ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የስራ ጉብኝት ለማድረግ ዩናይትድ አረብ ኤሜሬቶች ገቡ - ኢዜአ አማርኛ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የስራ ጉብኝት ለማድረግ ዩናይትድ አረብ ኤሜሬቶች ገቡ
አዲስ አበባ፤ መጋቢት 3/2018(ኢዜአ)፦ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የስራ ጉብኝት ለማድረግ ዩናይትድ አረብ ኤሜሬቶች ገብተዋል፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ዛሬ ረፋድ ላይ ዩናይትድ አረብ ኤሜሬቶች መግባታቸውን ነው የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ያስታወቀው፡፡