ቀጥታ፡

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በመጀመሪያው የሳዑዲ-አፍሪካ ጉባኤ ላይ ለመሳተፍ ሳዑዲ አረቢያ ሪያድ ገቡ

አዲስ አበባ ፤ ጥቅምት 30/2016 (ኢዜአ) ፡- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በመጀመሪያው የሳዑዲ-አፍሪካ ጉባኤ ላይ ለመሳተፍ ሳዑዲ አረቢያ ሪያድ ገብተዋል።


 

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና ልዑካን ቡድናቸው በመጀመሪያው የሳዑዲ-አፍሪካ ጉባኤ ላይ ለመሳተፍ ሳዑዲ አረቢያ ሪያድ መግባታቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት አስታውቋል::

 

 

 

 

 

 

የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት
2015
ዓ.ም