አምባሳደር ተሾመ ቶጋ የብሔራዊ ተሃድሶ ኮሚሽን ኮሚሽነር ሆነው ተሾሙ - ኢዜአ አማርኛ
አምባሳደር ተሾመ ቶጋ የብሔራዊ ተሃድሶ ኮሚሽን ኮሚሽነር ሆነው ተሾሙ
አዲስ አበባ (ኢዜአ) ታህሳስ 28/2015 አምባሳደር ተሾመ ቶጋ ከታህሳስ 28 ቀን ዓ.ም ጀምሮ የብሔራዊ ተሃድሶ ኮሚሽን ኮሚሽነር ሆነው ተሹመዋል።
አምባሳደሩ ከዚህ ቀደም በቻይና የኢትዮጵያ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር በመሆን አገልግለዋል፡፡