ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ በዛሬው ዕለት የተለያዩ ሹመቶችን ሰጡ - ኢዜአ አማርኛ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ በዛሬው ዕለት የተለያዩ ሹመቶችን ሰጡ
279
ግንቦት 26 ቀን 2014 (ኢዜአ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ለከፍተኛ የመንግስት ሃላፊነት ቦታዎች ዛሬ የተለያዩ ሹመቶች ሰጥተዋል።
በዚህም መሰረት፤-
1. አምባሳደር ሬድዋ ሁሴን - የጠቅላይ ሚኒስትሩ የብሔራዊ ደህንነት አማካሪ ሚኒስትር
2. አቶ ካሊድ አብዱራሀማን- በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት በሚኒስትር ዴኤታ ማዕረግ የፕሮጄክቶች ክትትል
3. አቶ ወንድሙ ሴታ - የከተማና ልማት ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ
4. አቶ ሄኖክ ወርቁ - የነዳጅና ኢነርጂ ባለስልጣን ምክትል ዋና ዳይሬከተር
በተጨማሪም ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት፤
የሚከተሉት ሹመቶች እንዲጸድቁ ጠይቀዋል፦
1. ወይዘሮ መሰረት ዳምጤ - የፌደራል ዋና ኦዲተር መሥሪያ ቤት ዋና ኦዲተር
2. አቶ አበራ ታደሰ - የፌደራል ዋና ኦዲተር መሥሪያ ቤት ምክትል ዋና ኦዲተር