ጥምቀትን በልዩ ድምቀት በምታስተናግደው ጎንደር የከተራ ክዋኔ

አዲስ አበባ፤ ጥር 10/2017(ኢዜአ)፦ ከተራ በታሪካዊቷ ጎንደር ከተማ በድምቀት መከበር ጀምሯል።

May be an image of 4 people

በአሁኑ ሰዓት የበርካታ አድባራት ታቦታት ከመንበረ ክብራቸው ወጥተው በካህናት፣ በሰንበት ተማሪዎችና በበዓሉ ተሳታፊዎች ዝማሬና እልልታ ታጅበው ወደ ባህረ ጥምቀቱ እየተጓዙ ይገኛሉ።

May be an image of 11 people

No photo description available.

በክብረ በዓሉ ላይ ለመሳተፍ የፌደራልና የክልል ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች እና ከተለያዩ ክፍለ ዓለማት የመጡ ገብኝዎች ጎንደር ከትመዋል።

May be an image of 4 people and flute

ጥምቀትን በጎንደር ለማክበር እንግዶች ከቀናት በፊት ጀምሮ ወደ ከተማዋ እየገቡ ሲሆን የኢትዮጵያ አየር መንገድ በዛሬው ዕለትም በርካታ የበዓሉ ተሳታፊዎችን እያጓጓዘ ነው።

May be an image of 4 people

May be an image of 3 people

የጎንደር ከተማ የኮሪደር ልማት እና የአፄ ፋሲል ግንብ እድሳት በዓሉን ውብ ገጽታ አላብሰውታል።

May be an image of 4 people

የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት
2015
ዓ.ም