዝዳንት አምባሳደር አንድሬ አራንሃ ኮሪያ ዶ ላጎ እና ከቡድናቸው ጋር የሁለትዮሽ ውይይት አድርገዋል።   የውይይቱ ዓላማ ዓለም አቀፉን የአየር ንብረት ጉባኤ ከማዘጋጀት ጋር የተያያዙ ዕውቀቶችን እና የተወሰዱ ትምህርቶችን መለዋወጥ መሆኑን ተመላክቷል።
በአፍሪካ የግብርና ትራንስፎርሜሽንን ለማፋጠን ጠንካራ የዕፅዋት ጤና ጥበቃ ሥርዓት መገንባት ይገባል
Jul 6, 2026 544
አዲስ አበባ፤ ሰኔ 29/2018(ኢዜአ)፦ በአፍሪካ አህጉር የምግብ ሉዓላዊነትን ለማረጋገጥ፣ የግብርና ምርታማነትን ለማሳደግ ውጤታማ የዕፅዋት ጤና ጥበቃ ሥርዓት መገንባት ወሳኝ መሆኑን የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ። "የእፅዋት ሀብቶችን እና ተቋማትን ለመጠበቅ የአፍሪካ ሀገራትን በሳይንስ እና በዲጂታል መሳሪያዎች ማብቃት" በሚል መሪ ኃሳብ የተዘጋጀው የአፍሪካ ዕፅዋት ጤና ጥበቃ ፕሮግራም የስትራቴጂክ አጋርነት መድረክ በአዲስ አበባ ተካሂዷል።   በመድረኩ ላይ የግብርና ሚኒስትር ዴኤታ ፍቅሩ ረጋሳ (ዶ/ር) እንደገለጹት፤ አፍሪካ ግብርናውን ለመለወጥና ዘላቂ ልማት ለማምጣት የምታደርገው ጥረት በድንበር ተሻጋሪ ተባዮች፣ በወራሪ ዝርያዎች፣ በድንገተኛ በሽታዎች እና በአየር ንብረት ለውጥ ምክንያት ከፍተኛ አደጋ ተደቅኖበታል። እነዚህ ተግዳሮቶች በምርት፣ በብዝሃ ሕይወት እና በኢኮኖሚ ዕድገት ላይ አሉታዊ ተፅዕኖ የሚያሳድሩ በመሆናቸው፣ በእፅዋት ጤና ላይ መዋዕለ ነዋይ ማፍሰስ ለአፍሪካ የኢኮኖሚ ስኬት መሠረት መሆኑን ገልጸዋል። ተባይና የእፅዋት በሽታዎች በድንበር የማይገደቡ በመሆናቸው፣ የትኛዋም ሀገር ተግዳሮቶቹን ብቻዋን መፍታት ስለማይቻል አህጉራዊ የጋራ ርብርብ ያስፈልጋል ብለዋል። ጠንካራ የዕፅዋት ጤና ጥበቃ ሥርዓት መገንባት የግብርና ኢንቨስትመንቶችን ለመጠበቅ፣ የምግብ ሉዓላዊነትን ለማረጋገጥ እና የተፈጥሮ ሥነ-ምህዳርን ለመንከባከብ መሠረታዊ መሆኑን አስገንዝበዋል። በተጨማሪም ደህንነቱ የተጠበቀና ተወዳዳሪ የንግድ ሥርዓትን ለማመቻቸት እንዲሁም የምግብ ሥርዓትን የመቋቋም አቅም ለማጠናከር ወሳኝ ሚና እንዳለው ጠቁመዋል። በኢትዮጵያም ዘላቂ የግብርና ትራንስፎርሜሽንን ለማምጣት የዕፅዋትን ጤና የመጠበቅ ተግባር ልዩ ትኩረት ተሰጥቶት እየተሠራበት እንደሚገኝ አስታውቀዋል።   የዓለም አቀፉ የዕፅዋት ጥበቃ ኮንቬንሽን ጸሃፊ ኤንሪኮ ፔሮቲ በበኩላቸው ድርጅቱ ጠንካራ እና የበለጠ የመቋቋም አቅም ያለው የዕፅዋት ጤናን ለመገንባትና የምግብ ዋስትናን ለመደገፍ በቁርጠኝነት እንደሚሠራ ገልጸዋል። አጋርነቶችን ማጠናከርና አዳዲሶችን መፍጠር እንደሚገባ ገልጸው፣ በአፍሪካ የዕፅዋት ጤና ፕሮግራም በኩል የተመዘገበው አስደናቂ እድገት በዓለም አቀፍ ደረጃ የላቀ ተፅዕኖ ለመፍጠር መሠረት መሆኑን ማረጋገጥ እንደሚገባ ተናግረዋል። የአፍሪካ ህብረት ኢንተር-አፍሪካን የዕፅዋት ጤና ጥበቃ ምክር ቤት አስተባባሪ ሳሊው ኒያሲ (ዶ/ር)፤ ተቋማቸው ለብሔራዊ ተቋማት የክትትል፣ የላቦራቶሪ ምርመራና የመከላከል አቅምን በማሳደግ፤ በሳይንስ ላይ የተመሠረተ ውሳኔ አሰጣጥንና ቀጣናዊ የመረጃ ልውውጥን እያጠናከረ ይገኛል ብለዋል።   ይህ ፕሮግራም የአፍሪካ ህብረትን የዕፅዋት ጤና ስትራቴጂ ትግበራ የሚደግፍ እና በአካታች የአፍሪካ ግብርና ልማት ፕሮግራም ስር የተገለጹትን የአጀንዳ እ.አ.አ 2063 ለማሳካት እየተሰሩ ካሉት ስራዎች አንዱ መሆኑን ጠቁመዋል። በኢትዮጵያ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የምግብ እና የእርሻ ድርጅት ጊዜያዊ ተወካይ ኦርላንዶ ሶሳ በበኩላቸው፣ ለስኬቱ የመንግስታት፣ የቀጣናዊ ድርጅቶች፣ የልማት አጋሮች፣ የቴክኒክ ተቋማት እና የግሉ ዘርፍ የተቀናጀ አጋርነት እጅግ አስፈላጊ መሆኑን ገልጸዋል።   የገንዘብ ድጋፍ፣ የቴክኒክ እውቀት፣ ስልጠና፣ የምርመራ አገልግሎት፣ የዲጂታል ድጋፍ ጋር የተያያዙ አስተዋፅኦዎች ተቀናጅተው ዘላቂ አቅምን ለመገንባት መዋል እንዳለባቸው ተናግረዋል። ለአርሶ አደሮች እና በዕሴት ሰንሰለቱ ውስጥ ላሉ ተዋናዮች ልዩ ትኩረት መስጠት እንደሚገባ ገልጸዋል።        
ዓለም አቀፍ ዜናዎች
የአፍሪካን አንድነት የበለጠ በማጎልበት የበለፀገች አህጉር መገንባት አለብን-መሐሙድ አሊ ዩሱፍ
May 25, 2026 17164
አዲስ አበባ፤ግንቦት 17/2018 (ኢዜአ)፦የአፍሪካን አንድነት የበለጠ በማጎልበት የበለፀገች አህጉር መገንባት እንደሚያስፈልግ የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀ መንበር መሐሙድ አሊ ዩሱፍ ገለጹ። 63ኛው የአፍሪካ ቀን ''የ63 ዓመታትን ዓመታት አንድነት፣ ትስስርና ልማት፤ አብረን እናክብር” በሚል መሪ ሃሳብ በአዲስ አበባ የአፍሪካ ህብረት ቅጥር ግቢ በተለያዩ ሁነቶች እየተከበረ ይገኛል። በዝግጅቱም የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀ መንበር መሐሙድ አሊ ዩሱፍ፣ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ሀደራ አበራ ጨምሮ የሕብረቱ አባል ሀገራት ዲፕሎማቶችና ተጋባዥ እንግዶች ታድመዋል። የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀ መንበር መሐሙድ አሊ ዩሱፍ በዚሁ ወቅት እንዳሉት፤ አፍሪካ በዓለም መድረክ ያላት ሚና በየ ጊዜው እየታደሰ መምጣቱን ገልጸዋል። የአህጉሪቷ የሕዝብ ቁጥርና የኢኮኖሚ ዕድገትም በጥቂት ዓመታት ውስጥ የአፍሪካን ጥቅል የሀገር ውስጥ ዕድገት ምጣኔ 10 ትሪሊዮን ዶላር ያደርሰዋል ተብሎ እንደሚጠበቅ ተናግረዋል። የአፍሪካ ወጣቶችም ሌሎች አህጉራት ጭምር የሚመኟቸው የአህጉሪቷ ዕድገትና ብልፅግና አቅም መሆናቸውን አንስተዋል። በቀጣይም የአፍሪካዊያንን የአንድነት ኃይል የበለጠ በማጎልበት የአህጉሪቱን ዕምቅ ፀጋዎች ለሁለንተናዊ ዕድገትና ብልፅግና መቀየር እንደሚያስፈልግ አስገንዝበዋል። የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ሀደራ አበራ በበኩላቸው፥የአፍሪካዊያን ባህልና ዕሴት ለአህጉሪቷ መፃኢ ዕድል፣ ዕድገትና ብልፅግና የሚተርፍ የጥንካሬ ምንጭ ነው ብለዋል። የአፍሪካን የትብብር አቅም በማጎልበት የአህጉሪቷ ዜጎችን ተጠቃሚነት የሚያረጋግጥና የራስን የተሻለ ዕድል መቅረፅ እንደሚያስፈልግ ገልጸዋል። ለዚህም በሁሉም ዘርፍ የአፍሪካን የኢኮኖሚ ዕድገት በማስፋት የአህጉሪቱን ዕምቅ የልማት ፀጋ ወደ ዘላቂ ብልፅግና መቀየር እንደሚገባ ተናግረዋል። በአህጉሪቷ ላይ የደረሱ በደሎች ፍትሕ እንዲያገኙ ከማድረግ ባሻገርም ለአጀንዳ 2063 ስኬት በቁርጠኝነት በመስራት የወደፊት እጣ ፋንታ መወሰን እንደሚያስፈልግ አስገንዝበዋል። በየዓመቱ የአፍሪካ ቀን መከበር የጀመረው የአፍሪካ አንድነት ድርጅት የአሁን የአፍሪካ ህብረት እ.ኤ.አ በ1963 መመስረቱን እንደሆነ ይታወቃል። የዘንድሮው የአፍሪካ ቀንም የህብረቱ ኮሚሽን ከህብረቱ ሰራተኞች ማኅበር፣ አባል ሀገራት፣ ከህብረቱ አደረጃጀቶችና ቀጣናዊ የኢኮኖሚ ማህበረሰቦች ጋር በመተባበር ተዘጋጅቷል። #Ethiopian_News_Agency #ኢዜአ
የአፍሪካ ሕብረት ለታዳጊው ዓለም የፍትህ ድምፅ እና ለባለብዙ ወገን ግንኙነት ዋነኛ መገለጫ ነው
May 13, 2026 11328
አዲስ አበባ፤ ግንቦት 5/2018 (ኢዜአ)፦ የአፍሪካ ሕብረት ለታዳጊው ዓለም የፍትህ ድምፅ እና ለባለብዙ ወገን ግንኙነት ዋነኛ መገለጫ መሆኑን የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ፀሐፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ ገለጹ፡፡ የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን እና የተባበሩት መንግስታት ድርጅት በሰላም፣ በጸጥታ፣ በዘላቂ ልማት እና በሰብአዊ መብቶች ዙሪያ ያላቸውን ትብብር ይበልጥ ተቋማዊ ለማድረግ የሚያስችል ስምምነት ተፈራርመዋል። ስምምነቱን የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀ መንበር መሐሙድ አሊ ዩሱፍ እና የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ፀሐፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ ፈርመውታል። የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ፀሐፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ በዚሁ ወቅት በሰጡት መግለጫ፣ የአፍሪካ ህብረት ለታዳጊው ዓለም የፍትህ ድምፅ እና ለባለብዙ ወገን ግንኙነት ዋነኛ መገለጫ መሆኑን ገልጸዋል። አጋርነታቸውን ይበልጥ ተቋማዊ የሚያደርገው ይህ ስምምነት በቁልፍ ዘርፎች ላይ የተመዘገቡ ስኬቶችንና የወደፊት ዕቅዶችን መነሻ ያደረገ መሆኑን ጠቁመዋል። አፍሪካ በተባበሩት መንግሥታት የፀጥታው ምክር ቤት ውስጥ በቋሚ አባልነት አለመካተቷን ታሪካዊ ኢ-ፍትሃዊነት ነው ያሉት ዋና ጸሐፊው፣ ይህም የምክር ቤቱን ተቀባይነትና ውጤታማነት እንደሚጎዳው አስገንዝበዋል። በተጨማሪም ዓለም አቀፍ የፋይናንስ ሥርዓት ሊስተካከል እንደሚገባ ጠቅሰው አፍሪካ ከጥሬ ዕቃ አቅራቢነት ወጥታ ለአረንጓዴ ኢነርጂ ሽግግር የማምረቻና የማጣሪያ ማዕከል መሆን እንዳለባት ጠቁመዋል፡፡ የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር መሐሙድ አሊ ዩሱፍ በበኩላቸው፣ የአፍሪካ ህብረት የ2063 አጀንዳ እና የተባበሩት መንግሥታት የ2030 አጀንዳ የተጣጣሙ መሆናቸውን ገልጸዋል። በአፍሪካ ቀንድ ያሉ ፈተናዎችን ለመፍታት በቅርበት እየተሰራ መሆኑን ጠቅሰው ዓለም አቀፍ የፋይናንስ ሥርዓት ማሻሻያ ተደርጎ የአፍሪካ ሀብቶች ጥቅም ላይ እንዲውሉም ጥሪ አቅርበዋል፡፡ በናይሮቢ የተካሄደው የ"አፍሪካ ፎርዋርድ" (Africa Forward) ጉባኤ ውጤቶች ክትትል እንዲደረግባቸው አሳስበዋል፡፡ አፍሪካ በፀጥታው ምክር ቤት ውስጥ ድምጽን በድምጽ የመሻር መብትን ጨምሮ ቋሚ መቀመጫና ፍትሃዊ ውክልና እንዲኖራት የሚለውን የአህጉሪቱን ጥያቄ በድጋሚ አረጋግጠዋል። ይህ ስምምነት በሁለቱ ድርጅቶች መካከል ያለውን ስልታዊ ግንኙነት ወደ ላቀ ደረጃ እንደሚያሸጋግረው ይጠበቃል። 10ኛው የአፍሪካ ህብረት እና የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የከፍተኛ ደረጃ ውይይት ዛሬ በአዲስ አበባ መካሄዱ ይታወቃል፡፡
አፍሪካ በፀጥታው ምክር ቤት ቋሚ መቀመጫ እንዳይኖራት ማድረግ የዓለም አቀፍ ተቋማትን ኢ-ፍትሐዊነት የሚያንጸባርቅ ነው
May 13, 2026 10128
አዲስ አበባ፤ ግንቦት 5/2018(ኢዜአ)፦ አፍሪካ በፀጥታው ምክር ቤት ቋሚ መቀመጫ እንዳይኖራት ማድረግ የዓለም አቀፍ ተቋማትን ኢ-ፍትሐዊነት የሚያንጸባርቅ ተግባር መሆኑን የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ጸሀፊ አንቶኒዮ ጉተሬዝ ገለጹ። የአፍሪካ ሕብረትና የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት 10ኛ ዓመታዊ ኮንፍረንስ በአፍሪካ ሕብረት እየተካሄደ ነው። የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ጸሀፊ አንቶኒዮ ጉተሬዝ በዚህ ወቅት እንዳሉት፤ የመንግስታቱ ድርጅት በሁሉም ዘርፎች ቀዳሚ ተግባር አፍሪካን የማድረግ የፖለቲካም ሆነ የሞራል ግዴታ አለበት። አፍሪካ አህጉራዊ ግጭቶችን በማርገብ፣ አህጉራዊ ዕድገትና ብልፅግናን ለማረጋገጥ የምታደርገው ጥረት የሚደነቅ መሆኑን በመግለጽ፤ የአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣናና ሌሎች የሰላምና ጸጥታ ኢኒሼቲቮች አስደናቂ መሆናቸውን ገልጸዋል። አፍሪካ በዓለም ሁለንተናዊ እንቅስቀሴ ላይ ያላት ሚና የጎላ መሆኑን እንገነዘባለን ያሉት ዋና ጸሀፊው፤ በታሪክና በዓለም ኢ-ፍትሐዊ አሰራር የደረሰባትን በደል ለመቀልበስ የምታደርገውን ጥረት ለመደገፍ ቁርጠኛ መሆናቸውን ተናግረዋል። ከሁለተኛው የዓለም ጦርነት በኋላ በርካታ የአፍሪካ ሀገራት ከቅኝ ግዛት ባልወጡበት ወቅት የተቋቋሙ ዓለም አቀፍ ተቋማት አህጉሪቱ በፀጥታው ምክር ቤት ቋሚ መቀመጫ እንዳይኖራት ማድረጋቸው ተገቢ አለመሆኑን ገልጸዋል። አፍሪካ ባልተሳተፈችበት የተቋቋሙ የዓለም አቀፍ ተቋማት ኢ-ፍትሐዊነት አፍሪካን ብዙ አሳጥቷታል ያሉት ዋና ጸሀፊው፤ አፍሪካዊ ችግሮችን በአፍሪካ ለመፍታት የተጀመሩ ኢንሼቲቮችን መደገፍ እንደሚገባ ተናግረዋል። የመንግሥታቱ ድርጅት አፍሪካዊ ግጭቶች በአፍሪካ ማዕቀፍ እንዲፈቱ በመሪነት ከመሳተፍ ባለፈ የአፍሪካ ሕብረትን ጥረት እንደሚደግፍ ጠቁመዋል። አፍሪካ በወሳኝ ማዕድናትና በአረንጓዴ ኢኮኖሚ ትልቅ አቅም እንዳላት ገልጸው፤ ሀብቷን እሴት በመጨመር ለዓለም ገበያ የምታቀርብበትን መንገድ መቀየስ ይገባል ብለዋል።
አፍሪካ ለ2030 እና አጀንዳ 2063 ግቦች የሚያስፈልጋትን የልማት ፋይናንስ ለማግኘት የራሷን የብድር ደረጃ መመጠኛ ተቋም ለማቋቋም ወሰነች
May 13, 2026 10026
አዲስ አበባ፤ ግንቦት 5/2018(ኢዜአ)፦ አፍሪካ ለ2030 እና አጀንዳ 2063 ግቦች የሚያስፈልጋትን የልማት ፋይናንስ ለማግኘት የተዛባውን የዓለም የፋይናንስ ስርዓት የሚያጣጥም የራሷን የብድር ደረጃ መመጠኛ ተቋም (African Rating Agency) ለማቋቋም መወሰኗን የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን ሊቀ-መንበር መሐሙድ አሊ ዩሱፍ ገለጹ። የአፍሪካ ሕብረትና የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት 10ኛ ዓመታዊ ኮንፍረንስ በአፍሪካ ሕብረት አዳራሽ እየተካሄደ ነው። የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን ሊቀ-መንበር መሐሙድ አሊ ዩሱፍ በዚህ ወቅት እንዳሉት፤ መድረኩ በአፍሪካ ሰላምና ጸጥታ፣ ዘላቂ ልማት፣ ዓለም አቀፍ የፋይናንስ አስተዳደርና በተለዋዋጭ ዓለም የአፍሪካ ፈተናዎች ዙሪያ የሚያተኩር ነው።   የመካከለኛው ምስራቅ ጦርነትን ጨምሮ የዓለም ነባራዊ ሁኔታ በአሕጉሪቱ ላይ የሚያደርሰውን ተፅዕኖ ለመቋቋም የሚደረግ ጥረት ቢኖርም በሚሊየን የሚቆጠሩ ሰዎች የሚሰቃዩበትና የሚሰደዱበት አስቸጋሪ ሁኔታ ተፈጥሯል ብለዋል። ይሄውም በአፍሪካ አስተማማኝና ዘላቂ መፍትሔ ለማበጀት በሚደረገው ጥረት ላይ እንቅፋት እየፈጠረ መሆኑን በመጥቀስ፣ ከጸጥታ ባለፈ በመልካም አስተዳደር፣ በልማትና የማይበገር ኢኮኖሚ በመገንባት አስቻይ ሁኔታ መፍጠር እንደሚገባ ገልጸዋል። በአፍሪካ የልማት ፋይናንስ አሳሳቢ ጉዳይ መሆኑን የገለጹት የኮሚሽኑ ሊቀ መንበር፤ ዓለም አቀፉ የፋይናንስ አስተዳደር የአጀንዳ 2063 እና 2030 ግቦችን ለማሳካት እንቅፋት ፈጥሯል ብለዋል። በተለይም ከሁለተኛው የዓለም ጦርነት በኋላ የተቋቋሙና አሁንም ያለው ዓለም አቀፍ የፋይናንስ ስርዓት ለአፍሪካ ፍላጎትና እውነታ ምላሽ የማይሰጥ መሆኑንም ተናግረዋል። በመሆኑም አፍሪካን ከዓለም አቀፉ የፋይናንስ ስርዓት ጋር ለማጣጣም የራሷን የብድር ደረጃ መመጠኛ ተቋም (Africa Rating Agency) ለማቋቋም መወሰኗን ገልጸዋል። ይሄውም የአፍሪካ ሕብረት በጉዳዩ ላይ በጥልቀት ሲሰራ ቆይቶ እ.አ.አ በመጪው ሰኔ ወር 2026 በሞሪሼስ በይፋ እንደሚጀመር አስታውቀዋል። የመካከለኛው ምስራቅ ጦርነት በአፍሪካ ላይ አሉታዊ ተፅዕኖ ማሳደሩን ገልጸው፤ በብዙ ሀገራት የምግብ ሸቀጦች ዋጋ ንሯል፤ በአንዳንድ ሀገራት የነዳጅ ዋጋ ከ100 እስከ 150 በመቶ ጨምሯል ነው ያሉት። የአፍሪካ ሕብረት ከተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ጋር በትብብር ሲሰራ መቆየቱን በመጥቀስ፣ የእርስ በርስ ትብብሩን ለማጠናከር በቅርበት እንደሚሰሩም አረጋግጠዋል። ሁለቱ ተቋማት አጋርነታቸውን ማጠናከር እንዳለባቸው በመግለጽ፤ በተቋማቱ መካከል ያለውን ዘርፈ ብዙ ትብብር ወደፊት ማሻገር ያስፈልጋል ብለዋል።
ሐተታዎች
የክልሎች ቅኝት- በወፍ በረር
Jul 5, 2026 1042
አዲስ አበባ፤ ሰኔ 28/2018(ኢዜአ):- የክልሎች ቅኝት- በወፍ በረር በዚህ ዝግጅታችን በሳምንቱ በክልሎች የተከናወኑ ዋና ዋና ጉዳዮችን በወፍ በረር በመቃኘት ማስታወስ ይሆናል። በመሆኑም በዚህ ሳምንት በክልሎች ምን ምን ዋና ዋና ጉዳዮች ነበሩ ስንል እንጠይቃለን? ኢትዮጵያ እያከናወነች ነው የገጠር ትራንስፎርሜሽን በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ሃሳብ አመንጭነት የተጀመረው የከተሞች ኮሪደር ልማት ወደ ገጠሩም ተስፋፍቶ የገጠሩን ማህበረሰብ አኗኗርና አመጋገብ እንዲሁም ጤናን መሰረት በማድረግ የገጠር ኮሪደር ልማት በመከናወን ላይ ይገኛል።   ለጤናም ይሁን ለኑሮ ምቹ ባልሆነ ሁኔታ ለዘመናት በተመሳሳይ ሁኔታ የኖረው አርሶና አርብቶ አደሩ አሁን ላይ መሰረታዊ የአኗኗር ለውጥ እያመጣ ይገኛል። በገጠር የኮሪደር ልማት የሰዎችና እንስሳት መኖሪያ እየተለየ፤ በባዮ ጋዝ እና በፀሃይ ብርሃን በሚሰራ የሃይል ምንጭ መብራት ማግኘትና ምግብ መስራት የተቻለበት፤ በጓሮ የተለያዩ አትክልትና ፍራፍሬዎችን መመገብ የሚቻልበት ዘመናዊ አኗኗር ጀምረዋል። የገጠር ትራንስፎርሜሽን የልማት እንቅስቃሴው በጅምር ላይ ቢሆንም በብዙ አካባቢዎች እየተስፋፋ ሞደል መንደሮች እየተበራከቱ መጥተዋል። በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በጋሞ ዞን ምዕራብ አባያ ወረዳ ሀማሳ በ79 ነጥብ 4 ሄክታር መሬት ላይ የተሰራው ሞዴል መንደር የዚሁ ጥረት ማሳያ ነው።   በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በይፋ ተመርቆ ለነዋሪዎች የተላለፈው የሀማሳ ሞዴል መንደር በአንድ ግቢ ውስጥ የንጽህና መጠበቂያ፣ የተደራጀ የቤት እንስሳት ማቆያ፣ በባዮ ጋዝ የሚሰራ የሃይል አቅርቦትን እንዲሁም የተሟላ የጓሮ ግብርናን ማእከል አድርጎ የተሰራ መሆኑን ገልጸዋል። ከዚህ ቀደም መንግሥት በተለያዩ የገጠር አካባቢዎች ሞዴል ቤቶችን መስራቱን አስታውሰው ከዚህ በመነሳት ነዋሪዎቹ በራሳቸው ተነሳሽነት የራሳቸውን መኖሪያዎች መገንባት ጀምረዋል ብለዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በመልእክታቸው ''ንጽህና ካለ ጤና አለ፤ ምግብ ካለ ጤና አለ፤ የተስተካከለ ኮሪደር ካለ ሰላም አለ። እነዚህ ጉዳዮች ከፍተኛ ግምት ሊሰጣቸው ይገባል ብለዋል። የዜጎቻችንን ሕይወት ይቀይራሉ፤ የአኗኗር ዘዬአችንን ያሻሽላሉ፤ ኢትዮጵያን ወደ ምናስበው ከፍታ ወደ ምናስበው መሻሻል የመውሰድ አቅም አላቸው'' ሲሉም ተናግረዋል።   የጠቅላይ ሚኒስትሩ ጉብኝት ቀጥሎ በጋሞ ዞን የ'ዮ ሆልዲንግ’ የድንጋይ ከሰል ፋብሪካን የስራ እንቅስቃሴ ተዘዋውረው ተመልክተዋል። ከጥቂት ዓመታት በፊት ለኢንዱስትሪ ግብአት የሚሆን የድንጋይ ከሰል ከውጭ ሀገር ለማስገባት እስከ 300 ሚሊዮን ዶላር ውጪ የሚደረግ መሆኑን አንስተዋል። አሁን ላይ በኢትዮጵያ የተለያዩ የከሰል ማምረቻ ፋብሪካዎች ተመርቀው ወደ አገልግሎት መግባታቸውንና ይህም የሀገር ውስጥ ፍላጎትን ከመሙላት ባለፈ ለውጭ ገበያ የማቅረብ እድል ይፈጥራል ብለዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ የአርባምንጭ ዘመናዊ የኮንፈረንስ ሪዞርት መርቀው ስራ ያስጀመሩ ሲሆን በዶርዜ ሎጅ እና አካባቢው መሰረተ ልማቶችን እንዲሁም የአርባ ምንጭ ከተማን የኮሪደር ልማት፤ በከተማዋ የሚገኘውን ኩሪፍቱ ሪዞርትና ስፓንም ጎብኝተዋል። በሁሉም ዘርፎች ኢትዮጵያ ማከናወኗን አጠናክራ ቀጥላለች፤ እድገትና ማንሰራራቷ ላይቀለበስ ጉዞውን ቀጥሏል። ከዩኔስኮ ምርጥ አምስት ቅርሶች አንዱ የቱሪዝም ሚኒስቴር በዚህ ሳምንት እንዳስታወቀው የላሊበላ ውቅር አብያተክርስቲያናት በዓለማችን ከፍተኛ ተጓዦች ከተመረጡ የዩኔስኮ ምርጥ አምስት ቅርሶች መካከል አንዱ ሆኗል።   በዩሮኒውስ የዜና አውታር በተደረገ ጥናት፤ ሁሉንም የዓለም ክፍሎች ያዩ አንጋፋ ተጓዦች ካስቀመጧቸው ተወዳጅ የዩኔስኮ የዓለም ቅርሶች መካከል የላሊበላ ውቅር አብያተክርስቲያናት በግንባር ቀደምትነት ተቀምጧል። በዚሁ ሳምንትም ከአርባ በላይ ሀገራት እና ከአሥር በላይ ዓለም አቀፍ ተቋማት የተወከሉ ዲፕሎማቶች የላሊበላ ከተማና ውቅር አብያተክርስቲያናትን ጎብኝተዋል።   ይህ ከፍተኛ የዲፕሎማቶች ልዑክ በቆይታው ከ800 ዓመታት በላይ ዕድሜ ያስቆጠሩትን፣ የሕንጻ ጥበብ እና የኢንጂነሪንግ ጥበብ ማስተርፒስ እንዲሁም የሃይማኖትና የታሪክ ሕያው ምስክር የሆኑትን የዓለም ቅርስ የላሊበላ ውቅር አብያተክርስቲያናትን ጎብኝተዋል። የኢትዮጵያ አስተማማኝ መከታ የኢትዮጵያ ብሔራዊ መከላከያ ኮሌጅ በመከላከያና ስትራቴጂክ የደህንነት ጥናት መስክ ያሰለጠናቸውን ተመራቂዎች በዚሁ ሳምንት አስመርቋል። በመርሃ ግብሩ ላይ በመገኘት ንግግር ያደረጉት የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ፤ ሰራዊቱ የውስጥ ባንዳና የውጭ ታሪካዊ ጠላቶችን ከንቱ ህልም በማምከን የሀገርን ሉዓላዊነት በአስተማማኝ መልኩ እየጠበቀ ይገኛል ብለዋል።   የኢትዮጵያን የባሕር በር ባለቤትነት ጥያቄና ቀጣናዊ የትብብር መርህ ለማደናቀፍ ታሪካዊ ጠላቶችና የውስጥ ባንዳዎች ግንባር ፈጥረው እየሰሩ መሆኑን አንስተዋል። ኢትዮጵያን ከባሕር ለማስወጣት የተጠቀሙበት የረጅም ዘመናት ሴራም ዛሬ ላይ “ፅምዶ” በሚል የተሰለፉ አካላት ስለመኖራቸው ተናግረዋል። የሀገር መከላከያ ሰራዊት በአደረጃጀት ልዩ እና በዘመናዊ ትጥቅ ተጠናክሮ በማንኛውም ሁኔታ ለሀገሩ ክብርና ሉአላዊነት መጠበቅ አስተማማኝ የዝግጁነት ደረጃ ላይ ይገኛል ብለዋል። የ12ኛ ክፍል ፈተና በሳምንቱ በሁሉም የሀገሪቷ አካባቢዎች የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ስኬታማ በሆነ መልኩ ተከናውኗል።   በሁሉም አካባቢዎች ተፈታኞች በበይነመረብ (ኦንላይን) እንዲሁም በወረቀት እንደየ ዝግጅቱና ምቹ ሁኔታውን መሰረት በማድረግ ፈተናውን በመውሰድ ላይ ይገኛሉ። በገጠር ኮሪደር አዲስ የህይወት ምእራፍ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ካፋ ዞን የጊምቦ ወረዳ በተገነባው ሞዴል የገጠር መንደር የሚኖሩ አርሶ አደሮች አዲስ የህይወት ምእራፍ መጀመራቸውን ገልጸዋል። የኤሌክትሪክና ሌሎች አገልግሎቶች የተሟላለት የገጠር ሞዴል መኖሪያ መንደር የአኗኗር ዘይቤያችንን ምቹና ዘመናዊ አድርጎታል ያሉት ነዋሪዎቹ ይህንን ላደረጉ ሁሉ እናመሰግናለን ብለዋል። የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) በካፋ ዞን ጊምቦ ወረዳ የተገነባውን የገጠር ሞዴል መኖሪያ መንደር መመረቃቸው ይታወሳል፡፡ የግብርናና ገጠር ሽግግርን እውን በማድረግ የአርሶ አደሩን አኗኗር ለማዘመን እየተሰራ መሆኑን ገልፀው የመብራት፣ የውሃ፣ የመንገድን ሌሎች መሰረታዊ አገልግሎቶችን አርሶ አደሩ በአቅራቢያው ማግኘት የሚያስችልና የኢኮኖሚ አቅሙን የሚያሳድጉ መሆናቸውን በወቅቱ ተናግረዋል። በቀጣይም ተግባሩን በማስፋት ከገጠር ወደ ከተማ የሚደረግን ፍልሰት ለማስቀረት በቁርጠኝነት እንሰራለን ብለዋል። የአረንጓዴ አሻራ በሸገር ከተማ ቡራዩ ክፍለ ከተማ አኔ ዲማ ወረዳ የጨፌ ኦሮሚያ አፈ ጉባዔ ሰኣዳ አብዱረህማንና የከተማው ከንቲባ ተሾመ አዱኛ(ዶ/ር)ን ጨምሮ ሌሎችም የአከባቢው ማህበረሰብ በተገኙበት የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር ተካሄዷል።   የጨፌ ኦሮሚያ አፈ ጉባዔ ሰዓዳ አብዱረህማን በወቅቱ፤ ዛሬ የምንተክላቸው ችግኞች ለሀገራችን ብቻ ሳይሆን ለመላው ዓለም የአየር ንብረት ለውጥ መፍትሔ የሚሰጡ ናቸው ብለዋል። የአረንጓዴ አሻራ መርሃ-ግብር የአየር ንብረት ለውጥን ከመከላከል ባለፈ የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ እና ለትውልድ ቀጣይነት አስተማማኝ ዋስትና ጭምር መሆኑን ተናግረዋል። የሸገር ከተማ ከንቲባ ተሾመ አዱኛ (ዶ/ር)፤ በሸገር ከተማ የአካባቢውን አረንጓዴነት ለማረጋገጥና ኢኮኖሚውን ለመደገፍ በተከናወኑ ዘርፈ ብዙ ተግባራት በርካታ ስኬቶች መመዝገባቸውን ገልጸዋል።   በዘንድሮው የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር 19 ነጥብ 1 ሚሊዮን የተለያዩ ዝርያ ያላቸውና ዘርፈ ብዙ ጠቀሜታ ያላቸው ችግኞችን ለመትከል ዝግጅት ተደርጎ ወደ ተግባር ገብተናልም ብለዋል። የባቡር መስመር ጥገና የአዋሽ-ኮምቦልቻ- ሃራ ገበያ ባቡር መስመር ፕሮጀክት ጥገናን በጥራትና በፍጥነት ለማጠናቀቅ ርብርብ እየተደረገ መሆኑን የኢትዮጵያ ምድር ባቡር ኮርፖሬሽን አስታውቋል።   የምድር ባቡር ኮርፖሬሽን ከፍተኛ አመራሮችና ባለድርሻ አካላት በቅርቡ የጥገና ስራው የተጀመረውን የአዋሽ-ኮምቦልቻ- ሃራ ገበያ የባቡር መስመር ፕሮጀክት የጥገና ሂደት በዚሁ ሳምንት ጎብኝተዋል። ከአዋሽ -ኮምቦልቻ -ሃራ ገበያ 392 ኪሎ ሜትር የሚሸፍነውን ፕሮጀክት በአራት አቅጣጫ የጥገና ሥራው እየተከናወነ መሆኑም ታውቋል። ለልማት ተነሽዎች የተገነቡ ቤቶች በዚሁ ሳምንት የጅማ ከተማ አስተዳደር ለልማት ተነሺዎች ያስገነባውን 300 መኖሪያ ቤቶች መርቆ ማስረከቡን እንመለከታለን። በመርሃ ግብሩ ላይ የተገኙት የኦሮሚያ ክልል ግብርና ቢሮ ሃላፊ ጌቱ ገመቹ፤ በክልሉ በገጠርም ይሁን በከተሞች ሰው ተኮር የልማት ፕሮጀክቶች ተጠናክረው የሚቀጥሉ መሆኑን ገልጸዋል።   የጅማ ከተማ ከንቲባ ጠሃ ቀመር፤ በከተማው በርካታ ፕሮጀክቶች በመንግስት እየተከናወኑ እንደሆኑና የተጠናቀቁትም ለአገልግሎት ክፍት እየተደረጉ እንደሚገኙ ገልጸዋል። በከተማዋ በዚህ አመት 80 የልማት ፕሮጀክቶች ተጠናቀው ለአገልግሎት ክፍት መደረጋቸውን ጠቅሰው ዛሬ ለልማት ተነሺዎች ተገንብተው የተላለፉ መኖሪያ ቤቶች የዚሁ ጥረት አንድ አካል ናቸው ብለዋል። እነዚህ መኖሪያ ቤቶች ከ700 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ የተደረገባቸው መሆኑን ጠቁመው ግንባታቸው ተጠናቆ ለ300 አባወራና እማወራዎች ተላልፈዋል ብለዋል።
 ለአስም በሽታ አጋላጭ ምክንያቶችና ሊደረጉ የሚገባቸው ጥንቃቄዎች
Jun 29, 2026 3646
የጤና ነገር በዮሐንስ ደርበው ለአስም በሽታ አጋላጭ ምክንያቶችና ሊደረጉ የሚገባቸው ጥንቃቄዎች የድንገተኛ እና ጽኑ ህሙማን ሐኪም ዶክተር ፍጹም አሸብር ከኢዜአ ጋር ባደረጉት ቆይታ፤ ለአስም ስለሚያጋልጡ መንስኤዎች፣ ምልክቶች፣ መደረግ ስላለበት ጥንቃቄና ሕክምናው አብራርተዋል። • ምንድንነት የሕክምና ባለሙያው እንዳሉት፤ አስም ለረጅም ጊዜ የሚኖር የመተንፈሻ አካላት ህመም ነው። የመተንፈሻ አካላት በቀላሉ፣ በተለያየ ሁኔታና መጠን መዘጋት ሲያጋጥም ‘አስም’ እንደሚባልም አስረድተዋል። በኢትዮጵያ በገዳይነታቸው ቀዳሚ ከሆኑ አምስት በሽታዎች አንዱ እየተስፋፋ ያለው የጉበት ስብን (ቅባት) እንዴት መከላከል ይቻላል? የኪንታሮት ህመም እንዳይከሰት መከላከል የሚቻልበት ብልኀት አለ? ሾተላይ ምንድነው? እንዴትስ ይከሰታል? ቀድሞ መከላከልስ ይቻላል? • ምልክቶች የትንፋሽ ማጠር፣ የደረት መጨናነቅ እና ሳል ከአስም ምልክቶች መካከል መሆናቸውን ጠቁመዋል። ምልክቶቹም በአብዛኛው በሌሊት ወይም በማለዳ እንደሚባባሱ አስገንዝበዋል። • የአስም ዓይነቶች 1. የአለርጂ አስም፡- ይህ የአስም ዓይነት በአለርጂዎች የሚቀሰቀስ መሆኑን ገልጸዋል። ለምሳሌ አቧራ፣ የአበባ ዱቄት (ዘር)፣ የእንስሳት አይነ ምድር ሽታዎች ለዚህኛው አስም አጋላጭ መሆናቸውን ጠቅሰዋል። 2. አለርጂ ያልሆነ አስም፡- ይህ ደግሞ በኢንፌክሽን፣ በቀዝቃዛ አየር እንዲሁም በተበከለ አየር የሚነሳ የአስም ዓይነት መሆኑን ነው ያስረዱት። 3. በአካል ብቃት እንቅስቃሴ ምክንያት የሚመጣ አስም፡- አካላዊ እንቅስቃሴ በሚደረግበት ወቅት እንዲሁም ከሥራ በኋላ የሚከሰት የአስም ዓይነት መሆኑን ገልጸዋል። 4. ከሥራ ጋር የተያያዘ አስም፡- በሥራ ቦታ ተጋላጭነት ምክንያት የሚቀሰቀስ የአስም ህመም ዓይነት መሆኑን አስረድተዋል። 5. ከባድ የአስም በሽታ፡- ይህኛው የአስም ህመም ዓይነት ለመቆጣጠር አስቸጋሪ እና ባብዛኛው ባዮሎጂካል ሕክምናን የሚፈልግ መሆኑንም ተናግረዋል። • አጋላጭ (ለህመሙ መባባስ) መንስዔዎች አለርጂዎች (የመተንፈሻ አካላት ኢንፌክሽን፣ የዓየር ብክለት፣ ጭስ)፣ የአካል ብቃት እንቅስቃሴ፣ ቀዝቃዛ የዓየር ሁኔታ፣ ጭንቀት እንዲሁም የጄኔቲክ ቅድመ-ዝንባሌ ለአስም ህመም ከሚያጋልጡ እና ህመሙን ከሚያባብሱ ምክንያቶች መካከል መሆናቸውን አብራርተዋል። • አስም ያለባቸው ሰዎች ምን ዓይነት ጥንቃቄ ያድርጉ? 👉ከአቧራ፣ ጭስ፣ አለርጂዎችዎች መራቅና መጠንቀቅ፤ 👉 በኢንፍሉዌንዛ እና በኒሞኮካል ክትባቶች ወቅታዊ ክትባቶችን መውሰድ፤ 👉 በቀዝቃዛ የዓየር ሁኔታ ሙቀት የሚሰጡ መከላከያ ልብሶችን መልበስ፤ 👉 ጥሩ እንቅልፍ መተኛት፣ የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ማድረግ፣ የተመጣጠነ አመጋገብን ማዘውተር እና መሰል ተግባራት የአስም ህመም እንዳይባባስ ያግዛሉ ብለዋል ባለሙያው። የጡት ካንሰርን ለመከላከል … ሕጻናትን ለውስብስብ ችግር እየዳረገ ያለው የስኳር ህመም (Diabetes) እንደዋዛ የበርካቶችን በር የሚያንኳኳው በዓለም ላይ አሳሳቢ ደረጃ ከደረሱ የህመም ዓይነቶች አንዱ • ሕክምናው የአስም ህመም የማስታገሻ እና የመቆጣጠሪያ (የረዥም ጊዜ) ሕክምናዎች እንዳሉት ያስታወቁት ባለሙያው እንደ ህመሙ ሁኔታ ስለሚወሰን ወደ ሕክምና ተቋም መሄድ እንደሚገባ መክረዋል። በተለይም ምልክቶቹ በተባባሱበት ወቅት ከፍተኛ የዓየር ትቦ መዘጋት ደረጃ ላይ እንዳይደርስ በጊዜ ሕክምናውን ማግኘት አስፈላጊ መሆኑን በአጽንኦት አንስተዋል። ከ 3 እስከ 10 በመቶ ያህሉ የዓለም ሕዝብ በአስም ተጠቂ መሆኑንም ጠቁመዋል። #Ethiopian_News_Agency #የኢትዮጵያ_ዜና_አገልግሎት #ኢዜአ #የጤና_ነገር  
በኢትዮጵያ በገዳይነታቸው ቀዳሚ ከሆኑ አምስት በሽታዎች አንዱ -የሳምባ ምች (ኒሞኒያ)
Jun 28, 2026 3376
የጤና ነገር በዮሐንስ ደርበው በጥቁር አንበሳ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የውስጥ ደዌ፣ የሳምባ እና የጽኑ ህሙማን ሰብስፔሻሊስት ዶክተር እስማኤል ሙሐመድ ከኢዜአ ጋር ባደረጉት ቆይታ፤ የሳምባ ምች መንስዔዎችን፣ ምልክቶቹን፣ መደረግ ስላለባቸው ጥንቃቄዎችና ሕክምናው ሳይንሳዊ ገለጻ አድርገዋል። · ምንድንነት እንደ ዶክተር እስማኤል ማብራሪያም፤ የሳምባ ምች (ኒሞኒያ) ማለት ሳምባ ላይ የሚፈጠር ኢንፌክሽ ነው። ይህም በተለያዩ ምክንያቶች እንደሚከሰት ያስረዳሉ። · የሳምባ ምች ከተለመዱት የሳምባ ህመሞች በምን ይለያል? ከተለመዱት የሳምባ ህመሞች (አስም፣ ብሮንካይትስ፣ ሲኦፒዲና ሌሎችም …) የሳምባ ምች እንደሚለይም ነው የሚገልጹት። ይህን ሲያብራሩም፤ የተለመዱት የሳምባ ህመሞች (አስም፣ ብሮንካይትስ፣ ሲኦፒዲና ሌሎች …) የሚያጠቁት የሳምባ አየር ቱቦን መሆኑን ገልጸዋል። በአንጻሩ ኒሞኒያ የሚያጠቃው፤ ካርበንዳይ ኦክሳይድ የሚወጣበትንና ኦክስጅን የሚገባበትን (ጋዝ ኤክስቸንጅ የሚካሄድበትን) የታችኛውን የሳምባ ክፍል መሆኑን አስገንዝበዋል። · መንስዔዎች እንደ ሕክምና ባለሙያው ገላጸ፤ የሳምባ ምች በርካታ መንስዔዎች አሉት። ከእነዚህም መካከል በዋናነት የሳምባ ምች የሚከሰተው በቫይረስ (40 በመቶ ገደማ) እና በባክቴሪያ (እስከ 50 በመቶ ገደማ) መሆኑን ያብራራሉ። በሌላ በኩል አልፎ አልፎ ቢሆን በፈንገስ (ከ5 በመቶ በታች) ምክንያት የሚከሰት የሳምባ ምች መኖሩን አንስተዋል። ባብዛኛው በቫይረስና በባክቴሪያ ምክንያት የሚከሰት የሳምባ ምች በትንፋሽ አማካኝነት ከሰው ወደ ሰው እንደሚተላለፍም አረጋግጠዋል ባለሙያው። · ምልክቶቹ ህመሙ ሳምባን እንደሚያጠቃ ያወሱት ባለሙያው፤ ከምልክቶቹ መካከል አንዱ ሳል ማሳል መሆኑን ገልጸዋል። ሳሉ ደረቅ ወይም አክታ ያለው ሊሆን እንደሚችል በመጠቆም፤ የአክታው ቀለምም ነጭ፣ ቢጫ፣ ደም የቀላቀለ ወይም የዛገ ብረት የሚመስል ሊሆን እንደሚችል ያስረዳሉ። በተጨማሪም ይላሉ፤በሁለቱም ወይም በአንዱ በኩል የደረት ውጋት እና የትንፋሽ ማጠር (ለመተንፈስ መቸገር) ከምልክቶቹ መካከል ናቸው። እንዲሁም የሳምባ ምቹ ከፍተኛ ደረጃ ላይ ከደረሰ፤ ራስን መሳት፣ መረበሽ (ኮንፊውዝ መሆን ነገሮችን ወይም ሁኔታዎች ላይ የመዘባረቅ ነገር) ሊስተዋል እንደሚችል አንስተዋል። · ወደ ሕክምና ተቋም መቼ ይሂዱ? በቀላሉ የማይጠፋ ከ24 እስከ 48 ሠዓት የሚቆይ ከፍተኛ ትኩሳት ሲኖር፣ ከፍተኛ የድካም ስሜት ካለ፣ ከፍተኛ የትንፋሽ ማጠር ሲስተዋል፣ ኮንፊውዝ መሆን (ነገሮችን መዘበራረቅ) ሲኖር፣ ራስን መሳት ካለ እንዲሁም እነዚህ ምልክቶች ዝቅተኛ ቢሆኑ እንኳ ተጓዳኝ ህመሞች ማለትም (የስኳር፣ የኤች አይ ቪ፣ የካንሰር ታካሚ (ኬሞ ቴራፒን ጨምሮ ለካንሰር ህመም መድኃኒት እየወሰዱ ከሆነ)፣ የበሽታ መከላከል ዐቅምን የሚቀንሱ መድኃኒቶች (እንደ ፕሪኒሶሎ ያሉና መሰል) የሚጠቀሙ ከሆነ ወደ ሕክምና በመሄድ ዕርዳታ ማግኘት ይኖርባቸዋል ነው ያሉት። ምክንያቱም እነዚህ ታካሚዎች ቶሎ ካልታከሙ፤ ከጊዜ ወደ ጊዜ የሳምባ ምቹ የህመም ደረጃ ከፍ እያለ በመሄድ ለሕይዎት የሚያሰጋበት ሁኔታ ስለሚፈጠር ነው ብለዋል። ·ሳምባ ምችና የአየር ሁኔታ ብርድ (ቀዝቃዛ ዓየር) በራሱ የሳምባ ምች እንደማያመጣ የሚገልጹት ባለሙያው፤ በአንጻሩ የሳምባ ምች እንዲከሰት ምቹ ሁኔታዎችን ሊፈጥር ይችላል ብለዋል። ይህንም በምሳሌ ሲያስረዱ፤ አንድ ሰው ቀዝቃዛ አየር ወደ ውስጥ በሚስብበት ወቅት በሰውነት ውስጥ በሚገኝ የአየር ቱቦ ላይ የሚገኙት ሲሊያ የተሰኙ ስትራክቸሮች ተግባራቸውን በአግባቡ ማከናወን ይሳናቸዋል ብለዋል። የሲሊያ ዋና ተግባርም ከአየር ጋር ወደ ውስጥ የሚገቡትን ቆሻሻ፣ ባክቴሪያ፣ ቫይረስ እና ፈንገስ በመግፋት ከሰውነት እንዲወጣ ማድረግ መሆኑን በማስገንዘብ። በተጨማሪም አንድ ሰው ቀዝቃዛ አየር በሚስብበት ጊዜ የበሽታ መከላከል ሠራዊት ተግባርን እንደሚቀንሰው ነው ያስረዱት። አክለውም በሳይንስ ብርድ መመታት የሚባል ህመም እንደሌለ በመግለጽ፤ ሰዎች በቀዝቃዛ አየር ውስጥ ሲቆዩ በሽታ የመከላከል ዐቅማቸው ስለሚቀንስ ምናልባት ሳምባ ምችን ጨምሮ ለተለያዩ ህመሞች ሊጋለጡ የሚችሉበት ሁኔታ ሊኖር እንደሚችል አብራርተዋል። · የሳምባ ህመም እና የሳምባ ምች አንድ ነው ወይስ ይለያያል? በሕክምና ቋንቋው ‘ኒሞኒያ’ የሚባለው በአማርኛ የሳምባ ምች መሆኑን በመግለጽ፤ ህመሙም ሳምባ ላይ በሚከሰት ኢንፌክሽን የሚፈጠር መሆኑን ነው ያስረዱት ዶክተር እስማኤል። በተለየ በሽታ አምጭ ተኅዋስያን ምክንያት የሚከሰተው የሳምባ ህመም ‘ቲበርክሎሲስ’ ወይም የሳምባ ቲቢ (የሳምባ ነቀርሳ) እንደሚባል በመግለጽ በቀላሉ መፈወስ ስለማይቻል መድኃኒቱም ረዘም ላለ ጊዜ (እንደሁኔታው እስከ 6 ወርና ከዚያ በላይ) እንደሚወሰድና ከሳምባ ምች ጋር የማይገናኝ መሆኑን ተናግረዋል። · የተባባሰ ጉንፋን እና የሳምባ ምች ጉንፋን በቫይረስ ኢንፌክሽን የሚከሰት እንደመሆኑ፤ አንድ ሰው በቫይረስ ኢንፌክሽን ሲጠቃ ባክቴሪያዎች ይህን ሁኔታ ተጠቅመው ኢንፌክሽን ሊፈጥሩ እንደሚችሉ ጠቁመዋል የሕክምና ባለሙያው። ስለዚህ ቫይረሱ ሳምባ አካባቢ ያሉ የአየር ቱቦዎችን ስለሚያጠቃ ለባክቴሪያ መራባት ምቹ ሁኔታ ይፈጥራሉ ይላሉ። በዚህም መሠረት አንድ ሰው ጉንፋን ይዞትና እየቆየበት ሲሄድ፤ በተደራቢነት የባክቴሪያ ኒሞኒያ (የሳምባ ምች) ሊያጠቃው እንደሚችል አስረድተዋል። · ለሳምባ ምች በይበልጥ እነማን ተጋላጭ ናቸው? የሳምባ ምች ተጋላጭነት በዕድሜ ክልል ተወስኖ ሊታይ እንደሚችል ገልጸው፤ በዚህም መሠረት ከ65 ዓመት በላይ እና ከ5 ዓመት በታች ያሉ ሰዎች በከፍተኛ ሁኔታ ተጋላጭ መሆናቸውን አረጋግጠዋል። በሌላ በኩል ደግሞ የተለያዩ ህመሞች ያሉባቸው (የስኳር፣ የኤች አይ ቪ እና የካንሰር ታካሚዎች እንዲሁም በሽታ የመከላከል ዐቅም ለመቀነስ መድኃኒት የሚወስዱ) ከሌላው ሕብረተሰብ አንጻር ለሳምባ ምች ተጋላጭ ናቸው ብለዋል። · የአሳሳቢነት ሁኔታ የሳምባ ምች አሳሳቢነት ከፍተኛ መሆኑን የሕክምና ባለሙያው አሃዛዊ ማስረጃዎችን በመጥቀስ አስረድተዋል። ለምሳሌ በኢትዮጵያ በተለይም በገዳይነታቸው ደረጃ ከሚጠቀሱት አምስት በሽታዎች መካከል እንደሚመደብ አንስተዋል። የሳምባ ምች በአብዛኛው የሕብረተሰብ ክፍል ሊከሰት የሚችል መሆኑን በመግለጽ፤ የጥናቶች ውጤቶች እንደሚያመላክቱት በኢትዮጵያ ከ25 እስከ 30 በመቶ የሚደርሰው የማኅበረሰብ ክፍል በሳምባ ምች ሊጠቃ ይችላል ብለዋል። በዓለም አቀፍ ደረጃም ከ20 እስከ 25 በመቶ የሚደርሰው የዓለም ሕዝብ በሳምባ ምች የመጠቃት ዕድል እንዳለው አመላክተዋል። የሞት ምክንያት ከመሆን አንጻርም ይላሉ ዶክተር እስማኤል፤ በሀገር አቀፍ ደረጃ ከአምስት ዓመት በታች በሆኑ ሕጻናት ሞት ውስጥ እስከ 25 በመቶ የሚሆነው ምክንያቱ የሳምባ ምች መሆኑን ይናገራሉ። በተመሳሳይ በዓለም ላይ ከ18 እስከ 20 በመቶ ያህሉ የሞት ምክንያት የሳምባ ምች ነው ይላሉ። · የሳምባ ምችን መከላከል ይቻላል? ዶክተር እስማኤል እንዳረጋገጡት፤ የሳምባ ምችን አስቀድሞ መከላከል ይቻላል። ዋናው መከላከያውም ክትባት መሆኑን በመግለጽ። በተለይም ከአምስት ዓመት በታች ያሉ ሕጻናት የሳምባ ምች ክትባት በመከተብ ለበሽታው እንዳይጋለጡ መካለከል ይቻላል ብለዋል። ተጓዳኝ ህመም ያለባቸው፣ ከ65 ዓመት በላይ የሆናቸው እንዲሁም ቋሚ የሳንባ ህመም ያለባቸው ክትባቱን በመውሰድ ኒሞኒያን መከላከል እንደሚችሉ አስረድተዋል። በተጨማሪም በምግብ እጥረት ሊከሰት የሚችልን የሳምባ ምች የአመጋገብ ሥነ-ሥርዓትን በማስተካከል አስቀድሞ መከላከል እንደሚቻል አመላክተዋል። በትንፋሽ ስለሚተላለፍ በሳምባ ምች ከተጠቃ ሰው ጋር ንክኪ ባለማድረግ፤ ማስክ በመጠቀም፣ በተፋፈገ (በጣም በተጨናነቅ) ሁኔታ ውስጥ ባለመሆን ተስፋፊነቱን መከላከል እንደሚቻልም ጠቁመዋል። · ሕክምና የሳምባ ምች እንደሚታከም ያስገነዘቡት ዶክተር እስማኤል፤ እንደ በሽታው ደረጃ የሚወሰን ሆኖ ሕክምናው ከተመላላሽ በሆስፒታል ተኝቶ እስከ መታከም ሊደርስ እንደሚችል አስረድተዋል። በዚህም መሠረት የህመሙ ደረጃ ከፍተኛ ካልሆነ በተመላላሽ፤ ከፍተኛ ከሆነ ከ5 እስከ 7 አንዳንዴም ከዚያ በላይ ለሆኑ ቀናት እንደሚታከም አክለዋል። ምልክቶች እንደታዩ ወደ ሕክምና ተቋም መሄድ አዋጭና ቶሎ ለመፈወስ እንደሚረዳ አስገንዝበዋል። #Ethiopian_News_Agency #ኢዜአ #የኢትዮጵያ_ዜና_አገልግሎት #የጤና_ነገር
ከተጽዕኖ ፈጣሪነትና ተደማጭነት መጎልበት እስከ የአኅጉር ድምጽ መሆን - የኢትዮጵያን ታላቅነት የገለጠው የዲፕሎማሲው ዘርፍ ስኬት  
Jun 25, 2026 4075
በዮሐንስ ደርበው ኢትዮጵያ በዲፕሎማሲያዊ ጥረቷ የፓን አፍካኒዝም ንቅናቄን በማንሳት አኅጉራዊ ተቋማት እንዲመሠረቱ ፊታውራሪ ከመሆን ጀምሮ ለጎረቤቶቿ ሰላም ጉልኅ ሚና ተጫውታለች፤ አሁንም ለአፍሪካዊ ችግሮች አፍሪካዊ መፍትሔን እያሰረጸች በርካቶች እንዲጋሯት አድርጋለች። እንደ ሀገር ከለውጡ መንግሥት ወዲህ ከተገኙ በርካታ ትላልቅ ስኬቶች መካከል በዲፕሎማሲው ዘርፍ የተመዘገበው አንዱ ነው። ትውልዱ ዛሬንም ነገንም በሚጠቅመው የአረንጓዴ ዐሻራ ኢኒሼቲቭ ንቁ ተሳታፊ መሆን ይጠበቅበታል እየተስፋፋ ያለው የጉበት ስብን (ቅባት) እንዴት መከላከል ይቻላል? ምክክር - ወደ መግባባት መሸጋገሪያው ድልድይ! የለውጡ መንግሥት የዲፕሎማሲ እንቅስቃሴ ዋነኛ መለኪያም የኢትዮጵያ ብሔራዊ ጥቅም ነው። የኢትዮጵያ ሁኔታዎችን የማሰብ፣ የመፈለግና የመከወን ሂደት ንጥል (ለራስ ብቻ የሚል) ሳይሆን፤ በወንድማማችነት/እህትማማችነት ዕሳቤ በጋራ ማደግን ያነገበ ነው። ይህ ሂደቷም በበርካታ ሀገራት፣ ዓለም አቀፍ እንዲሁም አኅጉር አቀፍ ተቋማት ተወድሷል። በዚህም ሐሳቦቿ ቅቡል ሲሆኑ ተመልክተናል። ኢትዮጵያ የ#BRICS አባል መሆን መቻሏ አንዱ ማሳያ ተደርጎ ሊወሰድ ይችላል። ይህም ተሰሚነቷን ያረጋገጠ ማስረጃ ሲሆን፤ በኢኮኖሚ፣ በንግድ፣ ኢንቨስትመንትና ተያያዥ ጉዳዮች ዘርፈ-ብዙ ጥቅም በማስገኘት የበለጸገች ኢትየጵያን ዕውን የማድረግ ጉዞው ያፋጥናል። ወዲህ ደግሞ በተባበሩት መንግሥታት የሰብዓዊ መብቶች ምክር ቤት አባልና አፍሪካን በመወከል ምክትል ፕሬዚዳንት ሆና መመረጧም የአኅጉሪቱ ድምጽ መሆኗን ይነግረናል። ዓለም አቀፍ ብሎም አኅጉር አቀፍ የሆኑ በርካታ ኮንፈረንሶችም በኢትዮጵያ አስተናጋጅነት እንዲካሄዱ መደረጉ አንድምታው ብዙ ነው። በብቃት ማስተናገዷ ደግሞ ሌላኛው ጥንካሬዋ። ሌላው የሀገራችንን የተጨበጠ የአረንጓዴ ዲፕሎማሲ ስኬት የሚገልጽልን፤ የዓለም የዓየር ንብረት ለውጥ ጉባዔን (COP32) እንድታዘጋጅ መመረጧ ነው። ይህን ትልቅ ዕድል በርካቶች ስለተመኙት አላገኙትም፤ ኢትዮጵያ ግን ዜጎቿን አስተባብራ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ቁርጠኛ አመራር ሰጭነት ባከናወነችው ያላሰለሰ ትጋት አግኝታዋለች። ግጭት ባለባቸው የቀጣናው ሀገራትም በመንግሥታቱ እንዲሁም በአፍሪካ ሕብረት ሥር ከምታበረክተው ከፍተኛ አስተዋጽዖ ባለፈ፤ በግሏ የሰራችው ብዙ ነው። ከራሷ አልፋ ለጎረቤቶቿ ዘብ መሆኗ፤ በአብሮነት መኖርን እና በጋራ ማደግን በተግባር የገለጠች ሀገርም ያደርጋታል። ለአፍሪካዊ ችግሮች አፍሪካዊ መፍትሔ በሚለው ቅድሚያ ለሀገር በቀል ዕውቀቶች በሩን ክፍት ባደረገው ትጋቷም፤ በበርካታ የአኅጉሪቱ ሀገራት ዘንድ ምሥጋና አስችሯታል። በዜጋ ተኮር ዲፕሎማሲዋም በተለያዩ ሀገራት በችግር ውስጥ የነበሩ ዜጎቿን ከሀገራቱ እና ከሚመለከታቸው ተቋማት ጋር በመነጋገር በተሳካ ሁኔታ ልጆቿን ወደ ዕቅፏ መልሳለች፤ በቅርቡ በሳዑዲ ዓረቢያ ለእስር ተዳርገው የነበሩ ኢትዮጵያውያን የፍርድ ሂደታቸው ተቋርጦ የምኅረት ዐዋጅ እንዲሰጣቸው መደረጉ አንድ ማሳያ ነው። በሌላ በኩል ደግሞ፤ ኢትዮጵያ አፍሪካን ጨምሮ በተለያዩ አኅጉራት በሚገኙ ሀገራት መሪዎችና ተወካዮች ዘንድ በስፋት የተመረጠችና የተጎበኘች ሀገር መሆኗን ማስታወስ ተገቢ ነው። ከጉብኝት ባለፈ ትላልቅ ስምምነቶችም የተፈራረመች መሆኗን ልብ ማለት ይገባል፤ ይህም የምታነሳውን ሐሳብ ገዥነትና የአፍሪካ መግቢያ በር መሆኗን ያሳያል። በአጠቃላይ የኢትዮጵያ ዲፕሎማሲ ከአጀንዳ ተቀባይነት ወደ አጀንዳ ሰጭነት በመሸጋገር ብሔራዊ ጥቅምን በሚያስጠብቅ ከፍታ እየተጓዘ መሆኑን መረዳት ይገባል። ኢትዮጵያ በታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ግንባታ ድርድር ሂደት የተጎናጸፈችው የዲፕሎማሲ ስኬት ለሌሎች የአፍሪካ ሀገራት መነቃቃት መፍጠሩንም ማጤን ያስፈልጋል። ይህ የተሳካው ሀገሪቱ ኢትዮጵያ መንገዷም የጋራ ልማትን የሰነቀ ዕውነት በመሆኑ ነው። በቀጣይ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ለአንዲት ሀገራቸው አምባሳደር በመሆን፤ የዲፕሎማሲውን ሥራ በይበልጥ ማገዝ ይጠበቅባቸዋል። ኢትዮጵያውያን ለሀገራቸው ካልሠሩ ማን ለሀገራቸው ሊሠራ ይችላል?
ትንታኔዎች
ምክክር-ለኢትዮጵያ ብሩህ ነገ
Jul 3, 2026 1690
ምክክር-ለኢትዮጵያ ብሩህ ነገ (በቀደሰ ተክሌ ከኢዜአ-ሚዛን አማን ቅርንጫፍ) ጥቃቅን ችግሮች እያደጉ ሔደው ሀገር የማፍረስ አደጋን ከመደቀናቸው በፊት ከሥር መሠረቱ ማስተካከያ ማድረግ ብቸኛው መንገድ ሁሉን አካታች ሀገራዊ ምክክርን ማካሔድ ነው። በዚህም ራሳቸውን ከመጥፋት ታድገው ሀገር በሚል ስያሜ ሕልውናቸውን ያቆዩ ሀገራት አሉ። ከእነዚህም መካከል በአካታች ምክክር ከግጭት ወደ ዘላቂ ሰላምና ዴሞክራሲያዊ ሥርዓት የተሸጋገሩትን ማንሳት ይቻላል። ለአብነት የቱኒዚያ ሀገራዊ ምክክር በዓለም ላይ ካሉ የቅርብ ጊዜ ስኬታማ ተሞክሮዎች ቀዳሚው ነው። እ.አ.አ በ2011 የ"አረብ አብዮት" መነሻ የነበረችው ቱኒዚያ፣ የፖለቲካ መሪዎች መገዳደል እና ከፍተኛ አለመረጋጋት ገጥሟት ነበር። አራት የሲቪክ ማህበራት (የሰራተኞች ማህበር፣ የጠበቆች ማህበር፣ የሰብዓዊ መብት ተሟጋቾች እና የነጋዴዎች ማህበር) በጋራ በመሆን "የቱኒዚያ ብሔራዊ ምክክር ኳርትት አቋቋሙ። ፖለቲከኞችን አስገድደው በጠረጴዛ ዙሪያ እንዲቀመጡ አደረጉ። በዚህም ሳቢያ ሀገሪቱ አዲስ እና ሁሉን አቀፍ ህገ-መንግስት ቀረጸች፤ ሰላማዊ ምርጫ ተካሄደ፤ ሀገሪቱ ወደ ለየለት የእርስ በእርስ ጦርነት ከመግባት ዳነች። ይህንን ምክክር የመሩት አራት ድርጅቶችም እ.አ.አ በ2015 የኖቤል የሰላም ሽልማትን አግኝተዋል። ደቡብ አፍሪካም ለዘመናት የዘለቀውን የዘረኝነት እና የአፓርታይድ ስርዓት ያቆመችው በጦርነት ሳይሆን በሁሉን አካታች ብሔራዊ ምክክር ነው። በኔልሰን ማንዴላ የሚመራው ኤ.ኤን.ሲ እና የነጮች ገዥ ፓርቲ በጥላቻ ፋንታ "ለነገዋ ሀገር" በሚል ይቅርታን እና ድርድርን አስቀደሙ። በምክክሩ ላይ የፖለቲካ ፓርቲዎች፣ የሃይማኖት መሪዎች እና የነገዶች ተወካዮች በሙሉ ተሳትፈዋል። ያለምንም ደም መፋሰስ የስልጣን ሽግግር ተደረገ፤ በአለም ላይ እጅግ ተራማጅ የሚባል አዲስ ህገ-መንግስት ተቀረጸ፤ "የእውነትና የእርቅ ኮሚሽን" በማቋቋም ያለፈው ቁስል እንዲሻር ተደረገ። የቀድሞው ፕሬዚዳንት ሁዋን ማኑኤል ሳንቶስን የኖቤል ተሸላሚነት ያበቃው ምክክር የተካሄደው በኮሎምቢያ መንግስት እና በኤፍ.ኤ.አር.ሲ አማፂያን መካከል ለአምስት አስርት ዓመታት የዘለቀው እና ከ200 ሺህ በላይ ዜጎች ላለቁበት ጦርነት እልባትን ሰጥቷል። ምክክሩ ከሀገር ውጭ (በኩባ እና ኖርዌይ) በተደረጉ ድርድሮች የተደገፈ ሲሆን፣ ዋናው ትኩረቱ ግን የአርሶ አደሩን የመሬት ባለቤትነት ጥያቄ፣ የፖለቲካ ተሳትፎ እና የአደንዛዥ ዕፅ ንግድን ማቆም ላይ ያተኮረ ነበር አማፂያኑ ሙሉ በሙሉ ጦርነቱን አቁመው ነፍጣቸውን አስረክበው፤ ወደ ሰላማዊ የፖለቲካ ፓርቲነት በመቀየር ሰላማዊ ትግላቸውን እንዲቀጥሉ ያስቻለ ነው። ኢትዮጵያም ዛሬ ለዘመናት ሲንከባለል የመጣን ዕዳ በጫንቃዋ ላይ ተሸክማ ቆማ ያንን አሳራፊ መድኃኒት ሽታለች። በዘመነኛው ዓለም ውስጥ ሆና በትላንት በሽታ ትታመማለች። የቀደሙት የጣሉት የስህተት እርሾ ዛሬም ከሊጥ ጋር እየተቦካ የኮመጠጠ የአኗኗር ሥርዓትን ትውልዱ እንዲጋፈጥ ምክንያት መሆን ከጀመረ ከራርሟል። ይህም የማይነጋ ሌሊት መስሎ ታይቶ ብዙዎችን ለቀቢጸ-ተስፋ ዳርጓል። የሰላም በር ዘግቶ ሰላም መፈለግ፣ መክፈቻ ቁልፍ በእጅ ይዞ ወደ ሌላ ማማተር ሆነና ነገሩ፤ ችግሩ ከነግሳንግሱ እያደገ ጥቁር ደመናን በሀገሬ ሰማይ ላይ ለመጋረድ አቅሙን ተጠቀመ። ሆኖም እንደተባለው የማይነጋ ሌሊት፣ የማይፈታ ሕልም የለም። "ፈጣሪም ሀገርን ያለ አንዳች አይተውም" ነውና ቃሉ፤ የተስፋ ብርሃን በኢትዮጵያ ሰማይ ሥር ፈነጠቀ። ወደ ውስጥ የሚመለከት፣ የራስ ማንነትን በኢትዮጵያዊ ቀለም የሚፈትሽ፣ ችግርን ሳይሆን መፍትሔን አነፍንፎ ገሃድ የሚያወጣ፣ ሀገር በቀል ዕውቀትን ያከበረና መልካም የሆኑ ነባር እሴቶችን ለችግሮቻችን ወጌሻ ያደረገ የለውጥ ተስፋ ከተፍ አለ። የመጋቢት ብስራት ኢትዮጵያን ወደ ፍካት ለመለወጥ በሀገር ፍቅር ስሜት አዳዲስ የሰላም መንገዶችን መክፈት ጀምሯል። ከመገፋፋት ይልቅ መደመርን፣ ከመካሰስም ይቅርታን የሚያስቀድመው የመደመር መንግሥት ሁሉንም ወገን አሸናፊ የሚያደርግ ሀሳብ ይዞ የምክክር ኮሚሽንን በማቋቋሙ አንድ እርምጃ ወደፊት የሚያስብል ተግባር በኢትዮጵያ ተወጠነ። በፖለቲካ እሳቤም ሆነ በሐሰት ትርክት አልያም የማያግባባ የትኛውንም ጉዳይ በመምዘዝ አኩርፎ ነፍጥ ማንገብን ልምድ ያደረገ የፖለቲካ ሥርዓት ባለበት፤ በአንጻሩ አቅም ኖሮት ሥልጣን የጨበጠ በሀሳብ የተቃረነውን በሚኮንንበትና ቀፍድዶ በወህኒ ቤት በሚያሰቃይባት ምድር በጠረጴዛ ዙሪያ ተቀምጦ መመካከር ትልቅ ትርጉም አለው። ይህ በደማቅ የታሪክ ቀለም የሚመዘገብ ክስተትም ነው። ምክክር በባህላችን አብሮን የኖረ የማንነታችን አካል የሆነ እሴታችን ቢሆንም ለፖለቲካው ሜዳ ግን እንግዳ ነገር ነውና። ጠላቶቻችን የኢትዮጵያን ሰላምና ዕድገት ማየት አይሹምና ሂደቱን ለማደናቀፍ ጥረዋል። በዚህም የመለወጥ መንገዳችንን ለመዝጋት ብዙ ጉድጓዶችን ምሰዋል። ጉድጓድ ለማዘጋጀት ከሩቅ ያመጡት ቁሳቁስ የለም፤ ከራሳችን ጋር አብሮ ባደገው የዘርኝነት፣ የጽንፈኝነትና አክራሪነት ገሶ (ትልቅ የጉድጓድ መቆፈሪያ) ነው እንጂ። በተለይ የኢትዮጵያ ጌጥ የሆነው ብዝኃ-ብሔር እና ሃይማኖት ብዙ ሳይደክሙ ያጠመዷቸው ፈጣን ውጤት የሚያስገኙላቸው ወጥመዶች ነበሩ። የወል ትርክት በሐሰተኛ ትረካ ተሞልቶ ለብዙዎች ሕይወት መጥፋት መንስኤ ሆነ። ጠንካራዋ ሀገር ኢትዮጵያ ግን መሠረቶቿ ዓለት ላይ ስለሆኑ ይህ ሁሉ የጥፋት ጎርፍና ነፋስ ሊያነቃንቃት አልቻለም። ይልቁንም በጽናት ቆማ ወጀብ ማዕበሉን ጸጥ የሚያደርግ ሀገርኛ መሣሪያ ታጥቃለች - የኢትዮጵያ ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን! በሚዛን ቴፒ ዩኒቨርሲቲ የታሪክ እና ቅርስ አስተዳደር ትምህርት ክፍል መምህር እና ተመራማሪ አማረ ፈንታው (ዶ/ር) እንደሚሉት፤ ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን መቋቋምና በአግባቡ የቅድመ ዝግጅት ተግባራትን አጠናቆ አጀንዳ መለየት መቻሉ የኢትዮጵያውያንን የሥነ-ልቦና እና የሞራል ከፍታ ማሳያ ነው። ለዚህም አመክንዮ ሲያስቀምጡ፤ ኢትዮጵያ በታሪኳ ለችግር መፍቻ ወደ ጠረጴዛ ሳይሆን ወደ ጫካ የሚሮጥ የፖለቲካ ሥርዓትን ነው ስታስተናግድ የቆየችው ብለዋል። ዛሬ ላይ ግን ያ ልክ አለመሆኑን የተረዳ ትውልድ በስብዕና ሞራል ላይ አዎንታዊ ተጽዕኖን አሳድሮ በጥይት ሳይሆን በሀሳብ ለማሸነፍ ራሱን አዘጋጅቷል። በጦር ግንባር ሳይሆን በጠረጴዛ ዙሪያ መፍትሔ ሊያገኝ ከራሱ ጋር ተስማምቷል። ይህ የመማርና የማደግ ውጤት ነው። የትናንት አካሔድ ሞትና ችግርን እንጂ ብልጽግናን አላተረፈም። መመካከር በእጃችን የነበረ አውጥተን ያልተጠቀምንበት ሀብታችን ነው። እንደ ተፈጥሮው ሁሉ እሴታችን የተሸፈነበት አቧራ በምክክር ተራግፎ በአብሮነት እና ዘላቂ ሰላም የምንደምቅባትን ጀንበር ልናይ ንጋት ላይ ተቃርበናል። የኢትዮጵያ ሕዝብ በታሪኩ ትልቅ ተስፋ የጣለበት ጉዳይና ውጤቱን አጥብቆ የሻተበት አጀንዳ ምን ይሆን ተብሎ ቢጠና፤ "የምክክር ኮሚሽን ወደ ተግባር መግባት" ከሚለው በላይ ሌላ አጀንዳ ይኖራል ብሎ በልበ-ሙሉነት መግለጽ አይቻልም። ያለ ልዩነት ሁሉም ደግፎ በብርቱ ናፈቀው። የጥንት የአያት ቅድመ-አያቱ ወግ ነባርና አዲስ ሳይሆንበት በብርሃን ፍጥነት ዓላማውን ተረዳ። ተረድቶም ሳይቀር ተስፋውን ወደ ሚጨበጥ ውጤት ለመቀየር ባለው አቅም ሁሉ ለመደገፍ ተረባረበ። ዕድል የገጠመውም በቁርጠኝነት ሂደቱ ላይ ተሳተፈ። የዚህ ድምር ውጤት የምክክር ኮሚሽኑ ለኢትዮጵያ የነበሩ አለመግባባቶች ቁልፍ መፍቻዎች ናቸው ያላቸውን 8 ዋና ዋና የምክክር አጀንዳዎችን በስኬት ለመለየት አበቃው። የምክክሩ አጀንዳ ልየታ ሥርዓት ከአጀንዳ መለየት ያለፈ ትርጉም ያለው ነው። ስኬታማ የተቋም ግንባታ አንጸባራቂ ክስተት ጭምር እንጂ። አካታችነትን ባረጋገጠ መልኩ የሁሉንም አካባቢ ወግ፣ ባህልና ሥርዓት ተገንዝቦ ለሀገር የሚሆን አጀንዳ በስኬት መሰብሰብ የተቋማዊ ብቃት ማሳያ ነው። ይህም ኢትዮጵያ ማድረግ የምትችል መሆኗን ገላጭ ሌላኛው የድል ገጽ ቢባል ግነት አይሆንም። አጀንዳዎቹ የኢትዮጵያን መሠረታዊ ችግሮች መፍታት የሚያስችሉ ናቸው። ኃይል የተሞላበት የፖለቲካ ሥርዓትን በመገርሰስ ወደ ዴሞክራሲያዊ እና የተሟላ የሰላም ደሴት የሚያሸጋግር አጋጣሚ እንደሚሆንም ዶ/ር አማረ ይገልጻሉ። ምክክሩ ለኢትዮጵያ የለውጥ ጉዞ ወሳኝ ምዕራፍ ሲሆን በታሪክ ድርሳን የምናስቀምጠውና ወደፊት መጪው ትውልድ የሚያወሳው ኩነት ነው ብለዋል። መምህር ቢመርቅ በርሁን በሚዛን ቴፒ ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካል ሳይንስ መምህር ናቸው። እርሳቸው የምክክር ኮሚሽንን ተግባር ለኢትዮጵያ ያለውን መልካም ዕድልነት ሲገልጡ፤ ስር የሰደዱ ችግሮችን ከሥር የሚነቅል መሣሪያ ብለውታል። ከግለሰቦች የፖለቲካ ትርክት ተላቆ ወደ ተቋማዊ አሠራር መሸጋገሪያ ድልድይም እንደሆነ እንዲሁ። ኢትዮጵያ በበርካታ ነጠላ ትርክቶች ለሰላም እጦት ተዳርጋለች፣ በግለሰቦች ግላዊ ፍላጎት ብዙዎች ሕይወታቸውን ገብረዋል። ይህ የመጠፋፋት ሰንሰለት ይበጠስ ዘንድ ምክክሩ አስፈላጊ ነው። ለሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ተግባራት ስኬት አካታችነት ትልቅ አቅም እንደሆነውም መምህር ቢመርቅ ያነሳሉ። በኮሚሽኑ የተሠራው የአጀንዳ ማሰባሰብና ልየታ እንዲሁም የምክክሩ ተሳታፊ መረጣ ሂደት በተማሩ ኃይሎች አልያም በፖለቲካ ልሂቃን ላይ ብቻ መሠረት ያደረገ አይደለም። በታችኛውም እርከን ወርዶ አርሶ አደሩን፣ አካል ጉዳተኛውንና ሌሎችንም ኢትዮጵያዊ ዜግነት ያላቸው የኅብረተሰብ ክፍሎችን የጉዳዩ ባለቤቶች ናችሁ ብሎ ማሳተፉ በጎ ውጤት አመልካች ቅድመ-ሂደት ነበር ነው ያሉት። የአካታችነቱ ወሰን መስፋት ሰፊውን የማኅበረሰብ ጥያቄ ይዞ ለመነሳት አስችሎታል። የሁሉም ጥያቄ በስምንት ዋና ዋና አጀንዳዎች ማለትም፦ በሀገር ግንባታ፣ በመንግሥት አደረጃጀትና ቅርጽ እንዲሁም በፖለቲካ ሥርዓት፣ በፖለቲካ ውክልና እና በምርጫ ሥርዓት፣ በፌዴራል ከተሞች (የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር እና የድሬዳዋ አስተዳደር) ጉዳይ፣ በሃይማኖት ጉዳዮች፣ በተቋማት ግንባታ፣ በሕግ የበላይነት እና በሰብዓዊ መብቶች፣ በማኅበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ እንዲሁም በአርሶ አደሮች እና አርብቶ አደሮች ጉዳዮች፣ በሙስና እና መልካም አስተዳደር እንዲሁም በሰላም ግንባታ አጀንዳዎች ሥር ተጠልሏል። እነዚህ አጀንዳዎች በአንድም በሌላም የመከፋፈል፣ በጎሪጥ የመተያየትና የጥርጣሬ መንፈስን በመንዛት ዜጎች እርስ በእርስ ከመተማመንና በአብሮነት ከመቀጠል ይልቅ "የኔ" የሚል አጥር ውስጥ እንዲገቡ ያደረጉ ናቸው። በሌላ በኩል "ተበደልኩ"ን ወልደው ኩርፊያን አስፍተዋል። ይህም በአንድ ወገን ሳይሆን ከሰሜን እስከ ደቡብ፣ ከምስራቅ እስከ ምዕራብ በተለያየ መጠን የሚንጸባረቅ ችግር ነው። አሁን የመጣ ሳይሆን ትናንት የነበረ፣ ለዛሬ የተዘራና እንክርዳድ እያበቀለ ያለ የግጭት ዘር ነው። ሀገራዊ የሆኑ የፖለቲካ እና ማኅበራዊ ጉዳዮችን የአስተዳደር ሥርዓት ፈትሾ እውነትን እና ለነገ የሚበጀውን የወል ትርክት በሕዝብ ይሁንታ ሊያጸና ቀጠሮ የያዘው ኮሚሽኑ፤ በሁሉም ዜጎች ትብብር ሀገራዊ ድልን ያጎናጽፋል። ሰላምና ስኬት ለኢትዮጵያችን! አበቃሁ!!  
በመደመር የተቃኘ ኢትዮጵያን የሚመጥን የከተሜነት ጉዞ
Jul 3, 2026 1892
በዮሐንስ ደርበው ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ባሳለፍነው ጥቅምት በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በተገኙ ጊዜ፤ የኮሪደር ልማት ዓላማ ኢትዮጵያን የሚመጥን ከተማ መገንባት መሆኑን ገልጸዋል። ከተማ ሲለማ ደግሞ ለነዋሪም ሆነ ለጎብኚ፤ ለዐይንም፣ ለጤናም ለእንቅስቃሴም ውበትና ምቾት ማላበሱ አይካድም። ትናንትን ከዛሬና ከነገ ጋር ማስተሣሠር የኢትዮጵያ የማከናወን ዐቅም ማሳያ ወደ መግባባት መሸጋገሪያው ድልድይ! የኮሪደር ልማት ጽዱ ከተሞችን ይሠራል፤ከትራንስፖርት፣ ከትራፊክ ምልክቶች፣ ከብስክሌትና እግረኛ መንገድ ደኅንነት ጋርም ተጣጥሞ ተሠርቷል። በዚህ ዐውድ የኮሪደር ልማት ውበትም ምቾትም ነው። መሠረተ-ልማት ተጠብቆ ለረጅም ጊዜ እንዲጠቅምም የኮሪደር ልማት ሚና የላቀ ነው። ኢትዮጵያ በከተሞቿ እና ገጠራማ አካባቢዎቿ የኮሪደር ልማት እያከናወነች ነው። ይህ በኢትዮጵያ ከውበት በላይ ነው። · ማኅበራዊ መሥተጋብርን በመጠገን፡- ኢትዮጵያውያን ከሚታወቁባቸው አንዱ በየዐውዱ የሚገለጠው ጥብቅ ማኅበራዊ መሥተጋብራቸው ነው። በጋራ መንቀሳቀስ፣ መጫወት፣ ከቤት ወጣ ብለው መመካከር የኑሯቸው አካል ነው። ይሁን እንጂ በተለይም ከተሜው ከወዳጅ ጋር በኅብረት በእግር ወይም በብስክሌት ለመንቀሳቀስ፣ አረፍ ብሎ የሚያወጋበት በቂ አረንጓዴ ስፍራና ፓርኮች ባለመኖራቸው ማኅበራዊ መሥተጋብሩ እየላላ የመጣ ይመስላል። አሁን የኮሪደር ልማት በደረሰባቸው ከተሞች፤ሰዎች ሲያሻቸው በእግር አሊያም በብስክሌት ከወዳጆቻቸው ጋር የልባቸውን እያወጉ ለመንቀሳቀስ ምቹ ሁኔታ ፈጥሯል። ሰዎች በእንቅስቃሴያቸው መሐል ዐረፍ ማለት ቢሹም ችግር የለም፤ አሁን እንደ ድሮ አይደለምና። አረንጓዴ መናፈሻ ስፍራ ፍለጋ ከከተማ መውጣት አያሻም። በሌላ በኩል ወጣቶች እና ሕጻናት ኳስ የሚጫወቱበት ስፍራ መመቻቸቱ ጤናን ከመጠበቅ ባሻገር፤ ማኅበራዊ መሥተጋብራቸውን ያጠናክራል። · ጤናማ አከባቢን በመፍጠር፡- የኮሪደር ልማት ለሰው ልጆች ከቸራቸው ጥቅሞች አንዱ፤ ጤናማ ከባቢን መፍጠር ነው። በተለይም በደካማ የፍሳሽና ደረቅ ቆሻሻ አያያዝና አወጋገድ ለሚታሙ ከተሞች የኮሪደር ልማት ሁነኛ መፍትሔ ሆኗል። ይህ ደግሞ በቀጥታ ከነዋሪዎች ጤና ጋር ይገናኛል። ደግሞም በንጹህ አካባቢ የመኖር መብትን ማስጠበቅ ነው። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)፤ በኮሪደር ልማት ሰፋፊ መንገድ ከመሥራት ባለፈ ታዳጊዎች እግር ኳስ የሚጫወቱባቸው የስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራዎች እና የእግረኛ መንገዶች ተሠርተዋል ያሉትም ለዚሁ ነው። · በሥራ ዕድል ፈጠራ፡- የኮሪደር ልማት የዘመቻ ሥራ አይደለም።በትንሹ በአንድ ከተማ ወይም አካባቢ ተጀምሮ እየሰፋ ይቀጥላል። በዚህ ሂደት የሚፈጠረውን የሥራ ዕድል ማሰብ አያዳግትም። እንዲሁም የኮሪደር ልማት ሥራዎች ሲከናወኑ፤ ለሥራ ዕድል ፈጠራ የሚያገለግሉ የመኪና ማቆሚያ፣ ሱቆች እና መሰል ለንግድ ተግባራት እንዲበጁ ተደርገው ነው። የኮሪደር ልማት ከከተሜነት ዕድገት ጋር የተሣሠረ ልማት መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) መናገራቸው ይታወሳል። · በገጽታ ግንባታ ረገድ፡- ከተሞች ሲጸዱና ምቹ ሲሆኑ በዓለም ዘንድ መታወቂያ ይሆናሉ። ነዋሪም በኩራት ስለአካባቢው በየሄደበት አምባሳደር ሆኖ ይመሠክራል። ቱሪስቶችንም ይስባሉ። የቆይታ ጊዜያቸውንም ለማራዘም ከፍተኛ አስተዋጽዖ ያበረክታሉ። ዓለም አቀፍ፣ አኅጉር አቀፍ እና ሀገር አቀፍ ጉባዔዎች እንዲካሄድባቸውም እንዲመረጡ ያስችላል። በከተሞች ከሚሠራው የኮሪደር ልማት ባሻገር፤ የገጠር ኮሪደር ልማት በውጤታማነት እየተሠራ ነው። ይህም ሁሉንም ተጠቃሚ የሚያደርግ ፍትሐዊ መሰረተ-ልማት ለዜጎች መቅረቡን ያሳያል። ኮሪደር ልማት ኢትዮጵያውያን የተሻለ ኑሮ ይገባቸዋል በሚል የተጀመረ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በአንድ ወቅት ተናግረዋል። የተሟላ ብልጽግና የምናረጋግጠው በዚሁ መንገድ ነውም ብለዋል። የተሻለ ኑሮ ፍለጋ ከገጠር ወደ ከተማ የሚደረገውን ፍልሰት በመቀነስ የተመጣጠነ ዕድገት በሁሉም አካባቢ ለማምጣት የገጠር ኮሪደር ልማት መጠናከር ጠቀሜታው የጎላ ነው። የገጠር ኮሪደር ልማት ኢኮኖሚያዊ፣ ማኅበራዊ እና ሥነ-ምኅዳራዊ ፋይዳን ጨምሮ ብዙ ጥቅም አለው፤ ይህም ዘላቂ ልማትና የተረጋጋ ኅብረተሰብ ለመፍጠር ከፍተኛ ሚና ይጫወታል። የከተሞች መዋብና ምቹ መሆን ለነዋሪው ነው፤ በቀጥታ ተጠቃሚውም ሕዝቡ። ስለዚህ መንግሥት ከሚያከናውናቸው በተጨማሪ ባለሃብቱ፣የመንግሥትም ሆኑ መንግሥታዊ ያልሆኑ ተቋማት እንዲሁም ኅብረተሰቡ የኮሪደር ልማትን በተነሳሽነት ለማስፋፋት መትጋት ይጠበቅበታል።
ትላንትን ከዛሬና ከነገ ጋር ማስተሳሰር - የመደመር መንግስት እይታ በቱሪዝም
Jul 1, 2026 1955
በዮሐንስ ደርበው ቱሪዝም ልዩ ትኩረት የተሰጠው በመላው ዓለም ከፍተኛ ገንዘብ የሚንቀሳቀስበት ዘርፍ ነው። ይህ ዘርፍ በአህጉራችን አፍሪካም ከፍተኛ ገቢ የሚያገኙበት ሃገራት እንዳሉ ይታወቃል። ቱሪዝም ከገቢነት ከኢኮኖሚያዊ እቅምነት ባለፈ ትውልድን ያስተሳስራል ብሄራዊ ትርክትን ለመገንባትም ያግዛል ። ትላንትን ከዛሬ ዛሬንም ከነገ ጋር የሚያስተሳስር ነው። “ሀገራችን ከቱሪዝም ልታገኛቸው የምትችላቸውን ማኅበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ፣ ፖለቲካዊና አካባቢያዊ ጥቅሞች ሁሉ ከቀረው ዓለም ጋር ተወዳድራ እንድታገኝ፣ ከፍተኛ ቁጥር ያለው ጎብኚ ወደ ሀገራችን መሳብ አለብን። ለዚህም የተለያዩ ስልታዊ መላዎች ነድፈን እየተንቀሳቀስን እንገኛለን (የመደመር መንግሥት 273)። የቱሪዝም ኢንዱስትሪ የለውጡ መንግሥት እመርታዎችን ካስመዘገበባቸው ዘርፎች አንዱ ነው። መንግስት ከአምሥቱ የትኩረት መስኮች አንዱ አንድርጎም በጥናት፣ አካባቢያዊ ፀጋን ዐውቆና ለይቶ በተደመረ ዐቅም ባከናወናቸው ሥራዎች በገበታ ለሸገር፣ በገበታ ለሀገር፣ በገበታ ለትውልድ፣ በኮሪደር ልማት፣ በወንዝ እና የወንዝ ዳርቻዎች ልማት እሠየው ያሰኙ ተግባራት አከናውኗል። በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የተመረቀው ከእንጦጦ - ቀበና የተከናወነው የወንዝና የወንዝ ዳርቻ ልማት ፕሮጀክትም ለጎብኚም ለነዋሪም ምቹ ከባቢን በመፍጠር ረገድ እየተደረገ ያለውን ትጋት ያስረዳል። ምረቃውን ተከትሎ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ባጋራው መረጃ፤ “መቆሸሽ እኛ አይገባንም፣ መጠልሸት እኛ አይገባንም፣ ማነስ እኛ አይገባንም! ሠርተን እንደምንችል ማሳየት ያስፈልጋል” ሲል የሥራውን ማራኪነትና ውበት ገልጿል። ጠቅላይ ሚኒስትሩም በዚሁ ወቅት፤ ‎የተሰጠንን ሕዝባዊ አደራ በታማኝነት፣ በጽኑ ትጋት እና በቅንነት በመፈጸም የዜጎቻችንን የኑሮ ጥራት ለማሻሻልና መሠረታዊ ለውጥ ለማምጣት የጀመርነውን ጉዞ አበክረን እንቀጥላለን ሲሉ በቀጣይ ካለፈው የበለጠ እንደሚሠራ አመላክተዋል። ገንዘብን፣ ዕውቀትን፣ ጉልበትን፣ ሐሳብን፣ የአመራር ብቃትን ስንደምር የሚከሰተው ነገር እንደዚህ ያለው ውበት ይሆናል ሲሉም አስገንዝበዋል። በመደመር መንግሥት መጽሐፋቸው (ገጽ 256) ላይም፤ “የቱሪዝም ኢንዱስትሪ ሀገራት በዘመናቸው ሁሉ የሠሩትንና ተፈጥሮ ያደለቻቸውን መልካም ገጽታ በኩራት ለዓለም የሚያስተዋውቁበት፣ ‘ሀገሬ ይሄንን ትመስላለች’ የሚሉበት መድረክ ነው። ሀገርን በሚያኮራና ለሌሎች ለመጋበዝ በማያሳፍር መልኩ መገንባት፣ ለቱሪዝም ኢንዱስትሪ መሠረቱ ነው።” ያሉትም የበለጸገች ኢትዮጵያን ዕውን ለማድረግ በቁጭት መነሳታቸውን ይገልጻል። ነገን ዛሬ እየሠራች ያለችው ኢትዮጵያ ካላት ላይ ሳትነፍግ የገንዘብም ሆነ የሰው ኃብቷን ቱሪዝም ላይ ስታውል፤ አንድም የኢንዱስትሪውን ዐዋጭነት ብሎም የዜጎቿን በየዘርፉ ዘላቂ ተጠቃሚነት በመገንዘብ ነው። እዚህ ላይ ለሀገር ገቢ በማስገኘት እና የሥራ ዕድል በመፍጠር ዘርፉ የሚያበረክተውን ጥቅም ማጤን ይገባል። በአዲስ አበባ ከተከናወኑ ቁልፍ የቱሪዝም ልማቶች መከካከል፤ የመስቀል ዐደባባይ ቅርስን ማንበርና ማዘመን፣ ከአዲስ አበባ ልማት ጋር ተሣሥሮ የተገነባው የዓድዋ ድል መታሰቢያ፣ በአዲስ መልክ የታደሠው ብሔራዊ ቤተ-መንግሥት፣ የአምሥቱ ዕውቀት ተኮር ማዕከላት (አብርኾት ቤተ-መጻሕፍት፣ ሳይንስ ሙዝየም፣ የሀገር በቀል ዕጽዋት ማሳያ፣ የአንድነት ቤተ-መዛግብት እና የማዕድን ሙዝየም) ግንባታ፣ የአዲስ አበባ ኮንቬንሽን ማዕከል እና ሌሎችም ይገኙበታል። በሌላ በኩል ደግሞ ጎብኚዎች የሚያርፉበት ሎጂና ሆቴሎች ግንባታም በስፋት እየተከናወነ ይገኛል። ገበታ ለሸገር ብሎ ከአዲስ አበባ የተነሳው የቱሪዝም ልማት በገበታ ለሀገርና ገበታ ለትውልድ ወደ ክልሎች ተስፋፍቶ ደረጃቸውን የጠበቁ ሎጂዎች እንዲገነቡ አስችሏል። የተገነቡት ሎጂዎች ደግሞ ለጎብኚዎቹ ምቾትን የሚያስጠብቁ መሠረተ-ልማቶችን ስበዋል። በርካታ ጎብኚ መሳብና ገቢን ማሳደግ፣ በጎ ገጽታን መሸጥ፣ ለዜጎች የሥራ ዕድል መፍጠር፣ የበለጸገች ኢትዮጵያ ዕውን ማድረግ እየተከናወኑ ላሉ ተግባራት ሁሉ ግቦች ናቸው። መንግሥት ዕምቅ የጎብኚዎች መስኅብ ዐቅም የሆኑና አቧራ ለብሰው የተደበቁትን ፀጋዎች ውበታቸውን ገላልጦ እያሳዬ ያለውም ለዚህ ነው። ቱሪዝም በቀጥታ ዜጎች (ሰዎች) የሚጠቀሙበት ኢንዱስትሪ ነው። ለዚህ ደግሞ ሰዎች ምቹ ሁኔታዎችን መፍጠርና መጠበቅ ይኖርባቸዋል።መሠረተ-ልማቶችን በመጠበቅ እንዲሁም ከመንግሥት ጎን በመሆን በሚፈለጉበት ሁሉ ንቁ ተሳትፎ በማድረግም ይጠበቅባቸዋል።
ምክክር - ወደ መግባባት መሸጋገሪያው ድልድይ!
Jun 24, 2026 5675
በዮሐንስ ደርበው በአመለካከት መለያየት ሥሪቱ ተፈጥሯዊ ነው። ሰዎች ልክ በመልክ፣ ቁመት ውፍረት ወይም ቅጥነት ሥብጥር፤ ምድርም በተፈጥሮ አቀማመጥ እና በዓየር ጠባይዋ ወጥ እንዳልሆኑት ሁሉ ማለት ነው። ለአንድ ሕዝብ እና ሀገር ብልጽግና ሲባል ከተበተነ ይልቅ የተደመረ ሐሳብ በእጅጉ ይጠቅማል። ሀገርኛ ብኂላችን “ከአንድ ብርቱ ሁለት መድኃኒቱ” ብሎ መሰባሰብን እንደሚሰብከው። የዋናው ሀገራዊ ምክክር ጉባኤ ከሐምሌ 8 ቀን 2018 ጀምሮ ይካሄዳል - የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ትውልዱ ዛሬንም ነገንም በሚጠቅመው የአረንጓዴ ዐሻራ ኢኒሼቲቭ ንቁ ተሳታፊ መሆን ይጠበቅበታል የአረንጓዴ ዐሻራ ኢኮኖሚያዊ ትሩፋት ከሥሪታቸው አንጻር ዕሳቤዎች የግድ ተጨፍልቀው አንድ እንዲሆኑ ባይጠበቅም፤ ሀገርና ሕዝብን ወዳስቀደመው በይበልጥ ገዥ ሐሳብ መቅረብ ግን ተገቢ ይሆናል። በአንጻሩ በተለያዩ ዋልታዎች ቆሞ መጓተት ለማን ይጠቅማል? በምክክር ሁሉንም አሸናፊ አድርጎ መቋጨት እየተቻለ ለበርካታ ዓመታት የሐሳብ ልዩነቶች የወለዷቸው ግጭቶች፤ እንደ ሀገር አያሌ ሰብዓዊ፣ ቁሳዊ፣ ሥነ-ልቡናዊ እና ማኅበራዊ ክስረቶች ማስከተላቸውን ታሪክ ይነግረናል። የለውጡ መንግሥት ለኢትዮጵያ ከቸራቸው ትልልቅ ጉዳዮች የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ማቋቋሙ አንዱ ነው። ሀገራዊ ምክክር በአንድ ሀገር ውስጥ የምንኖር ሕዝቦች ራሳችንን በታማኝነት ፈትሸን በሐሳብ ልዩነቶች ላይ ለመነጋገር መፍቀዳችንን የሚጠይቅ ሂደት እንደመሆኑ፤ በቁጥር የማይተመኑ ረቂቅ የሆኑ ዋጋዎች አሉት። ይህም ፍላጎትን በኃይል ለመተግበር ሕይወትና ንብረት ከሚያወድመው ጦርነት ይልቅ አዋጭ የመግባቢያ መንገድ መሆኑን ያሳያል። የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር መስፍን አርአያ (ፕ/ር) ሰኔ 5 ቀን 2018 ዓ.ም በሰጡት መግለጫ እንዳስታወቁት፤ ሀገራዊ የምክክር ጉባዔው ከሐምሌ 8 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ በአዲስ አበባ ከተማ ይካሄዳል። እዚህ ደረጃ ከመደረሱ በፊት በርካታ ተግባራት መከናወናቸውን ኮሚሽኑ በየጊዜው ማሳወቁም ይታወሳል። ሀገራዊ ምክክር በአካታችና አሳታፊ ውይይት ወደ የጋራ መግባባት መድረሻ አትራፊ መንገድ ነው። የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽንም ኃላፊነቱን ለመወጣት ለምክክር በሩን ለሁሉም የማኅበረሰብ ክፍል ክፍት አድርጓል። በዚህም መሠረት ከዳያስፖራው፣ ከፖለቲካ ፓርቲዎች፣ በተለያዩ ክልሎች ታጥቀው ሲንቀሳቀሱ ከነበሩና ሰላምን ከመረጡ ብሎም ከመላው ኢትዮጵያውያን ጋር በሀገራዊ ጉዳዮች ላይ መክሮ፤ አጀንዳዎችንም ተቀብሏል። ኮሚሽኑ የመጨሻው የምክክር ምዕራፍ ላይ እንደሚገኝ የሚገልጹት ዋና ኮሚሽነሩ፤ አካታች የምክክር ጉባዔ ለማካሄድ በማንኛውም ጊዜ ወደ ምክክሩ ለሚመጡ አካላት በሩ ክፍት መሆኑንም አረጋግጠዋል። የኪንታሮት ህመም እንዴት ይከሰታል? እንዳይከሰት መከላከል የሚቻልበት ብልኀትስ አለ? 👉 ሀገራዊ ምክክር ምን ይጠግናል? የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ሥራ በሆነው የመደመር መንግሥት መጽሐፍ ገጽ 384 ላይ እንደተቀመጠው፤ በሀገረ-መንግሥት ዋና ዋና ጉዳዮች ላይ ሕዝብ ተመካክሮ፣ የጋራ መግባባት ላይ ደርሶ፣ የተግባባባቸውን በሕግና በሥርዓት አጽንቶ፤ ያልተግባባባቸውን ለወደፊት ምክክሮች አቆይቶ አልተጓዘም። በዚህ የተነሣ በየጊዜው ቅሬታ፣ ኩርፊያ፣ አብዮት፣ ዐመጽ ይፈጠራል። ነገሮች በተናጠል እየቀረቡ ለፖለቲካ ነጋዴዎች ምቹ ሁኔታ ይመቻቻል። ሁለንተናዊ ዕይታ ይጠፋል። ሀገራዊ ምክክር ይህን የዘመናት ስብራት ይጠግናል። 👉 ሀገሬው ለበለጸገችና ጠንካራ ሀገሩ ምን ይጠበቅበታል? መንግሥት በኢትዮጵያ የሐሳብ ገበያን ባሕል ለማድረግ እየተከተላቸው ካሉ መንገዶች አንዱ ሀገራዊ ምክክር ነው። በመደመር መንግሥት መጽሐፍ (ገጽ 383) ላይ እንደሰፈረው ደግሞ፤ በኢትዮጵያ የሚደረገው ሀገራዊ ምክክር የተለያዩ ሐሳቦች በአንድ መድረክ ቀርበው፤ በምክክርና ውይይት ጎልብተው አሰባሳቢና አስማሚ ሆነው የሚወጡበት መድረክ ነው። ስለሀገር የሚያገባው ሁሉም አካል በመሠረታዊ ጉዳዮች ላይ ሐሳብ አዋጥቶና ተነጋግሮ መግባባት የሚፈጥርበት ምኅዳር መሆኑም ተገልጿል። ስለዚህ ከሐምሌ 8 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ ለሚከናወነው ለዚህ ታሪካዊ ሁነት መሳካት ኢትዮጵያውያን ከኮሚሽኑ ጎን በመሆን የሚጠበቅባቸውን እንዲወጡ ኮሚሽኑ ጥሪ አቅርቧል። በሀገራዊ የምክክር ጉባዔው ለመሳተፍ የተመረጡ የማኅበረሰብ ክፍሎች እና የባለ ድርሻ አካላት ወኪሎችም ውጤታማ ጉባዔ ማካሄድ የሚችሉበትን ዝግጅት እንዲያደርጉ አሳስቧል። ሀገራዊ ምክክር በአንድ በኩል፤ አንድነትና ኅብረትን በማጠናከር ልሂቃንና ሕዝብ ለአንድ ከፍ ላለ ዓላማ በአንድ ላይ እንዲቆሙ ያደርጋል። በዚህም ጥረቶች ሁሉ በአንድ አቅጣጫ እንዲፈስሱ ያደርጋል። በሌላ በኩል ፖለቲካዊ መረጋጋትና ሰላምን በመፍጠር የመንግሥት ትኩረት፣ ሀብትና ጊዜ ሳይበታተን ብልጽግናን ለማረጋገጥ ብቻ እንዲውል ያደርጋል (የመደመር መንግሥት መጽሐፍ ገጽ 403)። #እንመካከር! #በምክክር_ከሰፈር_እስከ_ሀገር_የተሻለ_ነገን_እንገንባ! #ኢዜአ #Ethiopian_News_Agency #የኢትዮጵያ_ዜና_አገልግሎት #ኢትዮጵያ_እየመከረች_ነው  
ልዩ ዘገባዎች
በታዳጊው የተሰራችው መኪና 
Jun 17, 2026 7948
ለአዳዲስ ፈጠራ የማይታክተው ልጅዓለም ንጉሱ ትውልድና እድገቱ በአማራ ክልል ዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አስተዳደር ሰቆጣ ወረዳ ፀመራ ቀበሌ ነው። ከሕጻንነቱ ጀምሮ ፈትቶ መግጠምና አፍርሶ መስራትን እየተለማመደ የመጣው ልጅዓለም፤ ከቤት እስከ ትምህርት ቤት ያልተቋረጠ ፈጠራውን አጠናክሮ ቀጥሏል። ከዚህ ቀደም ለሚማርበት ፀመራ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ከወዳደቁ ቁሶች የተለያዩ ቅርፃ ቅርፆችን በመስራት የፈጠራ አሻራውን አኑሯል። በትምህርትና በፈጠራ ሥራው ገፍቶበት አሁን ላይ የ8ኛ ክፍል ተማሪ የሆነው ልጅዓለም እንጨት ገጣጥሞ መኪና በመስራት ያለውን የጥበብና ፈጠራ ክህሎት አሳይቷል። በታዳጊው የተሰራችውና በፔዳል የምትነዳው መኪና ሁለት ሰዎችን የማያዝ አቅም አላት። በቀጣይ ተጨማሪ ቁሶችን በማቅረብና በተለያየ መንገድ የሚያግዘው ካገኘ መኪናዋ በዲናሞ እንድትንቀሳቀስ ለማድረግ መዘጋጀቱን ተናግሯል።   የተሽከርካሪውን አካል የገጣጠመው በአካባቢው አጠራር "እንቋ" የተሰኘ ዛፍ እንጨትን በመጠቀም ሲሆን የተሽከርካሪውን እግር ለማዘጋጀት ደግሞ የዋርካ ዛፍ ተጠቅሟል። በዚህም መሰረት የልጅዓለም መኪና የመብራትና የመሪ ስራዋ ተጠናቆ ሁለት ሰዎችን ጭና መንቀሳቀስ እንደምትችል በተግባር አሳይቷል። "በቀጣይ የሚያግዘኝና የሚደግፈኝ ካገኘሁ በዲናሞ የሚሰራ ተሽከርካሪ ለመስራት ዝግጁ ነኝ" ያለው ጥበበኛው ተማሪ ወደ ፊት ለሀገሬ ብዙ የመፍጠር ህልም አለኝ ብሏል። የፀመራ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ርዕሰ መምህር ግርማ ጌቴ፤ ከዚህ በፊት ተማሪ ልጅዓለም በትምህርት ቤቱ የተለያዩ የፈጠራ ሥራዎች እንዳሉት አስታውሰው ትምህርቱንም ፈጠራውንም አጠናክሮ መቀጠሉን ገልጸዋል።   የፈጠራ ክህሎቱን፣ ተሰጥኦውንና ፍላጎቱን ከ5ኛ ክፍል ጀምሮ ተከታትያለሁ ያሉት መምህሩ የሳይንስ ትምህርቱንና የግል ክህሎቱን ደምሮ ለአዳዲስ ሥራዎች እየተጋ መሆኑን አንስተው፣ የመኪና ፈጠራውም ይህንኑ በተግባር ያሳየበት ነው ብለዋል። የግብዓት አቅርቦት ድጋፍ ከተደረገለት የተሻለና ውጤታማ ሥራ መስራት እንደሚችል ገልጸው ለሚፈጥሩ ወጣቶች በጥሩ ምሳሌነት የሚጠቀስ መሆኑን ተናግረዋል። በእንጨት የተገጣጠመችው መኪና በሁላችንም ድጋፍ የዲናሞ፣ የብረትና ሌሎች አስፈላጊ ቁሶች ከተሟሉላት በታዳጊው ጥበብ የተሻለች መኪና ሆና ልትሰራ ትችላለች ሲለም እምነታቸውን ገልጸዋል።
በኢትዮጵያ ስንት ዓይነት የአዕዋፍ ዝርያዎች አሉ? 
Oct 13, 2025 19337
አዲስ አበባ፤ ጥቅምት 3/2018 (ኢዜአ)፡- ኢትዮጵያ ለአዕዋፍ ኑሮ ምቹ እና ተስማሚ ሁኔታዎች ካሉባቸው ሀገራት አንዷ ናት። በፈረንጆቹ 2024 እና 2025 የተደረጉ የጥናት ውጤቶች እንዳመላከቱት፤ በኢትዮጵያ ከ881 እስከ 926 የሚደርሱ የአዕዋፍ ዝርያዎች ይገኛሉ። ይህ አሃዝ ነዋሪ እና ፍልሰተኛ የአዕዋፍ ዝርያዎችን እንደሚያካትት በኢትዮጵያ ዱር እንስሣት ጥበቃ ባለሥልጣን የጥበቃ ቦታዎችና የብሔራዊ ፓርኮች ዋርደን ፋንታዬ ነጋሽ ለኢዜአ ገልጸዋል። ኢትዮጵያ ለአዕዋፋት ኑሮ ምቹና አስፈላጊ ከሆኑ ሀገራት መካከል እንደምትመደብም ጠቅሰዋል። 639 ነዋሪዎችን እና 224 ወቅታዊ ፍልሰተኞችን ጨምሮ 926 የአዕዋፍ ዝርያዎች በኢትዮጵያ እንደሚገኙ ባሳለፍነው ነሐሴ ወር ላይ የተደረገ ጥናት ውጤት አመላክቷል ነው ያሉት። ከእነዚህ መካከል በኢትዮጵያ ብቻ የሚገኙት የአዕዋፍ ዝርያዎች ቁጥራቸው ከ18 እስከ 20 እንደሚደርስ ጠቁመዋል። አማካኝ የወፎች ዕድሜ እንደ ዝርያ፣ መጠን እና አካባቢ ስለሚለያይ ለሁሉም ወፎች አንድ አማካይ ዕድሜ አለመኖሩንም አንስተዋል። ትንሽ ዕድሜ የሚኖሩት የድንቢጥ ዝርያዎች መሆናቸውን ጠቅሰው አማካኝ ዕድሜያቸውም ሦስት ዓመት መሆኑን ተናግረዋል። እንደ አልባትሮስ (Albatrosses and Some Parrots) ያሉ ትላልቅ የአዕዋፍ ዝርያዎች እና አንዳንድ በቀቀኖች ለብዙ አሥርተ ዓመታት ሊኖሩ እንደሚችሉ አመላክተዋል። መጠን፣ ዝርያ እና የመኖሪያ አካባቢ በአዕዋፍ የሕይወት ዘመን ላይ ተጽዕኖ እንደሚያሳድሩም አስገንዝበዋል። በዚህም መሠረት ትልልቅ ወፎች ከትንንሽ ወፎች የበለጠ ረጅም ዕድሜ ይኖራሉ ብለዋል። እንደ ዝርያቸው የሚወሰን ቢሆንም አዕዋፋት ከቀዝቃዛ እስከ ሞቃታማ የአየር ንብረት ያላቸው አካባቢዎች ላይ መኖር እንደሚችሉም አንስተዋል። አንድ ተመራጭ የአየር ንብረት የላቸውም፤ አብዛኞቹ የአዕዋፍ ዝርያዎች የተረጋጋ፣ አስተማማኝ የምግብ አቅርቦት ለማግኘት እና ልጆቻቸውን ለመንከባከብ ተስማሚ ሁኔታዎችን የሚቸር የአየር ሁኔታን ይመርጣሉ ነው ያሉት። በአሁኑ ጊዜ በዓለም አቀፍ ደረጃ የሚታወቁ 11 ሺህ 100 የሚጠጉ የአዕዋፍ ዝርያዎች እንዳሉም ነው ያስረዱት።
በየዓመቱ በሚሊየን የሚቆጠሩ ወፎች በፍልሰት ወደ ኢትዮጵያ ይገባሉ
Oct 11, 2025 12395
በዮሐንስ ደርበው በየዓመቱ በሚሊየን የሚቆጠሩ ፍልሰተኛ ወፎች ወደ ኢትዮጵያ እንደሚገቡ የኢትዮጵያ ዱር እንስሳት ጥበቃ ባለሥልጣን አስታውቋል። የዓለም የስደተኛ ወፎች ቀን በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ20ኛ በኢትዮጵያ ደግሞ ለ15ኛ ጊዜ "ምቹ የመኖሪያ ቦታ፤ ለአዕዋፋት አኗኗር ምቹ የሆኑ ከተምች እና ማኅበረሰብ" በሚል መሪ ሐሳብ ዛሬ በመላው ዓለም እየተከበረ ነው። በኢትዮጵያ ዱር እንስሳት ጥበቃ ባለሥልጣን የጥበቃ ቦታዎችና የብሔራዊ ፓርኮች ዋርደን ፋንታዬ ነጋሽ ለኢዜአ እንዳሉት፤ የዓለም የፍልሰተኛ ወፎች ቀን የሚከበረው ስለ ፍልሰተኛ ወፎች ያለ የማኅበረሰብ ግንዛቤን ለማሳደግ እና በእንቅስቃሴያቸው ወቅት ተገቢ ጥበቃ እንዲደረግላቸው ዓለም አቀፍ ትብብርን ለማጎልበት ነው። ለምግብና ለመራባት በይበልጥ ምቹ ሁኔታ በመፈለግ ብሎም ከወቅታዊ ተፈጥሯዊ ሁኔታዎች (ቅዝቃዜና ሙቀት ) ለማምለጥ ወፎች ምቹ ወደሚሉት አካባቢ እንደሚፈልሱ አንስተዋል።   በዚህም መሠረት ከአውሮፓ፣ እስያ፣ ከተለያዩ የአፍሪካ እና ባልካን ሀገራት በየዓመቱ በተለያዩ ወቅቶች በሚሊየን የሚቆጠሩ ወፎች በፍልሰት ወደ ኢትዮጵያ እንደሚገቡ ጠቁመዋል። አንዳንድ ፍልሰቶች አጭር መሆናቸውን ገልጸው፤ አኅጉራትን፣ በረሃዎችን እና ውቅያኖሶችን ማቋረጥ የግድ የሚሆንባቸው ረጅም ርቀት የሚሸፍኑ ፍልሰቶች እንዳሉም አስገንዝበዋል። ትክክለኛ ዓመታዊ ቆጠራ ላይ የተመሠረተ አሀዛዊ መረጃ ማግኘት ቢያዳግትም፤ በተለይም በምሥራቅ አፍሪካ ስምጥ ሸለቆ መስመር አማካኝነት በየዓመቱ በርካታ ፍልሰተኛ ወፎች ወደ ኢትዮጵያን ይመጣሉ ብለዋል። በዚህም መሠረት ከ1 ነጥብ 5 ሚሊየን የሚልቁ ፍልሰተኛ ወፎች በኢትዮጵያ በኩል የሚያልፈውን የስምጥ ሸለቆ መስመር ይጠቀማሉ ነው ያሉት። በተጨማሪም 199 ገደማ ዝርያዎች ከአውሮፓና እስያ እንዲሁም 47 ዓይነት ዝርያዎች ከአፍሪካ የተለያዩ ሀገራት በፍልሰት ወደ ኢትዮጵያ እንደሚገቡ እና ከወራት ቆይታ በኋላ ወደተለያዩ አቅጣጫዎች ተመልሰው እንደሚሄዱም አንስተዋል። እንደዝርያቸው ቢወሰንም ከቅዝቃዜ እስከ ሞቃታማ የአየር ንብረት ያላቸውን አካባቢዎች በማካለል የሚኖሩት እነዚህ ፍልሰተኛ ወፎች ቋሚ የመኖሪያ ሥፍራ እና ወጥ የአየር ንብረት የላቸውም ብለዋል። ነገር ግን አብዛኞቹ የወፍ ዝርያዎች ለአስተማማኝ የምግብ አቅርቦትና ልጆቻቸውን ለመንከባከብ ተስማሚ የአየር ንብረት ወዳላቸው አካባቢዎች ርቀው በመሄድ አስቸጋሪ ወቅቶች እስከሚያልፉ ይጠብቃሉ ነው ያሉት።
ባጃጅ ላይ ወድቆ የተገኘው የአደራ ገንዘብ- 82 ሺህ 265 ብር
Mar 5, 2025 18147
በአማራ ክልል ዋግኸምራ አስተዳደር የሰቆጣ ከተማ ነዋሪው ባለባጃጅ ወጣት ሠለሞን ቢምረው ተሳፋሪ ደንበኞቹን ከቦታ ቦታ በማዘዋወር ዕለታዊ ተግባሩን ይከውናል። ዛሬ ማለዳ ታዲያ በሰቆጣ ወረዳ የሰርክ ተግባሩን እያከናወነ ሳለ በድንገት ከአንድ ተሳፋሪ የተረሳ በኬሻ የተቀመጠ ንብረት ባጃጁ ውስጥ ያገኛል። ሰለሞን ቢምረው ማንነቱን ባላወቀው ተሳፋሪ የተረሳው ምንነቱን ያላወቀው በኬሻ የተቋጠረ ንብረት ገንዘብ መሆኑን ያወቀው ከደቂቃዎች በኋላ ነበር። 'ታማኝነት ለራስ ነው' የሚለው ወጣት ሰለሞን፥ ከተሳፋሪ ደንበኛ የተረሳን መጠኑን ያላወቀው ገንዘብ ለመመለስ ተጣደፈ። ተሳፋሪውን በእግር በፈረስ ማፈላለግ ይጀምራል። በሌላ በኩል የሰቆጣ ወረዳ ነዋሪዋ ወይዘር ኃይሌ በአደራ የተረከቡትን በኬሻ የተቋጠረ 82 ሺህ ብር በላይ ገንዘብ ፌርማታ ላይ ከባጃጅ ሲወርዱ መርሳታቸውን ካወቁበት ቅጽበት ጀምሮ በደንጋጤ ድባቴ ውስጥ ገብተዋል። ጉዳያቸውን ለፖሊስ አሳውቀው የአደራ ገንዘባቸውን በይገኛል ተስፋ እና ጭንቀት የባጃጅ አሽከርካሪውን ፍላጋ በየፌርማታው እየኳተኑ ነው። ተሳፋሪ እና አሳ'ፋሪ በየፊናው መፈላለጉን ተያያዙት። በዚህ መሀል የባጃጅ አሽከርክሪው ሰለሞን ቢምረው ወደ ተሳፋሪዋ ወይዘር ኃይሌ ድንገት ከተፍ ይላል። የወይዘሮ ወይዘር ደስታ ወደር አጣ። አሳፋሪው ሰለሞንም እፎይታ ተሰማው። በተለይ የአደራ ገንዘብ መሆኑን ሲረዳ። ባጃጅ አሽከርክሪው ሰለሞን እና ተሳፋሪዋ ወይዘሮ ወይዘር በፖሊስ ፊት ንብረት ተረካከቡ። ወጣቱ ሰለሞን እንደገለጸው የተሳፋሪ ንብረት በመመለሱ ደስተኛ ነው። ለወይዘሮ ወይዘር አደራ ያስረከበችው የገንዘቡ ባለቤት ወይዘሪት ወለለ ንጉስ፤ በሰለሞን ቢምረው ነባይነት(ታማኝነት) እንዳስገረማቸው ይናገራሉ። በዚህ ወቅት ይህን ያህል ገንዘብ አግኝቶ መመለስ በዕውነቱ በነፍስም በስጋም የሚያስመሰገን በጎ ምግባር ነው ስትል አመስግናለች። የሰቆጣ ከተማ አስተዳደር ፖሊስ ጽህፈት ቤት ኃላፊ ምክትል ኢንስፔክተር ደሳለኝ አባተ ወጣት ሰለሞን ከአሁን ቀደምም ሞባይል ጥለው የሄዱትን ለባለቤቱ በታማኝነት መመለሱን አስታውሰዋል። አሁን ደግሞ በኬሻ የተቋጠረን 82 ሽህ 265 ብር ከግል ይልቅ የህዝብን ጥቅም በማስቀደም ለግለሰቧ በታማኝነት ማስረከቡን አረጋግጠዋል። ይህን መሰል በጎ ምግባር በሁሉም የማህበረሰብ ዘንድ በአርዓያነት ሊወሰድ የሚገባው ነው ሲሉም ጥሪ አቅርበዋል።
በብዛት የታዩ
ጀርመን በኢትዮጵያ የሽግግር ፍትሕ ሂደት እንዲሳካ ድጋፍ ታደርጋለች - አምባሳደር ስቴፋን አወር
Jun 17, 2023 97181
አዲስ አበባ ሰኔ 10/2015 (ኢዜአ) ፦ ጀርመን በኢትዮጵያ የሽግግር ፍትሕ ሂደት እንዲሳካ ድጋፍ እንደምታደርግ በአገሪቷ የኢትዮጵያ አምባሳደር ስቴፋን አወር ገለጹ። ጀርመን ለኢትዮጵያ የምትሰጠውን የሰብአዊ ድጋፍ በእጥፍ ማሳደጓንም አመልክተዋል። ጀርመን ከኢትዮጵያ ጋር ግንኙነት ከጀመረችበት ጊዜ አንስቶ በፖለቲካው፣ በማህበራዊ እና በኢኮኖሚ የትብብር መስኮች ያላቸው አጋርነት እየተጠናከረ መምጣቱን አምባሳደር ስቴፋን ለኢዜአ ገልጸዋል። ጀርመን በአቅም ግንባታ፣ በግብርና ምርታማነት እንዲሁም በማህበራዊ ልማትና በመልካም አስተዳደር ዘርፎች ለኢትዮጵያ የምታደርገው የልማት ትብብር ማደጉን አመልክተዋል። ጀርመን በተለይም በልማት ኤጀንሲዋ(ጂ አይ ዜድ) በኩል ለኢንዱስትሪው እድገት ወሳኝ የሆኑ በሺዎች የሚቆጠሩ ዜጎች የአቅም ግንባታ ድጋፍ ማድረጓን ጠቅሰዋል። በሌላ በኩል የሰብዓዊ መብት ኮሚሽንና የብሔራዊ ምርጫ ቦርድን ሙያዊ ድጋፍ እንዲሁም የግብርና ምርትና ምርታማነት እንዲጨምር ድጋፍ እየተደረገ መሆኑን ነው አምባሳደሩ የገለጹት። በኢትዮጵያ ለችግር የተጋለጡ ዜጎችን ለመደገፍ ሰው ተኮር የሆኑ ፕሮጀክቶችን ለአብነትም የሰብአዊና የመልሶ ማቋቋም ስራዎች ድጋፍ እየተደረገ እንደሚገኝ ተናግረዋል። ጀርመን ለኢትዮጵያ የምታደርገውን የሰብአዊ እርዳታ ወደ 82 ነጥብ 5 ሚሊዮን ዶላር ከፍ በማድረግ በእጥፍ ማሳደጓንና ይሄም "ጀርመን በኢትዮጵያ ከፍተኛ የሰብአዊ ድጋፍ በማድረግ በሁለተኛ ደረጃ ላይ ያስቀምጣታል" ብለዋል። በሌላ በኩል ጀርመንና ኢትዮጵያ በንግድና ኢንቨስትመንት ግንኙነቱን ለማጠናከር የሚያስችሉ ምቹ ሁኔታዎች መኖራቸውን ጠቅሰው ይህንንም እውን ለማድረግ እየተሰራ መሆኑን ገልጸዋል። የሁለቱን አገራት የሕዝብ ለሕዝብ ግንኙነት ለማጠናከር የሚያስችሉ ለአብነትም በጀርመን የባህል ተቋምና በሌሎችም ኢንስቲትዩት እየተከናወኑ ያሉ ስራዎችን በማሳየነት ጠቅሰዋል። በኢትዮጵያ በተለይም በሰሜኑ የአገሪቱ ክፍል የተጀመረው የሰላም ስምምነት ቀጣይነት እንዲኖረው ጀርመን ፍላጎት እንዳላት ገልጸው ለዚህም ድጋፍ እያደረገች ትገኛለች ነው ያሉት አምባሳደር ስቴፋን። የኢትዮጵያ መንግሥት የሽግግር ፍትህ ለማረጋገጥ የጀመረው ጥረት የሚበረታታ መሆኑን የጠቆሙት አምባሳደሩ ጀርመን ሂደቱ የተሳካ እንዲሆን ድጋፍ ታደርጋለች ብለዋል። ጀርመን የአፍሪካ ሕብረት እንዲጠናከር በተለይም በአፍሪካ አገራት መካከልም የፖለቲካና ምጣኔ ኃብታዊ ውህደት እንዲረጋገጥ የምታደርገውን ድጋፍ አጠናክራ እንደምትቀጥል ጠቁመዋል። ኢትዮጵያና ጀርመን ግንኙነታቸውን የጀመሩት እንደ አውሮፓውያኑ አቆጣጠር በ1905 ነው።
በኢትዮጵያና ሩስያ መካከል የዳበረውን ባህላዊና ኪነ ጥበባዊ ትስስር ይበልጥ ለማጎልበት እየተሰራ መሆኑ ተገለፀ
Jun 29, 2023 74106
አዲስ አበባ ሰኔ 22/2015(ኢዜአ)፡- በኢትዮጵያና ሩስያ መካከል የዳበረውን ባህላዊና ኪነ ጥበባዊ ትስስር ይበልጥ ለማጎልበት እየተሰራ መሆኑ የሀገራቱ ተወካዮች ገለጹ። 'የሩስያ ባህል ቀን በኢትዮጵያ' በሚል መሪ ሃሳብ የሀገሪቱን ባህል የተመለከተ መርሃ ግብር በኢትዮጵያ የሩስያ ኤምባሲ አዘጋጅነት አዲስ አበባ በሚገኘው የሩስያ የሳይንስና ባህል ማዕከል/ፑሽኪን/ ተካሂዷል። የሩስያን ባህል የሚያስቃኝ የኪነ ሕንጻ ዐውደ ርዕይ በማዕከሉ የተከፈተ ሲሆን በሁለቱ ሀገራት ባህላዊና መንፈሳዊ ቅርሶችና ተዛማጅ ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት ተደርጓል።   የኢትዮጵያና ሩስያ ታሪካዊ ግንኙነት በርካታ ምዕተ ዓመታትን ቢያስቆጥርም ይፋዊ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት የተጀመረው ግን በ19ኛው ክፍለ ዘመን መገባደጃ በዳግማዊ አጼ ምኒልክ ዘመነ መንግስት እንደሆነ ይነገራል። 125ኛው ዓመቱን ያስቆጠረው የሁለቱ ሀገራት ዘመናትን የተሻገረ ጽኑ ዲፕሎማሲያዊ ወዳጅነት ከፖለቲካዊና ኢኮኖሚያዊ ትብብሮች ባሻገር ባህላዊና መንፈሳዊ ትስስሮችም እንደጎለበቱ ይወሳል። በኢትዮጵያ የሩስያ አምባሳደር ኢያቭገኒ ተርኪን እንዳሉት ዘመናትን በጽኑ ወዳጅነት የዘለቀው የኢትዮ-ሩስያ ዲፕሎማሲያዊ እና የህዝብ ለህዝብ ትስስር በባህላዊና መንፈሳዊ ቅርርብ ያዳበረ ነው።   በሁለቱ ሀገራት መካከል ለዘመናት የዳበሩ ባህላዊ፣ መንፈሳዊ፣ ኪነ ጥበባዊ እና ታሪካዊ ግንኙነቶችና ትብብሮች ወደላቀ ደረጃ ለማሸጋገር የሚያስችሉ ተግባራት እየተከናወነ መሆኑን ገልጸዋል። በመጭው ሕዳር ወር ዕውቅ የሩስያ ድምጻዊያንን ያካተተ ባህላዊ የሙዚቃ ቡድን ወደ ኢትዮጵያ መጥቶ ስራውን እንደሚያቀርብ ገልጸዋል። ከዚህም በሻጋር የኢትዮጵያ ኪነ ጥበብ ሙያተኞች ወደ ሩስያ በመሄድ የኢትዮጵያን ባህል የሚያስተዋውቁብትን ዕድል ለማመቻቸት ፍላጎት እንዳላቸውም ገልጸዋል። የኢትዮጵያ ቅርስ ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ረዳት ፕሮፌሰር አበባው አያሌው በበኩላቸው የሁለቱን ወዳጅ አገሮች ባህል ልውውጥ ይበልጥ ለማጎልበት የሚያግዙ ዝግጅቶች በአዲስ አበባ ፑሽኪን ማዕከል ጋር በመተባበር እንደሚዘጋጁ ጠቁመዋል።   የኢትዮ-ሩስያ ባህላዊ ትስስር ለማጠናከር በኪነ ሕንጻ፣ በስነ ጥበብ እና በሌሎች ኪነ ጥበብ ዘርፎች ላይ በስፋት እንደሚሰራ አረጋገጠዋል። ኢትዮጵያ ባህላዊና መንፈሳዊ ቅርሶቿን ለዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ለማስተዋወቅ ዘርፈ ብዙ ስራዎችን እያከናወነች መሆኑን ገልጸዋል። ለአብነትም የላሊበላ አብያተ ክርስቲያናትን የሚዘክር የአርኪኦሎጂና የቨርቹዋል ሪያሊቲ ቋሚ ዐውደ ርዕይ በላሊበላ መከፈቱን ገልጸዋል። ”ላሊበላ በእምነት የታነፀ” በሚል መሪ ሀሳብ የተከፈተው ዐውደ ርዕይ በቀጣይ ሩስያን ጨምሮ ወደ አውሮፓ ሀገራት እና ሰሜን አሜሪካ የመውሰድ ዕቅድ ተይዞ እየተሰራ መሆኑን ተናግረዋል። የሩስያ ዘመናዊ ሥነ-ጽሁፍ አባት የሚሰኘው ዕውቁ ሩስያዊ ባለቅኔ አሌክሳንደር ፑሽኪን 225ኛ ልደት በዓል በቀጣይ ዓመት በድምቀት እንደሚከበር ተገልጿል። በአሌክሳንደር ፑሽኪን ልደት ቀን የተሰየመው የሩስያ ቋንቋ ቀን በቅርቡ በአዲስ አበባ መዘከሩም ይታወሳል።
“የመደመር ትውልድ” መጽሐፍን በኦሮሚያ ክልል ደረጃ የማስተዋወቅ መርሐ-ግብር እየተካሄደ ነው
Mar 21, 2023 53678
አዲስ አበባ መጋቢት 12/2015(ኢዜአ)፦“የመደመር ትውልድ” መጽሐፍን በኦሮሚያ ክልል ደረጃ የማስተዋወቅና የሽያጭ ማስጀመሪያ መርሐ-ግብር በሸራተን አዲስ ሆቴል እየተካሄደ ነው። በኦሮሚያ ክልል ከመጽሐፉ ሽያጭ የሚገኘው ገቢ በባሌ ዞን ለሚገኘው የሶፍ ዑመር ዋሻ የቱሪዝም መሠረተ ልማት ማስገንቢያ እንደሚውል ተገልጿል።   በጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ የተጻፈው "የመደመር ትውልድ" መጽሐፍ በአፋን ኦሮሞ፣ በአማርኛ እና በእንግሊዝኛ ቋንቋ የተዘጋጀ ሲሆን ሶስት ክፍሎች እና አስር ምዕራፎችም አሉት።   እየተካሄደ በሚገኘው መርሐ-ግብር ላይ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ-መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳና የጨፌ ኦሮሚያ አፈ-ጉባኤ ሰዓዳ አብዱረህማንን ጨምሮ የክልሉ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ሃላፊዎች፣ የሃይማኖት አባቶች፣ አባ ገዳዎች፣ ዲፕሎማቶች እንዲሁም ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል።   የ"መደመር ትውልድ" መጽሐፍ ባለፈው ቅዳሜ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድን ጨምሮ የፌዴራልና የክልል ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎችና ሌሎችም እንግዶች በተገኙበት መመረቁ ይታወሳል።
ባጃጅ ውስጥ ተረስቶ ያገኘውን 150ሺህ ብር ለባለቤቱ የመለሰው የባጃጅ አሽከርካሪ አድናቆት እየተቸረው ነው
Mar 26, 2023 51227
አዲስ አበባ መጋቢት 17/2015 (ኢዜአ)፦ በድሬዳዋ ከተማ በሚያሽከረከረው ባጃጅ ውስጥ ተሳፋሪ ረስቶት ያገኘውን 150ሺህ ብር ለባለቤቱ የመለሰው አሽከርካሪ አድናቆት እየተቸረው ይገኛል። መኮንን ግርማ ኑሮውን ለማሸነፍ እና የነገውን ተሰፋ ብሩህ ለማድረግ በባጃጅ አሽከርካሪነት ተቀጥሮ የሚሰራ ወጣት ነው። ወጣቱ መጋቢት 15 ቀን 2015ዓ.ም በድሬዳዋ ከተማ ከምሽቱ 3 ሰዓት ላይ የተለመደ ስራውን እያከናወነ ሳለ የከተማው ነዋሪ የሆኑት አቶ መሐመድ ኡስማን ከሳቢያን ኦርቢት ተብሎ ወደሚጠራው የከተማው ክፍል ለመጓዝ መሳፈራቸውን ተናግሯል። ይህ ከሆነ ከአንድ ሰዓት በኋላ “ስልክ ተደውሎ ባጃጁ ላይ ገንዘብ ወድቆ እንደሆነ እንድመለከት” ተነገረኝ ይላል ወጣቱ አሽከርካሪ መኮንን። በተነገረው መሰረት ወደ ተሳፋሪ ወንበር ላይ ዞሮ ሲመለከት በላስቲክ የተጠቀለለ 150ሺህ ብር በማግኘቱ ወዲያው ወደ ድሬዳዋ ፖሊስ ትራፊክ ዳይሬክቶሬት በማምራት ብሩን ለባለቤቱ መመለሱን ገልጿል። ገንዘቡን ለባለቤቱ መመለሱ እንዳስደሰተው የተናገረው ወጣቱ፤ የራስ ያልሆነ ገንዘብ ለግል መጠቀም የህሊና ቁስል በመሆኑ በራስ ወዝ ብቻ ሀብት ማፍራት እንደሚገባ መናገሩን ከድሬዳዋ ፖሊስ ማህበራዊ ትስስር ገጽ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል። ገንዘባቸው የተመለሰላቸው አቶ መሐመድ ኡስማን በበኩላቸው ገንዘባቸው በጠፋ በአንድ ሰዓት ውስጥ የተሳፈሩበትን የባጃጅ የጎን ቁጥር ለትራፊክ ፖሊስ በመናገር በፍጥነት ገንዘባቸው በመገኘቱ መደሠታቸውን ገልጸዋል። አቶ መሐመድ ለድሬዳዋ ትራፊክ ቁጥጥር ዳይሬክቶሬት እና ለወጣት መኮንን ግርማ ምስጋናቸውን አቅርበዋል። የድሬዳዋ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ አዛዥ ኮሚሽነር ዓለሙ መግራ ስነ-ምግባር ያለው አሽከርካሪ እንዲፈጠር እየሰራን ያለው ስራ ፍሬ እያፈራ መምጣቱን ይህ ትልቅ ማሳያ ነው ብለዋል።
የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታዬ አፅቀስላሴ በአልሸባብ ጥቃት በደረሰው ጉዳት የተሰማቸውን ጥልቅ ሃዘን ገለፁ
Feb 14, 2024 37330
አዲስ አበባ፤ የካቲት 6/2016 (ኢዜአ)፦ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታዬ አፅቀስላሴ አሸባሪው አልሸባብ ከሰሞኑ በሶማሊያ በፈፀመው የሽብር ጥቃት በደረሰው ጉዳት የተሰማቸውን ሃዘን ገለፁ። አምባሳደር ታዬ ባስተላለፉት የሃዘን መልዕክት በሽብር ቡድኑ ጥቃት ምክኒያት በደረሰው የሰው ህይወት መጥፋት እና አካል ጉዳት ጥልቅ ሃዘን እንደተሰማቸው ገልፀዋል። በኢትዮጵያ መንግስት እና ህዝብ እንዲሁም በራሳቸው ስም የተሰማቸውን ጥልቅ ሃዘን ለሶማሊያ መንግስት እና ህዝብ የገለጹት ሚኒስትሩ ፤ በልምምድ ወቅት ወታደራዊ መኮንኖችን ኢላማ በማድረግ የተፈፀመውን ጥቃት የወንጀል ተግባር ነው ብለዋል። የወንጀል ተግባሩን ኢትዮጵያ በፅኑ እንደምታወግዘውም ባስተላለፉት መልዕክት አስታውቀዋል። ጥቃቱ አልሸባብ የሽብር ቡድን በሶማሊያ እና በክፍለ አህጉሩ ደህንነት አደጋ መደቀኑን በግልፅ ያረጋገጠ መሆኑን በመግለፅ ፥ የአካባቢው ሀገራት በፀረ ሽብር የሚያደርጉትን ትብብር ሊያጠናክሩ እንደሚገባም አመልክተዋል። የሶማሊያን ሰላም እና ደህንነት በጋራ ለማረጋገጥ ኢትዮጵያ ትብብሯን አጠናክራ በቁርጠኛነት እንደምትቀጥልም ባስተላለፉት የሃዘን መልዕክት ማስታወቃቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መረጃ ያመላክታል።    
በአዲስ አበባ ከሚያዚያ 16 ጀምሮ የነዳጅ ግብይት ሙሉ በሙሉ በኤሌክትሮኒክስ የክፍያ መንገዶች ብቻ ይፈጸማል-ባለስልጣኑ
Apr 6, 2023 36877
አዲስ አበባ መጋቢት 28/2015(ኢዜአ)፡ በአዲስ አበባ ከሚያዚያ 16 ጀምሮ የነዳጅ ግብይት ሙሉ በሙሉ በኤሌክትሮኒክስ የክፍያ መንገዶች ብቻ እንደሚፈጸም የነዳጅና ኢነርጂ ቁጥጥር ባለስልጣን ገለጸ። የነዳጅና ኢነርጂ ቁጥጥር ባለስልጣን የነዳጅ ግብይት በኤሌክትሮኒክስ ክፍያ መንገዶች ብቻ የሚፈፀምበትን የድርጊት መርሐ ግብር በተመለከተ ከባለድርሻ አካላት ጋር ዛሬ በአዲስ አበባ ተወያይቷል።   የውይይቱ ዓላማ በመዲናዋ የሚገኙ ሁሉም የነዳጅ ማደያዎችና ኩባንያዎች በአሰራሩ ዙሪያ የጋራ ግንዛቤ እንዲይዙ ለማስቻል መሆኑ ተነግሯል። በዚህ ወቅት የነዳጅና ኢነርጂ ቁጥጥር ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ወይዘሮ ሳህረላ አብዱላሂ፤ ባለስልጣኑ የነዳጅ ግብይትን በኤሌክትሮኒክስ ክፍያ ለማድረግ የተለያዩ ስራዎችን ሲሰራ መቆየቱን ተናግረዋል። በዚህም ቀደም ብሎ ከነዳጅ ማደያና አከፋፋይ ኩባንያዎች ጋር ሲሰራ መቆየቱን ገልፀው፤ አሁን ደግሞ ለሙሉ ትግበራው ባለድርሻ አካላትን ያሳተፈ ውይይት ተደርጓል ብለዋል። በአዲስ አበባ የኤሌክትሮኒክስ የክፍያ ስርዓቱ በአማራጭነት ለሙከራ እየተተገበረ መሆኑን ጠቅሰው፤ ከሚያዚያ 16 ጀምሮ የነዳጅ ግብይት በአስገዳጅ ሁኔታ ሙሉ በሙሉ በኤሌክትሮኒክስ ክፍያ መንገዶች ብቻ እንደሚፈጸም ተናግረዋል። በመሆኑም ህብረተሰቡ ማንኛውም የነዳጅ ግብይት በኤሌክትሮኒክስ ብቻ የሚፈጸም መሆኑን ተገንዝቦ ከወዲሁ አስፈላጊውን ዝግጅት ሊያደርግ እንደሚገባ አሳስበዋል። የነዳጅ ግብይት በኤሌክትሮኒክስ ክፍያ አተገባበር በሀገር አቀፍ ደረጃ ከሀምሌ አንድ ጀምሮ በአስገዳጅነት እንደሚተገበርም ጠቁመዋል። በኢትዮ ቴሌኮም ቺፍ ሞባይል መኒ ኦፊሰር ብሩክ አድሃነ፤ የነዳጅ ግብይትን በኤሌክትሮኒክስ ክፍያ መንገዶች በማድረግ ረገድ በቴሌ ብር ውጤታማ ስራ ሲሰራ ቆይቷል ብለዋል። ለዚህም ባለፉት ዘጠኝ የሙከራ ወራት በቴሌ ብር ብቻ ከ30 ቢሊዮን ብር በላይ የነዳጅ ግብይት መፈጸሙን አንስተዋል። የነዳጅ ግብይቱን በአግባቡ በኤሌክትሮኒክስ የክፍያ መንገዶች ለማከናወን የሚያስችል ዘመናዊ የቴክኖሎጂ መገንባቱንም እንዲሁ። የኢትዮጵያ ነዳጅ ማደያዎች ማኅበር አባል የሆኑት አቶ ሚካኤል ገብረስላሴ እና የማህበሩ የቦርድ አባል አቶ ኤፍሬም ተስፋዬ የነዳጅ ግብይት ስርዓቱ በኤሌክትሮኒክስ ክፍያ መንገዶች ብቻ መሆኑ ዘርፈ ብዙ ጠቀሜታ አለው ብለዋል። በተለይ ለነዳጅ አዳዮች ጥሬ ገንዘብ በመቁጠር የሚያባክኑትን ጊዜ ከመቅረፍ አንፃር እንዲሁም በማደያዎች የሚቀመጥ የግብይት ገንዘብ እንዳይኖር በማድረግ የደህንነት ስጋትን እንደሚፈታ ተናግረዋል። በተጨማሪም መንግስት የነዳጅ ምርት ከመነሻው እስከ መድረሻው ያለውን ስርጭት ሂደት መረጃ እንዲኖረው እና ነጋዴዎችም ግብርና ታክስ እንዳያጭበረብሩ በማድረግ ቴክኖሎጂው ትልቅ ሚና አለው ነው ያሉት።  
ለላቀ ውጤት - የተማሪ መምህርና ወላጆች ጥምር ጥረት
Mar 27, 2023 36363
በሃብታሙ ገዜ ስልጡን የመንገድ ጠበብቶች በጥንቃቄ የከተማ ውብ ገፅታ አልበሰው ባነጿት ከዚራ አካባቢ የሚገኘው የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት አዳራሽ በሰው ተሞልቷል። የተሰበሰቡት ወጣት ተማሪዎች፣ የድሬደዋ አመራሮች፣ የትምህርት ዘርፍን የሚመሩ አካላትና ወላጆች በፈገግታ ተሞልተዋል። ይበልጥኑ ከወጣቶቹ ገፅታ የሚንፀባረቀው የደስታ ፈገግታ ለአዳራሹ የተለየ ብርሃን ደርቦለታል። የደስታቸው ምንጭ ደግሞ አምና የተፈተኑትን የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና በላቀ ውጤት አልፈው ሽልማት በመቀበል ላይ መሆናቸው ነው። የአዳራሹን የሽልማት መርሃ ግብር የሚመራው ሰው ድንገት "የዛሬው ልዩ ክስተት ከሚሸለሙት ተማሪዎቻችን መካከል ከ600 በላይ ውጤት በማምጣት ከወንድሞቿ ጋር ሦስት ሆነው ወደ ዩኒቨርሲቲ የሚገቡ የአንድ ቤተሰብ አባላት መገኘታቸው ነው" ሲል ተናገረ። ይሄኔ አዳራሹ በጭብጨባ ተናጋ፤ ሁሉም ተሰብሳቢ በአንድነት ቆሞ ጭብጨባውን አቀለጠው። ለሽልማት ወደ አደባባዩ የመጡት በደስታ ፀዳል የወረዙት የወላጅ ተወካይ እንጂ የድሉ ባለቤት የሆኑት እነዚህ ሦስት ተማሪዎቹ አይደሉም። በአዳራሹ የተሰባሰቡት የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ከዲር ጁሃርና የካቢኔ አባላት እንዲሁም ተሸላሚዎቹ ተማሪዎች "የዓመቱ የተለየ ክስተት የሆኑትን ተማሪዎች" ለማየት ዓይኖቻቸው ቢባዝንም አልተሳካም። ለምን ካላችሁ ተማሪዎቹ ወደ ተመደቡበት አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በመጓዛቸው ነው። የመድረኩ የድምፅ ማጉያ ባለቤትም ሆነ ተሰብሳቢዎቹ የዓመቱ ክስተት የሆኑት ኒያ ሰላሃዲን 602፤ አሊ ሰላሃዲን 556፣ አማን ሰላሃዲን 526 ያመጡት ተማሪዎች መንትዮች መሆናቸውን ቢያውቁ ኖሮ አዳራሹ ሌላ የግርምት ደስታን ባስተናገደ ነበር። ሽልማቱን ያበረከቱት የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ከዲር ጁሃር ተሸላሚዎች በጥረታቸው በትጋታቸው ባመጡት ውጤት መደሰታቸውን አብስረዋል። አገር በዜጎች አንድነትና መተባበር እንደሚፀናው፤ የተማሪዎች ውጤትም በተማሪዎችና በመምህራን ጥረት ብቻ ሳይሆን በወላጆች ጠንካራ ክትትልና ድጋፍ ጭምር የሚመጣ ነው። "በተለይ ከአንድ ቤተሰብ የበቀሉት ተማሪዎችና የዛሬው ሽልማት እና ውጤት ያስተማረን ይህንኑ ነው" ብለዋል ከንቲባው። በዚህ አደራሽ ውስጥ የሁሉም ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ርዕሰነ-መምህራን ታድመዋል። እንደ ድሬደዋ አስተዳደር ከተፈተኑት ከ3 ሺህ 700 በላይ ተማሪዎች መካከል በቀጥታ ያለፉት 250 ተማሪዎች ብቻ ናቸው። ለመጣው ውጤት ተሞጋሹም ተወቃሹም የዘርፉ አመራሮች፣ ተማሪዎች፣ መምህራንና ወላጆች ናቸው። የድሬዳዋ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ወይዘሮ ሙሉካ መሐመድ "ለመጣው ዝቅተኛ ውጤት በትምህርት ዘርፍ ውስጥ ያለነው በሙሉ ተጠያቂዎች ነን" ብለዋል። ኃላፊዋ ሌላውም ከዚህ ትምህርት መውሰድ እንዳለበት ነው የገለጹት። እንደ አስተዳደሩም የትምህርት አመራሮች፣ ርዕሳነ መምህራን፣ መምህራንና ወላጆች ያካተተ ኮሚቴ ተዋቅሮ የተሻለ ውጤት ለማምጣት የተቀናጀ እንቅስቃሴ መጀመሩን አውስተዋል። በመንግስት የ12ተኛ ክፍል መልቀቂያ ብሔራዊ ፈተናን ከኩረጃ ነፃ ለማድረግ የተወሰደው እርምጃ ተማሪዎች በጥረታቸውና በብቃታቸው የልፋታቸውን ውጤት እንዲያገኙ ያስቻለ ነው። የፈተና አሰጣጡና ውጤቱ እንደአገር ያለንበትን አዘቀት አስተምሮ ለትምህርት ጥራት መረጋገጥ፤ ብቁና በራስ የሚተማመን ዜጋ ለማዋለድም ጥርጊያ መንገድ ሆኖ አልፏል ማለት ይቻላል። መንግስት የትምህርት ጥራትን ከታችኛው እርከን ጀምሮ ለማረጋገጥም በዘርፉ ሙሁራን ጥልቅ ጥናት ላይ ተመስርቶ ያዘጋጀውን የትምህርት ፍኖተ ካርታ መሠረት ያደረገ ስርዓተ ትምህርት ቀርጾ ዘንድሮ እስከ 8ተኛ ክፍል ተግባራዊ አድርጓል። ለመማር ማስተማሩ መጻህፍት ተዘጋጅተው ለመምህራን ስልጠና በመስጠትም ተግባራዊ እየተደረገ ይገኛል። በሚቀጥለው ዓመትም በሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ለመጀመር ዝግጅት እየተደረገ ነው። በሽልማት ሥነስርዓቱ ላይ እንደታየው ለተማሪዎች ውጤት ማማር የወላጆች ሚና የጎላ ነው። ወላጆች ተገቢውን ድጋፍ እና ጥብቅ ክትትል ካደረጉ የሚፈልገው ለውጥና ውጤት ማምጣት ይቻላል። ወይዘሮ ሙሉካ በአትኩሮት ከገለጹት ሃሶቦች መካከል ዋናዎቹን ሰበዞች መዝዤ፤ "ተጠያቂዎቹ እኛው ነን" የሚለውን ሃሳብ አንግቤ ለድሬዳዋና ለአገር ከፍ ሲል ለዓለም ህዝብ ጭምር በየዘርፉ ታላላቅ ሙሁራን ወደ አፈሩት የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች አመራሁ። ድንገት ሃሳቤን ቀለበስኩት። መነሻዬ የወላጆች ኃላፊነት እና ድጋፍ መሆኑን መርሳት ዞሮ ዞሮ የምፅፈው መዳረሻ መርሳት ይሆንብኛል ብዬ ነው። እናም ወደ ሦስቱዎቹ፤ የዓመቱ ክስተቶች አባት አመራሁ። ድሬዳዋን ለሁለት እኩሌታ የሚከፍላትን የደቻቱን ድልድይ ተሻግሬ ወደአንድ የግል የሕክምና አገልግሎት መስጫ ሆስፒታል ገባሁ። አምሮ በተሰናዳው ሆስፒታል ውስጥ ሙያዊ ኃላፊነታቸው እየተወጡ አገኘኋቸው፤ የማህፀንና የፅንስ ስፔሻሊስት ዶክተር ሰላሃዲን ዩሱፍን። የውጤታማ ተማሪዎቹ ወላጅ ናቸው፤ በ1970 ዎቹ ወደ ከፍተኛ የትምህርት ተቋም መዝለቅ በመርፌ ቀዳዳ የመሹለክ ያህል በሚቆጠርበት ዘመን በከፍተኛ ማዕረግ አልፈው በቀሰሙት ዕውቀትና ጥበብ የሰዎችን ሕይወት እየታደጉ ይገኛሉ። ዶክተር ሰላሃዲን ለትምህርት ጥራት መውደቅ ወደ ዩኒቨርሲቲ በስርቆትና ኩረጃ የመግባት ዝንባሌዎች እንደሆኑና ይሄም ሁሌም የሚያንገበግባቸው ጉዳይ መሆኑን አጫወቱኝ። መንግስት በተለይ የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ እና ባልደረቦቻቸው በሁለተኛ ደረጃ የፈተና አሰጣጥ ላይ የወሰዱት እርምጃ አስደስቷቸዋል። "በተለይ ተማሪዎች በትምህርት ቤት ከሚያሳልፉት ጊዜ በበለጠ ከወላጆቻቸው ጋር ያላቸው ጊዜ ይበልጣል። ከሁሉም ነገር በላይ ለትምህርት ትኩረት ማድረጋቸውን መከታተልና መደገፍ የኛ ፋንታ ነው፤ አንዴ መስመር ከያዙ የሚመልሳቸው ችግር አይኖርም" ይላሉ። ሦስቱ ልጆቻቸውን በዚህ መንገድ በመደገፍ እና ከትምህርት ቤታቸው ጋር የጠበቀ ግንኙነት በመፍጠር የተሻለ ውጤት እንዲያመጡ አስችለዋል። 604 ያመጣችው ስኮላርሽፕ ሺፕ አግኝታ ወደ ውጭ ሄዳለች፤ ሁለቱ ደግሞ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ትምህርታቸውን እየተከታተሉ ናቸው። "ለልጆቼ የፈለጉትን የማድረግ አቅም ቢኖረኝም ያለትምህርት የሚፈጠር አንዳች ነገር እንደሌለ ገብቷቸው ለውጤት በቅተዋል" ይላሉ ዶክተር ሰላሃዲን። ብዙ የመስራት እንጂ ብዙ የመናገር ዝንባሌ የማይታይባቸው እኚህ የታታሪዎች አባት ለትምህርት ጥራት መረጋገጥ እና ውጤታማ ተማሪዎችን ለማፍራት በሚደረግ ጥረት የወላጆች ክትትልና ድጋፍ ወሳኝ መሆኑን ነው በአፅንኦት ያሳሰቡት። "የሽልማቱ መርሃ ግብር ወደሌላ አካባቢ በሄድኩበት አጋጣሚ በመካሄዱ ሳልገኝ ቀረሁ፤ በጣም የቆጨኝና ቅር ያለኝ ዕለት ሆኖ አልፏል" ብለዋል። እሳቸውን ጨምሮ አንቱ የተሰኙ ሙሁራን ያፈራው የድሬዳዋ አጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ርዕሰ መምህር ፍቃዱ ሰንበቶ፤ የማርያም ሰፈር አንደኛና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ርዕሰ መምህር ኢጀታ መኮንን ካለፈው ክፍተት በመማር ዘንድሮ የተሻለ ውጤት እንዲመጣ የተማሪዎች አመለካከት ላይ ለውጥ እና እችላለሁ የሚል መርህ የማስረጽ ሥራ ተሰርቷል ብለውኛል። ለውጤቱ ቀዳሚ ባለቤት ተማሪዎች ቢሆኑም ከወላጆቻቸው ጋር የጠበቀ ግንኙነት በመፍጠር የተለያዩ የማካካሻና ለፈተና ዝግጁ የሚያደርጉ ተግባራት እየተከናወኑ መሆናቸውን ነው ርዕሳነ መምህራኑ የገለጹት። ቅኝቴን በመቀጠል ሽቅብ ወደ ሳብያን ሁለተኛ እና የመሰናዶ ትምህርት ቤት አመራሁ። ይህ ትምህርት ቤት በከተማዋ ካሉት ትምህርት ቤቶች በውጤታማነት እና በብዛት ተማሪዎችን ወደ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በማሳለፍ ረገድ ወደር አልነበረውም፤ ባለፉት ዓመታት። ከተመሠረተ 22 ዓመታትን ያስቆጠረው ይህ ትምህርት ቤት በምክትል ርዕሰ መምህርነት የሚመሩት አቶ በፍቃዱ ወልደሰማያትን አገኘኋቸው። ትምህርት ቤት በ2014 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ካስፈተናቸው ከ800 በላይ ተማሪዎች መካከል ያለፉት 20 ናቸው። የመጣው ውጤት ያለንበትን ደረጃ ፍንትው አድጎ ያሳየን መሆኑን ተከትሎ መሠረታዊ የሆኑት ችግሮች በጋራ ተነቅሰው ለመጪው ጊዜ የተሻለ ውጤት ለማምጣት የጋራ ኮሚቴ ተዋቅሮ ወደ ሥራ ተገብቷል። አቶ በፍቃዱ እንዳሉት ከድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ጋር የጋራ የመግባቢያ ሰነድ በመፈራረም ትምህርት ቤቱን ሞዴል ትምህርት ቤት ለማድረግ እየተሰራ ሲሆን ለዘንድሮው ተፈታኞች ልዩ የማጠናከሪያ ትምህርት እየተሰጠ ነው። እነዚህን ሥራዎች የተማሪ፣ መምህርና ወላጅ ህብረት በቅርበት እንዲከታተል ተደርጓል። ለተማሪዎች ውጤት ማማር የወላጆች የቅርብ ክትትልና ደጋፍ መሠረታዊ ጉዳይ ነው የሚሉት አቶ በፍቃዱ፣ ለዚህ ጉዳይ ትምህርት ቤቱ ልዩ ትኩረት እንደሚሰጠው ነው የገለጹት። "በተለይ ወላጆች በትምህርት ውጤታማነት ላይ ሚናቸውን እንዲወጡ ልክ እንደ ዶክተር ሰላሃዲን አይነት ቤተሰቦች ተሞክሮ የማስፋት ሥራ ለመስራት ትምህርት ቤቱ አቅጣጫ አስቀምጧል" ብለዋል። "ፍቃደኛ ከሆኑ የመጀመሪያው እንግዳችን ዶክተር ሰላሃዲን በማድረግ ለወላጆች ህብረት ተሞክሮን እንዲያካፍሉ እናደርጋለን " ብለዋል። በድሬዳዋ ታሪክ ከፍ ሲልም እንደ አገር በ12ተኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ከ1990 ዎቹ ዘመን ጀምሮ እንዲህ አይነት ዝቅተኛ ውጤት አለመምጣቱን የሚገልጹት ደግሞ የትምህርት ቤቱ አንጋፋ መምህር እዮብ ረታ ናቸው። የፊዚክስ መምህሩ እንደሚሉት የአምናው ክፍተት በሰከነ መንፈስ ታይቶ ዘንድሮ የተሻለ ሥራ ለመስራት መምህራን በጥሩ መንፈስ ጉዞ ጀምረዋል። ወላጆችም ልጆቻቸውን ትምህርት ቤት መላክ ብቻ ሳይሆን የዕለት ተዕለት ክትትልና ድጋፍ ማድረግ እንደሚጠበቅባቸው ነው የገለጹት። "የተማሪዎች የትምህርት ቤት ቆይታ ለሰዓታት ብቻ የተወሰነ መሆኑን በመረዳት ወላጆች በስነ ምግባር የታነፀ በራስ የሚተማመን ዜጋ ለማፍራት የተጀመረውን ጉዞ መደገፍ አለባቸው" በትምህርት ቤቱ የዘንድሮው የ12ተኛ ክፍል ተፈታኝ ተማሪ ረደኤት ገነሙ በበኩሏ "እንደአገር በዩኒቨርሲቲዎች የተጀመረው የፈተና አሰጣጥ ኩረጃን የሚጠየፍ በራሱ ጥረት ውጤት ለማምጣት የሚተጋ ትውልድ ለመፍጠር ያግዛል" ብላለች። በትምህርት ቤቱ የተጀመረው ልዩ ዕገዛ መጠናከርና መቀጠል እንዳለበት የምትገልጸው ተማሪ ረድኤት ወላጆቿ ተገቢውን ድጋፍ ከማድረግ በተጨማሪ ከመምህራን ጋር የጠበቀ ግንኙነት በመፍጠር የልጆቻቸውን ትምህርት ሊከታተሉ እንደሚገባ አውግታኛለች። እኔም ሆንኩ የዘንድሮ ተፈታኞች ትምህርት ቤታችንንና ድሬዳዋን በውጤት ለማስጠራት ጠንክረን እያጠናን ነው ብላለች። ከገጠር ከተማ ተጉዞ የሚማረው የድሬዳዋ አጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የዘንድሮ ተፈታኝ ተማሪ አላሙዲን አልይ በበኩሉ፤ መንግሥት የፈተና ኩረጃን ለማስቀረት የጀመረውን ተግባር ይበልጥ ማጠናከር እንዳለበት ነው የገለፀው። "የዘንድሮ የመምህራን ድጋፍ የተለየ ነው፤ እኛም ልዩ የጥናት ጊዜ እንዲጀመር ጫና እየፈጠርን ነው፤ ወላጆቼም በአቅማቸው እየደገፉኝ በመሆኑ ቀሪው ሥራ የኔ ጥረትና ብርታት ይሆናል፤ ልፋቴ ውጤት እንዲያስገኝ የስርቆትና የኩረጃ ሂደት መወገድ አለበት" ብሏል ተማሪ አላሙዲን። ከሳብያን ሁለተኛ ደረጃና መሰናዶ ትምህርት ቤት ግቢ ለቅቄ ስወጣ ዶክተር ሰላሃዲን ዩሱፍ ያሉኝ ትዝ አለኝ። "ለተሞክሮ የሚሆን ነገር እኔ ጋር ካለ ያለችኝን ጊዜ አብቃቅቼ ለዘንድሮው ተፈታኞች ሃሳቤን ለማካፈል ዝግጁ ነኝ" ያሉኝ በአዕምሮዬ ደጋግሞ እያቃጨለብኝ ጉዞዬን ቀጠልኩ። ለመውጫ ያህል፤ በድሬዳዋ አስተዳደር ዘንድሮ በመንግሥት እና በግል 22 ትምህርት ቤቶች ከ5 ሺህ በላይ ተፈታኞች በትምህርት ገበታ ላይ ናቸው። እነዚህ ተፈታኞች በራሳቸው ጥረት የተሻለ ውጤት እንዲያመጡ በየአቅጣጫው የተቀናጀ ድጋፍ የማድረግ ጅምር ተግባራት ተስተውለዋል፤ ይሄ በቀጣይም ተጠናክሮ መቀጠል አለበት። ይህን ዙሪያመለስ ድጋፍ በማጠናከር ተማሪዎቹን ለውጤት ማብቃት በሁሉም ዘንድ ለአፍታ መዘንጋት የለበትም። መድረሻውን ለማሳመር መነሻውን አድምቶ ማበጃጀት ግድ እንደሚልም እንዲሁ።
በልጆቿ የጀግንነት ተጋድሎ ነፃነትን ሳትራብ ዘመናትን የተሻገረች-ኢትዮጵያ
Mar 1, 2023 35428
በቀደሰ ተክሌ (ሚዛን አማን ኢዜአ) ነፃነት የሰው ልጅ ከፈጣሪ ከተቸሩት ፀጋዎች አንዱና ዋነኛው ነው፤ በራስ ፈቃድ መወሰን፣ በራስ መሻት መከወንና በራስ ማንነት መኖር የሰው ልጅ የነፃነት አብነቶች ናቸው። ፈጣሪ ይህን ፀጋ የቸረው ያለ አንዳች ቅድመ ሁኔታ ነው። ይሁን እንጂ ይህን ከፈጣሪ የተቸረውን ነፃነት በራሱ በወገኑ የመነጠቅ ዕጣ ፈንታ መግጠሙ አልቀረም፤ ነፃነቱን በራሱ ወገን እየተነጠቀ በራስ ፈቃድ መወሰን የማይችል እንዲሆን ተደረገ። ጥቁር ሕዝቦች በተለይም አፍሪካውያን በነጮች ዘንድ የባርነት ግብር ተሰጣቸው። ቅኝ መግዛት ለእነሱ የኃያልነት መገለጫ አድርገው መረጡ። በዚህም አፍሪካን ተቀራምተው የራሳቸው አደረጉ። ያኔ ቅኝ ግዛት አስተዳደር ዘመናቸው በራስ እምነት መቆም፣ በራስ ባህል፣ ወግና ማንነት መኖር አይታሰብም። የሰው ልጅ ከቆዳ ቀለም ልዩነት በስተቀር በራሱ አምሳል ለተፈጠረው ሰው ተገዥ ይሆን ዘንድ አውሮፓውያን ከእኛ ውጭ ሰው ብለው በግዞት የያዟቸውን አገሮች ዜጎች የስቃይና የመከራ ህይወት እንዲያሳልፉ ፈረዱ። ከባዱን የባርነት ቅንበር በጫንቃቸው ላይ ጫኑ። ማንነታቸውን አስረስተው ያሻቸውን አደረጉ። የቅኝ አገዛዝ ገፈት ቀማሽ እንድትሆን ፅዋ የደረሳት የጥቁሮች ፈርጥ ኢትዮጵያ ግን እንዲህ በቀላሉ ለቅኝ ገዥዎች እጅ አልሰጠችም። ሰውን በሰውነቱ ብቻ የምታከብረው ኢትዮጵያ የልጆቿ ነፃነት በማንም ቁጥጥር ስር እንዲወድቅ አልፈቀደችም።ኢትዮጵያን አፅንቶ ያቆማት በመከባበርና በአብሮነት ላይ የታነፀ ባህል፣ እሴት፣ ወግና ሥርዓት በባዕዳን እጅ ወድቆ ከሚከስም ''እኛ እንቅደም'' የሚል ጠንካራ የሀገር ፍቅርና ወኔ በአበራኮቿ ክፋይ ልብ ውስጥ እንደ አቶን እሳት ተንቀለቀለ። በፈጣሪያቸው እንጂ በምድራዊ ኃይል የሚመኩ አይደሉምና ቅኝ ሊገዛቸው የመጣን የውጭ ወራሪ ኃይል በጀግንነት ታግለው የኢትዮጵያን አንድነት፣ ነፃነትና ሉዓላዊነት ለማስጠበቅና ለማስከበር በአንድ ልብ ወስነው ቀፎው እንደተነካበት ንብ ወደ አውደ ገባሩ ተመሙ። ኢትዮጵያዊ አንድነትን ኃይል፤ ወኔና ሞራልን ትጥቃቸው አድርገው በዓድዋ ተራራ እስከ አፍንጫው ዘመናዊ የጦር መሳሪያ የታጠቀውን የኢጣሊያ ጦር ገጠመ። ደረታቸውን ለጥይት ሰጥተው ተፋለሙ፣ ደማቸውን አፍሰው፣ አጥንታቸውን ከስክሰው ለእኛ ለልጆቻቸው ነፃነትን አወረሱ፤ ለምንምና ለማንም የማይበገረው ኢትዮጵያዊ አንድነትን ትጥቅና ስንቃቸው ያደረጉትን የኢትዮጵያውያንን ከብረት የጠነከረ ክንድ መቋቋም የተሳነው ወራሪ የኢጣሊያ ኃይል ገሚሱ የጎራዴ እራት ሲሆን፤ ቀሪው ቁስለኛና ምርኮኛ ሆነ፤ ሌላው ደግሞ እግሬ አውጣኝ ብሎ ህይወቱን ለማትረፍ እግሩ ወደመራው ፈረጠጠ። ጅግኖች አባቶቻችን ደማቸውን አፍሰው፣ አጠንታቸውን ከሰክሰው የኢትዮጵያ ክብርና ሉዓላዊነት አስጠብቀውና አስከብረው የፈጣሪ ልዩ ፀጋ የሆነውን "ነፃነት" ለዛሬው ትውልድ አስረከቡ። ኢትዮጵያም በትውልድ ቅበብሎሽ ሉዓላዊነቷምን አፅንታ የቆመች ነፃ አገር ሆና ቀጠለች። በዘመኑ የነበረውን ጥቁር ነጭን ማሸነፍ አይችልም የሚለውን አስተሳሰብ በሀገር ፍቅርና ወኔ ወራሪውን የፋሽሽት ኢጣሊያ ኃይል በጦር በጎራዴ አርበድብደው ድል በመንሳት ጥቁር ነጭን ማሸነፍ እንደሚች በቅኝ ገዥዎች የአገዛዝ አስተዳደር ስር ወድቀው ለነበሩ የዓለም ጭቁን ሕዝቦች በተግባር አረጋገጡ። በደማቸው ዘመን ተሻጋሪ ደማቅ የአርነት የታሪክ ድርሳን ጻፋ። በዘመን ጅረት የማይወይብ ታሪክ የካቲት 23 ቀን 1888 ዓ.ም በዓድዋ ተራሮች ላይ ተጻፈ። ኢትዮጵያ በልጆቿ አንድነትና የጀግንነት ተጋድሎ ነፃነት ሳትራብ ዘመናትን ተሻገረች። የነፃነት ዓርማ ሆና ለአፍሪካውያን ታየች። የዓድዋ ድል በቅኝ አገዛዝ አስተዳደር ስር ወድቀው ይሰቃዩ የነበሩ የዓለም ጭቁን ሕዝቦች በተለይም አፍሪካውያን የአርነት ትግል አድርገው የግፍ፣ የስቃይና የመከራ ቀንበርን ከጫንቃቸው ላይ አሽቀንጥረው እንዲጥሉ የፃነት ተምሳሌት ሆነ። በኢትዮጵያ የተለኮሰውን የነፃነት ችቦን አቀጣጥለው ብርቱ የአርነት ተጋድሎ አደረጉ፤ በዓድዋ ድል ከቅኝ ገዥዎች መዳፍ አፈተለኩ። የጥቁር ጭቁን ህዝቦች ነፃነት በዓድዋ የድል ገድል ለዓለም ታወጀ። አፍሪካውያን በራሳቸው ቋንቋ በነፃነት መናገር፣ በራሳቸው ባህል፣ወግና ሥርዓት እንዲሁም በራሳቸው መሪ ወደ ሚተዳደሩበት ምዕራፍ ተሸጋገሩ።የዓድዋ ድል ነገሮች አልጋ በአልጋ ሆነው በቀላሉ የተገኘ አይደለም። ኢትዮጵያውያውያ ለሀገራቸው ባላቸው ቀናሂነትና ከብረት በጠነከረ አንድነትና በጀግንነት ተጋድሎ ተጋምዶ በተደረገ እልህ አስጨራሽ ትግል እንጂ። የዓድዋ ድል ዛሬም ወደ ጀመርነው የልማት፣የዕድገትና የብልፅግና ማማ ላይ የሚያደርሰን መሰላል ነው። ይህ የሚሆነው ግን የአንድነት ኃይል ከጀግንነት ወኔ ሳይነጣጠል ፀንቶ ሲቆይ ብቻ መሆኑ እሙን ነው። ቀደምት አባቶቻቸን የዓድዋ ከፍታን በክብር መቆናጠጥ የቻሉት ዘር እየቆጠሩ ሳይሆን በኢትዮጵያዊ አብሮነትና አንድነት ተጋምደውና ተሰናስለው ነው። ያላቸውን የአንድነት ኃይል ተጠቅመው ድልን ተጎናጸፉ። በየዓመቱ ዓድዋን መዘከር ራስን ''እኔስ ምን ማድረግ እችላለሁ?'' በሚል እሳቤ ከሆነ ዓድዋ ህያው ነው፤ ወደ አለምነው የስኬትና የብልፅግና ከፍታ ላይ የአንድነታችን ኃይሉ እንደሚያደርሰን እሙን ነው። እንደ ቀደምት አባቶቻችን በተጋመደ ኅብረ ብሔራዊ አንድነታችንን በማጠናከር በኢኮኖሚው፣ ማኅበራዊ፣ በፖለቲካው ያሉ ፈተናዎችን በሀሳብ ልዕልና በማሸነፍ ለሌላ ድል መትጋት አለብን። አንድነታችንን በማፅናት በኅብረት ለኢትዮጵያ ከፍታ መትጋት ከሁላችንም ይጠበቃል።"ድር ቢያብር አንበሳ ያስር" እንዲ ሀገራዊ ብሂሉ ከተባበርን የማናልፈው ፈተና አይኖርም። አንዴ በጦርነት ሌላ ጊዜ በድርቅና በሌሎች መንስኤዎች ያጋጠሙንን ተግዳሮቶች በአብሮነት ተጋፍጠን ድል እያደረግን መጥተናል። ፈተና ሁሌም ይኖራል፤ ማሸነፍና መሸነፍ ግን በእኛ ፅናትና ጥንካሬ ይወሰናል። ለወደፊትም የሚያጋጥመንን ፈተና አንድነታችንን አፅንተን ኅብረታችን ለሀገራችን ልማት፣ ዕድገትና ብልፅግና በማዋል በርካታ ዓድዋዎችን እንሰራለን። የዓድዋ ድል ከኢትዮጵያ አልፎ ለመላው ጥቁር ጭቁን ህዝቦች የኩራት ምንጭ የነፃነት ዓርማ ነው። የዓድዋን ታሪክ መጠበቅና መደጋገም የእኛ የኢትዮጵያውን ኃላፊነትና ግዴታ ነው። ልዩነትን መስበክ ከኢትዮጵያዊ ከፍታ መሸራተት ነው። እኛነትን ረስቶ እኔ ማለት የዓድዋን ታሪክ መሸጥ ነው። ኢትዮጵያውያን አንድ ሆነን እንጂ ተከፋፍለን የሰራነው ታሪክ የለም። የትናንት መልካም ስምና ዝና ከዘመኑ ጋር አብሮ ከፍ ከፍ እያለ አብቦ ማፍራት እንጂ፤ በልዩነት አስተሳሰብና አመለካከት ሊኮሰምን አይገባም። የኢትዮጵያውያን የአንድነትና የሉዓላዊነት መገለጫ፣ የዓለም ጭቁን ሕዝቦች የነፃነት ተምሳሌ-ዓድዋ ለዘላለም በክብር ሲዘከር ይኖራል‼  
በብዛት የታዩ
ጀርመን በኢትዮጵያ የሽግግር ፍትሕ ሂደት እንዲሳካ ድጋፍ ታደርጋለች - አምባሳደር ስቴፋን አወር
Jun 17, 2023 97181
አዲስ አበባ ሰኔ 10/2015 (ኢዜአ) ፦ ጀርመን በኢትዮጵያ የሽግግር ፍትሕ ሂደት እንዲሳካ ድጋፍ እንደምታደርግ በአገሪቷ የኢትዮጵያ አምባሳደር ስቴፋን አወር ገለጹ። ጀርመን ለኢትዮጵያ የምትሰጠውን የሰብአዊ ድጋፍ በእጥፍ ማሳደጓንም አመልክተዋል። ጀርመን ከኢትዮጵያ ጋር ግንኙነት ከጀመረችበት ጊዜ አንስቶ በፖለቲካው፣ በማህበራዊ እና በኢኮኖሚ የትብብር መስኮች ያላቸው አጋርነት እየተጠናከረ መምጣቱን አምባሳደር ስቴፋን ለኢዜአ ገልጸዋል። ጀርመን በአቅም ግንባታ፣ በግብርና ምርታማነት እንዲሁም በማህበራዊ ልማትና በመልካም አስተዳደር ዘርፎች ለኢትዮጵያ የምታደርገው የልማት ትብብር ማደጉን አመልክተዋል። ጀርመን በተለይም በልማት ኤጀንሲዋ(ጂ አይ ዜድ) በኩል ለኢንዱስትሪው እድገት ወሳኝ የሆኑ በሺዎች የሚቆጠሩ ዜጎች የአቅም ግንባታ ድጋፍ ማድረጓን ጠቅሰዋል። በሌላ በኩል የሰብዓዊ መብት ኮሚሽንና የብሔራዊ ምርጫ ቦርድን ሙያዊ ድጋፍ እንዲሁም የግብርና ምርትና ምርታማነት እንዲጨምር ድጋፍ እየተደረገ መሆኑን ነው አምባሳደሩ የገለጹት። በኢትዮጵያ ለችግር የተጋለጡ ዜጎችን ለመደገፍ ሰው ተኮር የሆኑ ፕሮጀክቶችን ለአብነትም የሰብአዊና የመልሶ ማቋቋም ስራዎች ድጋፍ እየተደረገ እንደሚገኝ ተናግረዋል። ጀርመን ለኢትዮጵያ የምታደርገውን የሰብአዊ እርዳታ ወደ 82 ነጥብ 5 ሚሊዮን ዶላር ከፍ በማድረግ በእጥፍ ማሳደጓንና ይሄም "ጀርመን በኢትዮጵያ ከፍተኛ የሰብአዊ ድጋፍ በማድረግ በሁለተኛ ደረጃ ላይ ያስቀምጣታል" ብለዋል። በሌላ በኩል ጀርመንና ኢትዮጵያ በንግድና ኢንቨስትመንት ግንኙነቱን ለማጠናከር የሚያስችሉ ምቹ ሁኔታዎች መኖራቸውን ጠቅሰው ይህንንም እውን ለማድረግ እየተሰራ መሆኑን ገልጸዋል። የሁለቱን አገራት የሕዝብ ለሕዝብ ግንኙነት ለማጠናከር የሚያስችሉ ለአብነትም በጀርመን የባህል ተቋምና በሌሎችም ኢንስቲትዩት እየተከናወኑ ያሉ ስራዎችን በማሳየነት ጠቅሰዋል። በኢትዮጵያ በተለይም በሰሜኑ የአገሪቱ ክፍል የተጀመረው የሰላም ስምምነት ቀጣይነት እንዲኖረው ጀርመን ፍላጎት እንዳላት ገልጸው ለዚህም ድጋፍ እያደረገች ትገኛለች ነው ያሉት አምባሳደር ስቴፋን። የኢትዮጵያ መንግሥት የሽግግር ፍትህ ለማረጋገጥ የጀመረው ጥረት የሚበረታታ መሆኑን የጠቆሙት አምባሳደሩ ጀርመን ሂደቱ የተሳካ እንዲሆን ድጋፍ ታደርጋለች ብለዋል። ጀርመን የአፍሪካ ሕብረት እንዲጠናከር በተለይም በአፍሪካ አገራት መካከልም የፖለቲካና ምጣኔ ኃብታዊ ውህደት እንዲረጋገጥ የምታደርገውን ድጋፍ አጠናክራ እንደምትቀጥል ጠቁመዋል። ኢትዮጵያና ጀርመን ግንኙነታቸውን የጀመሩት እንደ አውሮፓውያኑ አቆጣጠር በ1905 ነው።
በኢትዮጵያና ሩስያ መካከል የዳበረውን ባህላዊና ኪነ ጥበባዊ ትስስር ይበልጥ ለማጎልበት እየተሰራ መሆኑ ተገለፀ
Jun 29, 2023 74106
አዲስ አበባ ሰኔ 22/2015(ኢዜአ)፡- በኢትዮጵያና ሩስያ መካከል የዳበረውን ባህላዊና ኪነ ጥበባዊ ትስስር ይበልጥ ለማጎልበት እየተሰራ መሆኑ የሀገራቱ ተወካዮች ገለጹ። 'የሩስያ ባህል ቀን በኢትዮጵያ' በሚል መሪ ሃሳብ የሀገሪቱን ባህል የተመለከተ መርሃ ግብር በኢትዮጵያ የሩስያ ኤምባሲ አዘጋጅነት አዲስ አበባ በሚገኘው የሩስያ የሳይንስና ባህል ማዕከል/ፑሽኪን/ ተካሂዷል። የሩስያን ባህል የሚያስቃኝ የኪነ ሕንጻ ዐውደ ርዕይ በማዕከሉ የተከፈተ ሲሆን በሁለቱ ሀገራት ባህላዊና መንፈሳዊ ቅርሶችና ተዛማጅ ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት ተደርጓል።   የኢትዮጵያና ሩስያ ታሪካዊ ግንኙነት በርካታ ምዕተ ዓመታትን ቢያስቆጥርም ይፋዊ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት የተጀመረው ግን በ19ኛው ክፍለ ዘመን መገባደጃ በዳግማዊ አጼ ምኒልክ ዘመነ መንግስት እንደሆነ ይነገራል። 125ኛው ዓመቱን ያስቆጠረው የሁለቱ ሀገራት ዘመናትን የተሻገረ ጽኑ ዲፕሎማሲያዊ ወዳጅነት ከፖለቲካዊና ኢኮኖሚያዊ ትብብሮች ባሻገር ባህላዊና መንፈሳዊ ትስስሮችም እንደጎለበቱ ይወሳል። በኢትዮጵያ የሩስያ አምባሳደር ኢያቭገኒ ተርኪን እንዳሉት ዘመናትን በጽኑ ወዳጅነት የዘለቀው የኢትዮ-ሩስያ ዲፕሎማሲያዊ እና የህዝብ ለህዝብ ትስስር በባህላዊና መንፈሳዊ ቅርርብ ያዳበረ ነው።   በሁለቱ ሀገራት መካከል ለዘመናት የዳበሩ ባህላዊ፣ መንፈሳዊ፣ ኪነ ጥበባዊ እና ታሪካዊ ግንኙነቶችና ትብብሮች ወደላቀ ደረጃ ለማሸጋገር የሚያስችሉ ተግባራት እየተከናወነ መሆኑን ገልጸዋል። በመጭው ሕዳር ወር ዕውቅ የሩስያ ድምጻዊያንን ያካተተ ባህላዊ የሙዚቃ ቡድን ወደ ኢትዮጵያ መጥቶ ስራውን እንደሚያቀርብ ገልጸዋል። ከዚህም በሻጋር የኢትዮጵያ ኪነ ጥበብ ሙያተኞች ወደ ሩስያ በመሄድ የኢትዮጵያን ባህል የሚያስተዋውቁብትን ዕድል ለማመቻቸት ፍላጎት እንዳላቸውም ገልጸዋል። የኢትዮጵያ ቅርስ ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ረዳት ፕሮፌሰር አበባው አያሌው በበኩላቸው የሁለቱን ወዳጅ አገሮች ባህል ልውውጥ ይበልጥ ለማጎልበት የሚያግዙ ዝግጅቶች በአዲስ አበባ ፑሽኪን ማዕከል ጋር በመተባበር እንደሚዘጋጁ ጠቁመዋል።   የኢትዮ-ሩስያ ባህላዊ ትስስር ለማጠናከር በኪነ ሕንጻ፣ በስነ ጥበብ እና በሌሎች ኪነ ጥበብ ዘርፎች ላይ በስፋት እንደሚሰራ አረጋገጠዋል። ኢትዮጵያ ባህላዊና መንፈሳዊ ቅርሶቿን ለዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ለማስተዋወቅ ዘርፈ ብዙ ስራዎችን እያከናወነች መሆኑን ገልጸዋል። ለአብነትም የላሊበላ አብያተ ክርስቲያናትን የሚዘክር የአርኪኦሎጂና የቨርቹዋል ሪያሊቲ ቋሚ ዐውደ ርዕይ በላሊበላ መከፈቱን ገልጸዋል። ”ላሊበላ በእምነት የታነፀ” በሚል መሪ ሀሳብ የተከፈተው ዐውደ ርዕይ በቀጣይ ሩስያን ጨምሮ ወደ አውሮፓ ሀገራት እና ሰሜን አሜሪካ የመውሰድ ዕቅድ ተይዞ እየተሰራ መሆኑን ተናግረዋል። የሩስያ ዘመናዊ ሥነ-ጽሁፍ አባት የሚሰኘው ዕውቁ ሩስያዊ ባለቅኔ አሌክሳንደር ፑሽኪን 225ኛ ልደት በዓል በቀጣይ ዓመት በድምቀት እንደሚከበር ተገልጿል። በአሌክሳንደር ፑሽኪን ልደት ቀን የተሰየመው የሩስያ ቋንቋ ቀን በቅርቡ በአዲስ አበባ መዘከሩም ይታወሳል።
“የመደመር ትውልድ” መጽሐፍን በኦሮሚያ ክልል ደረጃ የማስተዋወቅ መርሐ-ግብር እየተካሄደ ነው
Mar 21, 2023 53678
አዲስ አበባ መጋቢት 12/2015(ኢዜአ)፦“የመደመር ትውልድ” መጽሐፍን በኦሮሚያ ክልል ደረጃ የማስተዋወቅና የሽያጭ ማስጀመሪያ መርሐ-ግብር በሸራተን አዲስ ሆቴል እየተካሄደ ነው። በኦሮሚያ ክልል ከመጽሐፉ ሽያጭ የሚገኘው ገቢ በባሌ ዞን ለሚገኘው የሶፍ ዑመር ዋሻ የቱሪዝም መሠረተ ልማት ማስገንቢያ እንደሚውል ተገልጿል።   በጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ የተጻፈው "የመደመር ትውልድ" መጽሐፍ በአፋን ኦሮሞ፣ በአማርኛ እና በእንግሊዝኛ ቋንቋ የተዘጋጀ ሲሆን ሶስት ክፍሎች እና አስር ምዕራፎችም አሉት።   እየተካሄደ በሚገኘው መርሐ-ግብር ላይ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ-መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳና የጨፌ ኦሮሚያ አፈ-ጉባኤ ሰዓዳ አብዱረህማንን ጨምሮ የክልሉ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ሃላፊዎች፣ የሃይማኖት አባቶች፣ አባ ገዳዎች፣ ዲፕሎማቶች እንዲሁም ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል።   የ"መደመር ትውልድ" መጽሐፍ ባለፈው ቅዳሜ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድን ጨምሮ የፌዴራልና የክልል ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎችና ሌሎችም እንግዶች በተገኙበት መመረቁ ይታወሳል።
ባጃጅ ውስጥ ተረስቶ ያገኘውን 150ሺህ ብር ለባለቤቱ የመለሰው የባጃጅ አሽከርካሪ አድናቆት እየተቸረው ነው
Mar 26, 2023 51227
አዲስ አበባ መጋቢት 17/2015 (ኢዜአ)፦ በድሬዳዋ ከተማ በሚያሽከረከረው ባጃጅ ውስጥ ተሳፋሪ ረስቶት ያገኘውን 150ሺህ ብር ለባለቤቱ የመለሰው አሽከርካሪ አድናቆት እየተቸረው ይገኛል። መኮንን ግርማ ኑሮውን ለማሸነፍ እና የነገውን ተሰፋ ብሩህ ለማድረግ በባጃጅ አሽከርካሪነት ተቀጥሮ የሚሰራ ወጣት ነው። ወጣቱ መጋቢት 15 ቀን 2015ዓ.ም በድሬዳዋ ከተማ ከምሽቱ 3 ሰዓት ላይ የተለመደ ስራውን እያከናወነ ሳለ የከተማው ነዋሪ የሆኑት አቶ መሐመድ ኡስማን ከሳቢያን ኦርቢት ተብሎ ወደሚጠራው የከተማው ክፍል ለመጓዝ መሳፈራቸውን ተናግሯል። ይህ ከሆነ ከአንድ ሰዓት በኋላ “ስልክ ተደውሎ ባጃጁ ላይ ገንዘብ ወድቆ እንደሆነ እንድመለከት” ተነገረኝ ይላል ወጣቱ አሽከርካሪ መኮንን። በተነገረው መሰረት ወደ ተሳፋሪ ወንበር ላይ ዞሮ ሲመለከት በላስቲክ የተጠቀለለ 150ሺህ ብር በማግኘቱ ወዲያው ወደ ድሬዳዋ ፖሊስ ትራፊክ ዳይሬክቶሬት በማምራት ብሩን ለባለቤቱ መመለሱን ገልጿል። ገንዘቡን ለባለቤቱ መመለሱ እንዳስደሰተው የተናገረው ወጣቱ፤ የራስ ያልሆነ ገንዘብ ለግል መጠቀም የህሊና ቁስል በመሆኑ በራስ ወዝ ብቻ ሀብት ማፍራት እንደሚገባ መናገሩን ከድሬዳዋ ፖሊስ ማህበራዊ ትስስር ገጽ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል። ገንዘባቸው የተመለሰላቸው አቶ መሐመድ ኡስማን በበኩላቸው ገንዘባቸው በጠፋ በአንድ ሰዓት ውስጥ የተሳፈሩበትን የባጃጅ የጎን ቁጥር ለትራፊክ ፖሊስ በመናገር በፍጥነት ገንዘባቸው በመገኘቱ መደሠታቸውን ገልጸዋል። አቶ መሐመድ ለድሬዳዋ ትራፊክ ቁጥጥር ዳይሬክቶሬት እና ለወጣት መኮንን ግርማ ምስጋናቸውን አቅርበዋል። የድሬዳዋ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ አዛዥ ኮሚሽነር ዓለሙ መግራ ስነ-ምግባር ያለው አሽከርካሪ እንዲፈጠር እየሰራን ያለው ስራ ፍሬ እያፈራ መምጣቱን ይህ ትልቅ ማሳያ ነው ብለዋል።
መጣጥፍ
ቱሪዝም- የኢትዮጵያ የማከናወን ዐቅም ማሳያ
Jun 29, 2026 4168
በዮሐንስ ደርበው “ሀገራችን ከቱሪዝም ልታገኛቸው የምትችላቸውን ማኅበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ፣ ፖለቲካዊና አካባቢያዊ ጥቅሞች ሁሉ ከቀረው ዓለም ጋር ተወዳድራ እንድታገኝ፣ ከፍተኛ ቁጥር ያለው ጎብኚ ወደ ሀገራችን መሳብ አለብን። ለዚህም የተለያዩ ስልታዊ መላዎች ነድፈን እየተንቀሳቀስን እንገኛለን (የመደመር መንግሥት 273)። የቱሪዝም ኢንዱስትሪ የለውጡ መንግሥት እመርታዎችን ካስመዘገበባቸው ዘርፎች አንዱ ነው። መንግሥት ከአምሥቱ የትኩረት መስኮች አንዱ አንድርጎም በጥናት፣ አካባቢያዊ ፀጋን ዐውቆና ለይቶ በተደመረ ዐቅም ባከናወናቸው ሥራዎች በገበታ ለሸገር፣ በገበታ ለሀገር፣ በገበታ ለትውልድ፣ በኮሪደር ልማት፣ በወንዝ እና የወንዝ ዳርቻዎች ልማት እሠየው ያሰኙ ተግባራት አከናውኗል። የብርቱዎቹ ልጆች ብርታት በቀጣይ ...! በገበታ ለሸገር የተገለጠው የተደመረ ዐቅም - ለኢትዮጵያ ስኬቶች እንደማሳያ የመልከ መልካሟ ብዙ መልኮች ለአስም በሽታ አጋላጭ ምክንያቶችና ሊደረጉ የሚገባቸው ጥንቃቄዎች በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የተመረቀው ከእንጦጦ - ቀበና የተከናወነው የወንዝና የወንዝ ዳርቻ ልማት ፕሮጀክትም ለጎብኚም ለነዋሪም ምቹ ከባቢን በመፍጠር ረገድ እየተደረገ ያለውን ትጋት ያስረዳል። ምረቃውን ተከትሎ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ባጋራው መረጃ፤ “መቆሸሽ እኛ አይገባንም፣ መጠልሸት እኛ አይገባንም፣ ማነስ እኛ አይገባንም! ሠርተን እንደምንችል ማሳየት ያስፈልጋል” ሲል የሥራውን ማራኪነትና ውበት ገልጿል። ጠቅላይ ሚኒስትሩም በዚሁ ወቅት፤ ‎የተሰጠንን ሕዝባዊ አደራ በታማኝነት፣ በጽኑ ትጋት እና በቅንነት በመፈጸም የዜጎቻችንን የኑሮ ጥራት ለማሻሻልና መሠረታዊ ለውጥ ለማምጣት የጀመርነውን ጉዞ አበክረን እንቀጥላለን ሲሉ በቀጣይ ካለፈው የበለጠ እንደሚሠራ አመላክተዋል። ገንዘብን፣ ዕውቀትን፣ ጉልበትን፣ ሐሳብን፣ የአመራር ብቃትን ስንደምር የሚከሰተው ነገር እንደዚህ ያለው ውበት ይሆናል ሲሉም አስገንዝበዋል። በመደመር መንግሥት መጽሐፋቸው (ገጽ 256) ላይም፤ “የቱሪዝም ኢንዱስትሪ ሀገራት በዘመናቸው ሁሉ የሠሩትንና ተፈጥሮ ያደለቻቸውን መልካም ገጽታ በኩራት ለዓለም የሚያስተዋውቁበት፣ ‘ሀገሬ ይሄንን ትመስላለች’ የሚሉበት መድረክ ነው። ሀገርን በሚያኮራና ለሌሎች ለመጋበዝ በማያሳፍር መልኩ መገንባት፣ ለቱሪዝም ኢንዱስትሪ መሠረቱ ነው።” ያሉትም የበለጸገች ኢትዮጵያን ዕውን ለማድረግ በቁጭት መነሳታቸውን ይገልጻል። ነገን ዛሬ እየሠራች ያለችው ኢትዮጵያ ካላት ላይ ሳትነፍግ የገንዘብም ሆነ የሰው ኃብቷን ቱሪዝም ላይ ስታውል፤ አንድም የኢንዱስትሪውን ዐዋጭነት ብሎም የዜጎቿን በየዘርፉ ዘላቂ ተጠቃሚነት በመገንዘብ ነው። እዚህ ላይ ለሀገር ገቢ በማስገኘት እና የሥራ ዕድል በመፍጠር ዘርፉ የሚያበረክተውን ጥቅም ማጤን ይገባል። በአዲስ አበባ ከተከናወኑ ቁልፍ የቱሪዝም ልማቶች መከካከል፤ የመስቀል ዐደባባይ ቅርስን ማንበርና ማዘመን፣ ከአዲስ አበባ ልማት ጋር ተሣሥሮ የተገነባው የዓድዋ ድል መታሰቢያ፣ በአዲስ መልክ የታደሠው ብሔራዊ ቤተ-መንግሥት፣ የአምሥቱ ዕውቀት ተኮር ማዕከላት (አብርኾት ቤተ-መጻሕፍት፣ ሳይንስ ሙዝየም፣ የሀገር በቀል ዕጽዋት ማሳያ፣ የአንድነት ቤተ-መዛግብት እና የማዕድን ሙዝየም) ግንባታ፣ የአዲስ አበባ ኮንቬንሽን ማዕከል እና ሌሎችም ይገኙበታል። በሌላ በኩል ደግሞ ጎብኚዎች የሚያርፉበት ሎጂና ሆቴሎች ግንባታም በስፋት እየተከናወነ ይገኛል። ገበታ ለሸገር ብሎ ከአዲስ አበባ የተነሳው የቱሪዝም ልማት በገበታ ለሀገርና ገበታ ለትውልድ ወደ ክልሎች ተስፋፍቶ ደረጃቸውን የጠበቁ ሎጂዎች እንዲገነቡ አስችሏል። የተገነቡት ሎጂዎች ደግሞ ለጎብኚዎቹ ምቾትን የሚያስጠብቁ መሠረተ-ልማቶችን ስበዋል። በርካታ ጎብኚ መሳብና ገቢን ማሳደግ፣ በጎ ገጽታን መሸጥ፣ ለዜጎች የሥራ ዕድል መፍጠር፣ የበለጸገች ኢትዮጵያ ዕውን ማድረግ እየተከናወኑ ላሉ ተግባራት ሁሉ ግቦች ናቸው። መንግሥት ዕምቅ የጎብኚዎች መስኅብ ዐቅም የሆኑና አቧራ ለብሰው የተደበቁትን ፀጋዎች ውበታቸውን ገላልጦ እያሳዬ ያለውም ለዚህ ነው። ቱሪዝም በቀጥታ ዜጎች (ሰዎች) የሚጠቀሙበት ኢንዱስትሪ ነው። ለዚህ ደግሞ ሰዎች ምቹ ሁኔታዎችን መፍጠርና መጠበቅ ይኖርባቸዋል።መሠረተ-ልማቶችን በመጠበቅ እንዲሁም ከመንግሥት ጎን በመሆን በሚፈለጉበት ሁሉ ንቁ ተሳትፎ ማድረግም ይጠበቅባቸዋል። ዜጎች ለዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ቁርጠኝነታቸውን ያረጋገጡበት ጠቅላላ ምርጫ ምክክር - ወደ መግባባት መሻጋገሪያው ድልድይ! ያልተቋረጠ የስኬት ጉዞ #የኢትዮጵያ_ዜና_አገልግሎት #Ethiopian_News_Agency #ቱሪዝም #PMOEthiopia #በኢዜአ_ዐይን #PMOEthiopia #EthiopiaDelivers
ኢትዮጵያ ያሸነፈችበት - የሕዝብ ድምጽ
Jun 26, 2026 3119
ኢትዮጵያ ያሸነፈችበት - የሕዝብ ድምጽ ኢትዮጵያ በዴሞክራሲ ፍኖቷ ለአፍሪካ አርአያ ሆና አሳይታለች... የአፍሪካውያን ቀንዲል ናት። የክፉ ቀን መሸሸጊያቸው፣ የመከራ ጊዜ መጽናኛቸው፣ የነጻነት ተምሳሌትና የጥቁር ሕዝቦች ኩራት የሆነችው ኢትዮጵያ፣ በረጅም ዘመናት ታሪካዊ መስተጋብር የተፈጠረ የሀገረ መንግሥት መዋቅር ባለቤት ናት። በተፈጥሮ ጸጋዎች፣ ምድሯን ሰንጥቀው በሚያልፉ ወንዞቿ የምትታወቅ አገር ናት። የተለያዩ ማዕድናት በብዛት የሚገኙባት ከመሆኗም በላይ፣ የበርካታ ብሔረሰቦች ባህልና እሴቶች ሕብር ሠርተው፣ ተስማምተው የሚኖሩባት የታሪክ ማህደር ናት። ይሁን እንጂ ይህ ታሪካዊ ግርማ ሞገስና የነጻነት አርማነት፣ በውስጣዊ የፖለቲካ ጉዞዋ ውስጥ ካጋጠሟት መዋቅራዊ ስብራቶችና የሥልጣን ፍትጊያዎች ሊታደጋት አልቻለም። ለዘመናት በሀገሪቷ የሰፈነው የሥልጣን ሥርዓት የሰፊውን ሕዝብ ፍላጎትና ተሳትፎ ያገለለ፣ በጥቂት የሕብረተሰብ ክፍሎችና ልሂቃን ፍላጎት ላይ ብቻ የተመሠረተ ነበር። ይህ አካሄድ በሀገሪቱ ታሪክ ውስጥ አንዱን ሥርዓት በሌላው እየተካ፣ የተተካው አገዛዝ ደግሞ የባሰ ጭቆናን ይዞ የሚመጣበትን አዙሪት ፈጥሯል። ከብዙ መቶ ዓመታት የዘውድ አገዛዝ በኋላ የመጣው ወታደራዊ ሥርዓት፣ በመቀጠልም ለ30 ዓመታት ገደማ የዘለቀው የአንድ ወገን የበላይነት የሰፈነበት አብዮታዊ ዴሞክራሲ ሀገሪቱንና ዜጎቿን ለከፍተኛ ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ ቀውስ ዳርገው አልፈዋል። ይህ ዓይነቱ የመከራና የጭቆና ሰንሰለት ግን በ2010 ዓ.ም በተቀጣጠለው ሀገራዊ ለውጥ ተገርስሶ ወደ አዲስ የፖለቲካና የዴሞክራሲ ምሕዳር ተሸጋግሯል። ያለፉትን ስምንት ዓመታት የኢትዮጵያን የፖለቲካ ጉዞ ስንመረምር፣ ሀገሪቷ ከአሮጌውና ከተለመደው የአፈና ሥርዓት ወጥታ አዲስ የዴሞክራሲ ሥርዓት ለመገንባት ቁርጠኛ አቅም ይዛለች። ይህ ወቅት የዜጎች የፖለቲካ ተሳትፎ መብት በተግባር የተረጋገጠበትና የሐሳብ ብዝኃነት የተስተናገደበት ምዕራፍ ነው። ከዚህ ቀደም የሥልጣን ማራዘሚያ ሆነው ያገለግሉ የነበሩ ዋና ዋና ተቋማት ገለልተኛና ነፃ ሆነው እንዲደራጁ መደረጉ የለውጡ ትልቁ ስኬት ሆኖ ሊጠቀስ ይችላል። በዚህ የሽግግር ሂደት ውስጥ የለውጡ የመጀመሪያ ፍሬ የታየው በ2013 ዓ.ም የተካሄደው ስድስተኛው ምርጫ ነበር። በወቅቱ የነበሩትን ሰው ሠራሽና ተፈጥሯዊ አስቸጋሪ ሁኔታዎች ተቆቁሞ ሕዝቡ ያሳየው የባለቤትነት ስሜት የዴሞክራሲ ናፍቆቱን በግልጽ ያሳየ ነው። ይህንን ተሞክሮ መሠረት በማድረግ፣ በዘንድሮው የ2018 ዓ.ም የሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ የኢትዮጵያ ሕዝብ ይበልጥ የነቃ አስደናቂ የፖለቲካ ተሳትፎ አሳይቷል። ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም የተካሄደው ይህ ታሪካዊ መድረክ፣ የኢትዮጵያ ዜጎች ለዴሞክራሲያዊ ሥርዓት ግንባታ ያላቸውን የማይናወጥ አቋም አሳይተውበታል። ከንጋት እስከ እኩለ ሌሊት ረጅም ሰዓታትን ተሰልፈው የተፈጥሮ የአየር ንብረት ተጽዕኖዎችንና ልዩ ልዩ ፈተናዎችን በሙሉ በትዕግሥት በመሻገር ድምፃቸውን ሰጥተዋል። ይህ ሂደት የሚያሳየው ሕዝቡ የሥልጣን ምንጭነቱን በተግባር የተረዳበትና ልዩነቶችን በሰላማዊ መንገድ ለመፍታት የወሰነበት ትልቅ ምዕራፍ መሆኑን ነው። በዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ዘንድ የኢትዮጵያ የዴሞክራሲ ጉዞና የውስጥ መረጋጋት ሁልጊዜም በከፍተኛ ትኩረት የሚከታተሉት ጉዳይ ነው። ላለፉት ዓመታት በተለያዩ ዓለም አቀፍ መድረኮች ላይ የሚነሱ ሥጋቶችና የጂኦፖለቲካ ጫናዎች ቢኖሩም፣ ይህ በስኬት የተጠናቀቀው ሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ የሀገሪቷን የውስጥ ጥንካሬና ሉዓላዊነት በተግባር ያስመሰከረ ሆኗል። በብዙ ሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ዜጎች በነፃነትና በሰላም ድምፅ የሰጡበት ይህ ሂደት፣ ኢትዮጵያ የራሷን የውስጥ ጉዳይ በራሷ ዜጎች ፍላጎት የመወሰን ሙሉ አቅም እንዳላት ለዓለም አሳይቷል። ምርጫው ከሁሉ በላይ ኢትዮጵያ ያሸነፈችበት ታላቅ ታሪካዊ ክስተት ነው። ሕዝቡ በነቂስ ወጥቶ ድምፁን በመስጠት የሀገሩን ሉዓላዊነትና አንድነት አስከብሯል። የፖለቲካ ሥልጣን የሚገኘው በጠመንጃ አፈሙዝ ወይም በሁከት ሳይሆን በሕዝብ የላቀ ውሳኔ ብቻ መሆኑን በማረጋገጥ፣ ሀገራችን ካለፈችባቸው የፖለቲካ ስብራቶች በላይ ከፍ ብላ እንድትቆም አድርጓታል። ይህ ደግሞ ኢትዮጵያ በዓለም አቀፍ መድረኮች ያላትን ተደማጭነትና የድርድር አቅም ከፍ የሚያደርግ ነው። የምርጫው ዝርዝር ስኬቶች ምን ምን ናቸው የሚለውን ስንመለከት፦ 👉የአፈሙዝ ድምፅንና የጽንፈኛ ዛቻን ያሸነፈው የሕዝብ ጽናት ግንቦት 24 ታሪካዊ ቀን ናት። በዚህች ታሪካዊ ዕለት፣ በየምርጫ ጣቢያው በነቂስ ወጥቶ ድምፁን የሰጠው ሕዝብ ያሳየው የነጻነት፣ የሉዓላዊነት እና የጽናት ማረጋገጫ ነው። ምርጫውን ለማደናቀፍና ሕዝቡን ለማስፈራራት የተቃጡ የአፈሙዞች ድምፆችና የሁከት ዛቻዎች ነበሩ፤ ነገር ግን ሕዝብ ከመምረጥ አላፈገፈገም። መራጮች የጽንፈኛ ኃይሎችን ዛቻ ወደ ጎን ትተው፣ የአካላቸውን ሕመም፣ የበሽታን ሥቃይ፣ አልፎ ተርፎም የወሊድ ምጥንና የቅርብ ዘመድ ሞት ያመጣውን ጥልቅ ሐዘን በሕሊናቸውና በሥጋቸው ተሸክመው ነበር ረጅሙን ሰልፍ ተሰልፈው ይበጀኛል ያሉትን በካርዳቸው የመረጡት። ይህ የሚያሳየው እውነት ለኢትዮጵያውያን የምርጫ ካርድ ሰላማቸውን የሚገዙበት፣ መብታቸውን የሚያስከብሩበትና የወደፊት ዕጣ ፈንታቸውን በገዛ እጃቸው የሚወስኑበት ብቸኛ የነጻነት አዋጃቸው መሆኑን ነው። ሕዝቡ ከምርጫ ውጭ በሆነ መንገድ፣ በኃይል ወይም በሁከት ሥልጣን ለመያዝ ምኞትና የቆየ የሥልጣን ናፍቆት ላላቸው ወገኖች በሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ ግልጽና የማያሻማ መልዕክት አስተላልፏል። የኢትዮጵያ ሕዝብ የኃይልና የሁከት አካሄድን እንደማይቀበል፣ በድምፅ ላይ ብቻ የተመሠረተ ሕጋዊ ሥርዓትን ለማፅናት እንደሚታገል አረጋግጧል። ፕሬዝዳንት ታዬ አፅቀሥላሴ ይህን ጉዳይ በተመለከተ በአፅንኦት ሲያነሱ፤ "የዘመናችን ዲሞክራሲ አስተምህሮቱ ሰላምና ዕድገት፣ ቋንቋው ደግሞ መምረጥና መመረጥ ብቻ በመሆኑ የፖለቲካ ቅኝታችሁንና አካሄዳችሁን ከዚሁ ስልጡን መስመር ጋር ማስተካከል ይበጃችኋል። ካሁን በኋላ የሕዝብ ድምፅ ያልጎበኘው፣ የምርጫ ካርድ ያልዳሰሰው የፖለቲካ ሥልጣን መያዣ መንገድ በኢትዮጵያ ዝግ መሆኑን እነሆ እንዳየነው መሠረት የጣለ ስለሆነ ይህኑ ስልጡን መንገድ ለመቀበል የማትፈቅዱ ሁሉ ግን ግፋ ቢል የዘመናችን የፖለቲካ ድርሳን ሲጻፍ ልትሆኑ የምትችሉት የግርጌ ማስታወሻ ብቻ ነው።" ብለዋል። ስለሆነም ከዴሞክራሲያዊ፣ ሰላማዊና ሕጋዊ አካሄድ ውጭ የሚደረግ ሙከራ የጥፋት ተዋናይ ከመሆን ባሻገር ለሀገር የሚያተርፈው አንዳች ነገር እንደሌለ በዚህ ስሑት መንገድ ላይ የሚገኙ አካላት ሊገነዘቡ ይገባል። 1. ምርጫው በቁጥሮች ሲገለጽ የሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ በጉልህ የሚጠቀሱ አኃዛዊ መረጃዎች አሉት። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ምክትል ሰብሳቢ ተስፋዬ ንዋይ እንደገለጹት፤ ቦርዱ ከ120 ሚሊዮን በላይ የድምፅ መስጫ ወረቀቶችን በውጭ ሀገር አሳትሞ ካስመጣ በኋላ፣ ከምርጫው 4 ቀናት በፊት በሀገሪቱ ባሉት ከ52 ሺህ በላይ ለሚሆኑ የምርጫ ጣቢያዎች በታማኝነትና በጥንቃቄ ማድረስ ተችሏል። ይህንን እጅግ ግዙፍና ውስብስብ የሎጂስቲክስ ሥራ ሙሉ በሙሉ ያከናወኑት የቦርዱ ኢትዮጵያውያን ሠራተኞች ብቻ መሆናቸው ተቋማዊ አቅሙ ምን ያህል እንደጎለበተ ማሳያ ነው። የቦርዱ ሰብሳቢ ሜላትወርቅ እንደተናገሩት፤ የቦርዱ ሠራተኞችና የምርጫ አስፈጻሚዎች በዕረፍት ቀናትና በሌሊት በመጋዘን ውስጥ ጭምር እያደሩ የቁሳቁስ ማሸግ ሥራዎችን በትጋት አከናውነዋል። ሩቅና ተደራሽነታቸው አስቸጋሪ በሆኑ አካባቢዎች ደግሞ ቁሳቁሶችን በእግር፣ በእንስሳት ጀርባና በጀልባ ጭምር በማጓጓዝ፣ ወንዞችን ለመሻገር የራሳቸውን የፕላስቲክ ጀልባ ሠርተው ሀገራዊ አደራቸውን ተወጥተዋል። በድምፅ መስጫ ቀን ሥራቸውን ከንጋት እስከ ንጋት በልዩ ብርታት ፈጽመዋል። ይህ ልብ የሚነካ እውነታ የሚያሳየው፣ የዴሞክራሲ ተቋማት ግንባታና የሕዝብ ድምፅ እንዲከበር የሚደረገው ጥረት ከፍተኛ ዋጋ ያለው የተናጥልና የጋራ ትጋት የሚጠይቅ መሆኑን ነው። ሰፊ ተሳትፎ፦ 42 የፖለቲካ ፓርቲዎችና 80 የግል ዕጩዎች ተሳትፈዋል። 10 ሺህ 438 የፖለቲካ ፓርቲና የግል ዕጩዎች ተወዳድረዋል። ቦርዱ ለመጀመሪያ ጊዜ ፓርቲዎች ፖሊሲዎቻቸውን ለሕዝብ የሚያስተዋውቁበት የክርክር መድረክ ያዘጋጀ ሲሆን፤ ይህ ተግባር ፓርቲዎች ከምርጫው ውጭም ራሳቸውን ለሕዝብ የሚያቀርቡበትን ባህል ያዳብራል። የመራጮችና አስፈጻሚዎች ቁጥር፦ በአጠቃላይ 54 ሚሊዮን 57 ሺህ 861 መራጮች የተመዘገቡ ሲሆን፤ ምርጫውን ለማስፈጸም ከ350 ሺህ በላይ ኢትዮጵያውያን ተሳትፈዋል። ታዛቢዎችና ወኪሎች፦ ከ260 ሺህ በላይ የፖለቲካ ፓርቲ ወኪሎች፣ የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ያሰማሯቸው ከ60 ሺህ በላይ የሀገር ውስጥ ታዛቢዎች፣ እንዲሁም 63 የአፍሪካ ኅብረት እና 26 የኢጋድ ታዛቢዎች ተሳትፈዋል። ለመራጩ ሕዝብ የሥነ ዜጋና የመራጮች ትምህርት ለመስጠት መስፈርቱን ላሟሉ 169 ሀገር በቀል የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ፈቃድ ተሰጥቷል። እንዲሁም 21 ሚሲዮኖችና አንድ የውጭ ሀገር የምርጫ አስፈጻሚ ተቋም ምርጫውን ተመልክተዋል። የአየር ሰዓት አጠቃቀም፦ የፖለቲካ ፓርቲዎችና የግል ዕጩዎች ነፃ የአየር ሰዓት የማግኘት መብት ስለነበራቸው ለሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ 752.5 ነፃ የሬዲዮ ሰዓት፣ 57.5 ነፃ የቴሌቪዥን ሰዓትና 576 የጋዜጣ ኮለምን በዘመናዊ የዕጣ ማውጣት ሥርዓት ተደልድሎ እንዲጠቀሙ ተደርጓል። መገናኛ ብዙኃን፦ 73 የሀገር ውስጥና የውጭ መገናኛ ብዙኃንን የወከሉ 1 ሺህ 827 የሀገር ውስጥና 45 የውጭ ጋዜጠኞች ለዘገባ ሥራ ተሰማርተዋል። የሕግ ማሻሻያ እና ዲጂታላይዜሽን፦ አዋጅ ቁጥር 1162/2011 ተሻሽሎ በአዋጅ ቁጥር 1394/2017 ተተክቷል። ቦርዱ 10 አዳዲስ መመሪያዎችን አጽድቋል። የፖለቲካ ፓርቲዎች ክርክር፦ ለመጀመሪያ ጊዜ በገለልተኛ ባለሙያዎች የሚመራ፣ እያንዳንዳቸው 2 ሰዓት የሚወስዱ 19 የክርክር መድረኮች በቦርዱ ተዘጋጅተዋል። 14ቱ በአማርኛ፣ 5ቱ በክልል ቋንቋዎች (አፋን ኦሮሞ፣ ሶማሊኛ፣ ሲዳምኛ፣ አፋርኛ) ተካሂደው በሰባት መገናኛ ብዙኃን በፕራይም ታይም ተላልፈዋል። አካታችነት፦ 28 ሺህ 632 የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮችና ከ20 ሺህ በላይ የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎችን ጨምሮ ሌሎች የኅብረተሰብ ክፍሎች በልዩ የምርጫ ጣቢያዎች እንዲመዘገቡ ተደርጓል። የቅሬታ አፈታትና ክትትል፦ የቅድመ አደጋ ማሳወቂያ ሥርዓት (Early Warning System) ተዘርግቷል። 663 የምርጫ ክልል ቅሬታ ሰሚ ኮሚቴዎችና ልዩ የአጣሪ ጉባኤ ተደራጅተው 129 አቤቱታዎችን መርምረዋል። የሕግ ጥሰት በተገኘባቸው ጣቢያዎች ውጤት እንዲሰረዝ እና በፈጻሚዎች ላይ አስተዳደራዊና የወንጀል ተጠያቂነት እንዲኖር ተወስኗል። 2. ጠንካራና ገለልተኛ ተቋም፣ የቴክኖሎጂ ሽግግርና የሀገር ውስጥ አቅም ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም የተካሄደው ሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ መጠነ ሰፊ ተቋማዊና ሕጋዊ ማሻሻያዎች የተደረጉበት ከመሆኑም በላይ፣ በቴክኖሎጂ ሽግግር ረገድ ሀገራዊ አቅምን በተግባር ያሳየ ነበር። የዚህ ምርጫ ትልቁ ትርፍ ጠንካራና የማይናወጡ ብሔራዊ ተቋማትን መገንባት መቻላችን ነው። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ያሳየው ፍጹም ገለልተኝነት፣ የሕግ የበላይነትን የማስከበር ብቃት እና የቴክኖሎጂ ሽግግርን በሀገር ውስጥ ባለሙያዎች የመተግበር አቅም፣ ተቋማት ከግለሰቦችና ከፖለቲካ ጫና በላይ መሆናቸውን ያስመሰከረ ነው። ይህም ለቀጣዩ ትውልድ የሚሻገር አስተማማኝ የመንግሥት መዋቅር መሠረት ነው። ለምርጫው ስኬት ግንባር ቀደም ተጠቃሽ የሆነው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ነው። በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ መራጮችን በትዕግሥት በማስተናገድ፣ ብቁ አስፈጻሚዎችን በማሰማራትና ሂደቱን በታማኝነት በመምራት ረገድ ቦርዱ አድናቆት የተቸረው ሥራን ፈጽሟል። የሠራተኞቹ ቀንና ሌሊት መትጋት እንዲሁም በግንባር ቀደምትነት የሚመሩት አመራር አባላት ያሳዩት ቁርጠኝነት የላቀና ለሀገር ኩራት የሆነ ተግባር ነው። በዚህ ምርጫ ውስጥ ትልቁን ትኩረት የሳበውና ለመጀመሪያ ጊዜ በሥራ ላይ የዋለው የዲጂታል የመራጮች ምዝገባ ሥርዓት ነው። ይህ ዘመናዊ አሠራር ለምርጫው ከተመዘገቡ ከ54 ሚሊዮን በላይ መራጮች መካከል ከ5 ሚሊዮን በላይ የሚሆኑት ወደ ምርጫ ጣቢያዎች በአካል መጓዝ ሳይጠበቅባቸው፣ ባሉበት ቦታ ሆነው በነፃነት እንዲመዘገቡ ዕድል ፈጥሯል። ቴክኖሎጂው የመራጮችን ማንነት በፎቶግራፍ ጭምር በማረጋገጡ በድምፅ መስጫ ቀን ሊፈጠሩ የሚችሉ ግድፈቶችንና ማጭበርበሮችን በከፍተኛ ደረጃ መከላከል ተችሏል። የዚህ ሥርዓት ዋነኛውና ትልቁ ድል ደግሞ ሙሉ በሙሉ ወጣት ኢትዮጵያውያን የቴክኖሎጂ ባለሙያዎች የበለጸገ መሆኑ ነው። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ሜላትወርቅ ኃይሉ የዚህን የቴክኖሎጂ ስኬት አስፈላጊነት ሲያብራሩ፤ "እነዚህ የዲጂታል የምዝገባ ሥርዓቶች በውጭ ሀገር አገልግሎት አቅራቢ ድርጅቶች የለሙ ሳይሆን በራሳችን ወጣት ኢትዮጵያውያን የቴክኖሎጂ ባለሙያዎች የተገነቡ ናቸው። ይህም ተቋሙን ከውጭ አቅራቢዎች ጥገኝነት ነፃ በማድረግ በራሱ አቅም እንዲቆምና ለወደፊቱ ማሻሻያዎችን በራሱ እንዲያከናውን መሠረት ጥሏል።" ይህ እርምጃ ቦርዱ የውጭ የቴክኒክ ጥገኝነትን በመቀነስ የሀገር ውስጥ አቅምን ለመገንባትና የሉዓላዊነትና የደኅንነት ዋስትናን በራስ ቴክኖሎጂ ለማረጋገጥ የቻለበትን ስትራቴጂካዊ አካሄድ በግልጽ ያሳያል። በተጨማሪም በስድስተኛው ጠቅላላ ምርጫ በውጭ ዜጎች ይሠራ የነበረው የቴክኒክ ድጋፍ በአሁኑ ወቅት ሙሉ በሙሉ በኢትዮጵያውያን ሠራተኞች መተካቱ የተሳካ የእውቀት ሽግግር መኖሩን አሳይቷል። 3. ሕጋዊ ማሻሻያዎች፣ አካታችነትና ተጠያቂነት ዴሞክራሲ እውነተኛ ትርጉም የሚኖረው ዜጎች፣ በተለይም ሴቶችና አካል ጉዳተኞች ያለ ፍርሃትና ጫና፣ ደኅንነታቸው ተጠብቆ በፖለቲካዊ ሂደቶች እኩል መሳተፍ ሲችሉ ነው። ይህንን እውን ለማድረግ የሲቪል ማኅበራት ድርጅቶች ከፍተኛ ሚና ተጫውተዋል። ለምሳሌ የኢትዮጵያ የሕግ ባለሙያ ሴቶች ማኅበር በታዛቢነት በመሳተፍ፣ ሴቶች የዴሞክራሲያዊ መብቶቻቸውን በነፃነት እንዲጠቀሙና በሂደቱ በንቃት እንዲሳተፉ አስችሏል። ቦርዱ የሴቶችን መብት ከማስከበር ባለፈ፣ ጾታዊ ጥቃትና ትንኮሳን ለመከላከል የሚያስችል ፖሊሲ ቀርጾ ተግባራዊ አድርጓል። ከዚህም በላይ በምርጫ ወቅት በሴቶች ላይ የሚደርሱ ጥቃቶችን ለመከላከልና ምላሽ ለመስጠት የሚያስችል ግብረ ኃይል ከባለድርሻ አካላት ጋር በመሆን ለመጀመሪያ ጊዜ አቋቁሟል። በተጨማሪም የምርጫውን ግልጽነትና ተዓማኒነት ለማረጋገጥ ቀድሞ የነበረው አዋጅ ቁጥር 1162/2011 በአዋጅ ቁጥር 1394/2017 እንዲተካ የተደረገ ሲሆን፣ ቦርዱ ይህንን መነሻ በማድረግ 10 አዳዲስ መመሪያዎችን አጽድቋል። በነዚህ ማሻሻያዎች ውስጥ የሴቶችና የአካል ጉዳተኞችን ተሳትፎ ማሳደግ እንደ ዋና መርህ የተወሰደ ነው። 4. ፈተናዎችን መጋፈጥና ገለልተኝነትን ማስከበር ይህ ሁሉ ስኬት ግን ያለ ፈተና አልመጣም። ምርጫው በተያዘለት ጊዜ አይካሄድም የሚሉ ጥርጣሬዎችና የተሳሳቱ መረጃዎች ተቋሙን ፈትነውት ነበር። ሆኖም ቦርዱ ጫናዎችን በመቋቋም ሕግና መርህን ብቻ ተከትሎ በመሥራት ምርጫውን ለስኬት ማብቃቱን ወይዘሮ ሜላትወርቅ ኃይሉ ያረጋግጣሉ። ቦርዱ በምርጫው ወቅት የተቋሙን ነፃነት ከማንኛውም ዓይነት ጫናና ጣልቃገብነት በመጠበቅ በሕግና በመርህ ላይ ተመሥርቶ ውሳኔዎችን ሲያሳልፍ ቆይቷል። በምርጫ አፈጻጸም የአሠራር ግድፈቶች እና ከፖለቲካ ፓርቲዎች የቀረቡ ቅሬታዎችን በመመርመር በአንዳንድ የምርጫ ክልሎች በድምፅ መስጫው ቀን ጭምር አስፈጻሚዎችን አሰናብቷል፤ በምርጫ ውጤቶች ላይም ውሳኔ ሰጥቷል። ይህም ቦርዱ ለሕግ የበላይነትና ለምርጫ ታማኝነት ያለውን ጽኑ አቋም ያሳያል። የሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ ስኬት በአንድ ተቋም ወይም በጥቂት ግለሰቦች ብቻ ሳይሆን በሚሊዮን የሚቆጠሩ መራጮች በፀሐይና በዝናብ ሳይበገሩ በትዕግሥት የሰጡት ድምፅ፣ የፖለቲካ ፓርቲዎች፣ የጸጥታ አካላት፣ የሀገር ውስጥና ዓለም አቀፍ ታዛቢዎች (እንደ አፍሪካ ኅብረትና ኢጋድ) እንዲሁም የመገናኛ ብዙኃን ተቋማት የጋራ ጥረት ውጤት ነው። 5. የምርጫው ግልጽነትና ዓለም አቀፍ እውቅና የምርጫውን ታሪካዊ ሂደትና ተዓማኒነት ለማረጋገጥ የሀገር ውስጥና የውጭ አካላት በሰፊው ተሳትፈዋል። ሂደቱን ለመዘገብ 73 ለሚሆኑ የሀገር ውስጥና የውጭ መገናኛ ብዙኃን ፈቃድ የተሰጠ ሲሆን፣ በአጠቃላይ 1 ሺህ 827 ጋዜጠኞች የዘገባ ሥራቸውን አከናውነዋል። ከ260 ሺህ በላይ የፖለቲካ ፓርቲ ወኪሎች እና ከ64 ሺህ በላይ ሀገር በቀል የሲቪል ማኅበራት ታዛቢዎች በሂደቱ ላይ ተሳትፈዋል። በተለይም በምርጫ ቦርድ ዕውቅና የተሰጣቸው 55 የሀገር በቀል የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች 60 ሺህ 277 ታዛቢዎችን በማሰማራት ሂደቱን የተከታተሉ ሲሆን፤ 169 ድርጅቶች ደግሞ ለመራጮች የግንዛቤ ማስጨበጫ ትምህርት ሰጥተዋል። በአህጉር ደረጃም የኬንያ የቀድሞው ፕሬዝዳንት ኡሁሩ ኬንያታ የሚመሩትና ከ60 በላይ ታዛቢዎችን ያቀፈው የአፍሪካ ኅብረት የምርጫ ታዛቢ ቡድን እና 26 የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነመንግስታት ባለስልጣን (ኢጋድ) ታዛቢዎች ሂደቱን በታዛቢነት ተከታትለዋል። ዓለም አቀፍ ታዛቢዎች ምርጫው ግልጽ፣ አሳታፊና ተዓማኒ ሆኖ በስኬት መካሄዱንም አረጋግጠዋል። 👉የአፍሪካ ህብረት እና የኢጋድ ታዛቢ ቡድኖች ምስክርነት የአፍሪካ ህብረት የምርጫ ታዛቢ ቡድን መሪ የኬንያ የቀድሞ ፕሬዝዳንት ኡሁሩ ኬንያታ በሰጡት መግለጫ፣ የምርጫው ዕለት ሰላማዊ፣ ሥነ ሥርዓት የሰፈነበት እና ግልፅነት የታየበት መሆኑን ነው ያረጋገጡት። በቴክኖሎጂ የታገዘ የመራጮች ምዝገባ መተግበሩ ወጣቶችን መሳቡን፣ ዜጎች በትዕግሥት ሰልፍ በመያዝ ጥልቅ ፍላጎታቸውን ማሳየታቸውን፣ የሎጂስቲክስ ዝግጅቱ የተሟላ መሆኑንና የምርጫ ሰዓት መራዘሙ የሚደነቅ መሆኑን ጠቁመዋል። በመስተንግዶ ረገድም ወንበሮችና የምግብ አቅርቦቶች መኖራቸው ረጅሙን ሰልፍ ታጋሽ እንዳደረገውና ለአረጋውያንና አካል ጉዳተኞች ቅድሚያ መሰጠቱን አረጋግጠዋል። የቀድሞ ፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታ ለኢትዮጵያውያን ባስተላለፉት መልዕክት "ቅኝ ግዛትን በአንድነት የተከላከለች Couch፣ ለአፍሪካ ነፃነት የቆመች እና የአህጉሪቱ ዋና ከተማ በሆነች ሀገር ውስጥ የተደረገው ይህ ምርጫ ትልቅ ምዕራፍ በመሆኑ ኢትዮጵያውያን በታሪካቸው ሊኮሩ ይገባል፤ ወደፊት ለመራመድም በሕዝቦች መካከል ያለውን የፖለቲካ እና የማኅበረሰብ ውይይት ይበልጥ ማሳደግ፣ ወደ ኋላ የተተዉ የሚሰማቸውን አካላት ወደ መድረኩ በማምጣት እና አካታችና የተባበረች ኢትዮጵያን መገንባት ያስፈልጋል" ብለዋል። በሌላ በኩል፣ የኡጋንዳ የቀድሞ ምክትል ፕሬዝዳንት ዶክተር ስፔሲዮዛ ዋንዲራ ካዚብዌ የሚመራው የኢጋድ (IGAD) የምርጫ ታዛቢ ቡድን በሰባት ክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች 28 ጣቢያዎችን በመጎብኘት የመጀመሪያ ደረጃ ሪፖርቱን አውጥቷል። ቡድኑ ጣቢያዎቹ በሰዓታቸው መከፈታቸውን፣ በቂ ቁሳቁስና አስፈጻሚዎች እንደነበሩ፣ የሳጥኖች አስተሻሸግ የድምፅ ምስጢራዊነትን ያረጋገጠ መሆኑንና የድምፅ አሰጣጡ ያለምንም መሰናክል በጥሩ ሁኔታ መካሄዱን በመታዘብ ምስክርነቱን ሰጥቷል። ለአረጋውያን፣ ሕፃናት ለያዙ ሴቶችና አካል ጉዳተኞች ቅድሚያ መሰጠቱንና መራጮች የሚቀመጡባቸው ወንበሮች መኖራቸውን የጠቀሰው ሪፖርቱ፤ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ምርጫውን በማዘጋጀትና በመምራት ረገድ ከፍተኛ አስተዳደራዊና ኦፕሬሽናል አቅም ማሳየቱን አጉልቷል። የኢጋድ የምርጫ ታዛቢ ቡድን ለሰላማዊና ተዓማኒ ምርጫ የተደረገውን የጋራ ቁርጠኝነት ያደነቀ ሲሆን፣ "ይህ ሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ በኢትዮጵያ ዲሞክራሲያዊ እና ምርጫ ዕድገት ላይ በተለይም የምርጫ አስተዳደርን ለማሻሻል፣ አካታችነትን እና ተዓማኒነትን ለማሳደግ የተነደፉ ዋና ዋና ቴክኖሎጂያዊ እና ተቋማዊ ማሻሻያዎች የተስተዋሉበት ትልቅ ምዕራፍ ነው" ሲል ቡድኑ ምስክርነታቸውን በአፅንኦት የገለጹት። የአፍሪካ ኅብረት የፖለቲካ ጉዳዮች፣ የሰላምና ደኅንነት ኮሚሽነር አምባሳደር ባንኮሌ አዶዬ "ሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ በኢትዮጵያ የዴሞክራሲ ታሪክ ውስጥ አዲስ ምዕራፍ የከፈተ ነው። በኢትዮጵያ የዴሞክራሲ ሥርዓት ይበልጥ እንዲጠናከርና ቀጣይነት ያለው መሻሻል እንዲመዘገብ አብረን ለመሥራት ያለንን ጽኑ ቁርጠኝነት እናረጋግጣለን።" ሲሉ ነው የተደመጡት። 6. የምርጫው ውጤት፣ የሕዝቡ ጽናትና የአሸናፊው ፓርቲ ከባድ ሸክም የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰኔ 14 ቀን 2018 ዓ.ም ይፋ ባደረገው ውጤት መሠረት፣ ብልፅግና ፓርቲ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 438 መቀመጫዎችን በማግኘት አሸንፏል። በሌላ በኩል ተፎካካሪ ፓርቲዎችና የግል ዕጩዎችም በምክር ቤቶቹ ወንበሮችን ማግኘት የቻሉ ሲሆን፤ የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትሕ (ኢዜማ) 13፣ የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ ስድስት፣ ነጻነትና እኩልነት ፓርቲ ሦስት፣ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ ሦስት፣ የአማራ ዴሞክራሲያዊ ኃይል ንቅናቄ ሦስት፣ ትብብር ለኢትዮጵያ አንድነት ሁለት ወንበሮችን አሸንፈዋል። በሌላ በኩል ኦብነግ፣ ጉህዴን፣ አርጎባ አንድነት ጀበርቲ፣ የአፋር ሕዝብ ፓርቲ፣ የወላይታ ሕዝብ ዴሞክራሲያዊ ግንባር፣ አዲስ ትውልድ ፓርቲ፣ የሶማሌ ፌዴራሊስት ፓርቲ፣ ኅብረት ለዴሞክራሲና ለነጻነት፣ ሰላም ለኢትዮጵያ ጥምረት፣ የጌዴዮ ሕዝብ ዴሞክራሲያዊ ድርጅት እያንዳንዳቸው አንድ ወንበር ሲያገኙ 8 የግል ተወዳዳሪዎችም ምክር ቤት ለመግባት አሸንፈዋል። ይህን ሰባተኛውን ጠቅላላ ምርጫ ከሌሎች ጊዜያት ለየት የሚያደርገው ታላቅ ክስተት፣ መራጩ ሕዝብ በታጋሽነት ተሰልፎ የመምረጥ መብቱን ለመጠቀም ያሳየው ወደር የለሽ ጽናት ነው። በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊና የብልፅግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዝዳንት አቶ አደም ፋራህ ይህንን የሕብረተሰብ አደራ "አሸናፊው ፓርቲ ትልቅ ሀገራዊ ሸክም የተጣለበት መሆኑን ብልፅግና ፓርቲ በሚገባ ይረዳል። ፓርቲያችን በማኒፌስቷችንና በአጠቃላይ በምርጫ ቅስቀሳችን ወቅት ለሕዝብ ቃል የገባናቸውን በተግባር ለማረጋገጥ በቁርጠኝነት ይንቀሳቀሳል" ብለዋል፡፡ 👉የፉክክርና የትብብር ሚዛን የኢትዮጵያ የፖለቲካ ምሕዳር በቀጣይነት ሊመራበት የሚገባው ስልጡን መስመር በፉክክርና በትብብር መካከል ያለውን ሚዛን ጠብቆ መጓዝ ነው። ብልፅግና ፓርቲ ከሌሎች ተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎችና በሀገር ግንባታ ላይ ሚና ካላቸው አካላት ጋር በብሔራዊ ጥቅም ላይ በትብብር ለመሥራት ያለው አቋም የጸና መሆኑን የፓርቲው ምክትል ፕሬዝዳንት አቶ አደም ፋራህ በሰጡት አስተያየት፤ "ባለፉት ዓመታት የጀመርነውን በፉክክርና በትብብር መካከል ሚዛን ጠብቆ የሚሄድ ጥረታችንን በቀጣይ አጠናክረን የምንቀጥል ይሆናል። በምንሠራቸው ሥራዎች ሁሉ ሕዝቡን በማሳተፍ፣ በየጊዜው የሕዝቡን ግብረ መልስ በመስማት፣ ያንን እንደ ግብዓት ተጠቅመን የእቅድ አካል አድርገን ወደ ተግባር ለመተርጎም በቁርጠኝነት እንንቀሳቀሳለን።" ብለዋል። ይህ ዕይታ የኢትዮጵያ ፖለቲካ የሕዝብን ድምፅና ግብረ መልስ በየጊዜው የሚያዳምጥ፣ እንዲሁም ከተፎካካሪ ፓርቲዎች ጋር ለሀገር ጥቅም በጋራ የመሥራትን ስልጡንና አካታች የአሠራር ሥርዓት መከተል መጀመሩን ያሳያል። 7. ዴሞክራሲና ምርጫው የሚገለጽባቸው አራቱ ምሰሶዎች ለኢትዮጵያ ዴሞክራሲ ማለት አማራጭ የሌለው የህልውና ጉዳይና የሁለንተናዊ ብልጽግናችን መሠረት ነው። ብዝኃነትን በአግባቡ ማስተናገድ፣ ዘላቂ ሰላምን ማረጋገጥና ጠንካራ ሀገር መገንባት የሚቻለው በዴሞክራሲያዊ ምሰሶዎች ላይ በመመሥረት ብቻ ነው። መንግሥት ለዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ከፍተኛ ትኩረት በመስጠት ምቹ ሁኔታዎችን ለመፍጠር ሲሠራ ቆይቷል። በዚህ ሂደት ውስጥ የሲቪል ማኅበራት ሚና የማይተካና አዎንታዊ ሚና አላቸው። መራጩን ሕዝብ ከማስተማር፣ ሕገ መንግሥታዊ የመምረጥ መብቱን እንዲጠቀም ከማስቻል፣ እስከ ሰላም እሴት ግንባታና በመንግሥትና በሕዝብ መካከል ድልድይ በመሆን የዜጎችን ባለቤትነት ከማረጋገጥ አኳያ የላቀ አስተዋጽኦ አበርክተዋል። የኢፌዴሪ ፕሬዝዳንት ታዬ አፅቀሥላሴ እንደገለጹት፣ የሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ ስኬት በአራት ዋና ዋና ምሰሶዎች ላይ የቆመ ነው። አንደኛው ምሰሶ፦ ምርጫ የሰላም ዋስትና መሆኑን መረዳት ነው። ሕዝቡ ልዩነቶችን በፀብና በአምባጓሮ ከመፍታት አዙሪት ተላቆ፣ በሰላማዊ መንገድ የመሻገር ባህልን መርጧል። በነቂስ ድምፁን መስጠቱ ኋላ ቀር የአመፃ መንገድን ለሚከተሉ ሁሉ "በቃችሁ" የሚል መልዕክት ያስተላለፈበት ሲሆን፣ የሰፊው ሕዝብ ማዕበላዊ ድምፅ ከአሮጌው የብጥብጥ ባህል መላቀቅ እንደሚፈልግ ማረጋገጫ ነው። ሁለተኛው ምሰሶ፦ የምርጫ ውግንና ከሕዝብ ጋር መሆኑን ማወቅ ነው። የምርጫ ተዓማኒነትና ክብሩ የሚገለጠው ሥልጣን ከሚመነጭበት ከሰፊው ሕዝብ ሉዓላዊ መብትና ፍላጎት ጋር የተሳሰረ በመሆኑ ነው። ምርጫ ከሚሰጠው ኃላፊነት በላይ ለእያንዳንዱ ዜጋ የዕለት ተዕለት ሕይወት መሻሻልና ከሀገር ሁለንተናዊ ዕድገት ጋር የተቆራኘ መሆኑን ሕዝቡ በትክክል ተገንዝቧል። ሦስተኛው ምሰሶ፦ የምርጫው የፖሊሲ ሐሳቦችና አማራጮች ከፍታ የታየበት ነው። በሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ የክርክር መድረኮች ተፎካካሪ ፓርቲዎች ያነሷቸውን የፖሊሲ አማራጮች ሕዝቡ በጥንቃቄ አዳምጧል። እነዚህ ሐሳቦች ለሀገር ዕድገት፣ ለጠንካራ መንግሥትና ለሰከነ የፖለቲካ ባህል ግንባታ መሠረት እንዲሆኑ በእያንዳንዱ ዜጋ ሕሊና ማስረፅ፣ በሰነድ በማዘጋጀትም መተግበር ይገባል። አራተኛው ምሰሶ፦ ምርጫ እንደ ማኅበራዊ ሀብት፤ ምርጫ ፖለቲካዊ ኩነት ብቻ ሳይሆን ትልቅ ማኅበራዊ ሀብት መሆኑን በተግባር አሳይቷል። ፕሬዝዳንት ታዬ አፅቀሥላሴ የዚህን ማኅበራዊ እሴት አንድምታ ሲያብራሩም "ሕዝባችን ስለ ኢትዮጵያዊ ቀናነቱና ፍቅሩ ጩኸቱን ሳይሆን የምርጫ ካርድ ድምፁን፣ ስላቅና ሃኬትን ሳይሆን ትሑትነቱን፣ የትኛውንም የፖለቲካ ሐሳብ ቢያራምድ እንኳን ማኅበራዊና ሀገራዊ ፍቅሩን ከጎኑ ላለው ወገኑ አለመንፈጉን ያየንበት እጅግ የተዋበ መድረክ ነበር። ስለዚህ የኢትዮጵያ ምርጫ ከፖለቲካዊ ፋይዳው ባልተናነሰ ሁኔታ ማኅበራዊ ፋይዳውም ከፍ ያለ ትልቅ የማኅበራዊ መሠረትን የሰጠው ነው።" ብለዋል። 8. የሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ ታሪካዊ ሚና፦ የኢትዮጵያን የፖለቲካ ስብራቶች የመፈወስ ዕድል ኢትዮጵያ በረጅም ዘመን የሀገረ መንግሥትና የፖለቲካ ሥርዓት ጉዞዋ ውስጥ በርካታ አኩሪ ታሪኮችን ብታስመዘግብም፣ በሂደቱ ውስጥ የተፈጠሩና ዛሬም ድረስ ሀገራዊ አንድነቷን፣ ሰላሟንና የዴሞክራሲ ግንባታዋን እየተፈታተኑ ያሉ ሥር የሰደዱ የፖለቲካ ስብራቶች መኖራቸው አይካድም። እነዚህን ለዘመናት የዘለቁ ስብራቶች በመጠገን ረገድ ይህ ሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ ሀገሪቱን ወደ አዲስ ምዕራፍ ሊያሻግር የሚችል ታሪካዊና ስትራቴጂካዊ ዕድል ይዞ መጥቷል። ምርጫው በበሰለና አካታች መንገድ በመመራቱ በሀገሪቱ የፖለቲካ ታሪክ ላይ ጉልህና አዎንታዊ አሻራ ማሳረፍ የሚችልባቸው ዋና ዋና አቅጣጫዎች አሉት። እነዚህም፦ የቅቡልነት ስብራትን ማከም፦ በኢትዮጵያ ታሪክ ውስጥ የመንግሥታት ሥልጣን አመጣጥ አብዛኛውን ጊዜ ከኃይል ፖለቲካ ወይም ሙሉ በሙሉ ነፃ ካልሆኑ ምርጫዎች ጋር የተያያዘ በመሆኑ፣ የመንግሥት ሕዝባዊ ቅቡልነት ማጣት ለግጭቶች መነሻ ሲሆን ቆይቷል። ይህ ምርጫ ነፃና ታማኝ ሆኖ መካሄዱ አሸናፊው አካል ከሕዝብ የሚሰጠው እውነተኛ የሥልጣን አደራ እንዲኖረው ያደርጋል፤ ይህም በገዥው አካልና በሕዝቡ መካከል ያለውን መተማመን በማደስ ረገድ ትልቅ ዕድል ይሰጣል። የሰላማዊ ሥልጣን ሽግግር ባህልን መገንባት፦ ሥልጣንን በአፈሙዝ የመያዝ ልምድ ሀገሪቱን በተደጋጋሚ ለድቀት የዳረጋት መሆኑ ብዙ ትምህርት ሰጥቷል። በሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ ሁሉም ወገኖች የሕዝብን ድምፅ አክብረው የሚቀበሉበት ድባብ መፈጠሩ ምርጫን ብቸኛ የሥልጣን መያዣና መልቀቂያ መንገድ የማድረግ አዲስና ጤናማ የፖለቲካ ባህል በሀገሪቷ ውስጥ እንዲለመድ ያደርጋል። በተቋማት ላይ ያለውን አመኔታ ማደስ፦ ሕዝቡ እንደ ምርጫ ቦርድ፣ ፍርድ ቤቶችና የዴሞክራሲ ተቋማት ባሉ ገለልተኛ መሆን በሚገባቸው ተቋማት ላይ ያለው እምነት መሸርሸሩ ሌላው ስብራት ሲሆን፣ ይህንንም ምርጫ በስኬትና በገለልተኝነት ማካሄድ መቻሉ የተቋማቱን ነፃነትና ብቃት በተግባር የሚያሳይ በመሆኑ ዜጎች በሀገሪቷ የሕግ የበላይነት ላይ ያላቸው እምነት መልሶ እንዲያገግም ያደርጋል። ብሔራዊ መግባባትን መፍጠር፦ አካታች የሆነ ምርጫ ማካሄድ መሣሪያ ያነሱ ወይም በሰላማዊ መንገድ የሚያምፁ የፖለቲካ ኃይሎች ቅሬታቸውን በሕዝብ ድምፅ እንዲፈትሹ በር ይከፍታል። ሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ የኢትዮጵያን የዘመናት የፖለቲካ ስብራቶች ለመፈወስ የራሱ አሻራ ሊያኖር የሚችለው ሂደቱ ፍትሐዊ፣ ግልጽና በርካታ የፖለቲካ ኃይሎችን ያሳተፈ፣ ከ54 ሚሊዮን በላይ ሕዝብ በንቃት የተሳተፈበት በመሆኑ ነው። በዚህም ምርጫው በተሳካ ሁኔታ መካሄዱ በራሱ ወደ ሰፊው ብሔራዊ ምክክር ለመሻገር እንደ ትልቅ መነሻ ሆኖ ያገለግላል። ማጠቃለያ፦ ምርጫው ለአፍሪካ ዴሞክራሲ የብርሃን ፍኖት አፍሪካ በፖለቲካዊ አለመረጋጋቶች፣ በወታደራዊ ኃይሎች ጣልቃ ገብነትና ኢ-ሕገመንግሥታዊ መንገድ መምራት፣ የመንግሥት ግልበጣዎች እየተፈተነች ባለችበት በዚህ የታሪክ ምዕራፍ፣ ኢትዮጵያ በሰላማዊና ስልጡን መንገድ ምርጫዋን ማጠናቀቋ ለአህጉሪቱ አዲስ ፍኖተ ዴሞክራሲ ሆና እንድትወጣ አድርጓታል። 'የአፍሪካ ችግሮች የአፍሪካውያን መፍትሔዎች' የሚለውን መርህ በተግባር በማሳየት፣ የራሳችንን ዴሞክራሲያዊ ሥርዓት በራሳችን አቅም መቅረጽ እንደምንችል ለዓለም አሳይተናል። በዚህ አስቸጋሪ አህጉራዊ ድባብ ውስጥ፣ የፓን አፍሪካኒዝም ማዕከልና የአፍሪካ ኅብረት መቀመጫ የሆነችው ኢትዮጵያ ሰባተኛውን ጠቅላላ ምርጫ በሰላማዊና ፍትሐዊ መንገድ በስኬት ማጠናቀቋ ለአፍሪካ ትልቅ ተስፋን የሚሰጥ ነው። ኢትዮጵያ ለጫናዎች ሳትበገር፣ በራሷ ሁለንተናዊ አቅም ያከናወነችው ይህ ታሪካዊ መድረክ ሀገር በቀል ዴሞክራሲን እና አህጉራዊ ሉዓላዊነትን ያረጋገጠ በመሆኑ ለመላው አፍሪካ ኩራትና ተምሳሌት ሆኗል። የአፍሪካ ኅብረት የፖለቲካ ጉዳዮች፣ የሰላምና ደኅንነት ኮሚሽነር አምባሳደር ባንኮሌ አዶዬ፤ አህጉሪቱ ካለችበት ተጨባጭ ሁኔታ አንጻር ዲሞክራሲ አማራጭ የሌለው መንገድ መሆኑን ገልጸው፤ ሰላምና ልማት ሊመጡ የሚችሉት በጠመንጃ ኃይል ሳይሆን ሕዝብ በነፃነት የራሱን መሪ በሚመርጥበት ስልጡን መንገድ ብቻ መሆኑን ተናግረዋል። ኮሚሽነሩ አክለውም፦ "አህጉራችን ከዲሞክራሲ ውጭ ሌላ ምርጫ የላትም። ወደፊት ለመራመድ፣ ዕድገትን ለማረጋገጥና በተለይም ዘላቂ ሰላምን ለመገንባት ከሁሉ የተሻለው መንገድ ዴሞክራሲ ብቻ ነው" ሲሉ በአፅንኦት ጠቅሰዋል። በአጠቃላይ ሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ፣ ኢትዮጵያ ተቋማዊ አቅሟንና ሕጋዊ መሠረቷን በማጠናከር ወደ ተሻለ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ የተሻገረችበት እና የጋራ የትብብር አቅምን ያሳየችበት አዲስ ታሪካዊ ምዕራፍ ሆኖ በስኬት ተጠናቋል። ለዚህም ስኬት በየሚናቸው አስተዋጽኦ ላበረከቱ መላው የኢትዮጵያ ሕዝብ፣ ተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች፣ ዕጩዎች፣ ሲቪል ማኅበራት፣ የጸጥታ ኃይሎች፣ የአፍሪካ ኅብረትና የኢጋድ ታዛቢ ቡድኖች፣ የመገናኛ ብዙኃን ባለሙያዎች እንዲሁም ሀገር በቀል ታዛቢ ድርጅቶች በሙሉ ከፍ ያለ ምስጋና ይገባቸዋል። በምርጫው ወቅት የተሰጠው የሕዝብ አመኔታና ድምፅ ለተመራጮች ትልቅ አደራና ኃላፊነትን ጥሏል። ያሸነፉ ፓርቲዎችና ዕጩዎች ይህንን ታሪካዊ አደራ በመሸከም ለሕዝብ ፍላጎት ቅርብ የሆነ አገልግሎት በመስጠት፣ በታማኝነት፣ በቅንነትና ንጹሕ በሆነ ሕሊና በመሥራት የሕዝቡን ተስፋ ወደ ተጨባጭ ውጤት የመቀየር ግዴታ አለባቸው። የምርጫው ትልቁና የመጨረሻው ስኬት የሚለካው በተመራጮችና በሕዝብ መካከል በሚገነባው መተማመን፣ በሚረጋገጠው ዘላቂ ሰላምና ለሁሉም ተጠቃሚነትን በሚያሰፍነው ሀገራዊ ዕድገትና ብልጽግና ብቻ ነው።
የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት
2015
ዓ.ም