የፀጥታና ደኅንነት የጋራ ግብረ-ኃይል በወንጀል የሚፈለጉ ሰዎች ዝርዝር ይፋ አደረገ - ኢዜአ አማርኛ
የፀጥታና ደኅንነት የጋራ ግብረ-ኃይል በወንጀል የሚፈለጉ ሰዎች ዝርዝር ይፋ አደረገ
አዲስ አበባ ሚያዝያ 22/2015 (ኢዜአ) የፀጥታና ደኅንነት የጋራ ግብረ-ኃይል በወንጀል የሚፈለጉ ሰዎች ዝርዝር ይፋ አድርጓል፡፡
በዚህ መሰረትም፦
1. ሀብታሙ አያሌው፣
2. ምንአላቸው ስማቸው፣
3. ብሩክ ይባስ እና
4. እየሩሳሌም ተ/ፃዲቅ
5. ዘመድኩን በቀለ
6. ልደቱ አያሌው
7. መሳይ መኮንን
8. ጎበዜ ሲሳይ
9. ምህረት ወዳጆ (ምሬ ወዳጆ)
10. በለጠ ጋሻው እና
11. ሙሉጌታ አንበርብር