ህዝባዊ ሰራዊቱ በሰላምና ደህንነት ላይ ላበረከተው አስዋጽኦ የዕውቅና መርሃ ግብር ተዘጋጀ

75

ሰኔ 12 ቀን 2014 (ኢዜአ) ህዝባዊ ሰራዊቱ በሰላምና ደህንነት ላይ ላበረከተው አስዋጽኦ ለማመስገን የዕውቅና መርሃ ግብር ተዘጋጀ።

ለህዝባዊ ሰራዊቱ የተዘጋጀው መርሀ ግብርም በወዳጅነት አደባባይ እየተካሄደ ነው።

May be an image of 8 people and people standing

ህዝባዊ ሰራዊቱ በተለይም ከጸጥታ መዋቅሩ ጋር በመቀናጀት የአካባቢውን ሰላም በማስጠበቅ ረገድ ከፍተኛ ሚና መጫወቱ ነው የተገለጸው።

በመርሃ ግብሩ ላይ የመንግስት የስራ ሃላፊዎች፤ከየክፍለ ከተማው የተውጣጣ የህዝባዊ ሰራዊት አባላት እና የጸጥታ አካላት ተገኝተዋል።

የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት
2015
ዓ.ም