ቀጥታ፡

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) በኢምግሬሽን እና ዜግነት አገልግሎት የተከናወኑ ማሻሻያዎችን ተመለከቱ

አዲስ አበባ፤ ጥር 4/2018(ኢዜአ)ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(/) በኢምግሬሽን እና ዜግነት አገልግሎት አሰጣጥ ላይ የተከናወኑ ማሻሻያዎችን ለመመልከት በተቋሙ መገኘታቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት አስታውቋል።

የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት
2015
ዓ.ም