ቀጥታ፡

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ከተለያዩ ሀገራት መሪዎች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፤ ህዳር 13/2018(ኢዜአ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) በቡድን 20 መሪዎች ስብሰባ ጎን ለጎን ከህንድ፣ ቬይትናም፣ ደቡብ ኮሪያ እና አውስትራሊያ መሪዎች ጋር ተወያይተዋል።


 

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት በቡድን ሃያ መሪዎች ስብሰባ ፍሬያማ እና ትርጉም ያላቸው ተጨማሪ ውይይቶችን ከህንድ፣ ቬይትናም፣ ደቡብ ኮሪያ እና አውስትራሊያ መሪዎች ጋር አካሂደናል ብለዋል።

የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት
2015
ዓ.ም