አትሌት ደራርቱ ቱሉ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት ሆና ተመረጠች - ኢዜአ አማርኛ
አትሌት ደራርቱ ቱሉ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት ሆና ተመረጠች
አዲስ አባባ ታህሳስ 05/2013 (ኢዜአ) ኮማንደር አትሌት ደራርቱ ቱሉ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት ሆና ተመረጠች ።
ኮማንደር አትሌት ደራርቱ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት ሆና በ27 ድምፅ በ1 ተቃውሞ ነው የተመረጠችው።
ኮማንደር ደራርቱ ለአለፋት ሁለት ዓመታት ያክል የፌዴሬሽኑ ተ/ም/ፕረዚዳንት በመሆን ስታገለግል መቆየቷን ከስፖርት ኮሚሽን ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።