ፕሬዝዳንት ታዬ አፅቀሥላሴ የአለ የሥነ-ጥበብበና ዲዛይት ትምህርት ቤት እና ያሬድ የሙዚቃ ትምህርት ቤቶችን ጎበኙ - ኢዜአ አማርኛ
ፕሬዝዳንት ታዬ አፅቀሥላሴ የአለ የሥነ-ጥበብበና ዲዛይት ትምህርት ቤት እና ያሬድ የሙዚቃ ትምህርት ቤቶችን ጎበኙ
አዲስ አበባ፤ መጋቢት 18/2017(ኢዜአ)፡- የኢፌዴሪ ፕሬዝዳንት ታዬ አፅቀሥላሴ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የአለ የሥነ-ጥበብበና ዲዛይት ትምህርት ቤት እና ያሬድ የሙዚቃ ትምህርት ቤቶችን ጎብኝተዋል።
በጉብኝቱ ወቅት ለፕሬዝዳንት ታዬ አፅቀሥላሴ ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ተጠባባቂ ፕሬዚዳንት ሳሙኤል ክፍሌ(ዶ/ር) እና የአለ የሥነ-ጥበብበና ዲዛይት ትምህርት ቤት ተማሪ የተሰራ የሥነ-ጥበብ ስራ ተበርክቶላቸዋል።