አትሌት ትዕግሥት አሰፋ በበርሊን ማራቶን የቦታውን ክብረወሰን በመስበር

278

አሸነፈችመስከረም 15 ቀን 2015 (ኢዜአ)ኢትዮጵያዊቷ አትሌት ትዕግሥት አሰፋ በበርሊን ማራቶን የቦታውን ክብረ-ወሰን በመስበር አሸንፋለች።

አትሌቷ ዛሬ በተካሄደው የበርሊን ማራቶን 2:15:37 በሆነ ሰዓት በመግባት ነው ያሸነፈችው::

የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት
2015
ዓ.ም