የቡሩንዲው ፕሬዝደንት ኤቫሪስቴ ንድያይሽሚዬ የብሔራዊ ቤተ-መንግስት ሙዚየምን ጉበኙ - ኢዜአ አማርኛ
የቡሩንዲው ፕሬዝደንት ኤቫሪስቴ ንድያይሽሚዬ የብሔራዊ ቤተ-መንግስት ሙዚየምን ጉበኙ
አዲስ አበባ፤ ሚያዝያ 1/2018 (ኢዜአ)፡- የቡሩንዲው ፕሬዝደንት ኤቫሪስቴ ንድያይሽሚዬ የብሔራዊ ቤተ-መንግስት ሙዚየምን ጉብኝተዋል።
የቡሩንዲው ፕሬዝደንት ኤቫሪስቴ ንድያይሽሚዬ በኢትዮጵያ የሚያደርጉት ይፋዊ የስራ ጉብኝታቸው አካል በሆነው በብሔራዊ ቤተ-መንግስት ሙዚየም ጉብኝት ማድረጋቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ገልጿል።
በታላቁ ቤተ-መንግስት ጣሪያ ስር የተገናኙት ሁለቱ ወንድማማች ሀገራት፤ በአፍሪካውያን የተጻፈውን ታላቅ ታሪካዊ ቅርስ በጋራ መዘከራቸውንም አስታውቋል።