የመጀመሪያው ሀገር አቀፍ የወጣቶች ኦሎምፒክ ውድድር በሲዳማ ክልል አስተናጋጅነት ተጀመረ

253

ግንቦት 21 ቀን 2014 (ኢዜአ) የመጀመሪያው ሀገር አቀፍ የወጣቶች ኦሎምፒክ ውድድር በሲዳማ ክልል አስተናጋጅነት በሀዋሳ ከተማ ዛሬ ተጀመረ።

ለ15 ቀናት በሚቆየው በዚህ የኦሎምፒክ ውድድር ከሁሉም ክልሎች፣ ከአዲስ አበባና ድሬደዋ ከተማ አስተዳደር የተውጣጡ ከ4 ሺህ በላይ ስፖርተኞች በ15 የተለያዩ የውድድር ዘርፎች ተሳታፊ ይሆናሉ።

May be an image of 5 people, people standing and outdoors

በስነስርዓቱ ላይ የፌዴሬሽን ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባኤ አቶ አገኘሁ ተሻገር፣ የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ደስታ ሌዳሞ የአለም፣ የኦሎምፒክ አትሌቲክስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ፖልተር ጋት እንዲሁም የክልልና የፌዴራል አመራሮች ተገኝተዋል።

የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት
2015
ዓ.ም