ኢትዮጵያ የአረንጓዴ ልማት ስራዋን በኮፕ28 ጉባኤ ላይ እያስተዋወቀች ትገኛለች - ኢዜአ አማርኛ
ኢትዮጵያ የአረንጓዴ ልማት ስራዋን በኮፕ28 ጉባኤ ላይ እያስተዋወቀች ትገኛለች
![](/documents/42135/0/kp.jpg/7ef5a2cf-1d4d-5d83-2903-6eb602ab7f39?version=1.0&t=1701340807258&download=true)
አዲስ አበባ ፤ ህዳር 20/2016 (ኢዜአ) ፦ ኢትዮጵያ የአረንጓዴ ልማት ስራዋን በኮፕ28 ጉባኤ ላይ ባለው የኢትዮጵያ አውደ ርእይ/ፓቪሊዮን/ በማስተዋወቅ ላይ ትገኛለች።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና ግርማዊ ሼህ ሞሀመድ ቢን ዛይድ አል ናሕያን ከዐውደ ርዕዩ ይፋዊ መክፈቻ አስቀድሞ የኢትዮጵያን ፓቪሊዮን መጎብኘታቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት አስታውቋል።