ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ሼህ ሞሀመድ ቢን ዛይድ አል ናህያንን ኢትዮጵያ ለአየር ጠባይ ለውጥ መከላከል እየከወነች ያለችውን ተጨባጭ መፍትኄ ለማሳየት የቀረበችበትን የኢትዮዽያን የአረንጓዴ አሻራ መካነ ርዕይ/ፓቪሊዮን/ ስለጎበኙ አመሰገኑ - ኢዜአ አማርኛ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ሼህ ሞሀመድ ቢን ዛይድ አል ናህያንን ኢትዮጵያ ለአየር ጠባይ ለውጥ መከላከል እየከወነች ያለችውን ተጨባጭ መፍትኄ ለማሳየት የቀረበችበትን የኢትዮዽያን የአረንጓዴ አሻራ መካነ ርዕይ/ፓቪሊዮን/ ስለጎበኙ አመሰገኑ
![](/documents/42135/0/sssss+%281%29.jpg/29a8f01b-2093-1b2b-5833-2e2bf3a8218b?version=1.0&t=1701340103116&download=true)
አዲስ አበባ፤ ህዳር 20/2016 (ኢዜአ) ፦ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ሼህ ሞሀመድ ቢን ዛይድ አል ናህያንን ኢትዮጵያ ለአየር ጠባይ ለውጥ መከላከል እየከወነች ያለችውን ተጨባጭ መፍትኄ ለማሳየት የቀረበችበትን የኢትዮዽያን የአረንጓዴ አሻራ መካነ ርዕይ/ፓቪሊዮን/ ስለጎበኙ አመሰገኑ።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ወንድሜ ሼህ ሞሀመድ ቢን ዛይድ አል ናህያንን ኢትዮጵያ ሀገራችን ለአየር ጠባይ ለውጥ መከላከል እየከወነች ያለችውን ተጨባጭ መፍትኄ ለማሳየት የቀረበችበትን የኢትዮዽያን የአረንጓዴ አሻራ መካነ ርዕይ/ፓቪሊዮን/ ስለጎበኙ አመሰግናለሁ ብለዋል።