በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) የተጻፈው 'የመደመር መንግሥት' የተሰኘው መጽሐፍ እየተመረቀ ነው - ኢዜአ አማርኛ
በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) የተጻፈው 'የመደመር መንግሥት' የተሰኘው መጽሐፍ እየተመረቀ ነው

አዲስ አበባ፤ መስከረም 6/2018(ኢዜአ)፦ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) የተጻፈው 'የመደመር መንግሥት' የተሰኘው መጽሐፍ እየተመረቀ ይገኛል።