ቀጥታ፡

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለቡሩንዲ ፕሬዝዳንት ንዲያሺሚዬ ሽኝት አደረጉ

አዲስ አበባ፤ሚያዝያ 2/2018 (ኢዜአ)፦ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለቡሩንዲ ፕሬዝዳንት ኢቫሪስት ንዲያሺሚዬ በቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ በመገኘት ሽኝት አድርገዋል።

የቡሩንዲው ፕሬዝዳንት ለሁለት ቀናት በኢትዮጵያ የስራ ጉብኝት ማድረጋቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት አስታውቋል።

የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት
2015
ዓ.ም