አዴፓ 65 የማዕከላዊ ኮሚቴ አባላቱን መረጠ

ባህርዳር መስከረም 22/2011 የአማራ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (አዴፓ) በ12ኛ ድርጅታዊ ጉባኤው 65 የማዕከላዊ ኮሚቴ አባላትን መረጠ። ለማዕከላዊ ኮሚቴ በእጩነት ከቀረቡ 75 ተወዳዳሪዎች መካከል የተመረጡት አባላትም፦
  1. አቶ ደመቀ መኮንን
  2. አቶ ገዱ አንዳርጋቸው
  3. ዶክተር አምባቸው መኮንን
  4. አቶ ሲሳይ ዳምጤ
  5. አቶ ዘለቀ አንሉ
  6. አቶ ጥላሁን ወርቃየሁ
  7. አቶ ፈንታ ደጀን
  8. አቶ አብርሃም አያሌው
  9. አቶ ተፈራ ወንድምአገኘሁ
  10. አቶ ፀጋ አራጌ
  11. አቶ ተመስገን ኃይሉ
  12. አቶ መሃመድ አብዱ
  13. አቶ ኃይሉ ግርማይ
  14. ዶክተር ሙሉቀን አዳነ
  15. አቶ ብርሃኑ ጣምያለው
  16. አቶ ግዛት ዓብዩ
  17. ዶክተር መለሰ መኮነን
  18. ወይዘሮ ዳግማዊት ሞገስ
  19. ወይዘሮ አየለች አሳየ
  20. አቶ እዘዝ ዋሴ
  21. አቶ ሙሉቀን ዓየሁ
  22. አቶ ተመስገን ጥሩነህ
  23. አቶ ምግባሩ ከበደ
  24. አቶ ሻምበል ከበደ
  25. አቶ ዓለሙ ጀምበሬ
  26. አቶ ዮሐንስ ቧያለው
  27. አቶ አምሳሉ ደረጀ
  28. ወይዘሮ አስናቁ ደረስ
  29. አቶ መላኩ አለበል
  30. አቶ ላቀ አያሌው
  31. አቶ ደሴ ጥላሁን
  32. ዶክተር ይናገር ደሴ
  33. አቶ ምስራቅ ተፈራ
  34. አቶ ብናልፍ አንዷለም
  35. አቶ ተፈራ ደርበው
  36. አቶ አገኘሁ ተሻገር
  37. ወይዘሮ ፈንታይቱ ካሴ
  38. አቶ ንጉሱ ጥላሁን
  39. አቶ ሞላ መልካሙ
  40. ሲስተር ብዙአየሁ ቢያዝን
  41. አቶ አብርሃም አለኸኝ
  42. ቀለምወርቅ ምህረቴ
  43. አቶ ጎሹ እንዳላማው
  44. ዶክተር ንጉሴ ምትኩ
  45. ዶክተር አምላኩ አስረስ
  46. ዶክተር ስዩም መስፍን
  47. ዶክተር ኃይለማሪያም ብርቄ
  48. አቶ ካሳ አበባው
  49. ወይዘሮ ራቢያ ይማም
  50. ወይዘሮ እናታለም መለሰ
  51. አቶ መላኩ ፈንታ
  52. አቶ ስዩም መኮንን
  53. ዶክተር ጥላየ ጌቴ
  54. አቶ ጃንጥራር አባይ
  55. ወይዘሮ ሱቢያ ደሳለኝ
  56. አቶ አሰማኸኝ አስረስ
  57. ዶክተር ጥላሁን መሃሪ
  58. ዶክተር አህመዲን መሃመድ
  59. አቶ እንዳወቅ አብየ
  60. ዶክተር ይልቃል ከፋለ
  61. ወይዘሮ ዓይናለም ንጉሴ
  62. ወይዘሮ ወርቅሰሙ ማሞ
  63. ዶክተር ስንታየሁ ወልደ ሚካኤል
  64. ጀኔራል አሳምነው ፅጌ
  65. ወይዘሮ ፈንታየ ጥበቡ
ሲሆኑ እነዚህ ተመራጮች እስከሚቀጥለው ድርጅታዊ ጉባኤ ድረስ ድርጅቱን የሚመሩ ይሆናል። አሁን እየተካሔደ ባለው ጉባኤም የድርጅቱን ሊቀ-መንበርና ምክትል ሊቀመንበር እንዲሁም ስራ የአስፈጻሚ ምርጫ እየተካሔደ ይገኛል።
የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት
2015
ዓ.ም