የዚህ ዓመት የበጋ ስንዴ ምርታማነት በጥሩ ሂደት ላይ ይገኛል- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ - ኢዜአ አማርኛ
የዚህ ዓመት የበጋ ስንዴ ምርታማነት በጥሩ ሂደት ላይ ይገኛል- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ
139
አዲስ አበባ ግንቦት 18/2015 (ኢዜአ) ፦የዚህ ዓመት የበጋ ስንዴ ምርታማነት በጥሩ ሂደት ላይ እንደሚገኝ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ገልጸዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መረጃ "የዚህ ዓመት የበጋ ስንዴ ምርታማነት በጥሩ ሂደት ላይ ይገኛል " ብለዋል።