በ"ቦክሲንግ ደይ" መርሃ ግብ ማንችስተር ዩናይትድ ኒውካስትል ዩናይትድን አሸነፈ - ኢዜአ አማርኛ
በ"ቦክሲንግ ደይ" መርሃ ግብ ማንችስተር ዩናይትድ ኒውካስትል ዩናይትድን አሸነፈ
አዲስ አበባ፤ ታህሳስ 17/2018 (ኢዜአ)፦ በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ 18ኛ ሳምንት የመጀመሪያ ጨዋታ ማንችስተር ዩናይትድ ኒውካስትል ዩናይትድን 1 ለ 0 አሸንፏል።
ማምሻውን በኦልድትራፎርድ ስታዲየም በተካሄደው ጨዋታ ፓትሪክ ዶርጉ በ24ኛው ደቂቃ በግሩም ሁኔታ ያስቆጠረው ግብ ቀያዮቹን አሸናፊ አድርጓል።