ቀጥታ፡

ለዋናው ሀገራዊ ምክክር ጉባኤ የሚቀርቡ ስምንቱ ዋና ዋና አጀንዳዎች

አዲስ አበባ፤ ሰኔ 17/2018 (ኢዜአ)፡-የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ሐምሌ 8 ቀን 2018 ዓ.ም በሚጀመረው ዋናው የሀገራዊ ምክክር ጉባኤ የሚቀርቡ ስምንት ዋና ዋና አጀንዳዎችን ይፋ አድርጓል።

ለዋናው ሀገራዊ ምክክሩ የሚቀርቡ ስምንቱ ዋና ዋና አጀንዳዎች

1- የሀገር ግንባታ

2 -የመንግስት አደረጃጀትና ቅርጽ፣ የፖለቲካ ሥርዓት፣ የፖለቲካ ውክልና እና የምርጫ ስርዓት

3 -የፌዴራል ከተሞች አዲስ አበባ እና ድሬደዋ

4- የሃይማኖት ጉዳዮች

5- የተቋማት ግንባታ፣ የህግ የበላይነትና ሰብዓዊ መብቶች

6 -ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያ እንዲሁም የአርሶ አደሮችና አርብቶ አደሮች ጉዳዮች

7 -ሙስናና መልካም አስተዳደር

8 -ሰላም ግንባታ

 

የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት
2015
ዓ.ም