ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን መቀመጫቸውን አዲስ አበባ ላደረጉ አምባሳደሮችና ዲፕሎማቶች በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ማብራሪያ ሰጡ

200

ሰኔ 23 ቀን 2014 (ኢዜአ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን መቀመጫቸውን አዲስ አበባ ላደረጉ አምባሳደሮችና ዲፕሎማቶች በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ዛሬ ማብራሪያ ሰጥተዋል።

May be an image of one or more people, people sitting and indoor

ሚኒስትሩ በመንግስት በኩል ሰላም ለማምጣት እየተከናወኑ ያሉ ስራዎች፣ በኢትዮጵያና ሱዳን የድንበር ጉዳይ፣ የአገራዊ ምክክር ዝግጅትና በታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የሶስትዮሽ ድርድር ዙሪያ ገለጻ ማድረጋቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል።

የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት
2015
ዓ.ም