ቀጥታ፡

የታንዛኒያው ቻማ ቻማ ፑንዱዚ ፓርቲ ዋና ጸሀፊ ኢማኑኤል ቺምቢ መልዕክቶች

 

👉በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በሳል የአመራር ጥበብ ኢትዮጵያ በፈጣን የኢኮኖሚ ዕድገት እያስመዘገበች ትገኛለች።

👉 ኢትዮጵያ እና ታንዛንያ ለጋራ ልማትና ብልጽግና ትብብራቸውን አጠናክረው ይቀጥላሉ።

👉 የሀገራቱ የረጅም ጊዜ ግንኙነት በፓርቲ ለፓርቲ ትብብርም ተጠናክሮ ይበልጥ ተጠናክሮ ይቀጥላል።

👉 አፍሪካን ከተፈጥሮና ሰው ሰራሽ ችግሮች ለማውጣት አህጉር አቀፍ ትብብርን ማጎልበት ይገባል።

👉 ኢትዮጵያ በፈተናዎች ውስጥ ሆና ያከናወነቻቸው ሁለንተናዊ የልማት ስራዎችና የተመዘገቡ ውጤቶች የሚደነቁ ናቸው።

የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት
2015
ዓ.ም