አቶ ሙስጠፋ ሙሁመድ ለትንሣኤ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ - ኢዜአ አማርኛ
አቶ ሙስጠፋ ሙሁመድ ለትንሣኤ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ
አዲስ አበባ፤ ሚያዚያ 26/2016(ኢዜአ)፡- የሶማሌ ክልል ፕሬዝዳንት ሙስጠፋ ሙሁመድ ለትንሣኤ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ።
በመልዕክታቸውም ለመላው ህዝበ ክርስቲያን በዓሉ የሰላም፣ የደስታና የመተሳሰብ እንዲሆን መመኘታቸውን ከክልሉ ኮሙኒኬሽን የተገኘው መረጃ ያመለክታል።