ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) እና የልዑካን ቡድናቸው በ24ኛው የCOMESA የመሪዎች ጉባኤ ለመሳተፍ ናይሮቢ ገቡ - ኢዜአ አማርኛ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) እና የልዑካን ቡድናቸው በ24ኛው የCOMESA የመሪዎች ጉባኤ ለመሳተፍ ናይሮቢ ገቡ

አዲስ አበባ፤ መስከረም 29/2018(ኢዜአ)፦ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) እና የልዑካን ቡድናቸው በ24ኛው የCOMESA የመሪዎች ጉባኤ ለመሳተፍ ናይሮቢ፣ ኬንያ ገቡ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) እና የልዑካን ቡድናቸው ዛሬ ጠዋት በ24ኛው የCOMESA የመሪዎች ጉባኤ ለመሳተፍ ናይሮቢ፣ ኬንያ መግባታቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት አስታውቋል።