ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ለስራ ጉብኝት ጣሊያን ሮም ገቡ - ኢዜአ አማርኛ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ለስራ ጉብኝት ጣሊያን ሮም ገቡ

ጥር 29/2015 (ኢዜአ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ለሥራ ጉብኝት ጣሊያን ሮም መግባታቸው ተገለጸ፡፡
ኢትዮጵያና ጣሊያን ረጅም ዓመታትን ያስቆጠረ የሁለትዮሽ እና ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት አላቸው፡፡
ምንጭ:- ኢቢሲ
ጥር 29/2015 (ኢዜአ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ለሥራ ጉብኝት ጣሊያን ሮም መግባታቸው ተገለጸ፡፡
ኢትዮጵያና ጣሊያን ረጅም ዓመታትን ያስቆጠረ የሁለትዮሽ እና ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት አላቸው፡፡
ምንጭ:- ኢቢሲ