1 ሺህ 444ኛው የኢድ አል አድሃ አረፋ በዓል በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል በተለያዩ ከተሞች እየተከበረ ነው - ኢዜአ አማርኛ
1 ሺህ 444ኛው የኢድ አል አድሃ አረፋ በዓል በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል በተለያዩ ከተሞች እየተከበረ ነው
ቦንጋ ሰኔ 21/2015(ኢዜአ)፦ 1 ሺህ 444ኛው የኢድ አል አድሃ አረፋ በዓል በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል የተለያዩ ከተሞች በመከበር ላይ ይገኛል።
በዓሉ በቦንጋ እንዲሁም በሚዛን አማን ከተማ yአደባባይ ሶላትን ጨምሮ በተለያዩ ሃይማኖታዊ ስነ- ስርዓቶች እየተከበረ ነው።
በሚዛን ከተማ እየተካሄደ ባለው የበዓሉ ስነ-ስርዓት ላይ የከተማው ከንቲባ አቶ ግሩም ተማም የእምነቱ ተከታዮች እና ሌሎች የመንግስት አመራሮች ተገኝተዋል።