ቀጥታ፡

አዲስ አበባ ከተማ እና ኳላ ላምፑር ከተማ የእህትማማችነት የትብብር የመግባቢያ ሰነድ ተፈራረሙ

አዲስ አበባ ፤ ህዳር 10 /2018 (ኢዜአ)፦በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር እና በማሌዥያዋ ኳላ ላምፑር ከተማ  መካከል የእህትማማችነት የትብብር  የመግባቢያ ሰነድ መፈረሙን ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለፁ።

የመግባቢያ ሰነዱ ጠቅላይ ሚኒስትር  ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር ) እና የማሌዥያ ፌዴሬሽን ጠቅላይ ሚኒስትር  ዳቶ ሰሪ አንዋር ቢን ኢብራሂም በተገኙበት መፈረሙን ከንቲባ አዳነኝ አቤቤ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባስተላለፉት መልዕክት ገልፀዋል።

 

የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት
2015
ዓ.ም