ቀጥታ፡

የመከላከያ ሠራዊት የልዩ ዘመቻዎች ዕዝ 65ኛ ዓመት የምስረታ በዓል ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት እየተከበረ ነው

የካቲት 15/2018 (ኢዜአ):- የጦር ሀይሎች ጠቅላይ አዛዥና የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር  ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት  የመከላከያ ሠራዊት የልዩ ዘመቻዎች ዕዝ 65ኛ ዓመት የምስረታ በዓል  በሀዋሳ እየተከበረ ነው::


 

በበዓሉ ላይ የጦር ሀይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሀኑ ጁላ ፣ ምክትል ኢታማዦር ሹም ጄኔራል አበባው ታደሰ፣ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ታገሰ ጫፎ፣ የክልል ርዕሳነ መስተዳድሮች፣ ከፍተኛ የመከላከያ ሰራዊት መኮንኖች፣ ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናትና የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ተገኝተዋል።


 

የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት
2015
ዓ.ም