ቀጥታ፡

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) በተባበሩት አረብ ኤምሬቶች የነበራቸውን የስራ ጉብኝት አጠናቀው ወደ ኢትዮጵያ ተመለሱ

አዲስ አበባ፤ መጋቢት 5/2018(ኢዜአ)ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(/) በተባበሩት አረብ ኤምሬቶች የነበራቸውን የስራ ጉብኝት አጠናቀው ወደ ኢትዮጵያ መመለሳቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት አስታውቋል።

የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት
2015
ዓ.ም