ኢ ሲ ደብሊው ሲ - ሀውሲንግ ደቨሎፕመንት ኦፊስ ኮንትሮል ኤ ለ #ጽዱኢትዮጵያ 5 ሚሊዮን ብር ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፤ ግንቦት 4/2016(ኢዜአ)፦ኢ ሲ ደብሊው ሲ - ሀውሲንግ ደቨሎፕመንት ኦፊስ ኮንትሮል ኤ ለ #ጽዱኢትዮጵያ  ንቅናቄ 5 ሚሊዮን ብር ድጋፍ አደረጉ።

ለጽዱ ኢትዮጵያ በአንድ ጀምበር 50 ሚሊየን ብር የማሰባሰብ የዲጂታል ቴሌቶን ከማለዳው ሁለት ሰአት ጀምሮ በመካሄድ ላይ ይገኛል።

በንቅናቄውም ኢ ሲ ደብሌው ሲ - ሀውሲንግ ደቨሎፕመንት ኦፊስ ኮንትሮል ኤ ለ #ጽዱኢትዮጵያ 5 ሚሊዮን ብር ድጋፍ  ለግሷል።

ከማለዳው ጀምሮ የዲጂታል ቴሌቶኑ በጠንካራ ተሳትፎ እንደቀጠለ ነው።

በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በተከፈተው ሂሳብ ቁጥር 1000623230248፣ በብሔራዊ ባንክ የዶላር አካውንት 0101211300016 እና በስዊፍት ኮድ NBETETAA የ“ጽዱ ጎዳና - ኑሮ በጤና” ንቅናቄ እንዲቀላቀልም ጥሪ ቀርቧል፡፡

የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት
2015
ዓ.ም