ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በሶማሊያና በጅቡቲ ያደረጉትን የስራ ጉብኝት አጠናቀው ወደ ኢትዮጵያ ተመለሱ

101

ሰኔ 4 ቀን 2014 (ኢዜአ)ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ በሶማሊያና በጅቡቲ ያደረጉትን የስራ ጉብኝት አጠናቀው ወደ ኢትዮጵያ ተመልሰዋል።

ጠቅላይ ሚኒስትሩ በአዲሱ የሶማሊያ ፕሬዝዳንት ሐሰን ሼክ ሞሐመድ በዓለ-ሲመት ላይ በመገኘት መልዕክት ማስተላለፋቸው የሚታወስ ነው።

May be an image of 4 people, people standing and suit

ከሶማሊያ ጉብኝታቸው በኋላ ወደ ጅቡቲ በማቅናት ከአገሪቷ ፕሬዝዳንት ኢስማኤል ኦማር ጊሌ ጋር በሁለትዮሽና ቀጠናዊ ጉዳዮች ውይይት አድርገዋል።

የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት
2015
ዓ.ም