ዋልታ ሚዲያና ኮሙኒኬሽን ኮርፖሬት ለአብርሆት ቤተመጻሕፍት ከ3 ሺህ በላይ መጻሕፍት አበረከተ

115

ግንቦት 27 ቀን 2014 (ኢዜአ) ዋልታ ሚዲያና ኮሙኒኬሽን ኮርፖሬት ለአብርሆት ቤተመጻሕፍት የፍልስፍና፡ ፖለቲካ እና የኢኮኖሚ ጉዳዮች ይዘት ያላቸውን ከ3 ሺህ በላይ መጻሕፍት አበረከተ።

መጻሕፍቱን የዋልታ ሚዲያና ኮሚኒኬሽን ኮርፖሬት ዋና ስራ አስፈጻሚ ዶክተር ንጉሴ መሸሻ አስረክበዋል።

ሚዲያው ከመጻሕፍት ባለፈ ታሪክን የሰነዱና ከረጅም ጊዜ በፊት የታተሙ ጋዜጦችንም አበርክቷል።

Description: ‼

ኢትዮጵያን እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ

የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት
2015
ዓ.ም