ቀጥታ፡

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከጀርመን ቻንሰለር ፍሬድሪክ ሜርዝ ጋር ተወያዩ 

አዲስ አበባ፤ ሕዳር 13/2018 (ኢዜአ) ፦ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከጀርመን ቻንሰለር ፍሬድሪክ ሜርዝ ጋር ተወያይተዋል።

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት  ውይይቱ በቁልፍ የጋራ ፍላጎት ጉዳዮች ላይ ያተኮረ መሆኑን አመልክተዋል። 


 

ትስስራችንን ለማጠናከር የሚረዱ መንገዶችን ለመፈለግ ያለንን ፍላጎት ገልጸናል ብለዋል፡፡

የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት
2015
ዓ.ም