ቀጥታ፡

የቅዱስ ጊዮርጊስ እና ኢትዮጵያ ቡና የደርቢ ጨዋታ ሚያዝያ 18 ይካሄዳል

አዲስ አበባ፤ መጋቢት 15/2018 (ኢዜአ)፦ የቅዱስ ጊዮርጊስ እና ኢትዮጵያ ቡና  የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 20ኛ ሳምንት ተስተካካይ ጨዋታ ሚያዝያ 18 ቀን 2018 ዓ.ም እንደሚደረግ የሊጉ አክሲዮን ማኅበር አስታወቀ።

 

በዚህም መሠረት የደርቢ ጨዋታው ከቀኑ 9 ሠዓት በአዲስ አበባ ስታዲየም እንደሚከናወን ነው የተገለጸው።

የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት
2015
ዓ.ም