የብልጽግና ፓርቲ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ መደበኛ ስብሰባውን እያካሄደ ነው - ኢዜአ አማርኛ
የብልጽግና ፓርቲ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ መደበኛ ስብሰባውን እያካሄደ ነው

ሰኔ 15 2014(ኢዜአ) የብልጽግና ፓርቲ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ዛሬ ሰኔ 15 ቀን 2014 ዓ.ም መደበኛ ስብሰባውን ማካሔድ ጀምሯል፡፡
ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴው ዛሬ በጀመረው ስብሰባው በወሳኝ ወቅታዊና አገራዊ አጀንዳዎች ላይ ተወያይቶ በቀጣይ ስለሚከናወኑ ተግባራት አቅጣጫ ያስቀምጣል ተብሎ ይጠበቃል፡፡
