የ2019 ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መስከረም 30 ይጀመራል - ኢዜአ አማርኛ
የ2019 ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መስከረም 30 ይጀመራል
አዲስ አበባ፤ ሐምሌ 21/2018 (ኢዜአ)፦የቀጣዩ ዓመት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መስከረም 30 ቀን 2019 ዓ.ም እንደሚጀመር የሊጉ አክሲዮን ማህበር አስታወቀ።
በውድድሩ ላይ 18 ክለቦች እንደሚሳተፉም ገልጿል።
አዲስ አበባ፤ ሐምሌ 21/2018 (ኢዜአ)፦የቀጣዩ ዓመት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መስከረም 30 ቀን 2019 ዓ.ም እንደሚጀመር የሊጉ አክሲዮን ማህበር አስታወቀ።
በውድድሩ ላይ 18 ክለቦች እንደሚሳተፉም ገልጿል።