ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) በአዘርባጃን ባኩ በዛጉልባ ፕሬዝዳንታዊ ቤተ መንግሥት ይፋዊ የአቀባበል ሥነ-ሥርዓት ተደረገላቸው - ኢዜአ አማርኛ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) በአዘርባጃን ባኩ በዛጉልባ ፕሬዝዳንታዊ ቤተ መንግሥት ይፋዊ የአቀባበል ሥነ-ሥርዓት ተደረገላቸው
አዲስ አበባ፤ የካቲት 20/2018(ኢዜአ)፦ ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) በአዘርባጃን ባኩ በዛጉልባ ፕሬዝዳንታዊ ቤተ መንግሥት ይፋዊ የአቀባበል ሥነ-ሥርዓት መደረጉን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት አስታውቋል።