ኢትዮጵያ በሴቶች 10 ሺህ ሜትር የብር እና የነሐስ ሜዳሊያ አሸናፊ ሆነች - ኢዜአ አማርኛ
ኢትዮጵያ በሴቶች 10 ሺህ ሜትር የብር እና የነሐስ ሜዳሊያ አሸናፊ ሆነች
223
አዲስ አበባ ፤መጋቢት 13/2016(ኢዜአ)፦ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በሴቶች 10 ሺህ ሜትር የሩጫ ውድድር የብር እና ነሐስ ሜዳሊያ አሸናፊ ሆነዋል፡፡
በ13ኛው የመላው አፍሪካ ጨዋታዎች በርቀቱ ውዴ ከፋለ ሁለተኛ ትኬ አማረ ደግሞ 3ኛ መውጣቷ ታውቋል፡፡