ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ በዛሬው ዕለት የተለያዩ ሹመቶችን ሰጡ

279

ግንቦት 26 ቀን 2014 (ኢዜአ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ለከፍተኛ የመንግስት ሃላፊነት ቦታዎች ዛሬ የተለያዩ ሹመቶች ሰጥተዋል።

በዚህም መሰረት፤-

1. አምባሳደር ሬድዋ ሁሴን - የጠቅላይ ሚኒስትሩ የብሔራዊ ደህንነት አማካሪ ሚኒስትር

2. አቶ ካሊድ አብዱራሀማን- በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት በሚኒስትር ዴኤታ ማዕረግ የፕሮጄክቶች ክትትል

3. አቶ ወንድሙ ሴታ - የከተማና ልማት ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ

4. አቶ ሄኖክ ወርቁ - የነዳጅና ኢነርጂ ባለስልጣን ምክትል ዋና ዳይሬከተር

በተጨማሪም ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት፤

የሚከተሉት ሹመቶች እንዲጸድቁ ጠይቀዋል፦

1. ወይዘሮ መሰረት ዳምጤ - የፌደራል ዋና ኦዲተር መሥሪያ ቤት ዋና ኦዲተር

2. አቶ አበራ ታደሰ - የፌደራል ዋና ኦዲተር መሥሪያ ቤት ምክትል ዋና ኦዲተር

የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት
2015
ዓ.ም