የቤጉህዴፓ ማእከላዊ ኮሚቴ ጉባኤ ተጀመረ

58
አሶሳ ኢዜአ መስከረም 8 ቀን 2012  የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ህዝቦች ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (ቤጉህዴፓ) ማዕከላዊ ኮሚቴ ጉባኤ ዛሬ በአሶሳ ከተማ መካሄድ ጀመራል ። የማዕከላዊ ኮሚቴው ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ይስሃቅ አብዱልቃድር ለኢዜአ እንደገለጹት ለአንድ ቀን የሚቆየው ጉባኤ  በክልላዊና ሃገራዊ ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ይመክራል። ማዕከላዊ ኮሚቴው ጉባኤውን ሲያጠናቅቅ በውይይቱ አጃንዳ ላይ መግለጫ እንደሚሰጥ አስታውቀዋል ።    
የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት
2015
ዓ.ም