ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከኮንጎ ዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ፕሬዝዳንት ፌሊክስ ሺሴኬዲ ጋር ተወያዩ - ኢዜአ አማርኛ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከኮንጎ ዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ፕሬዝዳንት ፌሊክስ ሺሴኬዲ ጋር ተወያዩ
አዲስ አበባ፤ የካቲት 7/2018 (ኢዜአ)፡-ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከኮንጎ ዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ፕሬዝዳንት ፌሊክስ ሺሴኬዲ ጋር ተወያይተዋል፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከኮንጎ ዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ፕሬዝዳንት ፌሊክስ ሺሴኬዲ ጋር ተገናኝተን አዳዲስ የትብብር ዘርፎችን ለመዳሰስ እና በአቪዬሽን ዘርፍ ያለውን ትብብራችንን ይበልጥ ለማሳደግ በሚቻልባቸው ቁልፍ አቅሞች ላይ የሁለትዮሽ ውይይት አድርገናል ብለዋል።