ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተመራጩ የጅቡቲ ፕሬዝደንት ኢስማኢል ኦማር ጊሌ በዓለ ሲመት ሥነ-ሥርዓት ለመታደም ጅቡቲ ገቡ - ኢዜአ አማርኛ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተመራጩ የጅቡቲ ፕሬዝደንት ኢስማኢል ኦማር ጊሌ በዓለ ሲመት ሥነ-ሥርዓት ለመታደም ጅቡቲ ገቡ
አዲስ አበባ ፤ ግንቦት 1/2018 (ኢዜአ)፦ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተመራጩ የጅቡቲ ፕሬዝደንት ኢስማኢል ኦማር ጊሌ በዓለ ሲመት ሥነ-ሥርዓት ለመታደም ጅቡቲ መግባታቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት አስታውቋል።