ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከቀድሞው የእንግሊዝ ጠቅላይ ሚኒስትር ቶኒ ብሌር ጋር ተወያዩ - ኢዜአ አማርኛ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከቀድሞው የእንግሊዝ ጠቅላይ ሚኒስትር ቶኒ ብሌር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፤ ህዳር 21/2016 (ኢዜአ)፦ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ከቀድሞው የእንግሊዝ ጠቅላይ ሚኒስትር ቶኒ ብሌር ጋር ተወያይተዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከቀድሞው የእንግሊዝ ጠቅላይ ሚኒስትር ጋር የተወያዩት ከኮፕ28 ጉባኤ ጎን ለጎን መሆኑን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት አስታውቋል።