ቀጥታ፡

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) በጅቡቲ የቀጣናዊ ጉዳዮች ላይ ምክክር አደረጉ

አዲስ አበባ፤ መጋቢት 3/2018(ኢዜአ)፦ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ከልዑክ ቡድናቸው ጋር በጅቡቲ የቀጣናዊ ጉዳዮች ላይ ምክክር ማድረጋቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት አስታውቋል።


 

የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት
2015
ዓ.ም