ቀጥታ፡

ሲዳማ ቡና ከኢትዮጵያ መድን ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርሲቲ ከመቀሌ 70 እንደርታ በኢትዮጵያ ዋንጫ ግማሽ ፍጻሜ ይገናኛሉ

አዲስ አበባ፤ ግንቦት 6/2018 (ኢዜአ)፦የኢትዮጵያ ዋንጫ የግማሽ ፍጻሜ ድልድል ዛሬ የክለብ ተወካዮች እና የውድድር አመራሮች በተገኙበት በኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ጽሕፈት ቤት ወጥቷል።

በእጣው መሰረት ሲዳማ ቡና ከኢትዮጵያ መድን ፣ ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ ከ መቀሌ 70 እንደርታ የሚጫወቱ ይሆናል።

የጨዋታ ቀናት ወደፊት እንደሚገለጽ ፌዴሬሽኑ አስታውቋል።

የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት
2015
ዓ.ም